Generated by All in One SEO v5.0.0.1, this is an llms.txt file, used by LLMs to index the site. # Wazemaradio Wazema Radio ## Sitemaps - [XML Sitemap](https://wazemaradio.com/sitemap.xml): Contains all public & indexable URLs for this website. ## Posts - [ኮሚሽነሮች በመሪነት የሚሳተፉባቸው የምክክር አጀንዳዎች ላይ እንዴት ተመደቡ?](https://wazemaradio.com/ኮሚሽነሮች-በመሪነት-የሚሳተፉባቸው-የም/) - ኮሚሽኑ ይቅርታ የጠየቀበት 35ኛ ቀን ውሎ ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 35ኛ ቀን ውሎ በሥራ ቡድን ደረጃ እንዲካሄድ ዕቅድ ተይዞለት የነበረው የምክክር ሂደት ሳይካሄድ ቀርቷል። የጋራ ማረጋገጫ ቡድን አባላት በየሥራ ቡድኑ የቀረቡ አስተያየቶችን በማካተት የስምንቱንም አጀንዳዎች ምክረ ሀሳቦች በሥራ ቡድን ደረጃ እንዲያቀርቡ ቢታቀድም፤ የጋራ ማረጋገጫ ቡድኑ ሥራውን ባለማጠናቀቁ ምክንያት ሂደቱ ነሐሴ 13 ቀን 2018 ዓ.ም እንዲካሄድ - [ምክክሩን በቶሎ የማጠናቀቅ ዕቅድ መኖሩ እየተነገረ ነው](https://wazemaradio.com/ምክክሩን-ከተያዘለት-ጊዜ-ቀድሞ-የማጠናቀ/) - ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 34ኛ ቀን ውሎ በጋራ ማረጋገጫ ቡድን ደረጃ የተደራጁ ምክረ ሀሳቦች ለየሥራ ቡድኖች ቀርበዋል። ስምንቱን የሥራ ቡድኖች የወከሉ 120 የጋራ ማረጋገጫ ቡድን አባላት ከነሐሴ 07 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የሥራ ቡድኖችን ምክረ ሀሳቦች በማናበብ ወጥ ምክረ ሀሳቦችን የማደራጀት ሥራ ሲያከናወኑ መቆየታቸውን የገለጡ ሲሆን፤ ከየሥራ ቡድኑ የተወከሉ 15 የአጠናቃሪ ቡድን አባላት፤ ከሌሎች ቡድኖች - [በአዲስ አበባ የነዋሪነት መታወቂያ እስከ 60 ሺህ ብር እየተሸጠ ነው](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-የነዋሪነት-መታወቂያ-እስከ-60/) - ዋዜማ- የአዲስ አበባ ከተማ የነዋሪነት መታወቂያ አገልግሎት እስከ 60 ሺህ ብር ድረስ እየተሸጠ መሆኑን ዋዜማ ባደረገችው ክትትል ተረድታለች። በመዲናዋ አዲስ አበባ የክፍያ ደረጃው እንደየ ክፍለ-ከተማዎቹ የሚለያይ ሲሆን፤ በአመዛኙ ከ30 ሺህ ብር በላይ እንደሚከፈልበት ታውቋል። አገልግሎቱ “አስቸኳይ” ተብሎ ጊዜው ከአንድ ሳምንት ያጠረ ከሆነ እሰከ 60 ሺህ ብር ይጠየቅበታል። ከአንድ ዓመት ገደማ በፊት ለዚሁ ሕገ-ወጥ አገልግሎት፣ ከ15 ሺህ ብር - [ምክክሩ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ደርሷል፣ ልዩነቶች እየከረሩ ነው](https://wazemaradio.com/ምክክሩ-ወሳኝ-ምዕራፍ-ላይ-ደርሷል፣-ልዩነ/) - ዋዜማ- ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በሥራ ቡድን ደረጃ እየተካሄደ የሚገኘውን የምክክር ሂደት የሚያጠናቅቅበት ምዕራፍ ላይ ደርሷል። ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አራት የሥራ ቡድኖች ተጠናቅረው በቀረቡ የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦች ዙሪያ መግባባት ላይ መድረሳቸውን በተዘጋጁ የቃለ ጉባኤ ሰነዶች ላይ በመፈረም አረጋግጠዋል ቢልም፤ በአራቱ የሥራ ቡድኖች ውስጥ የሚገኙ “በርካታ” ተመካካሪዎች በቃለ ጉባኤዎቹ ላይ አለመፈረማቸውን ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች። በምክክር ሂደቱ ከፍተኛ - [ቀጣዩ የመንግስት አስተዳደር ሥርዓት ፓርላመንታዊ ሆኖ ፕሬዝዳንቱ ከፓርላማው ይመረጥ የሚል ምክረ ሀሳብ በብልፅግና ቀርቧል](https://wazemaradio.com/ቀጣዩ-የመንግስት-አስተዳደር-ሥርዓት-ፓር/) - ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 27ኛ ቀን በሥራ ቡድኖች ደረጃ እየተካሄደ የሚገኘው ምክክር ቀጥሎ ውሏል። በሰባቱ የሥራ ቡድኖች ቅዳሜ ነሐሴ 02 ቀን የጀመረው የተጠናቀሩ የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦች ላይ አስተያየት የመስጠት ሂደት የቀጠለ ሲሆን፤ የፌደራል ከተሞች ጉዳይን እየተመካከረበት በሚገኘው የሥራ ቡድን 7 ደግሞ የተጠናቀረው የአጀንዳ ምክረ ሀሳብ ለመጀመሪያ ጊዜ ተነቧል። የሥራ ቡድኑን ምክረ ሀሳብ እንዲያጠናቅሩ ኃላፊነት የተሰጣቸው - [የክልል ልዩ ኃይል ይፍረስ ፣ ሀገር አቀፍ ሚሊሻ ይደራጅ የሚሉ አጀንዳዎች ቀርበዋል](https://wazemaradio.com/የክልል-ልዩ-ኃይል-ይፍረስ-፣-ሀገር-አቀፍ-ሚ/) - ዋዜማ- በፌደራል ከተሞች ጉዳይ ጥላ ውስጥ የወደቀው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፤ በተለያዩ አጀንዳዎች ዙሪያ ለውሳኔ የቀረቡ ጉዳዮችን አስተናግዷል። በአወያዮች፣ በምሁራን ፓናል አባላት እንዲሁም በምክረ ሀሳብ አጠናቃሪ ቡድን አባላት ላይ ቅሬታዎች የቀረቡ ሲሆን፤ ከ10 የሚልቁ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለኮሚሽኑ ቅሬታ ለማቅረብ ፊርማ እያሰባሰቡ መሆናቸውን ሰምተናል። የልዩ ኃይል አደረጃጀታቸውን ያላፈረሱ ክልሎች “በተቋማት ግንባታ፣ የሕግ የበላይነትና ሰብዓዊ መብቶች” አጀንዳ ውስጥ - [የአዲስ አበባ ጉዳይ በሌሎች አጀንዳዎች ላይ የሚካሄደውን ምክክር ጥላ አጥሎበታል](https://wazemaradio.com/የአዲስ-አበባ-ጉዳይ-በሌሎች-አጀንዳዎች-ላ/) - ዋዜማ- ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በ25ኛ ቀን ውሎው በሥራ ቡድን ደረጃ የቀረቡ ምክረ ሀሳቦች ላይ መመካከር ጀምሯል። ሀሙስ ሐምሌ 30 ቀን፣ 2018 ዓ.ም ለሥራ ቡድን ጉባኤዎች የቀረቡ የስልታዊ ቡድን ምክረ ሀሳቦችን እንዲያደራጁ ኃላፊነት የተሰጣቸው አጠናቃሪ ቡድኖች፤ በሰባት የሥራ ቡድኖች ያጠናቀሩትን ምክረ ሀሳብ ያቀረቡ ሲሆን፤ የፌደራል ከተሞች ጉዳይን በአጀንዳነት በያዘው ቡድን ግን የተጠናቀረ ምክረ ሀሳብ ለተመካካሪዎች ሳይቀርብ - [“አዲስ አበባ ሕብረ ብሔራዊ ከተማ ናት እያልን ለአንድ ክልል ልዩ ጥቅም የሚያስገኝ ውሳኔ አናስተላልፍም” ተመካካሪዎች](https://wazemaradio.com/አዲስ-አበባ-ሕብረ-ብሔራዊ-ከተማ-ናት-እያ/) - የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ ከተማዋ የኦሮሚያ ክልል ዋና ከተማ እና መቀመጫ ትሁን የሚለውን ምክረ ሀሳብ ያቀረቡ ተመካካሪዎች ደግሞ፤ ምክረ ሀሳቡ በሥራ ቡድን ደረጃ ውሳኔ እንዲተላለፍበት ጠይቀዋል። ዋዜማ- በሀገራዊ ምክክር ጉባኤ 23ኛ ቀን ውሎ በርዕሰ ጉዳይ ተመካካሪ ቡድኖች (የሥራ ቡድኖች) ደረጃ የሚካሄደው ምክክር ተጀምሯል። በአንድ የሥራ ቡድን ውስጥ የሚገኙ ሁለት ስልታዊ ቡድኖች የአጀንዳ ምክረ ሀሳባቸውን - [አዲስ ስታንዳርድ ሚዲያ የስቱዲዮ መሳሪያዎችና ሌሎች ንብረቶች በፀጥታ አካላት እንደተወሰደበት አስታወቀ](https://wazemaradio.com/አዲስ-ስታንዳርድ-ሚዲያ-የስቱዲዮ-መሳሪያ/) - ዋዜማ- አዲስ ስታንዳርድ የብየነ መረብ ሚዲያ ባለፉት ቀናት ዋና አዘጋጁ ታግቶ ተወሰዶ እንደነበር ፤ ቢሮው በፀጥታ ሀይሎች መበርበሩንና ንብረቶቹ መወሰዳቸውን እንዲሁም ለአስራ ስድስት ዓመታት ከተከራየው ቢሮ እንዲለቅ እየተገደደ መሆኑን አስታወቀ። በሶስት ቋንቋዎች መረጃ የሚያቀርበው የአዲስ ስታንዳርድ ብየነ መረብ አስታሚ ጃከን አሳታሚ ድርጅት እንዳስታወቀው ሐምሌ 25 ቀን የሚዲያው ዋና አዘጋጅ ዮናስ ከድር በፀጥታ አካላት ታፍኖ ከ24 - [በምክክሩ ወቅት በሀሳብ ልዩነት "አድማ የመቱ" ነበሩ](https://wazemaradio.com/በምክክሩ-ወቅት-በሀሳብ-ልዩነት-አድማ-የመ/) - ዋዜማ- ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በ22ኛው ቀን ውሎው በስልታዊ ቡድን ደረጃ ሲካሄድ የቆየውን ምክክር አጠናቋል። ይህ የምክክር ሂደት ባለፈው ሳምንት እንዲጠናቀቅ ዕቅድ ተይዞለት የነበረ ቢሆንም፤ በተለያዩ የሥራ ቡድኖች ሲካሄዱ የነበሩ የምክክር ሂደቶች መጠናቀቅ ባለመቻላቸው ምክንያት ተጨማሪ ሦስት ቀናትን ወስዷል። በስልታዊ ቡድኖች ደረጃ ሲካሄዱ የነበሩ የምክክር ሂደቶች መጠናቀቃቸውን ተከትሎም የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አራት ኮሚሽነሮች ለተመካካሪዎች ማብራሪያ ሰጥተዋል። - [የምክክሩ አወያዮች ላይ ቅሬታ ቀረበባቸው](https://wazemaradio.com/የምክክሩ-አወያዮች-ላይ-ቅሬታ-ቀረበባቸው/) - ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 20ኛ ቀን ውሎ ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ይጀመራል ተብሎ የነበረው የርዕሰ ጉዳይ ተመካካሪ ቡድን ምክክር ሳይጀመር ቀርቷል። የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ፤ ሐምሌ 24 ቀን 2018 ዓ.ም በሰጡት መግለጫ በስልታዊ ቡድኖች ደረጃ የሚካሄደው ምክክር መጠናቀቁን ገልጸው የነበረ ቢሆንም፤ ኮሚሽኑ እስከ ሐምሌ 29 ቀን ድረስ የስልታዊ ቡድኖች ምክክር እንዲቀጥል - [ሱዳን ድንበር አቅራቢያ በመንግስትና በሕወሓት ኃይሎች መካከል ውጊያ ተደረገ](https://wazemaradio.com/ሱዳን-ድንበር-አቅራቢያ-በመንግስትና-በሕ/) - ዋዜማ- በሱዳን አዋሳኝ አካባቢ በሕወሓት ሀይሎችና በመከላከያ ሰራዊት መካከል ዛሬ ማለዳ ላይ ውጊያ መቀስቀሱንና እስከ ቀን ዘጠኝ ሰዓት ገደማ ተኩስ እንደነበረ እማኞች ነግረውናል። ዛሬ ቅዳሜ ሐምሌ 25፣ 2018፣ ዓ፣ም ከንጋቱ 11፡20 ገደማ በከባድ መሳሪያ የተገደፈ ውጊያ የተቀሰቀሰው የህወሓቱ አርሚ 70 በሚንቀሳቀስበት ሸረሪና ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ላይ ሲሆን፣ በዚያው አቅራቢም በሚገኘው በረኸት አቅጣጫም ተኩስ እንደነበር ምንጮች - ["ተፅዕኖ ፈጣሪዎች" የተባሉ ግለሰቦች በምክክሩ እንዲሳተፉ በምን መስፈረት ተመረጡ?](https://wazemaradio.com/ተፅዕኖ-ፈጣሪዎች-የተባሉ-ግለሰቦች-በምክ/) - ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 17ኛ ቀን ውሎ የክልል ተወካዮች ጉባኤ አባላት ተመርጠዋል። ጉባኤው በርዕሰ ጉዳይ ተመካካሪ ቡድን የተዘጋጁ ውሳኔዎች ወደሚቀጥለው ምዕራፍ ከማለፋቸው በፊት የምክረ ሀሳቦችን ተቀባይነት የማረጋገጥ ስልጣን የተሰጠው መሆኑን ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን “የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የውሳኔ አሰጣጥ ሥርዓት” በሚል ርዕስ ያዘጋጀውና ዋዜማ የተመለከተችው ሰነድ ይጠቁማል። ጉባኤው 211 አባላት እንደሚኖሩት ኮሚሽኑ ቀደም ብሎ አሳውቆ የነበረ - [አፈሳና ጦርነት የሰጉ የትግራይ ተማሪዎች አሁንም "ግቢ" ናቸው](https://wazemaradio.com/አፈሳና-ጦርነት-የሰጉ-የትግራይ-ተማሪዎች/) - ዋዜማ- አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላን በመስጋት ወደትግራይ ክልል መመለስ ያልቻሉ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ክረምቱን በግቢው ውስጥ ለማሳለፍ ፍቃድ ማግኘታቸውን ዋዜማ ሰምታለች፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎች፣ በትግራይ ክልል ባለው ወቅታዊ ሁኔታ እና አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላ ስጋት ምክንያት ወደ ክልላቸው መመለስ ባለመቻላቸው፤ ክረምቱን በዩኒቨርሲቲው ውስጥ እንዲያሳልፉ ተፈቅዶላቸዋል። ዋዜማ ያነጋገረቻቸው ተማሪዎች እንደገለጹት፤ ጥያቄው - [በምክክሩ ሕዝበ ውሳኔ የተጠየቀባቸው ጉዳዮች](https://wazemaradio.com/በምክክሩ-ሕዝበ-ውሳኔ-የተጠየቀባቸው-ጉዳ/) - ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 15ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች በተጠናቀሩ ምክረ ሀሳቦች ዙሪያ ተመካክረዋል። በንዑስ ቡድን ደረጃ የተዘጋጁ የምክረ ሀሳብ ቃለ ጉባኤዎች ተጠናቅረው ወደ ስልታዊ ቡድን እንዲያድጉ የተደረገ ሲሆን፤ የስልታዊ ቡድኖች አባላት አልተካተቱም ያሏቸውን ሀሳቦች በማንሳት፣ ሊካተቱ አይገባም የሚሏቸውንም በመጠቆም የሞቀ ምክክር ማድረጋቸውን የነገሩን ከዋዜማ ምንጮች ፤ ይህ ሂደት ለቀናት እንደሚቀጥል ጠቁመዋል። ሕዝበ ውሳኔ የተጠየቀባቸው - [የብሔር ፌደራሊዝምን ለማስቀጠል “የቆረጡ” ተመካካሪዎች](https://wazemaradio.com/የብሔር-ፌደራሊዝምን-ለማስቀጠል-የቆረ/) - ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 14ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች የአጀንዳ ምክረ ሀሳባቸውን ሲያደራጁ ውለዋል። በአንድ “ስልታዊ” ቡድን የተሰባሰቡ አምስት “ንዑስ” ቡድኖችን የወከሉ 25 “ተመካካሪዎች” የስልታዊ ቡድኑን ምክረ ሀሳብ እንዲያደራጁ ኃላፊነት የተሰጣቸው ሲሆን፤ ምክረ ሀሳቡን ለ250ዎቹ የቡድኑ አባላት አቅርበው ውይይት ይደረግበታል ተብሎ ይጠበቃል። ይህ ሂደት ሐምሌ 21 ቀን፣ 2018 ዓ.ም ይጀመራል የሚል ዕቅድ ተይዞለት የነበረ ቢሆንም፤ - [ብልፅግና ፓርቲ በምክክር ጉባዔው ስለሚይዘው "አቋም" በዝግ ተወያየ፣ "ያፈነገጡ" አባላትን አስጠንቅቋል](https://wazemaradio.com/ብልፅግና-ፓርቲ-በምክክር-ጉባዔው-ስለሚይ/) - ዋዜማ- ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በ13ኛ ቀን ውሎው በ”ስልታዊ” ቡድኖች ደረጃ የሚካሄደውን “ምክክር” አስጀምሯል። 