መንግስት ለመጀመር ያቀዳቸው ከ20 በላይ አዳዲስ ግዙፍ ፕሮጀክቶች
ዋዜማ- የብልፅግና ፓርቲ የሚመራው መንግስት ሊያካሂድ ሰላቀዳቸው የመሰረተልማትም ይሁን ሌሎች ፕሮጀክቶች አስቀድሞ ለህዝብ የማሳወቅ ልማድ የለውም። ይልቁንም አንዳንድ ፕሮጀክቶች ሚስጥራዊነት ይታይባቸዋል። ዋዜማ መንግስት በቅርቡ ለመጀመር ያቀዳቸውን ግዙፍ ፕሮጀክቶች የተዘረዘሩበትን ሰነድ…
ዋዜማ- የብልፅግና ፓርቲ የሚመራው መንግስት ሊያካሂድ ሰላቀዳቸው የመሰረተልማትም ይሁን ሌሎች ፕሮጀክቶች አስቀድሞ ለህዝብ የማሳወቅ ልማድ የለውም። ይልቁንም አንዳንድ ፕሮጀክቶች ሚስጥራዊነት ይታይባቸዋል። ዋዜማ መንግስት በቅርቡ ለመጀመር ያቀዳቸውን ግዙፍ ፕሮጀክቶች የተዘረዘሩበትን ሰነድ…
ዋዜማ- የኢትዮጵያ የፖለቲካ ቀውስ፣ እየተባባሰ የመጣው ግጭትና የሰብዓዊ መብት ይዞታ በአሜሪካ እና በአውሮፓ ኅብረት ውስጥ፣ የተካረረ የሀሳብ ልዩነት ማስከተል መጀመሩን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ካሰባሰበችው መረጃ ለመረዳት ችላለች። የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት ከአውሮፓ ህብረት ጋር ባደረገው የስደተኞችን ፍልሰት የመግታትና የማቆም ስምምነት መሰረት ከጎረቤት ሶማሊያ ተሰደው በዶሎ የሰደተኞች ካምፕ ለሚገኙ ዜጎች አስር ሺህ ሄክታር የእርሻ መሬት በመሰጠት ላይ መሆኑ…
ዋዜማ ራዲዮ-የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ ፓርቲ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና መታሰር በኢትዮጵያና በዩናይትድ ስቴትስ መካከል ባለው ግንኙነት ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ ሊያሳድር እንደሚችል አንድ የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት አማካሪ…