Copyright © 2015 - Wazema Radio. All rights reserved.
አቶ ሬድዋን ሁሴን የመንግስት ቃል አቀባይ ናቸው። በዚህ ሀላፊነት የሚቀመጥ ሰው ለሀገሪቱ ክብር የሚመጥን ግብረ ገብነትና ዕውቀት ቢኖረው መልካም ነበረ። ባለስልጣኑ የአሜሪካ ሚዲያን አስመልክቶ ፈፅሞ የተሳሳተና ጥራዝ ነጠቅ መረጃ በአደባባይ ሲናገሩ ሰማንና እንዲህ
Read Moreሀሳብን በነፃነት መግለፅ ፈተና በሆነባት ኢትዮዽያ ዛሬ ዛሬ አማራጭ የመተንፈሻ መንገዶች መፈለጉ የግድ ይመስላል። ከአመታት በፊት የተጀመረው ጦቢያ ግጥምን በጃዝ ውርሀዊ መሰናዶ ለአዲስ አበቤዎች ተናፋቂና ማህበራዊና ፖለቲካዊ ግድፈቶች የሚተቹበት፣ የጥበብ አድባር የምትነግስበት እየሆነ
Read Moreየደቡብ ሱዳን አማፅያን መሪ የሳተላይት ስልክ ከአንድ ሚሊያን ዶላር በላይ ዕዳ ያመጣባት የአማፅያኑ ደጋፊ ሀገር የሰውየው ስልክ እንዲቆረጥ ወሰነች። የአማፅያኑ መሪ ግን ዋዛ አልነበሩም የተዘጋውን ስልክ ከፈቱት። አማፅያንና የረድኤት ድርጅቶች ድብቅ ህብረትና ሌሎችንም ጉዳዮች
Read Moreየኢትዮጵያ መንግስት ዲያስፖራው ጥሪቱን ወደ ኢትዮጵያ ፈሰስ እንዲያደርግ የተቻለውን ሁሉ ጥረት ያደርጋል፣ ከባህር ማዶ ወደሀገር ቤት የሚላከው የገንዘብ መጠንም (Remittance)ቀላል አይደለም። ይሁንና ግን መንግስት የዲያስፖራውን ገንዘብና ሀብት መቀራመት እንጂ መሰረታዊ የፖለቲካ ተሳትፎ መብቶች አልፈቀደም።
Read Moreያለፉትን አምስት ዓስርት ዓመታት በባህር ማዶ የሚኖሩ ኢትዮዽያውያን በሀገራቸው የፖለቲካ ጉዳይ ላይ ለመሳተፍና ተፅዕኖ ለማሳረፍ ተደጋጋሚ ጥረቶች አድርገዋል፣ በተደራጀም ይሁን ባልተደራጀ ሁኔታ፣ከምርጫ ተሳትፎ እስከ ትጥቅ ትግል። የዲያስፖራው የፖለቲካ ተሳትፎና ትግል የጉዳዩ ባለቤቶች የተመኙትን ያህል
Read Moreበታሪካዊው የዓድዋ ጦርነት አቅራቢያ ኢትዮጵያ የዓለምን ትኩረት የሳበችበት ወቅት ነበር። በጦርነቱም ወቅት የ Le Temps ጋዜጣ ዘጋቢ በአዲስ አበባ መገኘቱ የድሉን ዜና አውሮፓውያንም በትኩሱ እንዲሰሙት አድርጉዋቸው ነበር። ይህን የአድዋን ጦርነት ዜና የዘገበውም
Read Moreየዓባይን ውሃ በተመለከተ በኢትዮዽያ ላይ ወታደራዊ እርምጃ ለመውሰድ ስትዝትና የኢትዮዽያ አማፅያንን ስትደግፍ የኖረችው ግብፅ አሁን ወደ ድርድር ጠረዼዛ የመጣችው ለምን ይሆን? በሁለቱ ሀገሮች ዘንድ የተቀየሩ ውስጣዊና አለማቀፋዊ ሁኔታዎችስ ምንድን ናቸው? የዋዜማ ዕንግዶች ጉዳዩን
Read Moreየዓባይ ወንዝ አጠቃቀምንና ፍትሀዊ የውሀ አጠቃቀምን በተመለከተ በተመለከተ የተፋሰሱ ሀገራት ለ10 ዓመታት ከተደረገ ድርድር በኋላ በዩጋንዳ ኢንተቤ በ 2010 ስምምነት ደርሰዋል፣ ታዲያ በግብፅ በኢትዮጵያና በሱዳን መካከል አዲስ ስምምነት ማድረግ ለምን አስፈለገ? ስምምነቱ የኢትዮጵያን ብሄራዊ
Read More“ነገራችን ሁሉ የምቧይ ካብ የምቧይ ካብ” የሚለው ማስጠንቀቂያ አዘል ግጥሙ በእዝነ ኅሊናችን ሁሌም የሚያቃጭለው ዮፍታሔ ንጉሤ በቅርቡ በወጣ አንድ መጽሐፍ ተዘክሯል። ይኽን በዮሐንስ አድማሱ ጸሐፊነት እና በዶ/ር ዮናስ አድማሱ አሰናኝነት የታተመ መጽሐፍ፤ የምዕራፍ አንድ
Read Moreሐማ ቱማ፡ የሶሻሊስቱ ጠንቁዋይ ጉዳይ: ግድያና ሰቆቃ የሞላበትን የ60ዎቹን እና የ70ዎቹን የኢትዮጵያ ታሪክ ያነበብንባቸው ብዙ አጋጣሚዎች ሊኖሩ ይችላሉ። ከተጠቃው ወገን ከኢሕአፓ በኩል ኾኖ የአባላቱን መከራ እና ጭንቅ በመግለጽ በኩል ግን እንደ ሐማ ቱማ ሥራዎች
Read More