250 ተመካካሪዎችን የሚይዘው ቡድኑ አምስት “ንዑስ” ቡድኖችን ያቀፈ ሲሆን፤ አምስቱ ቡድኖች ያጠናቀሩትን ሰነድ ለ”ስልታዊ” ቡድኑ አባላት አቅርበዋል። ቡድኖቹ ባቀረቡት ሰነድ ዙሪያ ውይይት ከተካሄደ በኋላ የስልታዊ ቡድኑ የአጀንዳ “ምክረ ሀሳብ” እንደሚጠናቀር ይጠበቃል። ኮሚሽኑ ይህ ሂደት ሦስት ቀናት ይወስዳል የሚል ዕቅድ ቢይዝም፤ ከዕቅዱ ያለፈ - [Ethiopia’s National Dialogue: Can It Shape Abiy Ahmed’s Political Project?](https://wazemaradio.com/ethiopias-national-dialogue-can-it-shape-abiy-ahmeds-political-project/) - The dialogue may also have important implications within the ruling Prosperity Party itself. Read Wazema Memo below Ethiopia’s National Dialogue has entered its third week, with delegates deliberating some of the country’s most consequential political questions. Constitutional reform, the future of Ethiopia’s ethnic federal system, the administrative status of Addis Ababa and Dire Dawa, electoral - [በአዲስ አበባ ጉዳይ የገዢው ፓርቲ አባላት ለሁለት ተከፍለዋል](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-ጉዳይ-የገዢው-ፓርቲ-አባላት/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ በ11ኛ ቀን ውሎው በ”ንዑስ” ቡድን ደረጃ ሲደረጉ የነበሩ “ምክክሮችን” ማጠናቀቁን ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስታውቋል። በ”ንዑስ” ቡድኖች ውስጥ በሚገኙና 10 አባላት ባሏቸው “ጥቃቅን” ቡድኖች “መሪ ጥያቄዎች”ን መሰረት በማድረግ የተዘጋጁ ሰነዶች፤ ለየንዑስ ቡድኖች ቀርበው ውይይት የተደረገባቸው መሆኑን የገለጡ ምንጮች፤ “ንዑስ” ቡድኖች የ”ጥቃቅን” ቡድኖችን ሰነድ በማቀናጀት በ”ንዑስ” ቡድን ደረጃ “መሪ ጥያቄዎችን” መሰረት ያደረገ - [ጣምራ ዜግነትና አንድ ወቅት የተቋረጠው የ ሽግግር ፍትሕ የምክክሩ አጀንዳ ሆነው ውለዋል](https://wazemaradio.com/ጣምራ-ዜግነትና-አንድ-ወቅት-የተቋረጠው-የ/) - ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ዘጠነኛ ቀን ውሎ ለተመካካሪዎች ሙያዊ ማብራሪያ ተሰጥቷል። ስምንቱ “የርዕሰ ጉዳይ ተመካካሪ ቡድኖች” በሚመካከሩባቸው አጀንዳዎች ዙሪያ ጥናቶችን ባከናወኑ “ምሁራን” ማብራሪያ የተሰጣቸው ሲሆን፤ ይህ ማብራሪያ “ተመካካሪዎች” የምክክር አጀንዳዎችን “በአግባቡ” እንዲረዱ የሚያደርግ መሆኑን ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስታውቋል። ተመካካሪዎች ከሐምሌ 17 ቀን፤ 2018 ዓ.ም ጀምሮ 50 አባላት ባሉት “ንዑስ” ቡድን ደረጃ በአጀንዳዎች ዙሪያ “ምክረ ሀሳቦችን” - [በትግራይ የጥሬ ገንዘብ ዕጥረት እየተባባሰ ነው](https://wazemaradio.com/በትግራይ-የጥሬ-ገንዘብ-ዕጥረት-እየተባባ/) - ዋዜማ- ከፍተኛ የጥሬ ገንዘብ እጥረት በተፈጠረበት ትግራይ ክልል፤ ጥሬ ብር እሰከ 25 በመቶ በሚደርስ ኮሚሽን እየተሸጠ መሆኑን ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ ተረድታለች። በሕወሓት እና በፌዴራል መንግሥት መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ተከትሎ፤ የትግራይ ክልል የድጎማ በጀት አለመለቀቁ ፤ከፍተኛ የጥሬ ገንዘብ እጥረት እንዲፈጠር ምክንያት መሆኑን የክልሉ ነዋሪዎች ይገልጻሉ፡፡ ይኸው የጥሬ ገንዘብ እጥረት በእለት ተእለት የነዋሪዎች እንቅስቃሴ ላይ ችግር - [ቀጣዩ የመንግስት ስርዓት - አሃዳዊ ፣ ፌደራላዊ ወይስ ኮንፌደራላዊ? በአጀንዳው ላይ ምክክር እየተደረገ ነው](https://wazemaradio.com/ቀጣዩ-የመንግስት-ስርዓት-አሃዳዊ-፣-ፌደራ/) - ዋዜማ- ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በስምንተኛ ቀን ውሎው በአጀንዳዎች ዙሪያ ”በጥቃቅን” ቡድን ደረጃ ሲካሄድ የቆይውን “ምክክር” አስቀጥሏል። በአጀንዳዎች ዙሪያ የሚካሄድና የመጀሪያ ምዕራፍ “ምክክር” የሆነው ይህ ሂደት የሦስት ቀናት የግዜ ዕቅድ የተያዘለት ቢሆንም፤ እባዛኞቹ ቡድኖች “ምክክራቸውን” አለማጠናቀቃቸውን ምንጮች ነግረውናል። ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ይህ የምክክር ሂደት ለአንድ ቀን “ባለበት” እንዲቆይና ለተመካካሪዎች በምክክር አጀንዳዎች ዙሪያ የአንድ ቀን ገለጻ እንዲሰጣቸው - [በምክክሩ ለአዲስ አበባ አራት ፤ ለድሬዳዋ ሶስት አማራጮች ቀርበዋል](https://wazemaradio.com/በምክክሩ-ለአዲስ-አበባ-አራት-፤-ለድሬዳዋ/) - ዋዜማ- ሀገራዊ የምምክር ጉባኤ ሰባተኛ ቀኑን ባስቆጠረበት ሐምሌ 14 ቀን 2018 ዓ.ም፤ ተመካካሪዎች በተመደቡበት አጀንዳ ዙሪያ 10 ተመካካሪዎችን በሚይዘው “ጥቃቅን” ቡድን ደረጃ የሁለተኛ ቀን “ምክክራቸውን” አከናውነዋል። ይህ የምክክር ሂደት ለሦስት ቀናት ያህል እንደሚቆይ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ለተመካካሪዎች ባቀረበው “የሥራ ቡድን የምክክር ስልት” ሰነድ ላይ የተመላከተ ቢሆንም፤ ከስድስት በላይ ንዑስ አጀንዳዎች ያሏቸው አጀንዳዎች ላይ እየተመከካከሩ የሚገኙ - [በምክክር ጉባዔው ፓርቲዎች ተወካዮቻቸውን "አንገብጋቢ" ወዳሏቸው አጀንዳዎች እያሰማሩ ነው](https://wazemaradio.com/በምክክር-ጉባዔው-ፓርቲዎች-ተወካዮቻቸው/) - በምክክሩ ከፍተኛ ሚና ባለው የክልል ጉባዔ የአባላት ቁጥር 211 የነበረ ሲሆን አሁን ወደ 284 አድጓል የስነምግባር ጥሰት የፈፀመ ተሳታፊ ከመታገድ እስከመባረር የደረሰ ቅጣት ይጠብቀዋል የምክክሩን የስድስተኛ ቀን ሂደት ዋዜማ እንደሚከተለው አስናድታዋለች ዋዜማ-ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በስድስተኛ ቀኑ፣ በስምንቱ አጀንዳዎች ዙሪያ “ምክክር” ማድረግ ጀምሯል። ጉባኤው ሐምሌ 08 ቀን፤ 2018 ዓ.ም የመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱን ካደረገ በኋላ፤ ሀገራዊ የምክክር - [ሀገራዊ የምክክር ጉባዔው በሶስተኛ ቀኑም "ምክክር" አልጀመረም](https://wazemaradio.com/ሀገራዊ-የምክክር-ጉባዔው-በሶስተኛ-ቀኑም/) - ዋዜማ- የመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱን ያካሄደው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፤ በስምንቱ አጀንዳዎች ዙሪያ ምክክር ማድረግ ሳይጀምር ሶስተኛ ቀኑን አስቆጥሯል። 4 ሺሕ ተሳታፊዎችን በስምንት ቡድኖች ከፋፍሎ ምክክሩን ለማከናወን ያቀደው ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን፤ ከተሳታፊዎች ቅሬታ እየቀረበበት መሆኑንም የዋዜማ ምንጮች ገልጠዋል። በምክክሩ እየተሳተፈ የሚገኝ “ተመካካሪ”፤ በተመደበት የርዕሰ ጉዳይ ተመካካሪ ቡድን አማካኝነት በአንድ አጀንዳ ላይ ብቻ እንዲመካከር የተቀመጠው አሠራር ዋና የቅሬታ - [መንግሥት በ2019 በጀት ዓመት 5 ቢሊዮን ዶላር አዲስ የውጪ ብድር ለመውሰድ ተዘጋጅቷል](https://wazemaradio.com/መንግሥት-በ2019-በጀት-ዓመት-5-ቢሊዮን-ዶላር-አ/) - በቀጣዮቹ ወራት አዳዲስ የተሽከርካሪ ባለቤትነት፣ የሪል ስቴት፣ የትምባሆና አልኮል ቀረጥ ይጣላል ዋዜማ- የኢትዮጵያ መንግሥት በ2019 በጀት ዓመት 5 ቢሊዮን ዶላር አዲስ የውጪ ብድር ለመውሰድ ማቀዱንና እ.ኤ.አ ከሐምሌ ወር 2026 ጀምሮ አዳዲስ የታክስ ማሻሻያዎችን ተግባራዊ ለማድረግ መወሰኑን ዋዜማ የተመለከተችው የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) 5ኛው የግምገማ ሪፖርት ሰነድ ይፋ አድርጓል። ተቋሙ በዚህ ሳምንት ባወጣው - [በሀገራዊ ምክክር ጉባዔው ስምምነት ያልተደረሰባቸው አጀንዳዎችና ውሳኔዎች ዕጣ ፈንታ ምን ይሆናል?](https://wazemaradio.com/በሀገራዊ-ምክክር-ጉባዔው-ስምምነት-ያልተ/) - ዋዜማ- ሐምሌ 08 ቀን፤ 2018 ዓ.ም በተካሄደ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት የተጀመረው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፤ በስምንት አጀንዳዎች ዙሪያ ይመክራል። ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን 4 ሺሕ እንደሚደርሱ የገለጻቸው ተመካካሪዎች በስምንቱ አጀንዳዎች ዙሪያ ለመመካከር ወደ ስምንት ቡድኖች (የርዕሰ ጉዳይ ተመካካሪ ቡድን) ይከፋፈላሉ። እነዚህ ስምንት ቡድኖች በዕጣ በሚመደብላቸው አንድ አጀንዳ ላይ ብቻ ተመካክረው የመፍትሄ ምክረ ሀሳብ እንዲያቀርቡ ይጠበቃል። ይህ ምክረ - [የሀገራዊ ምክክሩ የመጀመሪያ ቀን ውሎ](https://wazemaradio.com/የሀገራዊ-ምክክሩ-የመጀመሪያ-ቀን-ውሎ/) - ዋዜማ- ዛሬ በአዲስ አበባ የተጀመረው ብሔራዊ ምክክር በተለያዩ የፖለቲካ ኃይሎች ዘንድ የተደበላለቁ ምላሾችን እያስተናገደ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምና መግባባትን ለመፍጠር ታሪካዊ ዕድል ይዞ ይመጣል የተባለለት የብሔራዊ ምክክር ጉባኤ፤ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የፖለቲካ እና ወታደራዊ ባለስልጣናትን፣ የአፍሪካ ህብረት እና የኢጋድ ተወካዮችን፣ ከተለያዩ አለማቀፍ ተቋማት የተወከሉ ተጋባዥ እንግዶችን እንዲሁም ከተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች - [በዋናው ሀገራዊ ምክክር ዋዜማ ኮምሽነሯ በፈቃዳቸው ሐላፊነታቸውን ለቀቁ](https://wazemaradio.com/በዋናው-ሀገራዊ-ምክክር-ዋዜማ-ኮምሽነሯ-በ/) - ዋዜማ- ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አባል ኮሚሽነሮች መካከል አንዷ ኃላፊነታቸውን በገዛ ፍቃዳቸው መልቀቃቸውን ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች። ኃላፊነታቸውን በገዛ ፍቃዳቸው የለቀቁት አባል ኮሚሽነር ፤ኮሚሽኑ ከተሾሙለት 11 ኮሚሽነሮች መካከል አንዷ የሆኑት ብሌን ገብረመድኅን ናቸው። ብሌን ኃላፊነታቸውን የለቀቁት ‹‹በግል ጉዳይ ምክንያት›› በሚል ባቀረቡት የስራ መልቀቂያ ጥያቄ መሠረት መሆኑን የገለጹት የዋዜማ ምንጮች፤ በኮሚሽኑ በተሰጣቸው ኃላፊነት ምክንያት ‹‹ረጅም ጊዜ ወስዶብኛል›› ያሉትን - [በክልል ያሉ የጤና ባለሙያዎች ቃል የተገባልን ክፍያ መተግበር አልቻለም ሲሉ አቤቱታ አሰሙ](https://wazemaradio.com/የጤና-ባለሙያዎች-ቃል-የተገባልን-ክፍያ-መ/) - ኦሮሚያ በአስቸኳይ እንዲከፈላቸው አዟል፣ አማራ በጀት የለኝም ብሏል ዋዜማ- የጤና ባለሙያዎች በሀገር አቀፍ ደረጃ 12 ጥያቄዎችን ይዘው በሥራ ማቆም አድማ የተደገፈ እንቅስቃሴ ካደረጉ በኋላ መንግሥት ችግሩን ደረጃ በደረጃ ለመመለስ መስማማቱ ይታወሳል። ፌደራል መንግሥት ወጥነት ያለው ክፍያ እንዲፈጸም መመሪያ ቢሰጥም፤ በክልሎች ያለው የአፈጻጸም መጓደል ባለሙያዎችን እያስቆጣ ነው። ድምጻቸውን በማሰማታቸው ለእስር የተዳረጉና የከፋ እንግልት የደረሰባቸው እንዳሉም ዋዜማ - [የሕዝብ ቆጠራ መቼ ይካሄዳል?](https://wazemaradio.com/የሕዝብ-ቆጠራ-መቼ-ይካሄዳል/) - በኢትዮጵያ የሕዝብ ቆጠራ ከተካሄደ ሃያ ዓመታት ሊደፍን ነው። ብሄርን መሰረት ያደረገ የፖለቲካ አደረጃጀት ላላት ኢትዮጵያ የህዝብ ቆጠራ ሌላው የፍልሚያ ሜዳ ነው። ቆጠራ እንዳይደረግ የሚፈልጉ የፖለቲካ ቡድኖች መኖራቸውም ምስጢር አይደለም።ከአምስት ዓመት በፊት ብዙ ወጪ ከወጣበት በኋላ የታቀደው ቆጠራ ተሰርዟል። አበዳሪ ተቋማት ቆጠራ አካሂዱ የሚል አጀንዳ ይዘው መጥተዋል። በጉዳዩ ላይ ዋዜማ ያሰናዳችውን ዝርዝር ዘገባ አንብቡት ዋዜማ- ኢትዮጵያ - [የኦሮሚያ ክልል የመዋቅር ለውጥ ሊያደርግ ነው](https://wazemaradio.com/የኦሮሚያ-ክልል-የመዋቅር-ለውጥ-ሊያደርግ/) - ዋዜማ- የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በክልሉ ያሉትን 21 ዞኖች በስድስት ዓበይት የክልሉ ክፍሎች በመክፈል አዲስ የአሥተዳደር መዋቅር ይፋ የሚያደርግበትን ረቂቅ ሠነድ ማዘጋጀቱን ዋዜማ ሠምታለች። እነዚህ ስድስት ዓበይት የክልሉ ክፍሎች ምሥራቅ ኦሮሚያ፣ ደቡብ ምሥራቅ ኦሮሚያ፣ ደቡብ ኦሮሚያ፣ ምእራብ ኦሮሚያ፣ ደቡብ ምእራብ ኦሮሚያ እንዲሁም ማዕከላዊ ኦሮሚያ ተብለው መሰየማቸውን ዋዜማ የተመለከተችው ሰነድ ያብራራል። በእነዚህ 6 ዓበይት የክልሉ ክፍሎች ስር - [የምርጫ ሐስተኛ መረጃዎች](https://wazemaradio.com/የምርጫ-ሐስተኛ-መረጃዎች/) - ዋዜማ- ሀገራት ምርጫ በሚያደርጉበት እና ግጭቶች በሚከሰቱበት ወቅት ሀሰተኛ መረጃዎች ከሌላው ጊዜ በተለየ ጨምረው ይስተዋላሉ።እነዚህ በተለያዩ ይዘቶች የሚሰራጩ ሀሰተኛ መረጃዎች ማጣሪያ ስይደረግባቸው ከቀጠሉ ወቅት እየጠበቁ እንደ አዲስ ሊጋሩ ይችላሉ። በ7ኛው የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ ወቅት ከተሰራጩ ሀሰተኛ መረጃዎች መካከል ከአውድ ውጪ ጥቅም ላይ የዋሉ ምስሎች፣በሰው ሰራሽ አስተውሎት(AI) የተፈጠሩ ምስሎች እና በስላቅ መልክ የተሰራጩ መረጃዎች ይገኙበታል። ከብዙ - [የዋዜማ ሬዲዮን በኢትዮጵያ መታገድ በተመለከተ](https://wazemaradio.com/የዋዜማ-ሬዲዮን-በኢትዮጵያ-መታገድ-በተመ/) - የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባልሥልጣን ዛሬ ቅዳሜ ጥር 16፣ 2018 ዋዜማ ሚዲያን/ሬዲዮን በተመለከተ ያወጣውን መግለጫ ተመልክተናል። ባለሥልጣኑ ሐሙስ ዕለት ፈቃዳችንን እንድንመልስ ባዘዘን መሠረት ዛሬ ይህንኑ አድርገናል። መግለጫው የተሰጠው ይህንን ባደረግን በሰዓታት ውስጥ ነው። እርምጃው በማንኛውም መመዘኛ ትክክል ነው ብለን አናምንም። አሳዝኖናልም። ዝርዝሩን በሚገባ አጢነን አስፈላጊና ጠቃሚ ከሆነ ተጨማሪ ማብራሪያ እንሰጣለን፤ ሌሎች ሕጋዊ አማራጮችን እንከተላለን። ባለሥልጣኑ ባወጣው - [ሰኔ 30 እና በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የህልውና ስጋት](https://wazemaradio.com/ሰኔ-30-እና-በደቡብ-አፍሪካ-የሚገኙ-ኢትዮጵያ/) - ‹‹ሃምባሃምባ! - ሃገራችንን ለእኛው ተዉልን!