Copyright © 2015 - Wazema Radio. All rights reserved.
የሀገራችን ፌደራላዊ ስርዓት በቋንቋ ላይ የተመሰረተ በመሆኑ ላለፉት ሃያ አራት ዓመታት የቋንቋ ፖሊሲ ከፍተኛ ፖለቲካዊ ጉዳይ ሆኖ ቀጥሏል፡፡ የቋንቋ ፖሊሲ በተመራማሪዎች መካከል ክርክር ሲደረግበት መቆየቱ እሙን ነው፡፡ ጥያቄወ አድናቂዎች ያሉትን ያህል ጠንካራ ትችቶችንም ሲያስተናግድ
Read Moreየፈረንጁን ቋንቋ አብዝተው ለማይደፍሩ ኢትዮዽያውያን ፈተናቸውን ሊያቀልላቸው ይችላል የተባለውና በአማርኛና በሌሎች የሀገራችን ቋንቋዎች የተዘጋጀ የኦንላይን መዝገበ ቃላት ለአገልግሎት ሊበቃ መቃረቡን ሰምተናል። ይህ መዝገበ ቃላት የኦንላይን መረጃ ፍለጋን በተመለከተ አዲስ በር ከፋች መሆኑ እየተነገረ ይገኛል።
Read More