Copyright © 2015 - Wazema Radio. All rights reserved.
ዋዜማ ራዲዮ- 12 ወለል ከፍታ፣ 60ሺ ካሬ ስፋት ያለው ሒልተን አዲስ አበባ የአገሪቱ የመጀመርያው ባለ ኮከብ ሆቴል ነው፡፡ 50 ዓመቱን እየደፈነ ያለው ይህ ዕድሜ ጠገብ ሆቴል ወደ ግል ባለሐብቶች በጨረታ ይተላለፋል የሚል ዜና ከተሰማ
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- በግብር ጉዳይ ላይ ‘ከደንበኞቻችሁ ጋር በማበር’ ሒሳብ ትሰውራላችሁ በሚል ተደጋጋሚ ማስፈራሪያ፣ ዛቻና ክስ እየቀረበባቸው እንደሆነ የተናገሩ የሒሳብ አዋቂ ባለሞያዎች መንግሥት ‘ታጋሽ በመሆኑ’ እንጂ በአንድ ጀንበር አፋፍሶ ሊያስራቸው እንደሚችል በመንግሥት ሹመኞች በተደጋጋሚ እየተነገራቸው
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- ከኦሮሚያ የጨለንቆ ነጋዴዎች ተነስቶ ጊንጪ፣ አምቦና ወሊሶን ያዳረሰው የግብር በዛብን ስሞታ መልኩን እየቀየረ ባለፉት ሦስት ቀናት ወደ አዲስ አበባ ኮልፌ፣ ታይዋንና አጠና ተራ ተዛምቶ ቆይቷል፡፡ ኾኖም የግብር እምቢታ አመጹ በዚህ ፍጥነት ታላቁን
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- አራጣ በማበደር ወንጀል ከአቶ አየለ ደበላ (አይ ኤም ኤፍ) እና ከአቶ ገብረኪዳን በየነ (ሞሮኮ) ጋር ክስ ተመስርቶባቸው ላለፉት ስምንት ዓመታት ወህኒ እንደነበሩ የተገለጸው አቶ ከበደ ተሠራ (ዎርልድ ባንክ) ከሰሞኑ ከእስር ተለቀው በአዲስ
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- ከ10 አመታት በፊት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ በነበሩት አቶ አርከበ እቁባይ ሀሳብ አመንጭነት በጥጋጥግ ክፍት ቦታዎች በጊዜያዊነት በብረት የተሰሩ እና ለስራ አጥ ወጣቶች ተብለው የተገነቡት ትናንሽ ሱቆች በአዲሱ የቀን ገቢ ግምት መሰረት
Read Moreበሚሰጠው አገልግሎት መቆራረጥ ፤ በኔትወርክ ችግር እና በብልሹ አሰራር ደንበኞቹን በማስመረር የሚታወቀው ኢትዮ ቴሌኮም ወይም ቴሌ ዓለም አቀፍ የጥራት ሽልማት አሸነፍኩ እያለ ነው። ይህንንም የድል ዜናውን በድርጅቱ ድረ ገጽ ላይ በተብረቅራቂዋ የሽልማት ምስል አስጊጦ
Read More