›› ዋዜማ- አብርሃም (ስሙ የተቀየረ) በደቡብ አፍሪካ መዲና ጆሃንስበርግ እምብርት በሚገኘውና በአካባቢው ቋንቋ ‹‹Spaza Shop›› እየተባለ በሚጠራው የችርቻሮ መደብሩ ውስጥ ሆኖ ደንበኞቹን ያስተናግዳል። በየእለቱ በቻለው አቅም ገቢ እያገኘ፣ የሚጠበቅበትን ግብር በአግባቡ እየከፈለ፣ ለአካባቢው ተወላጆችም የስራ ዕድል መፍጠር ችሏል፡፡ ልክ እንደ አብርሃም፤ በርካታ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ለዓመታት በደቡብ አፍሪካ የራሳቸውን ህይወትም ሆነ የአካባቢውን ማህበረሰብ - [የዋግኽምራ ወረዳዎች በትግራይ እና በአገው ሃይሎች ቁጥጥር ስር](https://wazemaradio.com/የዋግኽምራ-ወረዳዎች-በትግራይ-እና-በአገ/) - ዋዜማ- በትግራይ ሃይሎች እና በአገው ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ (አዴን) ቁጥጥር ስር ያሉት የዋግኽምራ ዞን ሁለት ወረዳዎች ውስጥ የሚኖሩ ነዋሪዎች፤ ምግብ እና መድሃኒቶችን ጨምሮ መሰረታዊ የሚባሉ ቁሳቁሶች እንዳይገቡ በመደረጋቸው እንዲሁም የባንክ እና ህክምና አገልግሎቶች በመቋረጣቸው ለከፋ ችግር መዳረጋቸውን ዋዜማ ከነዋሪዎች ሰምታለች፡፡ ከመጋቢት እስከ ሚያዚያ ወር መጀመሪያ አካባቢ በዞኑ አበርገሌ ወረዳ የትግራይ እና የአገው ታጣቂዎች በጋራ ሆነው ከመንግስት - [የኢትዮጵያ መንግስት በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ ከረንሲ ዝውውር ላይ እርምጃ መውሰድ ጀመረ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-መንግስት-በብር-የሚደረጉ-የክ/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ መንግስት ብርን ከስውር የገንዘብ ዝውውር (ክሪፕቶ ከረንሲ) ጥቅም ላይ እንዳይውል እርምጃ መውሰድ መጀመሩን ዋዜማ ባለፉት ሳምንታት ባደረገችው ማጣራት ለመገንዘብ ችላላች። ባለፉት ሳምንታት በዋናነት ብሔራዊ ባንክ የሚመራው ይህ ብርን ከስውር የገንዘብ ዝውውር (ክሪፕቶ ከረንሲ) የመነጠል እርምጃ አካል የሆነ በርካቶች የሚጠቀሙባቸውን የመገበያያ መተግበሪያዎች በኢትዮጵያ እንዳይሰሩ እገዳ ተደርጎባቸዋል። በነዚህ መተግበሪያዎች በመጠቀም የሸቀጥና የአገልግሎት ግብይት የሚፈፅሙ ነጋዴዎች - [መንግስት ጥቅል ሀገራዊ ምርትን (GDP) የሚለካበትን ስሌት ለመቀየር ለመቀየር እየተዘጋጀ ነው](https://wazemaradio.com/መንግስት-ጥቅል-ሀገራዊ-ምርትን-gdp-የሚለካበ/) - ዋዜማ- መንግስት ጥቅል ሀገራዊ ምርትን (Gross Domestic Product-GDP) የሚለካበትን ስሌት ለመቀየር ለመቀየር እየተዘጋጀ መሆኑን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል።መንግስት ከመስከረም ወር 2019 ዓ. ም ጀምሮ በሚተገብረው አዲስ ጥቅል ሀገራዊ ምርት (GDP) ምጣኔ ስሌት መሰረት ኢትዮጵያ አሁን አላት ተብሎ የተሰላው ሀገራዊ ምርት ከሃያ እስከ አርባ በመቶ ከፍ ሊያደርገው እንደሚችል ከወዲሁ የባለሙያዎች ግምት ተቀምጧል። ይህም ሀገሪቱን በአፍሪቃ ከቀዳሚዎቹ - [የኦሮሚያ ክልል ለሐይማኖትና ማህበራዊ ተቋማት የመሬት ይዞታ መመሪያ አወጣ](https://wazemaradio.com/የኦሮሚያ-ክልል-ለሐይማኖትና-ማህበራዊ-ተ/) - ዋዜማ- የኦሮሚያ ክልል መሬት ቢሮ ለተለያዩ ሐይማኖታዊ፣ ማኅበራዊ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች የሚውሉና ሕጋዊ የባለቤትነት የይዞታ ማረጋገጫ ሠነድ ወይም ካርታ እና ፕላን ለሌላቸው የከተማ መሬቶች፣ የሕጋዊነት ማረጋገጫ ሠነድ ሊሰጥ መሆኑን ዋዜማ ሠምታለች። የክልሉ መሬት ቢሮ ለ23ቱ ከተማ አሥተዳደሮች እና ለ21ዱ የዞን የመሬት መምሪያዎች ሥራ ላይ እንዲውል አጽድቆ የላከውን የአፈጻጸም መመሪያ ዋዜማ ተመልክታለች። መመሪያው በውስጡ ካካተቻቸው እና - [በኦሮሚያ በምስራቅ እና ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞኖች መንግስትም ታጣቂዎችም አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላ እያደረጉነው፣ነዋሪዎች ተቸግረናል ብለዋል](https://wazemaradio.com/በኦሮሚያ-በምስራቅ-እና-ሆሮ-ጉድሩ-ወለጋ-ዞ/) - ዋዜማ - በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ እና ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞኖች የሚኖሩ አርሶ አደሮች እና ሌሎችም የህብረተሰብ ክፍሎች በጸጥታ ቀውስ እና በአስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላ ስጋት (አፈሳ) ውስጥ እንደሚገኙ ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ ለመረዳት ችላለች። በተለይም በአካባቢው ሰፊ ምርት የሚገኝበት የበቆሎ እርሻ ወቅት ቢሆንም፣ ነዋሪዎች ፤ በተለይም አርሶአደሮች እስር እና የግዳጅ ወታደራዊ ስልጠናን በመስጋት እርሻቸውን ጥለው ወደ ሌላ - [ሕወሓት በዚህ ሳምንት ለትግራይ አዲስ ፕሬዝዳንት ለመምረጥ ተዘጋጅቷል](https://wazemaradio.com/ሕወሓት-ለትግራይ-አዲስ-ፕሬዝዳንት-ለመም/) - ዋዜማ- ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ከሁለት ሳምንታት በፊት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚደንት ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደን የስልጣን ጊዜ ለ 1 አመት ማራዘማቸውን ተከትሎ ፤ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ሹመቱን እንደማይቀበለው እና ከጦርነቱ በፊት የነበረውን መንግስት ለመመለስ መወሰኑን መግለጹ ይታወሳል፡፡ በ2012 ዓ.ም የነበረውን መንግስታዊ መዋቅር እና ምክር ቤቶች ለመመለስም ባለፉት አስር ቀናት ዉስጥ ከድርጅቱ - [ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል በሚል ስጋት ወጣቶች ከትግራይ እየሸሹ ነው፣ ሕወሓት የጉዞ ክልከላ እያደረገ ነው](https://wazemaradio.com/ጦርነት-ሊቀሰቀስ-ይችላል-በሚል-ስጋት-ወጣ/) - ዋዜማ- በትግራይ “ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል” የሚል ስጋት ያደረባቸው በርካታ ወጣቶች ወደ አዲስ አበባና ጎረቤት ሀገራት መሸሻቸውንና ይህን ሽሽት ለመቀልበስ በትግራይ የጉዞ እገዳ እየተደረገባቸው መሆኑን ለዋዜማ ተናግረዋል። በሕወሓት እና ፌደራል መንግሥት መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ተከትሎ፣ የዳግም ግጭት መቀስቀስ ስጋት የገባቸው ወጣቶች ከትግራይ ክልል እንዳይወጡ መንገድ ላይ ተይዞ እስከመመለስ የደረሰ እገዳ እየደረሰባቸው መሆኑን ዋዜማ ተረድታለች። የትግራይ ወጣቶች - [የነዳጅ ቀውሱ፣ የአገራት ርምጃዎችና ምላሾች (ካዲሳባ እስከ ማኒላ)](https://wazemaradio.com/የነዳጅ-ቀውሱ፣-የአገራት-ርምጃዎችና-ምላ/) - ዋዜማ- የተቀሠቀሰው ጦርነት በዓለም ዙሪያ የነዳጅ እና ጋዝ ቀውስ አስከትሏል። በቀጠናው የነዳጅ ላኪ የኾኑት ኳታር፣ የተባበሩት ዓረብ ኢምሬቶች፣ ሳዑዲ ዓረቢያ፣ ኩዌት፣ ኢራን እና ኢራቅ በተለይ ኢራን ሆርሙዝ ሠርጥን ከዘጋች ወዲህ፣ አብዛኛውን የነዳጅ ምርታቸውን ለዓለማቀፍ ገበያ ማቅረብ አልቻሉም። ጦርነቱ ከተቀሰቀሰ ወዲህ በዓለማቀፍ ገበያ የነዳጅ ዋጋ በበርሜል በ50 በመቶ ጨምሯል። የነዳጅ ዋጋ መጨመር እና የአቅርቦት ሠንሠለቱ መስተጓጎሉ፣ - [የአሜሪካ ዕርዳታ ከተቋረጠ ከአንድ ዓመት በኋላ...](https://wazemaradio.com/የአሜሪካ-ዕርዳታ-ከተቋረጠ-ከአንድ-ዓመት/) - ዋዜማ-የአሜሪካ አለማቀፍ የልማት ድርጅት (USAID) በስልጣን ላይ ባለው የአሜሪካ አስተዳደር ከተዘጋና አለማቀፍ ድጋፉን ካቋረጠ አንድ ዓመት ደፈነ። በአለም ከልማት ድርጅቱ ከፍተኛ ገንዘብ በመቀበል በሁለተኛ ደረጃ ላይ ትገኝ የነበረችው ኢትዮጵያ በአንድ ወቅት እስከ 13 በመቶ በጀቷን ከዚሁ ድጋፍ ታገኝ ነበር። በኢትዮጵያ ስልሳ አመታትን ያስቆጠረው ዩኤስ ኣይ ዲ በመዘጋቱ በጤና፣ በትምህርትና በግብርና ዘርፍ የተከሰቱ መጓደሎችን ከዓመት በኋላ - [በአማራ እና ትግራይ ክልሎች መካከል የይገባኛል ውዝግብ ያለባቸው አካባቢዎች ምርጫ መደረጉ አጠራጣሪ ሆኗል](https://wazemaradio.com/በአማራ-እና-ትግራይ-ክልሎች-መካከል-የይገ/) - ዋዜማ - ከትግራይ ክልል ውጪ ሆነው በቀጥታ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምርጫ እንዲደረግባቸው ውሳኔ በተሠጠባቸው (በአማራ እና ትግራይ ክልሎች መካከል የይገባኛል ውዝግብ ያለባቸው አካባቢዎች) የሚገኙ የምርጫ ክልሎች የመራጮች ምዝገባ እየተካሄደ አለመሆኑን ዋዜማ ተረድታለች፡፡ በአወዛጋቢዎቹ አካባቢዎች ምርጫ ይደረጋል የሚል ግምት እንደሌላቸው መንግስታዊ ምንጮች ለዋዜማ ተናግረዋል። ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በመጪው ግንቦት ወር ለማካሄድ ላቀደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ - [የትግራይ ተዋጊ ሀይሎች (TDF) ወታደራዊ አወቃቀር እና አዲሱ የጦር መኮንኖች ሽግሽግ](https://wazemaradio.com/የትግራይ-ተዋጊ-ሀይሎች-tdf-ወታደራዊ-አወቃቀ/) - ዋዜማ- በትግራይና በፌደራል መንግስቱ መካከል የተካረረ አለመግባባት መፈጠሩንና በራሳቸው በትግራይ ፖለቲካዊና ወታደራዊ ቡድኖች መካከል የበረታ ክፍፍል መከሰቱን ተከትሎ ሕወሓት አዲስ ወታደራዊ አደረጃጀትንና የፖለቲካ አስተዳደር መዋቅር መዘርጋቱን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ጋር ባደረገችው ቃለምልልስ ተገንዝባለች። ከተደረጉት አዳዲስ አደረጃጀቶች መካከል የትግራይ ተዋጊ ሀይሎች (TDF) የተደራጁበት የዕዝ ሰንሰለት ይገኝበታል። አዲሱ አወቃቀር ሕወሓት በማናቸውም መንገድ በክልሉ ዕጣ ፈንታ ላይ ወሳኝ - [የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ለ"ጨረቃ ቤቶች" የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊሰጥ ነው](https://wazemaradio.com/የኦሮሚያ-ክልላዊ-መንግስት-ለጨረቃ-ቤቶች/) - ማረጋገጫ የማይሰጣቸው ከተሞች ተለይተዋል ዋዜማ- የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት፣ በክልሉ ያሉ ሕገወጥ ወይም በተለምዶ "ጨረቃ ቤት" ተብለው የሚታወቁ ካርታ እና ፕላን የሌላቸውን ቤቶች ባሉበት ሕጋዊ ሊያደርግ እና የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ሊሰጥ መሆኑን ዋዜማ ሠምታለች። የክልሉ መንግሥት ምክር ቤት ወይም ጨፌ ኦሮሚያ፣ ባሳለፍነው መጋቢት 10፣ 2018 ዓ፣ም ባካሄደው 6ኛ የሥራ ዘመን፣ 5ኛ ዓመት 3ኛ መደበኛ ጉባኤው፣ መመሪያውን - [መንግስት ለመጀመር ያቀዳቸው ከ20 በላይ አዳዲስ ግዙፍ ፕሮጀክቶች](https://wazemaradio.com/መንግስት-ለመጀመር-ያቀዳቸው-ከ20-በላይ-አዳ/) - ዋዜማ- የብልፅግና ፓርቲ የሚመራው መንግስት ሊያካሂድ ሰላቀዳቸው የመሰረተልማትም ይሁን ሌሎች ፕሮጀክቶች አስቀድሞ ለህዝብ የማሳወቅ ልማድ የለውም። ይልቁንም አንዳንድ ፕሮጀክቶች ሚስጥራዊነት ይታይባቸዋል። ዋዜማ መንግስት በቅርቡ ለመጀመር ያቀዳቸውን ግዙፍ ፕሮጀክቶች የተዘረዘሩበትን ሰነድ አግኝታ ተመልክታለች። አንብቡት የተመለከትነው ሰነድ መንግስት ለመጀመር አቅዷቸው “እጅ ስላጠረኝ አለማቀፍ ባለሀብቶች በሽርክና አብራችሁኝ ስሩ ፣ ከትርፉም ተካፈሉ” በሚል ያሰናዳው ዝርዝር ነው። የኢትዮጵያ መንግሥት ከአውሮፓ - [የትግራይን ጊዜያዊ አስተዳደር ለመረከብ የተዘጋጀ አዲስ ምክር ቤት ሊቋቋም ነው](https://wazemaradio.com/የትግራይን-ጊዜያዊ-አስተዳደር-ለመረከብ/) - የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የስልጣን ገደብ ሁለት ሳምንታት ቀርተውታል። ዋዜማ- አምስት ያህል የትግራይ የፖለቲካ ድርጅቶች፣ የትጥቅ ትግል የጀመሩ አማፅያንና የቀድሞ የመከላከያ ወታደራዊ መኮንኖች የታቀፉበት አዲስ ምክር ቤት በቀጣዮቹ ቀናት ምስረታውን ይፋ እንደሚያደርግና የትግራይ ክልልን አስተዳደር ለመረከብ ራሱን እያዘጋጀ መሆኑን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ካሰባሰበችው መረጃ ተገንዝባለች። የቀድሞው የመከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም እና በቅርቡም በአቶ ጌታቸው ረዳ - [አኮቦ ወርቅ በጋምቤላ ተጨማሪ ግዙፍ መሬት ጠየቀ](https://wazemaradio.com/አኮቦ-ወርቅ-በጋምቤላ-ተጨማሪ-ግዙፍ-መሬት/) - ዋዜማ- አኮቦ ወርቅ በጋምቤላ ክልል ዲማ ወረዳ አሁን እየሠራበት ካለው ሰገሌ ፕሮጀክት አጠገብ ተጨማሪ 1,200 ኪሎ ሜትር እስኩዌር የወርቅ መሬት ጠይቆ ምላሽ ከመንግሥት እየጠበቀ መሆኑን ይፋ ባደረገው ሪፖርት አስታወቀ፡፡ ማስፋፊያ የጠየቀበት አካባቢ ጊሎ በመባል የሚታወቅ ሲሆን እዚያው በዲማ ወረዳ የሚገኝ ሲሆን፣ በአካቦ ወንዝ፣ በደቡብ ሱዳንና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሚዋሰን የአኙዋክ ዞን ነው፡፡ አኮቦ ወርቅ የኖርዌይ - [የመንግስት ሰራተኞች "በግዳጅ" የምርጫ ካርድ እንዲወስዱ እየተደረገ ነው](https://wazemaradio.com/የመንግስት-ሰራተኞች-በግዳጅ-የምርጫ-ካር/) - ዋዜማ- ሁለት ወር ገደማ ለቀረው 7ኛው ጠቅላላ ሀገር አቀፍ ምርጫ፣ የሲቪል ሰርቪስ (የመንግስት) ሰራተኞች "በግዳጅ" የመራጭነት ካርድ እንዲያወጡ እየተገደዱ መሆኑን ዋዜማ ባደረገቸው ክትትል ተረድታለች፡፡ በፌደራል፣ በክልሎች እና በከተማ አስተዳደሮች የሲቪል ሰርቪስ ሠራተኞች ሙሉ በሙሉ የምርጫ ካርድ እንዲያወጡ በገዢው ብልፅግና ፓርቲ በኩል እቅድ ወጥቶ እየተፈፀመ መሆኑን ካሰባሰብነው መረጃ ተገንዝበናል። ምንም እንኳን እቅዱ ከገዥው ብልጽግና ፓርቲ ቢሆንም፣ - [አሁን ባለው ውድድር ከ31ዱ የንግድ ባንኮች 25ቱ መቀጠል የሚያስችላቸው ቁመና ላይ አይደሉም-   ብሄራዊ ባንክ](https://wazemaradio.com/አሁን-ባለው-ውድድር-ከ31ዱ-የንግድ-ባንኮች-25ቱ/) - ዋዜማ- በሀገሪቱ ካሉት 31 የንግድ ባንኮች ውስጥ 25ቱ አሁን ባለው ከባድ የገበያ ውድድር ውስጥ መቀጠል ስለማይችሉ ተዋህደው ጠንካራ ባንኮችን መፍጠር ብቸኛው አማራጭ መሆኑን ብሔራዊ ባንክ ገለፀ፡፡ ብሔራዊ ባንክ የባንክ ኢንዱስትሪውን የገመገመበትን የፋይናንስ መረጋጋት (Financial Stability Report) ይፋ አድርጓል፡፡ ዋዜማ ሪፖርቱን ተመልክታ የሚከተለውን ዘገባ አዘጋጅታለች። ሪፖርቱ 31ዱን ባንኮችን ለሦስት የከፈለ ሲሆን፣ እነዚህም ትልቅ (Large)፣መካከለኛ (Medium) እና ትንሽ - [ሕገወጥ የነዳጅ ግብይት በበርካታ የሀገሪቱ አካባቢዎች ተስፋፍቷል፣ በሊትር እስከ 500 መቶ ብር