በኢትዮጲያ የህዋ ሳይንስና የስነ፡ፈለክ ምርምር ዘርፍ እጅግ እንግዳ የትምህርት ዘርፍ ነው:: በቅርቡ የመቐለ ቴክኖሎጂ ኢንስትዩት የነገረን ዜና ደሞ ኢትዮጲያ ሮኬት ማስወንጨፊያ በመገንባት ላይ መሆኗን ይጠቁማል :: የዜናው ትክክለኝነት ይቆየንና የሮኬት ማሰወንጨፊያው ለምን አገልግሎት ሊውል