Tag: Textile industry

412 ሚሊየን ብር በተጭበረበረ መንገድ በወሰደው ኩባንያና ብድሩን በፈቀዱት የልማት ባንክ ሰራተኞች ላይ ምርመራ እየተደረገ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ 412 ሚሊየን ብር በተጭበረበረ መንገድ በወሰደው የቱርክ ኩባን ያና ብድሩን በፈቀዱት የባንኩ ሰራተኞች ላይ ምርመራ እየተደረገ ነው። ከሶስት ዓመታት በፊት በጨርቃጨርቅ ምርት ዘርፍ ለመሰማራት የቱርኩ አሪ…

አይካ አዲስ በቢሊየን ከሚቆጠር ብድርና ኪሳራ ጋር ወደ ውድቀት እያመራ ነው

ድርጅቱ ከልማት ባንክ የወሰደውን 2.3 ቢሊየን ብር ዕዳ መክፈል አልቻለም በኢትዮጵያ ከስሪያለሁ ቢልም በቡርኪና ፋሶ ግዙፍ ፋብሪካ መገንባት ጀምሯል ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ሲገባ በጨርቃጨርቅ ዘርፍ በስራ እድል : በውጭ ምንዛሬ…