እየተሸጠ ነው](https://wazemaradio.com/ሕገወጥ-የነዳጅ-ግብይት-በበርካታ-የሀገሪ/) - ዋዜማ- በሀገሪቱ ባለው የፀጥታ ችግርና የትራንስፖርት አቅርቦት መስተጓጎል ወትሮም የበረታ እጥረት የሚታይበት ነዳጅ አሁን በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ጦርነት ሳቢያ የበለጠ ተባብሷል። ሕገወጥ የነዳጅ ግብይት በበርካታ የሀገራችን ከተሞች እየተዘወተረ ነው። ዋዜማ ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የነዳጅ አቅርቦትና ዋጋን በተመለከተ የሚከተለውን መረጃ አሰናድታለች። የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የመጋቢት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ አድርጓል። - [የሰሜኑ የጦርነት ስጋት እየበረታ ነው](https://wazemaradio.com/የሰሜኑ-የጦርነት-ስጋት-እየበረታ-ነው/) - ዋዜማ- በሕወሓት ሃይሎች፣ በኤርትራና በኢትዮጵያ መንግስት መካከል ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል የሚለው ስጋት በስፋት በዓለማቀፍ መገናኛ ብዙሀንና በመረጃ ትንተና ተቋማት እየተነገረ ነው። እየተነገረ ካለው ውጪ የጦርነት ዝግጅት እየተደረገባቸው ነው በሚል በሚጠቀሱ አካባቢዎች ስላለው ሁኔታ ዋዜማ ነዋሪዎችን አነጋግራ ይህን ዘገባ አዘጋጅታለች። ኣዲግራት፣ ዘላምበሳ፣ሽራሮ እና ኢሮብ አቶ በርኸ እና ባልደረባቸው የኣዲግራት ከተማ ነዋሪዎች ሲሆኑ በሙያቸው የ2ኛ ደረጃ - [የምርጫ 2018 ስነ ምግባር ደንብ ምን ይዟል?](https://wazemaradio.com/የምርጫ-2018-ስነ-ምግባር-ደንብ-ምን-ይዟል/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፖለቲካ ፓርቲዎችና እጩዎቻቸው፣ እንዲሁም የግል እጩዎች የሚመሩበትን የምርጫ ስነምግባር ደንብ አውጥቷል፡፡ ፖለቲካ ፓርቲዎች አስገዳጅነት ያለውን የቦርዱን የምርጫ ስነ ምግባር ደንብ ፈርመው የተቀበሉ ሲሆን፣ የደንቡን ድንጋጌዎች ከጣሱ ቅጣት ይጠብቃቸዋል፡፡ በሰባት ምዕራፎችና በ30 አንቀጾች የተደራጀው “የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ማስፈጸሚያ የሥነምግባር ስርዓት” ደንብ የካቲት 14፣ 2018 ዓ፣ም በፓርቲዎች ተፈርሟል፡፡ የደንቡ ተፈጻሚነት - [የሀገራዊ ምክክር ኮምሽኑ አራት አብይ ፈተናዎች ገጥመውኛል አለ](https://wazemaradio.com/የሀገራዊ-ምክክር-ኮምሽኑ-አራት-አብይ-ፈተ/) - ዋዜማ- በወሳኝ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መግባባት የመፍጠር ራዕይ የሰነቀው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አራት የጎሉ ፈተናዎች ገጥመውኛል ብሏል። በተቋቋመበት አዋጅ የሦስት ዓመት ዕድሜ ተሰጥቶት የነበረው የምክክር ኮሚሽን፤ የተሰጠውን የአንድ ዓመት ተጨማሪ ጊዜ አጠናቆ ለኹለተኛ ጊዜ ማራዘሚያ ተሰጥቶታል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የካቲት 11፣ 2018 ዓ፣ም ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ለኮሚሽኑ ተጨማሪ የስምንት ወራት ጊዜ ሰጥቷል። ለኹለተኛ - [ከሽብር ወንጀል ነጻ የተባሉት ዮሐንስ ተሠማ አዲስ የፍትሐብሔር ክስ ቀረበባቸው](https://wazemaradio.com/ከሽብር-ወንጀል-ነጻ-የተባሉት-ዮሐንስ-ተሠ/) - ዋዜማ- የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ምክር ቤት አባሉ እና በቅርቡ ከገዥው ብልጽግና ፓርቲ ጋር የተዋሃደው የቀድሞው ተቃዋሚ የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አመራር የነበሩት ዮሐንስ ተሠማ አዲስ የፍትሐብሔር ክስ ቀረበባቸው፡፡ ዮሐንስ በአሶሳ ከተማ አስተዳደር ፍትሕ መምሪያ አዲስ የተመሰረተባቸው ክስ፣ ከዚህ ቀደም ጠፋተኛ በተባሉበት የከተማ መሬት ከሊዝ ሕግ አግባብ ውጪ ከመያዝ ጋር በተያየዘ ነው፡፡ የምክር ቤት አባሉ ከክልሉ ምክር - [የአይ.ኤም.ኤፍ ትንተና ስለ ኢትዮጵያ የምጣኔ ሀብት ማሻሻያ ጉዞ](https://wazemaradio.com/የአይ-ኤም-ኤፍ-ትንተና-ስለ-ኢትዮጵያ-የምጣ/) - በዚህ ወር ለነዳጅ ሲደረግ የቆየው ድጐማ ሙሉ በሙሉ ይነሳል ከፈረንጆቹ 2026 መጨረሻ ጀምሮ ብሔራዊ ባንክ ከወርቅ ንግድ ቀስ በቀስ ወጥቶ የግል ባንኮች የወርቅ ንግድ ውስጥ ይገባሉ ብሔራዊ ባንክ በዓመታዊ የባንኮች የብድር አቅርቦት ምጣኔ ላይ ጥሎ የነበረውን ገደብ በፈረንጆቹ 2026 ማብቂያ ይነሳል..... ዋዜማ- የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ አስተዳደር ወደ ስልጣን ከመጣ በኋላ ከደረጋቸው ለውጦች አንዱና በተፅዕኖው - [“የሓራ መሬት” ](https://wazemaradio.com/የሓራ-መሬት/) - ዋዜማ- ከሁለት አመታት በላይ የተካሄደውን ጦርነት ከቋጨው የፕሪቶሪያው ስምምነት በኋላ ከሰብአዊና ኢኮኖሚያዊ ከቀውስ ያልወጣው የትግራይ ክልል ፤ ያጋጠመውፖለቲካዊ ቀውስ በክልሉ ውስጥ በርካታ ፖለቲካዊ አንጃዎች እንዲፈጠሩ ምክንያት ሆኗል፡፡ ከ2016 ዓ.ም ሚያዚያ ወር ጀምሮ በአሉባልታ ደረጃ የነበረው በሕወሓት ውስጥ ክፍፍል ተፈጠረ የመባሉ ጉዳይ በዚያው አመት ነሃሴ ወር ላይ የተካሄደውን 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ተከትሎ በይፋ ወጥቷል፡፡ የድርጅቱ ሊቀ-መንበር - [የቤንሻንጉል ጉሙዝ ኩርሙክ የወርቅ ፕሮጀክት ሊሸጥ ነው](https://wazemaradio.com/የቤንሻንጉል-ጉሙዝ-ኩርሙክ-የወርቅ-ፕሮጀ/) - ዋዜማ- በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሱዳን ድንበር አቅራቢያ የሚገኘው የኩርሙክ ወርቅ ፕሮጀክት በማሊና አይቮሪ ኮስት ካሉ ሌሎች የወርቅ ማዕድን ይዞታዎች ጋር ተዳምሮ ለቻይናው ዝጅን ኩባንያ በ4 ቢሊየን ዶላር ሊሸጥ መሆኑን ዋዜማ ሰምታለች። ያለፉትን አመታት የግብፅ እጅ የነበረበትና የህዳሴው ግድብ አቅራቢያ በመገኘቱ ስጋት የፈጠረው ፕሮጀክት ወደ ቻይናው ኩባንያ መሸጋገሩ ለስጋቱ እልባት እንደሚሰጠው ይታመናል። ከፍተኛ የወርቅ ክምችት እንዳለበት - [የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ገቢ ከየትኛቹ አገልግሎቶች ይሰበሰባል?](https://wazemaradio.com/የአደጋ-ሥጋት-ምላሽ-ፈንድ-ገቢ-ከየትኛቹ-አ/) - ዋዜማ- የተለያዩ አገልግሎቶች የተካተቱበት የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድን ከ17 የገቢ ምንጮች በቋሚነት ሀብት ለመሰብሰብ ታቅዷል። ለአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ገቢ ከሚሰበሰብባቸው የተለያዩ ምንጮች መካከል የባንክና ቴሌኮም አገልግሎቶች ተካተውበታል። በኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር አዋጅ ቁጥር 1386/2017 መሰረት፣ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ገቢን የሚያስተዳደር ጽሕፈት ቤት እና የገቢ ምንጭ ወሰን በሚስትሮች ምክር ቤት በወጣ ደንብ - [ዝርዝሩ ይፋ ያልተደረገው የኢትዮጵያና የአሜሪካ የጤና ትብብር ስምምነት](https://wazemaradio.com/ዝርዝሩ-ይፋ-ያልተደረገው-የኢትዮጵያና-የ/) - የፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር ኢትዮጵያን ጨምሮ ከጥቂት የአፍሪቃ ሀገራት ጋር የተፈራረመው የቢሊየኖች ዶላር የጤና ትብብር ስምምነት የሀገራትን የመረጃ ሉዓላዊነት ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው በሚል ትችት ይቀርብበታል። የስምምነቱ አላማ የአለም ጤና ድርጅትን ስራዎች በመቀማት ድርጅቱን በማዳከም ላይ ያነጣጠረ ነው በሚልም ይተቻል። ዋዜማ ስለስምምነቱ የሚከተለውን ዘገባ አዘጋጅታለች። አንብቡት የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ወደ ስልጣን ከተመለሰ በኋላ አሜሪካ በግዙፉ - [ምን ያህሉ የህክምና ባለሙያዎች ጥያቄዎች ምላሽ አገኙ?](https://wazemaradio.com/ምን-ያህሉ-የህክምና-ባለሙያዎች-ጥያቄዎች/) - ዋዜማ- ከ10 ወራት በፊት የሀገሪቱ የህክምና ባለሙያዎች የመብትና የስራ ላይ የጥቅማ ጥቅም ጥያቄዎች አንስተው መንግስት ምላሽ እንዲሰጣቸው ሲሟገቱ ነበር። አስከትለውም ግንቦት ወር ላይ ሀገር አቀፍ አድማ በማድረግ በመንግስት ላይ ግፊት ለማድረግ ሞክረዋል። መንግስት የባለሙያዎቹን ጥያቄዎች በሂደት እንደሚፈታ በመናገር ጉዳዩን ለማርገብ ከመሞከር ጎን ለጎን አድማ ያደረጉና ያስተባበሩ ባለሙያዎች ላይ የእስርና ማስፈራራት እርምጃዎችን ወስዷል። መንግስት ከአድማው ጋር - [ከኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ያፈነገጡ አመራሮች አዲስ የፖለቲካ ፓርቲ እያቋቋሙ ነው](https://wazemaradio.com/ከኦሮሞ-ፌደራሊስት-ኮንግረስ-ኦፌኮ-ያፈነ/) - ዋዜማ- የቀድሞ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ፓርቲ (ኦፌኮ) ማእከላዊ ኮሚቴ አባላት ፌደራል ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ የተሰኘ አዲስ የፖለቲካ ድርጅት መመስረታቸውን ዋዜማ ሰምታለች። የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ፓርቲ የቀድሞ የማእከላዊ ኮሚቴ አባላት የመሰረቱት ፌደራል ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ የተሰኘ ሃገራዊ የፖለቲካ ድርጅት ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የምዝገባ ፍቃድ ለማግኘት ማሟላት ያለበትን የ10 ሺህ አባላት ፊርማ የማሰባሰብ ስራ እያጠናቀቀ መሆኑን ዋዜማ - [የጋሞ አባቶች የአስር ሚሊየን ብር ሽልማት የት ገባ?](https://wazemaradio.com/የጋሞ-አባቶች-የአስር-ሚሊየን-ብር-ሽልማት/) - ዋዜማ- በደቡብ ክልል በሰላም ሰባኪነትና በአስታራቂነት ከአካባቢያቸው አልፈው በሀገር አቀፍ ደረጃ የሰላም አምባሳደር የሆኑት የጋሞ አባቶች ልክ የዛሬ አመት ለበጎ ተግባራቸው አስር ሚሊየን ብር ሽልማት ተበርክቶላቸው ነበር። ሽልማቱን ያበረከተው አንቴክስ ኢትዮጵያ ቴክስታይል የተባለ ኩባንያ ሲሆን ገንዘቡን ማስረከቡንም ለዋዜማ አረጋግጧል።የጋሞ አባቶች እንደሚሉት ገንዘቡት የተቀበለው የጋሞ ዞን አስተዳደር ነበረ። ሽልማቱን አዲስ አበባ ላይ ተቀብለው ወደ አርባ ምንጭ - [ሸክላ ሰብ (ፊልም)](https://wazemaradio.com/ሸክላ-ሰብ-ፊልም/) - ዋዜማ ውስጥ አብዝተን ከምናተኩርባቸው ጉዳዮች ወጣ ብለን የታዳሚዎቻችንን ቀልብ ይይዝ ከሆነ በሚል ይህን አጭር ፊልም አሰናዳን። ተመልክታችሁ ሀሳብ ስጡን! ረድዔት ሽባባው ጽፋ አዘጋጅታልናለች። ፕሮዲውሰራችን ደግሞ ቤዛ ዳዊት ናት። - [ከባድ የመኪና አደጋ የደረሰባቸው ሚኒስትር ለ6 ቀን በጽኑ ሕሙማን ክፍል ውስጥ ናቸው](https://wazemaradio.com/ከባድ-የመኪና-አደጋ-የደረሰባቸው-ሚኒስት/) - ‎‎ ዋዜማ- የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶር)፣ ባለፈው ሳምንት እሑድ ከደረሰባቸው ከባድ የመኪና አደጋ ጋራ በተያያዘ ላለፉት 6 ቀኖች በኢትዮ-ጠቢብ ሆስፒታል በጽኑ ሕሙማን ክፍል (አይሲዩ) የሕክምና ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን ዋዜማ ስምታለች። ምንጮቻችን ሚኒስትሩ በወቅቱ በአልኮል መጠጥ ተጽዕኖ ስር ሳይሆኑ እንዳልቀሩ መታመኑን ጠቁመዋል።‎‎ሚኒስትሩ አደጋው የደረሰባቸው፣ ባለፈው ሳምንት እሑድ፣ ሰኔ 14 ቀን 2017 - [ዮሐንስ ተሰማ አዲስ የሽብርተኝነት ክስ ተመሰረተባቸው](https://wazemaradio.com/ዮሐንስ-ተሰማ-አዲስ-የሽብርተኝነት-ክስ-ተ/) - ዋዜማ- የቤንሻንጉል ጉሙዙ ተቃዋሚ የምክር ቤት አባል ዮሐንስ ተሰማ አዲስ የሽብርተኝነት ክስ እንደተመሰረተባቸው ዋዜማ ሰምታለች፡፡ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲን (ቦዴፓ) ተወካዩ ዮሐንስ ተሰማ፣ ከሽብር ጋር በተያያዙ ክሶች ፍርድ ቤት የዋስትና መብታቸውን ከፈቀደላቸው በኋለ፣ ከመሬት ሊዝ ጋር በተያያዘ ነባር ክስ የእስር ቅጣት የተጣለባቸው ዮሃንስ፣ አሁን ደሞ ሦስት አዲስ ተደራራቢ ክሶች እንደቀረቡባቸው ዋዜማ - [የሙላቱ ስንብትና የመክሊት አዲስ አልበም](https://wazemaradio.com/የሙላቱ-ስንብትና-የመክሊት-አዲስ-አልበም/) - ዋዜማ- የኢትዮ ጃዝ ሙዚቀኛው ሙላቱ አስታጥቄ የስንብት አልበሙን ለአድማጮቹ እነሆ ብሏል። የሙላቱ የወትሮ አድማጮች በመላው አለም ያሉ የጃዝ ወዳጆች እንደመሆናቸው የሙላቱ አልበም መውጣትም ከሀገሩ ይልቅ በባህር ማዶ ሁነኛ ማድመቂያ ሆኖ ሰንብቷል። “ሙላቱ ፕሌይስ ሙላቱ” የአልበሙ መጠሪያ ነው። ይህ አልበም ለ81 አመት ባለፀጋው ሙላቱ አስታጥቄ የመጨረሻው አልበሙ እንደሆነ የቅርብ ወዳጆቹ እየተናገሩ ነው። በእንግሊዝ የአልበሙ ይፋ መደረግን - [በአማራና በትግራይ ተፈናቃዮች "ተርበናል" እያሉ ነው](https://wazemaradio.com/በአማራና-በትግራይ-ተፈናቃዮች-ተርበናል/) - መንግስት ዕርዳታ እያቀረብኩ ነው ብሏል ዋዜማ - የኢትዮጵያ መንግስት ከዕርዳታ ጥገኝነት ለመውጣት ዘመቻ በጀመረበት፣ የአሜሪካ መንግስት ከፍ ያለ የገንዘብ ድጋፍ ባቋረጠበት በዚህ ወቅት በኢትዮጵያ ተፈናቅለው በመጠለያ የሚገኙ ዜጎች የረሀብ ፈተና ተርጋርጦባቸዋል። ዋዜማ በተለያዩ የተፈናቃይ መጠለያዎች ያሉ ዜጎችን ያነጋገረች ሲሆን፣ እየተባባሰ በመጣው የምግብ እጥረት የሰው ህይወት እንዳይቀጠፍ ስጋት የገባቸው ተፈናቃዮች መንግስት መፍትሄ እንዲያበጅ ተማፅነዋል። በአማራ ክልል - [የኤርትራ ናቅፋ ከድንበር አካባቢዎች ወደ ትግራይ ገበያ ዘልቆ እየተሰራጨ ነው](https://wazemaradio.com/የኤርትራ-ናቅፋ-ከድንበር-አካባቢዎች-ወደ/) - ዋዜማ- በኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር አካባቢዎች ተገድቦ የነበረው የኤርትራ መገበያያ ገንዘብ ናቅፋ ከኮንትሮባንድ ንግድ ጋር ተያይዞ ወደ ሌሎች ከተሞችም በስፋት እየተሰራጨ መሆኑን ዋዜማ ከነዋሪዎችና በንግድ ስራ ላይ ከተሰማሩ ግለሰቦች ካሰባሰበችው መረጃ ተረድታለች። የኤርትራ ናቅፋ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እሰከ አዲግራት እና አደዋ ከተሞች ድረስ እየተሰራጨ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ነግረውናል፡፡ ናቅፋ በትግራይ ከተሞች እንዲሰራጭ ያደረገው በድንበር ከተሞች እና - [ባንኮች የሰራተኞቻቸውን የትምህርት ማስረጃ ትክክለኝነት እንዲያጣሩ ብሄራዊ ባንክ መመሪያ ሰጠ](https://wazemaradio.com/ባንኮች-የሰራተኞቻቸውን-የትምህርት-ማስ/) - ዋዜማ- በተለያዩ የሰራ መስኮች ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃዎች መኖራቸውን የሚያሳይ ፍንጭ መገኘቱን ተከትሎ፣ ብሎም የዲግሪ ወረቀት ሽያጭ እንደነበረ ከተደረሰበት በኋላ፣ ብሔራዊ ባንክ የሀገሪቱ ባንኮች ውስጥ ያሉ ሰራተኞች የትምሕርት ማስረጃ ላይ ማጣራት እንዲደረግ አዟል። ባንኮች የአያንዳንዱን ሠራተኛቸውን ከመጀመሪያ ዲግሪ በፊት ያለው የትምህርት ማስረጃ እንዲመረምሩና ከሚመለከተው የመንግሥት አካል አረጋግጠው እንዲያቀርቡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መምሪያ መስጠቱን ዋዜማ ሰምታለች፡፡ በመመሪያው - [በኢፈርት ኩባንያዎች ላይ ተጥሎ የነበረው የባንክ ሂሳብ እግድ ተነሳ](https://wazemaradio.com/በኢፈርት-ኩባንያዎች-ላይ-ተጥሎ-የነበረው/) - ዋዜማ- በትግራይ መልሶ ማቋቋም ኢንዶውመንት ፈንድ (ኢፈርት) ስር በሚንቀሳቀሱ 22 ኩባንያዎች የባንክ ሂሳብ ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ መነሳቱን ዋዜማ ሰምታለች፡፡ በተቋሙ ኩባንያዎች የባንክ ሂሳብ ላይ የተጣለውን እግድ በሚመለከት አሰራርን በተከተለ መልኩ ለኢፈርት የደረሰው ደብዳቤ እንደሌለ እና እግዱ መነሳቱን ሂሳባቸው በታገደባቸው ኩባንያዎች አማካኝነት ለማወቅ መቻላቸውን ዋዜማ ከኢፈርት አንድ ከፍተኛ ሃላፊ ሰምታለች፡፡ ጥቂት የኩባንያዎቹ ሃላፊዎች ወደ ባንኮች - [የስዊድን መንግሥት፣ በአገሩ ለምትገኘው የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክርስቲያን ሲሰጥ የቆየውን ድጎማ አገደ](https://wazemaradio.com/የስዊድን-መንግሥት፣-በአገሩ-ለምትገኘው/) - ዋዜማ- የስዊድን መንግሥት፣ በአገሩ ለምትገኘው የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሲሰጥ የቆየውን ዓመታዊ ድጎማ ማገዱን የአገሪቱ ብሔራዊ ሬዲዮ ዘግቧል። የእምነት ማኅበረሰቦችን የሚረዳውና ከመንግሥት ጋራ ያላቸውን ግንኙነት የሚያስተባብረው የመንግስት ኤጀንሲ ለቤተ ክርስቲያኒቱ በየዓመቱ ይሰጣት የነበረውን 800 ሺህ ክሮነር (85 ሺህ ዶላር ገደማ) ድጎማ ያገደው የስዊድን የደኅንነት መሥሪያ ቤት ባቀረበው ሪፖርት ላይ ተመሥርቶ መሆኑን አስታውቋል። የደኅንነት መሥሪያ - [የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር አግዶት የቆየውን የማእድን ቁፋሮ ዳግም ሊያስጀምር ነው](https://wazemaradio.com/የትግራይ-ጊዜያዊ-አስተዳደር-አግዶት-የቆ/) - ዋዜማ-የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር አግዶት የቆየውን የማእድን ማውጣት ስራ ለማስጀመር የሚያስችል አዲስ መመሪያ አወጣ፡፡ ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ ተቋርጦ የነበረውን ማዕድን የማውጣት ስራ ዳግም ለማስጀመር የሚያስችል አዲስ መመሪያ የወጣ ሲሆን ከፕሬዝዳንቱ ቢሮ የወጣውና ዋዜማ የተመለከተችው ይኸው መመሪያ ከእገዳው በፊት ማለትም ከሚያዚያ ወር 2017 ዓ.ም በፊት ፍቃድ የያዙ የማእድን አውጪዎች ፍቃዳቸውን እንዲያድሱ፤ በማእድን አዋጅ - [እገታ ፣ግድያና የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ በራያ አወዛጋቢ አካባቢዎች](https://wazemaradio.com/እገታ-፣ግድያና-የግዳጅ-ወታደራዊ-ምልመላ/) - ዋዜማ- በአማራና በትግራይ ክልል የይገባኛል ውዝግብ ባለበት የራያ አካባቢ እገታ፣ ዝርፊያና ግድያ እየተስፋፋ መሆኑንና ወጣቶችን አስገድዶ ለውትድርና መመልመልም እየተበራከተ መምጣቱን ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ ማረጋገጥ ችላለች። ዋዜማ ከአካባቢው ነዋሪዎች፣ ከተጎጂዎችና ቤተሰቦቻቸው ባሰባሰበችው መረጃ ፣ በተለይ በራያ አምስት ወረዳዎች ሰዎችን አግቶ ማስለቀቂያ ገንዘብ መጠየቅ፣ ታዳጊዎችን ጨምሮ ዜጎችን አስገድዶ በማገት የታጣቂ ቡድን አባላት እንዲሆኑ መመልመል እየተስፋፋ መጥቷል። ይህ - [የታደሰ ወረደ አመራር ውድቀት ገጥሞታል፤ አዲስ መንግስት መቋቋም አለበት ሲል የትግራይ አለማቀፍ ምሁራን ስብስብ ጥሪ አቀረበ](https://wazemaradio.com/የታደሰ-ወረደ-አመራር-ውድቀት-ገጥሞታል፤/) - ዋዜማ- ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ የሚመሩት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ከፍተኛ ውድቀት አጋጥሞታል ሲል የትግራይ አለማቀፍ የምሁራንና ባለሞያዎች ስብስብ አዲስ ባቀረበው የግምገማ ሪፖርት ወቀሳ አቀረበ፡፡ ዋዜማ የተመለከተችው ሪፖርቱ በአቶ ጌታቸው ረዳ አመራር ወቅት ምክክር ተደርጎባቸው ትግራይ ከቀውስ ለማውጣትና የክልሉን ዘላቂ ጥቅሞች ለማስከበር የተለዩ አስር ጉዳዮች ላይ አሁን በሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ አመራር ፍፁም ተዘንግተው ክልሉን ለበለጠ አደጋና የጦርነት - [ተቃዋሚው ቦዴፓ ራሱን አክስሞ ከገዥው ብልጽግና ጋር ለመዋሀድ ውሳኔ አሳለፈ](https://wazemaradio.com/ተቃዋሚው-ቦዴፓ-ራሱን-አክስሞ-ከገዥው-ብል/) - ዋዜማ-የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ተቃዋሚው የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ቦዴፓ) ራሱን አክስሞ ከገዥው ብልጽግና ፓርቲ ጋር ለመዋሀድ ውሳኔ ማሳለፉን ዋዜማ ከፓርቲው አመራሮች ሰምታለች፡፡ ቦዴፓ ህዳር 15/2018 ዓ.ም ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ የመክሰም ውሳኔ ማሳለፉን የፓርቲው ፕሬዝዳንት አመንቴ ገሺ አረጋግጠውልናል፡፡ በአስቸኳይ ጉባኤው “የውህደት ውሳኔ ነው ያሳለፍነው” በማለት የአስቸኳይ ጉባኤው ዓላማ ፓርቲውን ማክሰም እንደነበር ተናግረዋል፡፡ አመንቴ እንደገለጹት ከሆነ ቦዴፓ ህልውናውን - [የጂንካ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ለመገናኛ ብዙሀን መረጃ መስጠታቸውን ተከትሎ ከሀላፊነታቸው ተነሱ](https://wazemaradio.com/የጂንካ-ሆስፒታል-ሜዲካል-ዳይሬክተር-ለመ/) - ዋዜማ- የጂንካ አጠቃላይ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር በአካባቢው ስለተከሰተው "የሔሞሬጂክ ፊቨር" እንደሆነ በተገመተው ተላላፊ በሽታ ሰዎች መሞታቸውን ገልፀው ለመገናኛ ብዙሀን መረጃ መስጠታቸውን ተከትሎ ከሀላፊነታቸው ተነሱ። ዋዜማ ከደቡብ ክልል ጤና ቢሮና ከሆስፒታሉ ምንጮች እንደሰማችው የጂንካ አጠቃላይ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶ/ር ቢንያም አስራት ለአንድ አለማቀፍ ሚዲያ "የሔሞሬጂክ ፊቨር" እንደሆነ በተገመተው በሽታ ሳቢያ ሀኪሞችን ጨምሮ ሰዎች መሞታቸውን ገልፀው መረጃ - [⁠ከዘንድሮው አገር ዓቀፍ ምርጫ በፊት የምርጫ ስርዓቱ እንዲቀየር በይፋ ጥያቄ ቀረበ](https://wazemaradio.com/⁠ከዘንድሮው-አገር-ዓቀፍ-ምርጫ-በፊት-የም/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት፣ 7ኛው አገር አቀፍ ምርጫ ከመካሄዱ በፊት የሕገመንግሥት ማሻሻያ በማድረግ የአብላጫ ድምጽ የምርጫ ስርዓትን የሚከተለው የአገሪቱ የምርጫ ስርዓት እንዲቀየር ጥያቄ ማቅረቡን ዋዜማ ሰምታለች። የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት፣ ከቀጣዩ ጠቅላላ ምርጫ በፊት በምርጫ ሥርዓት ሕጉ፣ ምርጫ ቦርድ ባዘጋጀው የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ እና ሌሎች ጉዳዮች ላይ ማሻሻያ እንዲደረግ ለመንግሥት - [ብልጽግና የተረጂዎችን ቁጥር ከ27 ሚሊየን ወደ 3 ሚሊየን አውርጃለሁ አለ፤ ተመድ 22 ሚሊየን ተረጂዎች አሉ ይላል](https://wazemaradio.com/ብልጽግና-የተረጂዎችን-ቁጥር-ከ27-ሚሊየን-ወ/) - የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች ባለፉት ቀናት ባደረጉት ስብሰባ በግብርና፣ በውጪ ንግድ በተለይም ኢኮኖሚውን በማዘመን "የተሳካና ከፍያለ ውጤት አስመዝግበናል" ብለዋል። የፓርቲው ስኬት ተብሎ ከቀረበው ውስጥ በሀገሪቱ የተረጂዎችን ቁጥር ከ27ሚሊየን ወደ 3 ሚሊየን ዝቅ ማድረግ መቻሉ ነው። የመንግስታቱ ድርጅት የቅርብ ሪፖርት በበኩሉ በሀገሪቱ 22 ሚሊየን ተረጂዎች እንዳሉ ይናገራል። ዝርዝሩን አንብቡት ዋዜማ- ገዥው ብልጽግና ፓርቲ፣ ባለፉት ዓመታት በአገሪቱ የምግብ - [የትግራይ ተቃዋሚዎች ክስተት ፤ ስምረትና ሹም ተምቤን](https://wazemaradio.com/የትግራይ-ተቃዋሚዎች-ክስተት-፤-ስምረትና/) - ዋዜማ- በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀስ "ሹም ተምቤን" የተሰኘ አዲስ የፖለቲካ ፓርቲ ከብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የቅድመ ምዝገባ ፍቃድ በማግኘት በምስረታ ሂደት ላይ መሆኑን ዋዜማ ሰምታለች፡፡ "ሹም ተምቤን ፓርቲ" ከምርጫ ቦርድ የምስረታ ፍቃድ ያገኘው ሐምሌ 23፣ 2017 ዓ፣ም እንደነበር ዋዜማ ከምንጮቿ ተረድታለች፡፡ የቀድሞው የሕወሓት አመራሮችን ካካተተው ከእነ ጌታቸው ረዳ ቡድን የተነጠሉ ግለሰቦች ያቋቋሙት እና የሕወሓት ተቃዋሚ መሆኑን የገለጠ - [የሸዋሮቢት ከተማ የፀጥታ ሀላፊ በታጣቂዎች ተገደሉ](https://wazemaradio.com/የሸዋሮቢት-ከተማ-የፀጥታ-ሀላፊ-በታጣቂዎ/) - ዋዜማ- በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ሰላምና ጸጥታ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ለማ ወንድአፈረው ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት መገደላቸውን ዋዜማ ከአካባቢው ምንጮች ስምታለች። የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ሰላምና ጸጥታ ኃላፊዎች በታጣቂዎች ሲገደሉ፣ ይህ ሦስተኛው ነው። ሃላፊው በታጣቂዎች ጥቃት መገደላቸውን የከተማ አስተዳደሩ ዓርብ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 ዓ፣ም አመሻሽ ላይ ባወጣው የሐዘን መግለጫ አረጋግጧል። የከተማ አስተደደሩ በሃላፊው - [የምርጫ ቦርድ ቅሬታና የዋዜማ ማረሚያ](https://wazemaradio.com/የምርጫ-ቦርድ-ቅሬታና-የዋዜማ-ማረሚያ/) - የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ስባተኛውን ሀገራዊ የምርጫ ሰሌዳ በሚመለከት ከፖለቲካ ፓርቲዎችጋር ማክሰኞ ጥቅምት 10 ቀን 2018 ያደረኩት ውይይት ገንቢና በቀጣይ ለሚደረጉ የምርጫ ዝግጅቶች ግብዐት የተገኘበት ነበር ሲል አስታውቋል። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ በዕለቱ ውይይት ላይ እንደተናገሩት ቦርዱ በየአምስት ዓመቱ ምርጫ የማስፈጸም ሕገ፡መንግሥታዊ ግዴታው እንደሆነ፤ ይኽም ሲሆን፤ በየተግባራቱ ሁሉ ቅደም ተከተሉን ጠብቆ ከባለድርሻ አካላት ጋር እንደሚወያይና - [ምርጫው ይራዘማል?](https://wazemaradio.com/ምርጫው-ይራዘማል/) - [ይህን ዘገባ በተመለከተ የምርጫ ቦርድ ቅሬታና የዋዜማ ማረሚያ ተካተውበታል። በማስፈንጠሪያው ይመልከቱት] ዋዜማ- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ስባተኛውን ሀገራዊ የምርጫ ሰሌዳ በሚመለከት የፖለቲካ ፓርቲዎችን ለማወያየት ለጋዜጠኞች ዝግ የሆነ ስብሰባ ትናንት አድርጎ ነበር፤ ይሁንና ፓርቲዎቹ በጊዜ ሰሌዳው ላይ ከመወያየታችን በፊት የሀገሪቱ ሰላምና ፀጥታ "ነፃ" ምርጫ ለማድረግ "አስቻይ" አይደለም የሚል መከራከሪያ አቅርበዋል። ምርጫውን ማራዘም የሚል ሀሳብም ቀርቧል። ውይይቱም - [ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ፤ የዓመቱ የዓለም የፕሬስ ነጻነት ጀግና ተብሎ ተሸለመ](https://wazemaradio.com/ጋዜጠኛ-ተስፋለም-ወልደየስ፤-የዓመቱ-የዓ/) - ዋዜማ- የ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የበይነ መረብ የዜና አውታር መስራች ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ፤ የዓመቱ የዓለም የፕሬስ ነጻነት ጀግና ሽልማት ተመረጧል። ተስፋለምን ለዓለም የፕሬስ ነጻነት ጀግና ሽልማት የመረጡት፣ ዓለማቀፍ የፕሬስ ኢንስቲትዩት እና ዓለማቀፍ ሚዲያ ሳፖርት የተሰኙ ሁለት ዓለማቀፍ ተቋማት ናቸው። ተስፋለም ያሸነፈው ዓለማቀፍ ሽልማት፣ ለመገናኛ ብዙኀን ነጻነት ወይም ላልተገደበ የዜና እና የመረጃ ፍሰት ሲሉ የግል ደኅንነታቸውን ከፍተኛ ስጋት - [የተቀዋሚ ፓርቲ ተወካዩ ዮሐንስ ተሠማ ያለመከሰስ መብታቸው በተነሰባት ክስ ዋስትና ተፈቀደላቸው](https://wazemaradio.com/የተቀዋሚ-ፓርቲ-ተወካዩ-ዮሐንስ-ተሠማ-ያለ/) - ዋዜማ- በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የተቀዋሚ ፓርቲ ተወካዩ ዮሐንስ ተሠማ ያለመከሰስ መብታቸው በተነሰባት ክስ ዋስትና ተፈቀደላቸው። