Tag: UN

ኤርትራን ማን ይታደጋታል?

የመንግስታቱ ድርጅት አጣሪ ኮምሽን በኤርትራ ላለፉት ሀያ አምስት አመታት ለተፈፀመው የሰብዓዊ መብት ረገጣ የሀገሪቱ መሪዎች በዓለም ዓቀፍ ፍርድ ቤት ጉዳያቸው ሊታይ ይገባል ሲል ምክረ ሀሳብ አቅርቧል። ኤርትራ ሪፖርቱን በጥብቃ አውግዛ…

ኢትዮዽያ የተመድ የስብዓዊ መብት ምክር ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት ሆና ተመረጠች፣ ለመሆኑ ምክር ቤቱ ማነው?

በአፋኝነቱና በከፋ የሰብዓዊ መብት ረገጣ የሚታወቀው የኢትዮጵያ መንግስት የመንግስታቱ ድርጅት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆን ተመርጧል ከሰሞኑ። ሁኔታው አስገራሚም አሳዛኝም ገፅታ አለው። ለመሆኑ የመንግስታቱ ድርጅት የሰብዓዊ መብት ምክር…

የግብፅ ወደ ፀጥታው ምክር ቤት አባልነት መቀላቀልና የህዳሴው ግድብ ንትርክ

  ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት መስራች ብትሆንም ከድርጅቱ ምስረታ አንስቶ የፀጥታው ምክር ቤት ጊዚያዊ አባል የሆነችው ሁለት ጊዜ ብቻ ነው፡፡ ከ1967 እስከ 1968 እና ከ1989 እስከ 1990 ዓ.ም ድረስ ብቻ፡፡…