Tag: islam

ከሰላሳ በላይ የሀጅ ተጓዦች በሀሰተኛ ስነድ ተጠርጥረው ቦሌ አየር ማረፊያ ላይ ተያዙ

ዋዜማ ራዲዮ- ቁጥራቸው ከ30 በላይ የሆኑ ኢትዮጵያውያን በሀሰተኛ ሰነድ ከሀገር ለመውጣት ሲዘጋጁ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ዋዜማ ከምንጮቻ አረጋግጣለች፡፡ ግለሰቦቹ ለሀጂ እና ኡምራ ጉዞ ወደ ሳውዲ…