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ባጸደቀው አወዛጋቢ የሕገመንግሥት ማሻሻያ ላይ የፌደሬሽን ምክር ቤት የሕገመንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ በማሻሻያው ላይ የሕገመንግሥት ትርጓሜ እንዲሰጥ አቤቱታ ካቀረቡ በኋላ የታሰሩት ዮሐንስ ተሠማ፣ በዋስ እንዲፈቱ የክልሉ ፍርድ ቤት መወሰኑን ዋዜማ ሠምታለች። የቦሮ ዴሞክራሲያዊ - [ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ተመረቀ](https://wazemaradio.com/ታላቁ-ሕዳሴ-ግድብ-ተመረቀ/) - ዋዜማ- ማክሰኞ፣ ጳጉሜ 4፣ 2017 ዓ፣ም ለኢትዮጵያ ታሪካዊ ቀን ነበር። ከዚህ ዕለት ጀምሮ፣ ጉባ፣ ፕሮጀክት ኤክስ፣ ሚለኒዬም ግድብ፣ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ፣ ንጋት ሐይቅ የሚሉ ስያሜዎች፣ ከረጅሙ ናይል ወንዝ ጋር ታሪክ ላይ ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የታተሙ ሆነዋል። በዚህ ታሪካዊ ቀን፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ በግዙፍነቱ ተወዳዳሪ የሌለውን፣ ሊታለፉ የማይችሉ የሚመስሉ ከባድ ውጣ ውረዶችን ለ14 ዓመታት ያሳለፈችበትን፣ የበርካታ ትውልዶች - [በዋሽንግተኑ የህዳሴ ግድብ ድርድር አሜሪካና የአለም ባንክ በኢትዮጵያ ላይ ግልጽ ጫና እያሳደሩ ነው](https://wazemaradio.com/በዋሽንግተኑ-የህዳሴ-ግድብ-ድርድር-አሜሪ/) - በአባይ ተፋሰስ ሀገራት ተከታታይ ድርቅ ቢከሰት ኢትዮጵያ ከግድቡ የመጀመርያ ሙሌት በላይ ያለውን ውሀ በሙሉ ትልቀቅ እስከማለት ተደርሷል ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ; ግብጽና ሱዳን በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሀ አሞላልና በተፋሰሱ ሀገራት ለተከታታይ አመታት ድርቅ ቢከሰት እንዴት መቋቋም ይቻላል የሚለውን አሰራር የሚወስነው መመሪያ ላይ ተወያይቶ ከስምምነት ለመድረስ ከትላንት ጀምሮ በዋሽንግተን እየመከሩ ነው።ምክክሩ ዛሬም ቀጥሏል። በዚህ ውይይት - [ደበበ እሸቱ (1934-2017 ዓ.ም)](https://wazemaradio.com/ደበበ-እሸቱ-1934-2017-ዓ-ም/) - ሕልፈቱን ከሰዓታት በፊት የሰማነው ደበበ እሸቱ በኪነጥበብ ሙያው ካተረፈው አክብሮትና ዝና ባሻገር ለመብትና ነፃነቱ አበክሮ መታገልን የመረጠ አንድ ወቅትም ወደ ፖለቲካው ዘልቆ ገብቶ የበኩሉን የሞከረ ዜጋ ነበር። የደበበ ሕይወት ብዙ የሚገለጡ ምዕራፎች ያሉትና በፈተናና በስኬት የታጀበ እንደነበረ ከግለ ታሪኩ መገንዘብ ይቻላል። ዋዜማ ራዲዮ አንጋፋውን ደበበን እንዲህ ትዘክረዋለች- መልካም ንባብ አንጋፋ ተዋናይ ብቻ ሳይሆን የሀገራችን የኪነ - [በደቡብ ትግራይ ግጭት ተቀሰቀሰ](https://wazemaradio.com/በደቡብ-ትግራይ-ግጭት-ተቀሰቀሰ/) - ዋዜማ- በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ትዕዛዝ የተሠጣቸው የታጠቁ ኃይሎች፣ በደቡባዊ ትግራይ የራያ አካባቢ አስተዳደራዊ መዋቅሮችን በኃይል ለመቆጣጠር መንቀሳቀሳቸውን ተከትሎ፣ ባካባቢው ግጭት መፈጠሩን ዋዜማ ሠምታለች፡፡ በርካታ የታጠቁ ኃይሎች ማክሰኞ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 ዓ፣ም ወደ ደቡብ ትግራይ የራያ ወረዳዎች በመግባት፣ የአካባቢውን አስተዳደር ቢሮዎች መቆጣጠራቸውን የአካባቢው ምንጮች ለዋዜማ ተናግረዋል። የትግራይ ፖሊስ መለዮ የለበሱ ናቸው የተባሉ የታጠቁ ኃይሎች፣ ወደ ማይጨው፣ - [የፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ቃለምልልስ አንኳር ነጥቦች](https://wazemaradio.com/የፕሬዝዳንት-ኢሳያስ-አፈወርቂ-ቃለምልል/) - ዋዜማ- በሳምንቱ መጨረሻ ለብቸኛው የሀገራቸው ቴሌቭዥን ጣቢያ ቃለምልልስ የሰጡት የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በርከት ያሉ ክሶችን በኢትዮጵያ መንግስት ላይ አቅርበዋል። ዋዜማ የፕሬዝዳንቱን ቃለምልልስ ዋና ዋና ይዘት እንደሚከተለው አቅርባለች የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ በላከው ደብዳቤ በኤርትራ ላይ ያቀረበው ክስ፣ አስገራሚ የውሸት ክስ ነው በማለት አጣጥለውታል። ክሱ ርካሽ ውሸት ነው - [ዩቲዩብ አዲስ የገቢ መጋራት ጥብቅ መመሪያ አወጣ](https://wazemaradio.com/ዩቲዩብ-አዲስ-የገቢ-መጋራት-ጥብቅ-መመሪያ/) - ዋዜማ- በበይነ መረብ የተንቀሳቃሽ ምስል ይዘቶች ማሠራጫ የሆነው ዩቲዩብ ኩባንያ፣ በዩትዩብ ላይ ይዘቶችን በማሰራጨት ገቢ ለሚያገኙ የይዘት ፈጣሪዎች አዲስና ጥብቅ መመሪያ ማውጣቱ ተሰምቷል። መመሪያው ከፊታችን ሐምሌ 8፣ 2017 ዓ፣ም ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆንና በውስጡም ዩትዩብ ከእንግዲህ ክፍያ የሚፈጽምባቸው ይዘቶች በሌሎች የይዘት ፈጣሪዎች በብዛት ጥቅም ላይ ያልዋሉ፣ አዲስና እውነተኛነታቸው የተረጋገጡ መሆን እንዳለባቸው የሚያስገድድ ሕግ የያዘ ነው ተብሏል። - [አዲሱ የአሜሪካ ቪዛ መመሪያ ምን ይላል?](https://wazemaradio.com/አዲሱ-የአሜሪካ-ቪዛ-መመሪያ-ምን-ይላል/) - ዋዜማ- በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ለኢትዮጵያዊያን የሚሠጠውን ቪዛ የቆይታ ጊዜ ወደ ሦስት ወር ማሳጠሩን ሐምሌ 2፣ 2017 ዓ፣ም በይፋዊ ገጹ ባሠራጨው መረጃ አስታውቋል። ኢምባሲው፣ የኢትዮጵያዊያን ተጓዦች የቪዛ ቆይታ ጊዜ ያጠረው፣ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ስደተኛ ባልሆኑ የቪዛ አመልካቾች ላይ ባደረገው የፖሊሲ ለውጥ ምክንያት መሆኑን ገልጧል። አዲስ በወጣው የመስሪያ ቤቱ ፖሊሲ መሠረት፤ ከሐምሌ 1፣ 2017 ዓ፣ም - [የትግራይ "መንበረ ሠላማ" ጳጳሳት ወደ አዲስ አበባ እየመጡ ነው](https://wazemaradio.com/የትግራይ-መንበረ-ሠላማ-ጳጳሳት-ወደ-አዲስ/) - ዋዜማ- ራሳቸውን ከሀገር አቀፉ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የነጠሉት የትግራይ የሀይማኖት አባቶች ጠቅላይ ሚንስትሩን ለማነጋገር ወደ አዲስ አበባ ሊመጡ መሆኑን ለዋዜማ ተናግረዋል። ራሳቸውን "መንበረ ሠላማ" ብለው የሚጠሩትና በሰሜን ኢትዮጵያ የተካሄደውን ደም አፋሳሽ ጦርነት ተከትሎ ከማዕከላዊው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሲኖዶስ ተነጥለው የራሳቸውን ሲኖዶስ ሰይመናል ያሉት የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ጳጳሳትና አባቶች፣ አንድ ልዑክ ወደ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ሊልኩ - [የምክክር ኮሚሽነሩ ከሀላፊነታቸው ለቀቁ](https://wazemaradio.com/የምክክር-ኮሚሽነሩ-ከስራቸው-ለቀቁ/) - ዋዜማ- የአገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ አንድ ኮሚሽነር በራሳቸው ፍቃድ ከኃላፊነት መልቀቃቸውን ዋዜማ ከኮሚሽኑ ምንጮች ሰምታለች። ከ11ዱ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽነሮች መካከል ሥራቸውን በፍቃዳቸው የለቀቁት ተገኘወርቅ ጌቱ መሆናቸውን ምንጮች ጠቁመዋል። ተገኘወርቅ ኃላፊነታቸው በገዛ ፍቃዳቸው የለቀቁት፣ የኮሚሽኑ አጀንዳ ማሰባሰብ ምዕራፍ ከተጀመረ በኋላ ነው። ኮሚሽነሩ የምክክር ኮሚሽኑ ሥራውን ሳያጠናቅቅ ኃላፊነታቸውን የለቀቁት “ይበቃኛል” በሚል ምክንያት መሆኑን ዋዜማ ተረድታለች። ተገኝወርቅ ኃላፊነታቸው ለመልቀቅ - [የሕዝብ ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች ቀለም ሊቀየር ነው](https://wazemaradio.com/የሕዝብ-ትራንስፖርት-ተሽከርካሪዎች-ቀለ/) - ዋዜማ- በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የሕዝብ ትራንስፖርት ሰጪ ተሽከርካሪዎች እንደ አገልግሎታቸው ዓይነት “ወጥ ቀለም” እንዲይዙ እና አሽከርካሪዎችም የራሳቸው የስራ የደንብ ልብስ እንዲኖራቸው ለማድረግ እቅድ እንደተያዘ ዋዜማ ሠምታለች። የክልል ከተሞችም በሚወስኑት የቀለም ዓይነት አሠራሩን በአገልግሎት ሰጪ ተሽከርካሪዎቻቸው ላይ ተግባራዊ ያደርጋሉ። የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚንስቴር በባለፈው ሳምንት ሚያዚያ 24 የበጀት ዓመቱን የዘጠኝ ወራት አፈጻጸም አስመልክቶ ውይይት ካደረገባቸው - [“መብራት ያላበራ እቀጣለሁ” የአዲስ አበባ አስተዳደር](https://wazemaradio.com/መብራት-ያላበራ-እቀጣለሁ-የአዲስ-አበ/) - ዋዜማ- በአዲስ አበባ ከተማ በመንገድ ዳር የሚገኙ የንግድ ወይም አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ከምሽት 12 እስከ ንጋት 12 ድረስ “የውጭ” እና “የውስጥ መብራት” ካላበሩ እንዲሁም በምሽት ለአገልግሎት ክፍት መሆናቸውን የሚያሳይ በመብራት የሚሰራ ምልክት ካላስቀመጡ እስከ 10 ሺህ ብር የሚደርስ ቅጣት ሊያስቀጣቸው የሚችል ደንብ የከተማዋ አስተዳደር ተግባራዊ ማድረግ ጀምሯል። ደንቡ፣ በመንገድ ዳር የሚገኙ ማናቸውም የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት፣ - [አዲስ ይፋ የሚደረገው የመኪና ሰሌዳ ምን ይዟል? የክልል ስም አይኖርም](https://wazemaradio.com/አዲስ-ይፋ-የሚደረገው-የመኪና-ሰሌዳ-ምን-ይ/) - ዋዜማ- ከዚህ ቀደም የክልልሎችን እና የከተማዎችን ስም ይዞ ይታተም የነበርውን ሰሌዳ የሚያስቀር አዲስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ተግባራዊ ሊደረግ ነው። አዲሱ ሰሌዳ የተሽከርካሪውን እና የአሽከርካሪውን(የባለንብረቱን) መረጃ የያዘ “ቺብስ” የተገጠመለት እንደሚሆን የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር አስታውቋል። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አዲሱን ሰሌዳ ተግባራዊ ማድረግ የሚያስችለውን “የተሽከርካሪዎች የመለያ ቁጥር ሠሌዳ ዓይነቶችና ምልክቶች መወሰኛ እና የአገልግሎት አሰጣጥ” የተሰኘ መመሪያን አጽድቋል። ቀደም - [Liberal Optics, Illiberal Policies](https://wazemaradio.com/liberal-optics-illiberal-policies-2/) - Though often seen as Africa’s last liberalization frontier, Ethiopia remains far from truly liberalizing—beneath the appearance of reform, illiberal economic policies persist. Read below The impression of anyone reading the headlines would be that Ethiopia is liberalizing. Talks about securities exchange, financial sector opening-up, retail sector liberalization and market-based exchange rate dominate the air. While - [በአዲስ አበባ "የሻዕቢያ ተልዕኮ አስፈፃሚ" ናቸው የተባሉ 224 ስዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-የኤርትራ-ተልዕኮ-አስፈፃሚ/) - ሌሎች የፋኖ፣ የሸኔና የትግራይ ጦር አባል ናቸው የተባሉ በድምሩ 900 ያህል ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል ዋዜማ- የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ባለፉት ሁለት ወራት ውስጥ ብቻ 224 “የሻዕቢያ መንግሥት ተልዕኮ አስፈጻሚዎች” ናቸው ያላቸውን ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ዋዜማ ከፀጥታና ደህንነት ምንጮች ስምታለች። ቢሮው፣ ወደ ከተማዋ የገቡ “የትግራይ ተዋጊ ኃይሎች”፣ “የፋኖ” እና “የሸኔ” አባላትንም - [የማሞና የባንኮቹ የውጪ ምንዛሬ ውይይት](https://wazemaradio.com/የማሞና-የባንኮቹ-የውጪ-ምንዛሬ-ውይይት/) - ዋዜማ- ንግድ ባንኮች ብሔራዊ ባንክ ከሚያወጣው ጨረታ የገዙትን የውጭ ምንዛሬ ለሌሎች ንግድ ባንኮች ከመሸጥ ሊታቀቡ እንደሚገባ ባንኩ አሳስቧል። ይህ የተባለው፣ ሰኞ'ለት የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምኅረቱ በገበያ-መሩ የምንዛሬ ተመን የእስካኹን አፈጻጸም ላይ ባጋጠሙ ችግሮችና ወደፊት መደረግ ባለባቸው ተግባራት ዙርያ ከንግድ ባንኮች ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች ጋር በመከሩበት ጊዜ ነው። በዚሁ ምክክር ወቅት፣ አንዳንድ ንግድ ባንኮች ከብሔራዊ - [የማዳበሪያ ዋጋ ከአምናዉ በእጥፍ ጨመረ](https://wazemaradio.com/የማዳበሪያ-ዋጋ-ከአምናዉ-በእጥፍ-ጨመረ/) - ዋዜማ- ኢትዮጵያ ከሐምሌ ወር 2016 ዓ፣ም አንስቶ የብር የምንዛሬ ተመን በገበያ እንዲወሰን ማድረጓን ተከትሎ፣ የአፈር ማዳበርያ ዋጋ ከእጥፍ በላይ ጭማሪ ማሳየቱን ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ መረዳት ችላለች። ይህ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ የታየው፣ መንግሥት በዚህ ዓመት ለአርሶ አደሩ ለሚያቀርበው ማዳበርያ 84 ቢሊዮን ብር ድጎማ አደርጋለሁ ባለበት ጊዜ ነው። መንግስት ከ2017 እስከ 2018 ዓ፣ም ላለው የምርት ዘመን በ1 - [በድረገፅ የሚቀርቡና ገቢ የሚያስገኙ ይዘቶች ግብር ሊከፍሉ ነው](https://wazemaradio.com/በድረገፅ-የሚቀርቡና-ገቢ-የሚያስገኙ-ይዘ/) - ዋዜማ- ዩቲዩብ አልያም ቲክቶክን የመሳሰሉ መተግበሪያዎችን በመጠቀም የተለያዩ ይዘቶችን በማቅረብ ገንዘብ የሚያገኙ ግለሰቦችና ተቋማት አሉ። በእነዚህ መተግበሪያዎች ከይዘት ያለፈ የንግድ ልውውጥም ይደረጋል። የኢትዮጵያ መንግስት አዲስ ባዘጋጀው መመሪያ መሰረት፣ ፊልም ሙዚቃና የሚዲያ አገልግሎቶችን ጨምሮ ፖድካስትና የድረገጽ መጽሃፍትን ጭምር ታክስ ለማድረግ መዘጋጀቱን ዋዜማ ተመልክታለች።በድረገጽና በመተግበሪያ የሚቀርቡና ገቢ የሚያገኙ አዲሱ የተጨማሪ እሴት ታክስ ይመለከታቸዋል። ዝርዝሩን ያንብቡት በክፍያ የሚቀርቡ - [11 መምህራን በታጣቂዎች ተገደሉ](https://wazemaradio.com/11-መምህራን-በታጣቂዎች-ተገደሉ/) - ⁠ ዋዜማ- በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን ሰሜን ሜጫ ወረዳ መራዊ ከተማ 11 መምህራን ባለፈው ሳምንት መጋቢት 11 ቀን 2017 ዓ.