Tag: Border disputes

ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችና የፀጥታ ዘርፍ ሀላፊዎች የተካተቱበት ልዑካን ወደ ሱዳን ድንበር አቀና

ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያና በሱዳን ድንበር ላይ የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ የኢትዮጵያና ወታደራዊና ሲቪል ልዑካን ቡድን በድንበር አካባቢ ተገኝቶ የሀገሪቱን ራስን የመከላከል ዝግጁነት የገመገመ ቅኝት ማድረጉን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። መንግስት የድንበር…

የሀገሪቱ ባንኮች ለተፈናቀሉ ወገኖች ማቋቋሚያ ሊያዋጡ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- የሀገሪቱ ባንኮች ከአመታዊ ትርፋቸው 0.5 በመቶ የሚሆነውን በሀገሪቱ ለተፈናቀሉ ወገኖች ማቋቋሚያ ሊያዋጡ ነው። ዋዜማ ባገኘችው መረጃ መሰረት በሀገሪቱ ያሉ ሁለት ሚሊየን የሚጠጉ ተፈናቃዮችን ለማቋቋም መንግስት አቅም አንሶታል፣ ከለጋሾችም…

ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ ወደ አስመራ ይጓዛሉ

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያን የኤርትራን ግንኙነት ለማሻሻል በሁለቱም ሀገሮች በኩል ፈቃደኝነት በተገኘበት በአሁኑ ሰዓት ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ ዝርዝር ጉዳዮችን ለመነጋገር ወደ አስመራ ያቃናሉ ተብሏል። ዋዜማ ለጉዳዩ ቅርብ ከሆኑ ምንጮች እንደሰማችው…

ኤርትራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ወደ አዲስ አበባ ለመላክ እየተዘጋጀች ነው

ዋዜማ ራዲዮ- ኤርትራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ወደ አዲስ አበባ ለመላክ እየተዘጋጀች መሆኑን ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ተናገሩ። ፕሬዝዳንት ኢሳያስ በየዓመቱ በሚከበረው የሰማዕታት መታሰቢያ ላይ በቀጥታ የቴሌቭዥን ስርጭት እንደተናገሩት በድንበር ጉዳይ ላይ…

ኢትዮጵያና ኤርትራን የማደራደር አዲስ ጥረት እየተካሄደ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ የአልጀርሱን የሰላም ስምምነት ያለቅድመ ሁኔታ እንደምትቀበል መግለጿን ተከትሎ የኤርትራ መንግስት በጉዳዩ ላይ ምንም አይነት ይፋዊ ምላሽ ለመስጠት አልሞከረም። ኢትዮጵያ በተግባር ወታደሮቿን ከባድመ ካላስወጣች በቀር የሰላም ስምምነቱን ተቃብያለሁ…

የኢትዮዽያ ድንበር ጉዳይ ምስጢራዊነትና ስጋት አረብቦበታል

(ዋዜማ ራዲዮ) ኢትዮጵያ ከድንበር ውዝግብ ጋር በተያያዘ አራት ጊዜ ያህል ከጎረቤቶቿ ጋር ወደለየለት ጦርነት ውስጥ ገብታለች፡፡ ከ1983 ዓ.ም ወዲህም የባህር በር አልባ ሆናለች፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት ከሱዳን ጋር ሲንከባለል የቆየውን የድንበር…