Month: March 2019

በእስር ላይ ያሉ የቀድሞ የማረሚያ ቤት ሀላፊዎች የክስ መቃወሚያ አቀረቡ

በእስር ላይ የሚገኙ የማረሚያ ቤት ሀላፊዎችና በስብዓዊ መብት ጥሰት የተከሰሱ ግለሰቦች የካቲት 27/2011 በዋለው ችሎት የቀረበብን ክስ አግባብነት ይጎድለዋል፣ ለመከላከል እንዳንችል ተደርጎ ቀርቦብናል ሲሉ ዘለግ ያለ መከራከሪያቸውን አቅርበዋል። የዋዜማ ሪፖርተር…

ፍርድ ቤቱ ከሆቴል ግዥ ጋር በተያያዘ በቀረበው ክስ የሜ/ጀ ክንፈ ዳኘውን እና ሌሎች ተከሳሾችን የክስ መቃወሚያ ውድቅ አደረገ

ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 15ኛ ወንጀል ችሎት በዛሬ (የካቲት 26/2011) ውሎው የብረታ ብረት እና ኢንጅነሪን ኮርፖሬሽን(ኢብኮ) የቀድሞ ዋና ሀላፊ ሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው ከተከሱሳባቸው 4 ክሶች ውስጥ…