ም በታጣቂዎች የጅምላ ግድያ እንደተፈጸመባቸው ዋዜማ ሰምታለች። ታጣቂዎቹ ግድያውን የፈጸሙት፣ በአካባቢው የተጠራነውን የሥራ ማቆም አድማ ተላልፋችኋል በማለት እንደሆነ ምንጮች ገልጸዋል። በታጣቂዎቹ የጅምላ ግድያው የተፈጸመባቸው መምህራን፣ በመራዊ ከተማ በሚገኙት ''ኮሎኔል ታደሠ ሙሉነህ መሰነዶ ትምሕርት ቤት'' እና - [ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተበድረዋል? ለመበደርስ አቅደዋል? ወለድ ጨምሯል](https://wazemaradio.com/ከኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-ተበድረዋል-ለመበ/) - ዋዜማ- ግዙፉ መንግስታዊው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለተለያዩ ዘርፎች በሰጠው እና ወደፊት በሚሰጠው ብድር ላይ የወለድ ጭማሬ ማድረጉን ዋዜማ ባንኩ ጭማሬውን ተግባራዊ ሊያደርግበት ካዘዋወረው ሰነድ መረዳት ችላለች። አዲሱ የባንኩ የወለድ ተመንም ከፊታችን አርብ የካቲት 28 ቀን 2017 አ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግም ዋዜማ ተገንዝባለች። የቁጠባ ማሰባሰቢያ ወጪ ከፍተኛ መሆኑ ፣ ከሌሎች ባንኮች አንጻር የሚያስከፍለው ወለድ አነስተኛ መሆኑ - [የአማራ ክልል ሕዝብ 102 ቢሊየን ብር ዕርዳታ ይፈልጋል](https://wazemaradio.com/የአማራ-ክልል-ሕዝብ-102-ቢሊየን-ብር-ዕርዳታ-ይ/) - ክልሉ ከሚያስፈልገው ዕርዳታ 71 ቢሊየን ብር ያህሉ ለምግብ አቅርቦት የሚያስፈልግ ነው ዋዜማ- በአማራ ክልል በተፈጥሮ እና ሰውሰራሽ አደጋዎች ለደረሰው ጉዳት “የሰብአዊ ድጋፍ ለማድረግ” እና “ምላሽ” ለመስጠት ክልሉ 102 ቢሊዮን ብር እንደሚያስፈልገው የክልሉ የአደጋ ሥጋት መከላከል እና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን ለዋዜማ ተናግሯል። በአማራ ክልል ወደ ሁለት ዓመት እየተጠጋ ባለው ግጭት ሳቢያ ከ 140 ሺህ በላይ ዜጎች - [መንግስት ፈቃድ ወስደው ወደስራ ባልገቡ የድብልቅ ትራንስፖርት አቅራቢዎች ላይ እርምጃ እወስዳለሁ አለ](https://wazemaradio.com/መንግስት-ፈቃድ-ወስደው-ወደስራ-ባልገቡ-የ/) - ዋዜማ- የመልቲሞዳል (ድብልቅ) ትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት ፈቃድ ወስደው እስካሁን ሥራ ባልጀመሩ የግል ተቋማት ላይ “አስተዳዳራዊ እርምጃ እንደሚወስድ” የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን አስታወቀ። የመልቲሞዳል ትራንስፖርት ፤ በአንድ የስምምነት ሰነድ አንድን ዕቃ በመርከብ፣ በአየር በየብስና ባቡርን በመሳሰሉ አማራጮች ከመነሻ እስከ መድረሻ ማጓጓዝ የሚያስችል አገልግሎት ነው። ይህን አሰራር ለተገልጋዮች በብቸኝነት ሲያቀርብ የነበረው የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ አገልግሎት ነበር። ባለሥልጣኑ፤ - ["ሁለት አዳዲስ የጭነት መርከቦች በዚህ አመት ስራ ይጀምራሉ"](https://wazemaradio.com/ሁለት-አዳዲስ-የጭነት-መርከቦች-በዚህ-አመ/) - ዋዜማ- በግዢ ሒደት ላይ ከሚገኙ 6 የጭነት መርከቦች ሁለቱ በተያዘው ዓመት ስራ እንደሚጀምሩ የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ የኮሙኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ደምሰው በንቲ ለዋዜማ ተናግረዋል። የሚገዙት መረከቦች ኮንቴነሮችን፣ ብትን ጭነቶችን እንዲሁም ሁሉንም ዓይነት የጭነት አገልግሎት የሚሰጡ (multipurpose) መርከቦች መሆናቸውን ኃላፊው ገልጸዋል። የወደብ ይዞታዎችን የማልማት፣ ማስተዳደር እና አገልግሎት የመስጠት ስልጣን የተሰጠው የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ፤ - [ጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ሰራተኞቹን በተነ](https://wazemaradio.com/ጣና-በለስ-ስኳር-ፋብሪካ-ሰራተኞቹን-በተነ/) - ዋዜማ- ወደ ምርት ስራ ይመለሳል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው ጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ፣ ከ6 መቶ በላይ የሚሆኑ ቋሚ ሠራተኞቹን ወደ ሌሎች አምስት ስኳር ፋብሪካዎች መበተኑንና ከሠራተኞቹ ጋር የገባውን ውል ማፍረሱን ዋዜማ ሰምታለች። ፋብሪካው፣ በቅርቡ ወደ ምርት ሂደት ይመለሳል ተብሎ የነበረ ቢሆንም፣ የሚጎድሉት በርካታ ነገሮች ባለመሟላታቸው ምክንያት ሠራተኞቹን ለመበተን ሲገደድ፤ በዚህ ዓመት ጭምር ምርት እንደማይጀምር እንደተነገራቸው ሠራተኞቹ - [ንግድ ባንኮች ለውጭ ምንዛሬ ሽያጭ አሁንም "ህገ ወጥ" ክፍያ ይጠይቃሉ](https://wazemaradio.com/ንግድ-ባንኮች-ለውጭ-ምንዛሬ-ሽያጭ-አሁንም/) - ለአንድ የአሜሪካ ዶላር እስከ 10 ብር ተጨማሪ ክፍያ ይጠየቃል በተለያዩ ንግድ ባንኮች ለውጭ ምንዛሬ ሽያጭ ከተቀመጡ ህጋዊ ክፍያዎች በተጨማሪ አሁንም ተጨማሪ ገንዘብ እየተጠየቀ እንደሆነ ዋዜማ መረዳት ችላለች። ዋዜማ ያነጋገረቻቸው ምርትን በማስመጣት ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች ንግድ ባንኮች የውጭ ምንዛሬ ሲጠየቁ "የለንም" በማለት ፣ በሂሳባቸው ውስጥ የውጭ ምንዛሬ ካላቸው ደንበኞቻችን ጋር "እናገናኛችሁ" በሚል ግብዣ በአንድ የአሜሪካ ዶላር - [የፋኖና የዲፕሎማቶቹ ውይይት](https://wazemaradio.com/የፋኖና-የዲፕሎማቶቹ-ውይይት/) - ዋዜማ፡ በመንግስትና በተወሰኑ የፋኖ ታጣቂ ቡድኖች መካከል የተደረገው የመጀመሪያው የድርድር ማመቻቸት ሙከራ የተሳካ እንደነበረ በጉዳዩ የተሳተፉ የዲፕሎማቲክ ምንጭ ለዋዜማ ተናግረዋል። ስለውይይቱ ዝርዝር ይዘትና አንዳንድ ደህንነትን አደጋ ላይ የሚጥሉ መረጃዎችን መናገር እንደማይፈልጉ የገለፁት የዲፕሎማቲክ ምንጫችን ከፋኖ ታጣቂዎች አንድ አንጃ ከወከላቸው አባላት ጋር ውይይት ተደርጓል። ከሌሎች ሁለት የፋኖ አንጃዎች ጋርም ውይይት ለማድረግ ጅምሮች መኖራቸውን ግን ደግሞ በውይይቱ - ["ለኢኮኖሚ ጫና ተጋላጭ ዜጎች የሚደረገው ድጎማ በቂ አይደለም" የአለም የገንዘብ ድርጅት](https://wazemaradio.com/ለኢኮኖሚ-ጫና-ተጋላጭ-ዜጎች-የሚደረገው-ድ/) - ለተጋላጮች 22 ቢሊየን ብር ከፍያለሁ - መንግስት ዋዜማ- የአለም የገንዘብ ድርጅት በኢትዮጵያ ለኢኮኖሚ ጫና ለተጋለጡ ዜጎች የሚደረገው ድጎማ በቂ አይደለም ሲል በቅርብ ሪፖርቱ ላይ ተችቷል። የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ(ዶ/ር) ደግሞ መንግስት የድጎማ ስርዓቱን ከተረጂነት ስነ ልቦና ለማላቀቅ በመሞከሩ እንጂ ድጋፉ ለዜጎች እየቀረበ ነው ሲሉ ለዋዜማ በሰጡት ምላሽ ተናግረዋል። የአለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም(አይኤምኤፍ) ለኢትዮጵያ - [በጉራጌ ዞን ለ7 ወራት በእስር ላይ ያሉ "የአማራ ብሔር ተወላጆች" "ፍትሕ ተነፍገናል" እያሉ ነው](https://wazemaradio.com/በጉራጌ-ዞን-ለ7-ወራት-በእስር-ላይ-ያሉ-የአማ/) - ዋዜማ- በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን ከባለፈው ዓመት መጨረሻ ጀምሮ በእስር ላይ የሚገኙ “የአማራ ብሔር ተወላጆች በፍርድ ቤት ውሳኔ ሳያገኙ” ሰባት ወራት እንደሞላቸው ለዋዜማ ተናግረዋል። እነዚሁ ግልፅ ባልሆነ ውንጀላ በእስር ላይ የሚገኙት ዜጎች “በጸጥታ ኃይሎች በሚደርስባቸው ድብደባ ለአካል ጉዳት” መጋለጣቸውም ለዋዜማ ነግረዋታል። በጉራጌ ዞን "የአማራ ብሔር ተወላጅ" በሆኑ ነዋሪዎች ላይ ግልፅ ባልሆነ ምክንያት እስር የተጀመረው - [ያልተፈቀደ መሬት በማረስ የተወነጀሉ 450 ያህል ሰዎች በወታደራዊ ካምፕ ታስረዋል](https://wazemaradio.com/ያልተፈቀደ-መሬት-በማረስ-የተወነጀሉ-450-ያህ/) - ዋዜማ- የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ ቋሚና ጊዜያዊ ሠራተኞች የሆኑ ከአራት መቶ ሃምሳ በላይ ሰራተኞች "ያልተፈቀደ መሬት ለግል ጥቅማችሁ አርሳችኋል" በሚል ተወንጅለው በእስር ላይ እንደሚገኙ ዋዜማ ከቅርብ ምንጮቿ ተገንዝባለች። ታሳሪዎቹ የሱሉለ ፊንጫ ወረዳ እስር ቤት ሞልቶ ከአቅም በላይ በመሆኑ በወታደራዊ ካምፕ ውስጥ ኢ-ሰብዓዊ በሆነ አያያዝ እየተንገላቱ ይገኛሉ ሲሉ የፋብሪካው ሠራተኞች ለዋዜማ ተናግረዋል። በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ - [ከግብር ተመን ውዝግብ ጋር በተያያዘ የሀገሪቱ የውጪየስጋ ንግድ ተቋረጠ](https://wazemaradio.com/ከግብር-ተመን-ውዝግብ-ጋር-በተያያዘ-የሀገ/) - ዋዜማ- የስጋ አምራችና ላኪ ኩባንያዎች የገቢዎች ሚኒስቴር በግምት በሚጥልባቸው ከፍተኛ ግብር የተነሳ ስጋ ወደውጪ መላክ ማቋረጣቸውን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ተረድታለች። በመቶ ሚሊየኖች የሚቆጠር ግብር እንዲከፍሉ የተጠየቁ ኩባንያዎች መኖራቸውንና በዚህም ሳቢያ አጠቃላይ ስጋ አምራችና ላኪ ኩባንያዎች ችግሩ እንዲሰተካከል መንግስትን መጠየቃቸውን እሁን ባለው አሰራር ግን ስጋ ወደውጪ ለመላክ እንደማይችሉ ተናግረዋል። የገቢዎች ሚኒስቴር የስጋ ላኪ ኩባንያዎች ላይ አድርጌዋለሁ - [በአዲስ አበባ በመኪና ሽያጭ ላይ ከፍተኛ ግብር ተጥሏል፣ ነጋዴዎች የባንክ ሂሳባቸው እየታገደ ነው](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-በመኪና-ሽያጭ-ላይ-ከፍተኛ-ግ/) - ዋዜማ- የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ፣ በመኪና ሻጮች ላይ ከፍተኛ የገቢ ግብር መጣሉን እና ነጋዴዎች መክፈል ባለመቻላቸው የብዙዎችን የባንክ አካውንታቸውን ማሳገዱን ዋዜማ ሰምታለች። ነጋዴዎቹ ከአንድ ወር በፊት ጀምሮ ዓመታዊ የገቢ መጠናቸውን ለማሳወቅ ወደ ወደ ገቢዎች ጽህፈት ቤት ሲያመሩ፣ ቢሮው ለኹሉም የተሽከርካሪ ዓይነቶች የራሱን መሸጫ ዋጋ እንዳስቀመጠ እና በዚያ መሰረት ግብር መክፈል እንዳለባቸው እንዳሳወቃቸው ገልጸዋል። በዚህም መሰረት - [ዓቃቤ ሕጎች ከሚንስቴር መስሪያ ቤቱ በፈቃዳቸው ስራ እየለቀቁ ነው](https://wazemaradio.com/ዓቃቤ-ሕጎች-ከሚንስቴር-መስሪያ-ቤቱ-በፈቃ/) - ዋዜማ- በፍትሕ ሚንስቴር ከደምወዝ ጭማሪ፣ ከቤት፣ ከትራንስፖርትና ከተለያዩ ጥቅማ ጥቅሞች አለመሟላት ጋር ተያይዞ ባለፉት ሁለት ዓመታት ብቻ ከ 3 መቶ በላይ ነባርና ልምድ ያላቸው ዓቃቤ ሕጎች ከመስሪያ ቤቱ በፈቃዳቸው መልቀቃቸውን ዋዜማ ከታማኝ ምንጮቿ ሰምታለች። ዋዜማ ያነጋገረቻቸው በተቋሙ ከስምንት ዓመታት በላይ ያገለገሉ ከፍተኛ ዓቃቤ ሕጎች እንደገለጹት፣ በነዚህ ስምንት ዓመታት ውስጥ የደምወዝ ማስተካከያ የተደረገው አንድ ግዜ በ - [የባንኮች አመታዊ የብድር ዕድገት ምጣኔ ወደ 18 በመቶ ከፍ የማድረግ ዕቅድ አለ](https://wazemaradio.com/የባንኮች-አመታዊ-የብድር-ዕድገት-ምጣኔ-ወ/) - ዋዜማ- ንግድ ባንኮች በየአመቱ የሚሰጡት ብድር እድገት አሁን ካለበት 14 በመቶ ወደ 18 በመቶ ሊያድግ እንደሚችል ዋዜማ ከምንጮቿ መረዳት ችላለች። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በ2015 አ.ም ሐምሌ ወር ላይ ወደ 30 በመቶ ተጠግቶ የነበረውን የሀገሪቱን የዋጋ ንረት ለመቆጣጠር የብድር ስርጭት ላይ ገደብ አድርጎ እንደነበር ይታወሳል። በወቅቱም ንግድ ባንኮች በየአመቱ የሚሰጡት ብድር ቀደም ብሎ ካለው አመት ከ14 - [የደሞዝ ጭማሪው የት ደረሰ?  የተከፈላቸው መስሪያ ቤቶች አሉ ](https://wazemaradio.com/የደሞዝ-ጭማሪው-የት-ደረሰ-የተከፈላቸው/) - ዋዜማ- በጥቅምት ወር ተግባራዊ ይደረጋል የተባለው የመንግስት ሰራተኞች የደሞዝ ጭማሪ በመላ ሀገሪቱ ባሉ መንግስታዊ ተቋማት ተግባራዊ ሳይደረግ ሁለተኛው ወር ተገባዷል። ዋዜማ ባደሬችው ማጣራት ደግሞ ቢያንስ የሶስት ተቋማት ሰራተኞች የደሞዝ ጭማሪ አግኝተዋል። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር ያሉ የመንግሥት ሠራተኞች ጥቅምት ወር ላይ የደሞዝ ጭማሪ እንደማይከፈላቸው እና ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል ተብለው ነበር። ሆኖም ከዚያ በኋላም መቼ - [የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ዕድገት ታገደ](https://wazemaradio.com/የሙሉ-ፕሮፌሰርነት-ማዕረግ-ዕድገት-ታገደ/) - ዋዜማ- ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ዕድገት እንዳይሰጡ በድጋሜ እገዳ እንደተጣለባቸው ዋዜማ ከሚኒስቴሩ በተፃፈ ደብዳቤ ላይ ተመልክታለች፡፡ ከታህሳስ 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በየትኛውም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የተሰጠ እና የሚሰጥ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ዕድገት ተቀባይነት እንደማይኖረው ትምህርት ሚኒስቴር በደብዳቤው አሳውቋል፡፡ ከጥቅምት 4/2013 ዓ.ም ጀምሮ በሥራ ላይ የነበረውንና በትግበራ ወቅት ክፍተት የታየበት "የአካዳሚክ ሠራተኞች የደረጃ - [ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ከሶማሊያው መሪ ጋር ከስምምነት ደረሱ](https://wazemaradio.com/ጠቅላይ-ሚንስትር-ዐቢይ-ከሶማሊያው-መሪ-ጋ/) - ዋዜማ- ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ እና የሱማሊያው ፕሬዝዳንት ሐሰን ሞሐመድ፣ በባሕር በር ውዝግብ ሳቢያ በአገሮቻቸው መካከል የተፈጠረውን ዲፕሎማሲያዊ ቁርሾ ለመፍታት ትናንት ምሽት በፕሬዝዳንት ጣይብ ኤርዶጋን አሸማጋይነት ከስምምነት ላይ ደርሰዋል። ኹለቱ አገራት አንዳቸው የሌላኛቸውን የግዛት አንድነትና ሉዓላዊነት ለማክበር፣ የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጡ የንግድ ማዕቀፎችን ለመፍጠር እና በአንዲት ሱማሊያ ማዕቀፍ ሥር ለኢትዮጵያ ዘላቂ የኾነ የባሕር በር ለማስገኘት ተስማምተዋል። ዐቢይና - [የሼኽ መሐመድ ሁሴን አል፡አሙዲ እና የአቶ አብነት ገብረ መስቀል የፍርድ ቤት ክርክር ቀጥሏል](https://wazemaradio.com/የሼኽ-መሐመድ-ሁሴን-አል፡አሙዲ-እና-የአቶ/) - ዋዜማ- ሼኽ መሐመድ ሁሴን አል-አሙዲ፣ አቶ አብነት ገብረ መስቀል በፍርድ ቤት የተወሰነባቸውን ከስምንት መቶ ሃምሳ ሁለት ሚሊየን ብር በላይ መክፈል ካልቻሉ፣ በናሽናል ኦይል ኢትዮጵያ ኅ/የተ/የግ/ማኅ/ ውስጥ ያላቸው የ15 በመቶ የአክሲዮን ድርሻቸው ተሽጦ እንዲከፈላቸው ለፌደራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት ባስገቡት የአፈፃጸም ማመልከቻ መጠየቃቸውን ዋዜማ ከማመልከቻው ተረድታለች። የፍርድ ባለመብት ናቸው የተባሉት ሼኽ አል-አሙዲ፣ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ - [ኢትዮጵያ ካሏት 8 የስኳር ፋብሪካዎች በምርት ሥራ ላይ ያለው አንድ ፋብሪካ ብቻ ነው](https://wazemaradio.com/ኢትዮጵያ-ካሏት-8-የስኳር-ፋብሪካዎች-በሥራ/) - ዋዜማ- ኢትዮጵያ ካሏት ስምንት ስኳር ፋብሪካዎች በምርት ሥራ ላይ ያለው አንድ የስኳር ፋብሪካ ብቻ መሆኑን ዋዜማ ከየፋብሪካዎቹ ካሰባሰበቻቸው መረጃዎች መረዳት ችላለች። ከስምንቱ ስኳር ፋብሪካዎች መካከል በምርት ሥራ ላይ ያለው ወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ብቻ መሆኑን ያስረዱት የዋዜማ ምንጮች፣ ቀሪዎቹ ሰባቱ ፋብሪካዎች ስኳር ማምረት ካቆሙ ሰነባብተዋል ብለውናል። ምርት ያቆሙት ሰባቱ ስኳር ፋብሪካዎች መተሐራ፣ ፊንጫ፣ አርጆ ዲዴሳ፣ - [ቤንሻንጉል ጉሙዝ ብርቱ ጭለማ አለ!](https://wazemaradio.com/ቤንሻንጉል-ጉሙዝ-ብርቱ-ጭለማ-አለ/) - ዋዜማ- የሕዳሴው ግድብ በሚገኝበት ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሽ ዞን የሚገኙ አምስት ወረዳዎች የኤሌክትሪክ ኃይል ካገኙ ሰባት ዐመት አልፏቸዋል። በዞኑ በአብዛኛዋ ቦታዎች ከ2009 ዓ.