Tag: mulatu teshome

ፕሬዝዳንቱ ከኢዮቤልዩ ብሔራዊ ቤተመንግሥት ሊወጡ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- የኢፌዲሪ ርዕሰ ብሔር ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ከኢዮቤልዩ ብሔራዊ ቤተመንግሥት በሚቀጥሉት ሦስት ወራት ዉስጥ እንዲለቁ ይደረጋል፡፡ አዲሱ መቀመጫቸው ስድስት ኪሎ መነን ከፍ ብሎ ሽሮ ሜዳ ከአሜሪካን ኤምባሲ አጎራባች የሚገኘው…