Author: wazemaradio

900 ሚሊዮን ብር የወጣባቸው የቢሾፍቱ የከተማ አውቶቡሶች “እየታረዱ” ነው

ዋዜማ ራዲዮ- የመከላከያ ኢንጂነሪንግ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በግዳጅ ለአንበሳ አውቶብስ ከሸጣቸው 550 አውቶቡሶች ዉስጥ ግማሽ የሚኾኑት ከጥቅም ዉጭ ኾነው እየተጣሉ ነው፡፡ አንዳንዶቹም “ታርደው” የተወሰነ እቃቸው በሥራ ላይ ላሉ ቀሪ አውቶቡሶች…

ፕሬዝዳንቱ ከኢዮቤልዩ ብሔራዊ ቤተመንግሥት ሊወጡ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- የኢፌዲሪ ርዕሰ ብሔር ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ከኢዮቤልዩ ብሔራዊ ቤተመንግሥት በሚቀጥሉት ሦስት ወራት ዉስጥ እንዲለቁ ይደረጋል፡፡ አዲሱ መቀመጫቸው ስድስት ኪሎ መነን ከፍ ብሎ ሽሮ ሜዳ ከአሜሪካን ኤምባሲ አጎራባች የሚገኘው…

ወጣቶችና ኢህአዴግ – መች ይተዋወቁና!

ዋዜማ ራዲዮ- ኢህአዴግ-መራሹ መንግስት የወጣቶችን ፍላጎት የሚያረኩ ፖሊሲዎችን ተግብሬ የወጣቱን ችግር ደረጃ በደረጃ እየቀረፍኩ ነው በማለት ደጋግሞ ቢገልጽም መርሃ ግብሮቹ ግን እንዳሰበው ውጤታማ አልሆኑለትም፡፡ ከወጣቱ ጋር ያለው ግንኙነትም ከጊዜ ወደጊዜ…

የክልልና የፌደራል ተቋማት ለወጣቶች አስቸኳይ ሥራ እንዲፈልጉ ታዘዙ

በሺህ የሚቆጠሩ የጎዳና ተዳዳሪዎችን በሊስትሮነት ለማሰልጠን ታቅዷል ከህዝባዊ አመፁ በኋላ በእስር ያሳለፉና ስልጠና የወሰዱ ቅድሚያ እንዲሰጣቸው ተብሏል ዋዜማ ራዲዮ-የፌዴራል መንግሥታዊ መሥሪያ ቤቶችና የልማት ድርጅቶች፣ እንዲሁም የክልልና ከተማ መዋቅሮች በሙሉ ለሥራ…

ኳታር ኢትዮጵያና ኤርትራን ለመሸምገል ትፈልጋለች

ዋዜማ ራዲዮ-ኳታር ኢትዮጵያና ኤርትራን ለመሸምገል ፍላጎት እንዳላት ማክሰኞ ዕለት (ትናንት) አዲስ አበባን የጎበኙት የሀገሪቱ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ሼክ መሀመድ ቢን አብዱራህማን አል ተሀኒ ለጠቅላይ ሚንስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ መግለፃቸው ተሰማ። የኳታር የዲፕሎማቲክ…

የሰማያዊ ፓርቲ የምክር ቤት አባላት በጋዜጠኞች ፊት ግብ ግብ ገጠሙ

ዋዜማ ራዲዮ- ከቅርብ ወራት ወዲህ በውዝግብ የተጠመደው የሰማያዊ ፓርቲ የምክር ቤት አባላት በጋዜጠኞች ፊት ግብ ግብ ገጠሙ። ከወራት በፊት ፓርቲው ነባሩን ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነትን አግዶ በምትኩ አቶ የሺዋስ አስፋን…

ከፍተኛ ወታደራዊ ቁሳቁሶች ከዐረብ ሀገራት ወደ ኤርትራ እየገቡ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- ባለፉት ሶስት ወራት ከፍተኛ ወታደራዊ ቁሳቁሶች ከዐረብ ሀገራት ወደ ኤርትራ እየገቡ መሆኑን የዋዜማ ምንጮች አመለከቱ። ምንጮች በማስረጃ እንዳረጋገጡት ከመስከረም ወር ጀምሮ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ከዓሰብ ወደብ በስተሰሜን በሚገኝ…

የሊዝ አዋጅ ሊሻሻል ነው

የማሻሻያ ረቂቅ ደንቡ የግለሰብ ይዞታ ጋር ተቀላቅለው የሚገኙ ደቃቃ የቀበሌ ቤቶች ግለሰቦች እንዲያለሟቸው ይፈቅዳል፡፡ ልዩ አገራዊ ፋይዳ ይዘው ለሚቀርቡ የላቁ ባለሐብቶች መሬት ከሊዝ ደንብ ዉጭ በምደባ ይሰጣል፡፡ ነባር ይዞታዎችን ወደ…