Tag: AMISOM

የኢትዮጵያ ወታደሮች ዳግም ወደ ሶማሊያ ተሰማሩ

ዋዜማ ራዲዮ-  የአፍሪቃ ህብረት ሰላም አስከባሪ ሀይልና የሶማሊያ መንግስት ባቀረቡት ጥያቄ ኢትዮጵያ ወታደሮቿን ዳግም ወደ ሶማሊያ አንዳንድ ግዛቶች ማንቀሳቀስ መጀመሯን የዋዜማ ምንጮች ገለፁ። የኢትዮጵያ ወታደሮች እንዲሰማሩ የተደረገው ከዚህ ቀደም በሌሎች የአፍሪቃ…

በሶማሊያ በተሰማራው የኢትዮጵያ ስራዊት ላይ ሰፊ የማጥላላት ዘመቻ ተከፍቷል

ዋዜማ ራዲዮ- በሶማልያ ባለው የኢትዮጵያ ስራዊት ላይ በስብዓዊ መብት ረገጣና ብሎም ንፁሀን ዜጎችን በመግደል ክስ ሲቀርብበት ያሁኑ የመጀመሪያው አይደለም። ከአራት አመት በፊት የኢትዮጵያ ስራዊት ፈፅሞታል በተባለው ወንጀል ምርመራ ተደርጎበት ለደረሰው…

በሶማሊያና በኢትዮጵያ መካከል ነፋስ ገብቷል

ጣልቃ ገብነታችሁን አቁሙልኝ የሚሉ ቅሬታዎች እየተሰሙ ነው ዋዜማ ራዲዮ-ኢትዮጵያና ሶማሊያ ያላቸው ግንኙነት ውስብስብና ስላም የራቀው ብሎም በሁለት ታላላቅ ጦርነቶች የታጀበ ነበር። ያለፉት አመታት ሶማሊያ በደረሰባት ውስጣዊ ቀውስ ለኢትዮጵያ አደጋ የምትጋብዝ…

የሶማሊያ ፀረ-አልሸባብ ዘመቻ በቅርቡ መቋጫ ያገኝ ይሆን?

በእንግሊዝኛ ምህፃረ-ስያሜው “አሚሶም” (African Mission in Somalia/AMISOM) የተሰኘው በሱማሊያ የሰፈረው ሃይል እኤአ በ2007 በዑጋንዳ 1600 ወታደሮች ነበር የተቋቋመው፡፡ በአሁኑ ጊዜ ግን ከቡሩንዲ፣ ጅቡቲ፣ ኢትዮጵያ፣ ኬንያና ዑጋንዳ የተውጣጡ 22 ሺህ ወታደሮች…