Copyright © 2015 - Wazema Radio. All rights reserved.
ዋዜማ ራዲዮ- የትግራይ ክልል ጸጥታ ሃይሎች እና የፌደራሉ መከላከያ ሠራዊት ወታደራዊ ግጭት ውስጥ ከገቡ ሁለተኛ ቀናቸው ሆኗል፡፡ በክልሉ የሚካሄደው ግጭት ምን መልክ እንዳለው ግን አስተማማኝ መረጃ ማግኘት አልተቻለም፡፡ የትግራይ ክልላዊ መንግሥት ትናንት በድምጸ ወያኔ
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- በትግራይ ክልል ታጣቂ ሀይልና በፌደራሉ መንግስት ወታደሮች መካከል ግጭት መቀስቀሱን ተከትሎ ኢትዮጵያ ወታደሮቿን ከጎረቤት ሶማሊያ ማስወጣት መጀመሯን በቦታው ከሚገኙ ምንጮች ስምተናል። ወታደሮቹ በትግራይ የተቀሰቀሰውን ግጭት ተከትሎ ድጋፍ እንዲሰጡ ዕቅድ ስለመኖሩም ተነግሯል። ከባድ
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- የትግራይ ክልል ታጣቂ ኀይል በክልሉ ውስጥ በሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ ካምፕ ላይ ጥቃት ማድረሱንና ሠራዊቱ በኮማንድ ፖስት እየተመራ “ሀገሩን የማዳን ተልዕኮውን እንዲወጣ” መታዘዙን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በፌስ ቡክ ገጻቸው ገለጹ።
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓም በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን ለመደገፍ በተደረገው ሰልፍ ላይ የደረሰውን የቦምብ ፍንዳታ ተከትሎ ለጠፋው የ2 ሰዎች ህይወት እና በ150 ሰዎች
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከተማዋን የትራንስፖርት ችግር ይፈታሉ በሚል የተከራያቸው 560 አውቶብሶች ጉዳይ የአዋጭነትና የግልፅነት ጥያቄዎች እየቀረበበት ነው። አስተዳደሩ ግን የከተማዋን የትራንስፖርት መፍታት ቀዳሚ አጀንዳው መሆኑን ይገልፃል። ። ዋዜማ ራዲዮ እንደተረዳችው
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የገንዘብ አስቀማጮች የመድን ፈንድ (Deposit insurance fund) ሊያቋቁም እንደሆነ ገልጿል። ለኢትዮጵያ በአይነቱ አዲስ የሆነው ተቋምን ለማቋቋምም የህግ ሰነዶች መዘጋጀታቸውን የብሄራዊ ባንኩ ገዥ ይናገር ደሴ (ዶ/ር ) ከሰሞኑ በሰጡት መግለጫ
Read Moreበዛሬው የፍርድ ቤት ውሎ አቃቤ ህግ በእነ እስክንድር ነጋ ጉዳይ ምስክሮች በዝግ ችሎትና ከመጋረጃ በስተጀርባ ሆነው ይሰሙልኝ በማለት ያቀረበው አቤቱታ ከፍታኛ ተቃውሞ እና ክርክር አስነስቷል፡፡ የዋዜማ ሪፖርተር ጉዳዩን ተከታትላዋለች ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ልማት ባንክን ለከፍተኛ ችግርና ኪሳራ የዳረጉት የቀድሞና የአሁን አመራሮች ላይ የወንጀል ክስ እንዲመሰረት የተዘጋጀው ሰነድ ከሁለት ዓመታት በኋላም አስታዋሽ አላገኘም። ለወንጀል ክስ የተዘጋጀው ሰነድ ሆን ተብሎ ተድበስብሶ እንዲቀር መደረጉንም ዋዜማ ራዲዮ
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የህገመንግስት እና ፀረ-ሽብር ጉዳዮች ችሎት ከአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት አላቸው በሚል ክስ የተመሰረተባቸውን የጥላሁን ያሚ፣ ከበደ ገመቹ፣ አብዲ አለማየሁ እና ላምሮት ከማልን
Read Moreዋዜማ ራዲዮ- ከ7 ወራት መዘግየት በኋላ በቀድሞ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አብዲ ሞሀመድ (አብዲ ኢሌ) ላይ ዛሬ ጥቅምት 2 ቀን 2013 ለመጀመርያ ጊዜ ምስክር መሰማት ተጀመረ፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የህገመንግስት
Read More