Tag: Fitsum Assafa

“ለኢኮኖሚ ጫና ተጋላጭ ዜጎች የሚደረገው ድጎማ በቂ አይደለም” የአለም የገንዘብ ድርጅት

ለተጋላጮች 22 ቢሊየን ብር ከፍያለሁ – መንግስት ዋዜማ- የአለም የገንዘብ ድርጅት በኢትዮጵያ ለኢኮኖሚ ጫና ለተጋለጡ ዜጎች የሚደረገው ድጎማ በቂ አይደለም ሲል በቅርብ ሪፖርቱ ላይ ተችቷል። የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም…