Tag: Election2012

ምርጫ ቦርድ በመጪው ዓመት ምርጫው በተያዘለት ጊዜ ይካሄዳል በሚል መንፈስ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታወቀ

ለ2012 ዓ.ም ምርጫ ማፈጸሚያ 3.7 ቢሊዮን ብር በጀት መያዙ ታውቋል፡፡ ይህ የበጀት መጠን ከዚህ ቀደም በተደረገው የምርጫ በጀት በስምንት ዕጥፍ ከፍ ያለ ነው። በውይይቱ የተሳተፈው የዋዜማ ሪፖርተር እንደዘገበው ዋዜማ ራዲዮ-…