Tag: Amhara

ኢሰመኮ በአዋሽ አርባ ወታደራዊ ካምፕ የሚገኙ እስረኞች አያያዝ ጉዳይ ላይ ጥብቅ ክትትል አንዲደረግ አሳሰበ

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጂ አፈጻጸም ጋር በተገናኘ በቁጥርጥር ስር ውለው በአዋሽ አርባ ወታደራዊ እዝ ማሰልጠኛ ካምፕ ውስጥ የሚገኙ እስረኞች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል እንዲደረግ አሳሰበ፡፡…

በአማራ ክልል በርካታ አካባቢዎች የመንግሥት ገንዘብ እንዳይንቀሳቀስ ታገደ

Photo- Amhara regional government ዋዜማ- የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የመንግስት ተቋማት ገንዘብ አንዳይንቀሳቀስ ማገዱን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ለመረዳት ችላለች። የአስቸኴይ ጊዜ ኮማንድ ፖስቱ በክልሉ ለቀናት የተጣለው አጠቃላይ…

የሰብዓዊ መብት ኮምሽን በአማራ ክልል ላይ በተጣለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ላይ ምክረ ሀሳብ አቀረበ

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) መንግሥት በአማራ ክልል ያወጀው አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ቆይታው “ከአንድ ወር ወይም የተወሰኑ ሳምንታት” እንዳይበልጥ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ጠይቋል። ኮሚሽኑ ይህን የጠየቀው፣ መንግሥት በክልሉ የተፈጠረው…

በአማራ ክልል ባለው የፀጥታ ችግር ባንኮች ገንዘባቸውን እያሽሹ ነው

ዋዜማ- በአማራ ክልል የተቀሰቀሰውን ግጭት ተከትከሎ ባንኮች በክልሉ የሚያንቀሳቅሱትን ጥሬ ገንዘብ ወደ አዲስ አበባ እያሽሹ መሆኑን ዋዜማ ከባንኮች ሰምታለች፡፡ የገንዘብ ማሸሹ የተከናወነባቸው የአማራ ክልል ከተሞች ከትናንሽ የወረዳ ከተሞች እስከ ክልሉ…

በአማራ ክልል ያለው ዉጥረት ተባብሷል፣ የክልሉ ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ እንዲጠራ ተጠይቋል

ዋዜማ- የፌደራሉ መንግስት የክልል ልዩ ኀይልን አፍርሶ በሌሎች መዋቅሮች ለማደራጀት እንቅስቃሴ መጀመሩን ተከትሎ በአማራ ክልል ህዝባዊ ተቃውሞና የፀጥታ ቀውስ አምስተኛ ቀኑን ይዟል። ዋዜማ ባሰባሰበችው መረጃ ትናንት በአማራ ክልል አስራ አንድ…

የአማራ ክልል በሰሜኑ ጦርነት በደረሰው ውድመት ለመልሶ ማቋቋም 475 ቢሊየን ብር ያስፈልገኛል አለ

ዋዜማ-  የአማራ ክልል በሰሜኑ ጦርነት በመሰረተ ልማትና በዜጎች ላይ ከደረሰው ውድመት ለማገገምና መልሶ ለመገንባት በድምሩ 475 ቢሊየን ብር ያህል እንደሚያስፈልገው  ለዋዜማ ተናግሯል።  በአማራ ክልል በጦርነት የተጎዱ አከባቢዎች መልሶ ማቋቋምና ግንባታ…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የምዕራብ ወለጋውን የንጹሃን ጭፍጨፋ አወገዘ

ዋዜማ ራዲዮ- የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ታጣቂዎች በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ በንጹሃን ዜጎች ላይ የፈጸሙትን ጭካኔ የተሞላበት ጅምላ ጭፍጨፋ ከሁለት ሳምንታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ…

አብን ፓርላማው በአስቸኳይ ተሰብስቦ ተፈፅሟል ባለው የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ አቋም እንዲይዝ ጠየቀ

ዋዜማ ራዲዮ- የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ባለፈው ሳምንት በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ በአማራ ብሄር ተወላጆች ላይ ተፈጽሟል ባለው የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባስቸኳይ…

መንግስት ለዜጎች ደሕንነት ተገቢ ጥበቃ እንዲያደርግ፣ የተፈፀሙ ግድያና ጥሰቶችን እንዲመረምርና ወንጀለኞችን ህግ ፊት እንዲያቀርብ ኢሰመኮ ብርቱ ጥሪ አስተላለፈ

ኢሰመጉ መንግስት ሀላፊነቱን አልተወጣም ሲል ተችቷል ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮምያ ክልል በንፁሀን ዜጎች ላይ በታጣቂዎች የተፈፀመውን ግድያ በተመለከተ መንግስት  ለዜጎች ደሕንነት ጥበቃ እንዲያደርግና ሀላፊነቱን እንዲወጣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ትናንት…

የአማራ ክልል ዳኞች ጠቅላይ ሚንስትሩ የሰጡትን “ያልተገባ” አስተያየት እንዲያርሙ ጠየቁ

ዋዜማ ራዲዮ- የአማራ ክልል ዳኞች ማኅበር ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ትናንት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው በሰጡት ምላሽ እና ማብራሪያ፣ ዳኞች በሙሉ ሌብነት ላይ የተሠማሩ እንደሆኑ አድርገው ለተናገሩት ያልተገባ ንግግር ማስተካከያ…