Tag: blog

የአገር ሰው ጦማር: በአሉላ ጫካ የሚሰራው የባለስልጣናቱ “ቅንጡ” ቤት እየተጠናቀቀ ነው፡ ጎብኝቼው ተመለስኩ

የተከበራችሁ የዋዜማ ራዲዮ ታዳሚዎች- የጦማሬ አንባቢዎች! የተከበራችሁ ጭቆናን የሚቋቋም ደንዳና ትከሻ ባለቤቶች! የተከበራችሁ የ40-60 ተመዝጋቢዎች! የተከበራችሁ የ80-20 ነባር ተመዝጋቢዎች! የተከበራችሁ የ90-10 የድሀ ድሃዎች! ክቡራትና ክቡራን! ኮንዶሚንየም እስኪደርሳችሁ የኢዮብን ትዕግስት ባስናቀ…

[ የአገር ሰው ጦማር ] – አይጧ፣ ምጣዱ እና የትግራይ ወጣት

የአገር ሰው ጦማር አይጧ፣ ምጣዱ እና የትግራይ ወጣት [አሉላ ገብረመስቀል  ለዋዜማ ሬዲዮ] በድምፅ ሸጋ ሆኖ ተሰናድቷል-እዚሁ አድምጡት       ሰኔ 20 2007 ዓ.ም፣ ዝግጅት:- ‹‹መሽኪት›› ሽልማት ኪነ-ጥበባት ትግራይ፣ ቦታው:- መቀሌ…

የአገር ሰው ጦማር: ኢህአዴግስ ቢሆን የት ይቀበራል?

(በሙሔ ሐዘን ጨርቆስ-በተለይ ለዋዜማ ራዲዮ ) እንዴት ናችሁልኝ? እኔ ደህና ነኝ፡፡ የመሐል አገር ሰው ምን ይሆናል ብላችሁ ነው? ምን ቢከፋ ጦሙን አያድር፡፡ ሙሉ ጦማሩን በድምፅ እንዲህ ተሰናድቷል፡አድምጡት መቼ ለታ መታወቂያ ላሳድስ…

የአገር ሰው ጦማር: ‹‹ቀላል›› እየተባለ የሚጠራው ‹‹ከባድ›› ባቡራችን

(ሙሄ ሐዘን ጨርቆስ) በድምፅ የተሰናዳውን ጦማር እዚህ ያድምጡ እንዴት ሰነበታችሁ! እኔ ያው ደህና ነኝ፡፡ የመሐል አገር ሰው ምን ይሆናል ብላችሁ?! ምን ቢከፋ ጦሙን አያድር!ከሰላምታዬ ቀጥዬ የማሳስባችሁ ነገር ቢኖር ስለዚህ ‹‹ቀላል›› እየተባለ…

የመቐለ ሹክሹክታ

“አሁንም ቦንብና ዝናር የታጠቀ ዘፋኝ ነው ቲቪውን የሞላው፡፡ እራት እየተበላ መትረየስ የሚተኩስ ታጋይ ነው የሚታየው፡፡ በአውዳመት የባሩድ ሽታ ነው ከቴሌቪዥኑ የሚወጣው፡፡……..የቀድሞው የአዲሳባ ከንቲባ አቶ ኩማ ደመቅሳ በጀርመንና አካባቢዋ ብዙዉን ጊዜያቸውን…

ደብዳቤ ካዲሳ’ባ-

እንዴት ሰነበታችሁ! እኔ ደህና ነኝ፡፡ የመሐል አገር ሰው ምን ይሆናል ብላችሁ?! ምን ቢከፋ ጦሙን አያድር! ለነገሩ በዚህ ክረምት የሸገር ሕዝብ ከሆዱ ይልቅ አእምሮዉን ለመመገብ መጨነቅ ይዟል፡፡ እሸት ትቶ መጻሕፍት ጠብሶ…