Copyright © 2015 - Wazema Radio. All rights reserved.
ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ዋና ዋና አለምዓቀፍ አበዳሪዎች ያራዘሙላት የዕዳ መክፈያ ጊዜ ገደብ በቅርብ ሳምንታት ይጠናቀቃል ። ያለፉትን ዓመታት በፖለቲካ አለመረጋጋት አሁን በቅርቡ ደግሞ በጦርነት ፈተና ላይ ያለችው ኢትዮጵያ ለዚህ ዓመት የሚጠበቅባትን ከ5 ቢሊየን ዶላር
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- የባንኮች የወለድ ምጣኔ በገበያ ፍላጎትና አቅርቦት እንዲወሰን መንግስት በአስር አመት የልማት እቅዱ ላይ መወሰኑን ዋዜማ ራድዮ የተመለከተችው የእቅዱ ሰነድ አመለከተ። ከዚህኛው አመት ማለትም ከ2013 አ.ም እስከ 2022 አ.ም እንዲተገበር ታስቦ የተዘጋጀውና “የልማት
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- የአለም ባንክ ኢትዮጵያ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ በሚል ቀርጻ እተገብረዋለሁ ላለችው መርሀ ግብር እሰጠዋለሁ ብሎ ቃል የገባው ሁለት ቢሊየን ዶላር ያህል ብድርና ድጎማ መስተጓጐል ከገጠመው በኋላ የኢትዮጵያ መንግስት ከባንኩ ጋር ለመወያየት ጥያቄ
Read Moreባንኩ ኢትዮጵያ ቃል በገባችው መሰረት የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን እየተገበረች አለመሆኑን በምክንያትነት አንስቷል። ዋዜማ ራዲዮ- የዓለም ባንክ የኮሮና ቫይረስ ጫናን ለመከላከልና ለሰብዓዊ ስራዎች ከሚውሉ ጉዳዮች ውጭ ለኢትዮጵያ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ መርሀ ግብር ሊያቀርበው
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- መንግስት የብር በዶላር ምንዛሪ ተመንን በዝግታ ለማዳከም ከለጋሾች ጋር ተስማምቶ ነበር። ይሁን እንጂ የሀገሪቱ ኢኮኖሚ በገጠመው ፈተና ብር በራሱ ጊዜ ለጋሾች ካስቀመጡት ተመን ኣአሽቆልቁሏል። የለጋሾች ጫናና ሀገራዊ የኣኢኮኖሚ ፈተናው ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ
Read Moreከአምናው 83 ቢሊየን ብር ብልጫ አለው 100 ቢሊየን ብር ከሀገር ውስጥና ከውጪ ብድር የሚገኝ ነው ዋዜማ ራዲዮ- የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለ2013 አ.ም በኢትዮጵያ ታሪክ እጅግ ከፍተኛ የተባለውን በጀት አጽድቋል።በጀቱም ከ470 ቢሊየን ብር በላይ እንደሆነም
Read Moreከአለም ባንክ አሁን ላይ 84 ሚሊየን ዶላር ተገኝቷል። ከአይኤም ኤፍ ጋር ደግሞ ውይይቶች እየተካሄዱ ነው። ባንኮች ለተበዳሪዎቻቸው የመክፈያ ጊዜን እንዲያራዝሙ የማግባባት ስራ እየተሰራ ነው ።ለደንበኞቻቸው ብድር መክፈያ ጊዜን ማራዘም የጀመሩ ባንኮችም አሉ። የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ
Read Moreየውጭ ምንዛሬ ጥቁር ገበያ ህጋዊ የሚሆንበት መንገድ ታስቧል ሀገሪቱ ከአይ ኤም ኤም ለሶስት አመታት ሊሰጣት የተዘጋጀው ገንዘብ ከዚህ ቀደም ለሶስት አመት ከነበራት ኮታ የ700 መቶ በመቶ ብልጫ አለው። ዋዜማ ራዲዮ- በሶናሊ ጄን ቻንድራ የተመራው
Read MoreThis is short English summery of Wazema Radio 20 pages assessment report on Ethiopian economy. [Wazema Radio] – With his election as the chairperson of the ruling EPRDF, Abiy Ahmed (PhD) instantly become the
Read Moreከመመሪያው በፊት የተገዙና በግዥ ሂደት ላይ የነበሩትን አይመለከትም ብሏል። ዋዜማ ራዲዮ- ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ሀገር ውስጥ ሲገቡ እንዲቀር የተደረገው 30 በመቶ የእርጅና ግብር ቅነሳ መመርያው ከመውጣቱ በፊት ሀገር ውስጥ እንዲገቡ ትእዛዝ የተሰጠባቸውን እንደማይመለከት የገቢዎች ሚኒስቴር
Read More