ም ጀምሮ ኤሌክትሪክ ኃይል የተቋረጠ ሲሆን፣ በምዥጋ ወረዳ ብቻ እስካለፈው ዓመት ሚያዚያ ወር ድረስ ኤሌክትሪክ ኃይል ነበር። ሠዳል ወረዳም እስከ 2013 ዓ.ም ድረስ እየተቆራረጠም ቢሆን ኤሌክትሪክ ኃይል ያገኝ ነበር። ዞኑ ኤሌክትሪክ እንዲያገኝ ጥገና - [“ፋይዳ” ብሄራዊ ዲጂታል መታወቂያ ያላወጡ ዜጎች በመንግስት ተቋማት አገልግሎት ማግኘት አልቻሉም](https://wazemaradio.com/ፋይዳ-ብሄራዊ-ዲጂታል-መታወቂያ-ያላወ/) - ዋዜማ-በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ስር የሚመራው የብሄራዊ መታወቂያ “ፋይዳ” ያላወጡ ዜጎች በአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ እንደ ቅድመ ሁኔታ በመቀመጡ አገልግሎቶችን ለማግኘት እየተጉላሉ መሆኑን አዲስ አበባን ጨምሮ የተለያዩ አካባቢ ነዋሪዎች ለዋዜማ ቅሬታቸውን አቅርበዋል። ቅሬታቸውን ለዋዜማ ካቀረቡት መካከል " ማንኛውም ፍትህ የሚፈልጉ ክሶችን በፍርድ ቤት ለማቅረብ ከሳሹ “ፋይዳ” የዲጂታል መታወቂያ ማቅረብ ግዴታ ነው በማለት ከነሀሴ ወር ጀምሮ - [ከውጭ የሚገባው ስንዴ የሀገር ውስጥ አርሶ አደሮችን ለኪሳራ እየዳረገ ነው](https://wazemaradio.com/ከውጭ-የሚገባው-ስንዴ-የሀገር-ውስጥ-አርሶ/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ዓመታዊ የስንዴ ፍጆታ 97 ሚሊየን ኩንታል ይገመታል። ባለፈው ዓመት በበጋ መስኖ እናመርተዋለን ተብሎ የሚጠበቀው የስንዴ ምርት 117 ሚሊየን ኩንታል ነበር። ዋዜማ በዚህ ዓመት በየመንፈቁ ባደረገችው ዳሰሳ ግን አሁንም ወደ ሀገሪቱ ከፍተኛ መጠን ያለው ስንዴ ወደ ሀገር እየገባ ወደ ገበያም እየቀረበ ነው። ይባስ ብሎም አርሶ አደሮች ከውጪ ከሚገባው ስንዴ ጋር በገበያ ተወዳዳሪ መሆን አቅቷቸው - [በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች መምህራን ከደሞዝ ክፍያ ጋር በተያያዘ አድማ ላይ ናቸው](https://wazemaradio.com/በተለያዩ-የሀገሪቱ-አካባቢዎች-መምህራን/) - ዋዜማ- በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን፣ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን እንዲሁም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀዲያ ዞን፣ የጥቅምት ወር ደምወዝ አልተከፈለንም ያሉ መምህራን፣ የሥራ ማቆም አድማ ማድረጋቸውን ለዋዜማ ተናግረዋል። በሰሜን ወሎ ዞን ራያ ቆቦ ወረዳ ስር ባሉ በርካታ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የጥቅምምት ወር ደምወዝ አልተከፈለንም ያሉ መምህራን ሥራ ማቆማቸውንና ተማሪዎቻቸውን መበተናቸውን ዋዜማ ሰምታለች። - [የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኢንቨስትመንት ባንክ እያቋቋመ ነው](https://wazemaradio.com/ንግድ-ባንክ-የኢንቨስትመንት-ባንክ-እያቋ/) - ዘመዴነህ ንጋቱ ምስረታውን እያስተባበሩ ነው ዋዜማ- መንግስታዊው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ንግድ ባንኮች የካፒታል ገበያ አግልግሎት በሚሰጡ ኩባንያዎች ውስጥ እንዲሳተፉ ባወጣው መመሪያ መሰረት የኢንቨስትመንት ባንክ የማቋቋም ሂደት ላይ መሆኑን ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች። ንግድ ባንክ የኢንቨስትመንት ባንኩን እያቋቋመ ያለው በኢንቨስትመንት አማካሪ ባለሙያ በአቶ ዘመዴነህ ንጋቱ አስተባባሪነት መሆኑንም መረዳት ችለናል። ዘመዴነህ ንጋቱ ፌርፋክስ አፍሪካ ፈንድ - [ዋልታ ታሽጓል ፣ ሰራተኞቹን ከራዲዮ ፋና ጋር አዋህዶ አዲስ ተቋም ይመሰረታል](https://wazemaradio.com/ዋልታ-ታሽጎ-ምርመራ-እየተደረገበት-ነው፣/) - ዋዜማ ራዲዮ- የቀድሞ ገዢው ፓርቲ ንብረት የሆኑት ዋልታ አዲስ ሚዲያንና ፋና ሚዲያ ኮርፖሬት (ራዲዮ ፋናን) በአንድ አጠቃሎ "ጠንካራ ሚዲያ" ለማድረግ በመንግስት አካላት ሲደረግ የነበረው ሂደት ተገባዶ ርክክብና ሽግግር እየተከናወነ መሆኑን ዋዜማ ተረድታለች። ካለፈው ሳምንት መጨረሻ ጀምሮ የማዋሀድ ስራው የተጀመረ ሲሆን የሁለቱን ሚዲያዎች አዲስ ጥምረት በቦርድ ስብሳቢነት እንዲመሩ የጠቅላይ ሚንስትሩ አማካሪ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ተመድበዋል። በስራ - [የመምህራን ምገባ ተጀመረ](https://wazemaradio.com/የመምህራን-ምገባ-ተጀመረ/) - ዋዜማ- በሸገር ከተማ ሥር ባሉ ሁሉም የመንግሥት ትምህርት ቤቶች የመምህራን ምገባ መርኃግብር እንደተጀመረ ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች። የምገባ አገልግሎቱ በሸገር ከተማ አሥተዳደር በሁሉም አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እየተሰጠ ሲሆን ፣ በመርሃ ግብሩ በ256 ትምህርት ቤቶች ስር ያሉ 3 ሺሕ 707 መምህራን ነፃ የምግብ አቅርቦት እንደሚያገኙ ዋዜማ ተረድታለች። መምህራኑ በሁለት ፈረቃ ጠዋትና ከሰዓት የሚያስተምሩ ሲሆን፣ የጠዋት - [የደመወዝ ጭማሪው ይዘገያል ! ለምን?](https://wazemaradio.com/የደመወዝ-ጭማሪው-ይዘገያል-ለምን/) - ዋዜማ- መንግሥት ከጥቅምት ወር ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል ያለው የመንግሥት ሠራተኞች የደሞዝ ጭማሪ፣ በዚህ ወር ተግባራዊ አለመሆኑን ዋዜማ ተረድታለች። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚገኙ መንግሥት ሠራተኞች በተወሰኑ ወረዳዎች ከሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ጋር ውይይት ማድረጋቸውን እና ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል መባላቸውን ዋዜማ ሰምታለች። ቢሮው፣ ለከተማ አስተዳደሩ የመንግሥት ሰራተኞች ጭማሪው የሚከፈልበት ጊዜ የተራዘመው የሰራተኞችን መረጃ ለማደራጀት ጊዜ ስለሚያስፈልግ ነው - [በሸገር ከተማ ነዋሪዎች ያለካሳና ተለዋጭ ቦታ መኖሪያቸው እየፈረሰ ነው](https://wazemaradio.com/በሸገር-ከተማ-ነዋሪዎች-ያለካሳና-ተለዋጭ/) - ዋዜማ- በኦሮሚያ ክልል አዲስ በተዋቀረው ሸገር ከተማ መነ አቢቹና ሱሉልታ ክፍላተ ከተሞች፣ ለኮሪደር ልማት ተብሎ ከአስፋልት ዳር ግራና ቀኝ ያሉ የመኖሪያና የንግድ ቤቶች ያለምንም ካሳና ተለዋጭ እየፈረሱ በመሆኑ ከፍተኛ ስጋት ላይ ወድቀናል ሲሉ ነዋሪዎች ለዋዜማ ተናግረዋል። ለኮሪደር ልማቱ ትነሳላችሁ የተባሉት እነዚሁ ነዋሪዎች በሦስት ወረዳዎች ማለትም፣ በቱፋ ሙና፣ ወሰርቢና አባገዳ ወረዳ ነዋሪ እንደሆኑ ዋዜማ ያሰባሰበቻቸው መረጃዎች - [27ቱ የብልፅግና አመራሮች ጥያቄዎች](https://wazemaradio.com/27ቱ-የብልፅግና-አመራሮች-ጥያቄዎች/) - ዋዜማ- ገዢው የብልጽግና ፓርቲ፣ "የህልም ጉልበት ለእመርታዊ እድገት” በሚል ስያሜ፣ ለፓርቲው አመራሮች ሦስተኛውን ዙር ሥልጠና በመላ አገሪቱ እየሰጠ ይገኛል። በአዲስ አበባ እየተሰጠ ስላለው የፓርቲው አመራሮች ሥልጠና ዋዜማ እንደሰማችው ከሆነም፣ ከሳምንት በፊት ለ10 ቀናት ስልጠናውን የወሰዱ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች በርከት ያሉ ጥያቄዎችን በግላቸው አቅም ብቻ ሰርተው እንዲመልሱ ተደርጓል። ከባለፈው ሰኞ ዕለት ጀምሮም፣ ለ11 ቀናት የሚቆየውን - [ለኦሮሚያ ሚሊሻ ድጋፍ "በግዳጅ" ገንዘብ እንድንከፍል ተደርገናል ሲሉ አሽከርካሪዎች አቤቱታ አቀረቡ](https://wazemaradio.com/ለኦሮሚያ-ሚሊሻ-ድጋፍ-በግዳጅ-ገንዘብ-እን/) - ዋዜማ- ከትራፊክ ፖሊስ ክስ ቅጣት ጋር ለኦሮሚያ ሚሊሻ መዋቅር ድጋፍ በሚል ተጨማሪ 5 መቶ ብር በግዳጅ እንድንከፍል እየተገደድን ነው ሲሉ የተለያዩ አሽከርካሪዎች ቅሬታቸውን ለዋዜማ ተናግረዋል። ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍል ወደ አዲስ አበባ የሚመጡ ወይም ከአዲስ አበባ ወደ ክፍለ አገራት የሚጓዙ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች፣ የክሱ መጠን ምንም ያህል ቢሆን ለሚሊሻ ጽ/ቤት ድጋፍ በሚል ተጨማሪ 5 መቶ ብር መክፈል - [የባህርዳር የኮሪደር ልማት አንድም ነዋሪ አያፈናቅልም](https://wazemaradio.com/የባህርዳር-የኮሪደር-ልማት-አንድም-ነዋሪ/) - ዋዜማ- የሀገሪቱ ሁለተኛ ትልቅ ከተማና የአማራ ክልል መዲና ባህር ዳር እንደ አዲስ አበባ ሁሉ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ጀምራለች። የከተማዋ አስተዳደር ለዋዜማ እንደነገሩት የባህር ዳር የኮሪደር ልማት አንድም የሚያፈናቅለው ነዋሪ አልያም የሚያፈርሰው እዚህ ግባ የሚባል መኖሪያና የንግድ አካባቢ የለም። የባህርዳር ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ አስሜ ብርሌ ለዋዜማ በሰጡት ቃለመጠይቅ ላይ እንዳብራሩት ሀምሳ ሜትር ስፋት ያለው - - [የኦሮሚያ አርሶ አደሮች ከመሬት ግብር በተጨማሪ ከሃያ በላይ ክፍያዎች ይከፍላሉ](https://wazemaradio.com/የኦሮሚያ-አርሶ-አደሮች-ከመሬት-ግብር-በተ/) - ዋዜማ- በኦሮሚያ ክልል ከእርሻ መሬት ዓመታዊ ግብር ጋር ተዳብለው በሚመጡ ሌሎች ክፍያዎች ከአቅም በላይ ለሆነ ወጪ መዳረጋቸውን ዋዜማ ያነጋገረቻቸው አርሶ አደሮች ተናገሩ። አንድ የእርሻ መሬት ዓመታዊ ግብር መሬቱ መጠኑ ምንም ያህል ቢሆን 1 መቶ ብር እንደሆነ የሚገልጹት አርሶ አደሮቹ፣ አብረው ከሚመጡ ሌሎች ክፍያዎች ጋር ሲደመር ግን ወደ 6 ሺሕ ብር አካባቢ የሚጠጋ ገንዘብ ለመክፈል መገደዳቸውን - [አላሙዲ ለብልፅግና ፓርቲና ሌሎች የተሰጠ 852 ሚሊየን ብር አቶ አብነት ይመልስልኝ አሉ፣ ፍርድ ቤት ውሳኔ ሰጠ](https://wazemaradio.com/አላሙዲ-ለብልፅግና-ፓርቲና-ሌሎች-የተሰጠ-852/) - ዋዜማ- ሼኽ መሐመድ አልአሙዲን፣ አቶ አብነት ገ/መስቀል ለብልጽግና ፓርቲ "ሰጥተውብኛል" ያሉትን 75 ሚሊየን ብር ጨምሮ፣ ለተለያዩ መንግስታዊ ተቋማት ከዚህ ቀደም በስጦታ መልክ የተለገሰውን ገንዘብ አቶ አብነት "ይመልስልኝ" ሲሉ ፍርድ ቤት ክስ መስርተው ሲከራከሩ ነበር። ክሱን ሲመለከት የቆየው የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣ ጥቅምት 5 ቀን 2017 ዓ.ም በዋለው ችሎት፣ አቶ አብነት 852 ሚሊየን ብር ከነወለዱ እንዲከፍሉ ውሳኔ መስጠቱን፣ ዋዜማ - [የባንክ ሰራተኞች በአነስተኛ ወለድ ያገኙት ብድር እንደ ገቢ ተቆጥሮ ግብር ክፈሉ ተባሉ](https://wazemaradio.com/የባንክ-ሰራተኞች-በአነስተኛ-ወለድ-ያገኙ/) - ዋዜማ- ባንኮች ለሰራተኞቻቸው ለመኪናና ለቤት መግዣ በዝቅተኛ ወለድ ሰባት በመቶ ብድር ሲያገኙ ቆይተዋል። ይህ ማትጊያ በርካቶች የባንክ ዘርፉን እንዲቀላቀሉና በስራቸውም ላይ ለረጅም ጊዜ እንዲቆዩ ረድቷል። ዋዜማ ባለፉት ቀናት ባሰባሰበችው መረጃ ይህ ለአመታት የዘለቀ ማበረታቻ በገበያ ወለድ ተመን ተሰልቶ ልዩነቱ ግብር ይጣልበታል። የባንክ ስራተኞችም ለተበደሩት ገንዘብ የወለድ ልዩነቱ ደሞዛቸው ላይ ተሰልቶ ግብር እንዲከፍሉ ይገደዳሉ። ይህን ህግ - [በአማራ ክልል 5 ነጥብ 5 ሚሊዮን ተማሪዎች ለዘንድሮው የትምህርት ዘመን አልተመዘገቡም](https://wazemaradio.com/በአማራ-ክልል-5-ነጥብ-5-ሚሊዮን-ተማሪዎች-ለዘ/) - ዋዜማ- በአማራ ክልል ለ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ይመዘገባሉ ተብሎ ከታቀደው 7 ሚሊዮን ተማሪዎች ውስጥ እስካሁን የተመዘገቡት 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ተማሪዎች ብቻ ናቸው። ክልሉ የ2017 የትምህርት ዘመንን መስከረም 7 ቀን አስጀምሯል። ሆኖም ለዘንድሮው የትምህርት ዘመን እስካሁን የተመዘገቡት 21 በመቶ ገደማ ያህሉ ብቻ መሆናቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል። ዋዜማ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች ባደረገችው ማጣራት በ2016 የትምህርት - [እናት ፓርቲ ተከፈለ?](https://wazemaradio.com/እናት-ፓርቲ-ተከፈለ/) - ዋዜማ- የእናት ፓርቲ አመራሮች በድርጅቱ ውስጥ የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት ምርጫ ቦርድ ጣልቃ እንዲገባና ህጋዊ እርምጃ እንዲወስድ መጠየቃቸውን ዋዜማ ተገንዝባለች። ዋዜማ የተመለከተችውን በእናት ፓርቲ የላዕላይ ምክር ቤትና የስራ አስፈፃሚ አባላት ተፈርሞ ለምርጫ ቦርድ የገባ ደብዳቤ እንደሚያትተው የፓርቲው የተወሰኑ የስራ አስፈፃሚ አባላት ድርጅቱን "ለህዝባችን ስንል ከብልፅግና ፓርቲጋር እንሰራለን" ከሚል የስልጣን ፍላጎት ጀምሮ በተለያዩ የአሰራር ጥሰቶች ይከሳል። የፓርቲውን - [ጅቡቲ የደረሰው ስንዴ ያለ ተጨማሪ ታክስ ክፍያ ወደ ሀገር እንዲገባ መንግስት ፈቀደ](https://wazemaradio.com/ጅቡቲ-የደረሰው-ስንዴ-ያለ-ተጨማሪ-ታክስ-ክ/) - ኢትዮጵያበ2015 ዓ.ም 30 ሚሊየን ኩንታል ወደ ውጪ የመላክ የማድረግ እቅድ የነበራት ቢሆንም በአመት ከ20 ሚሊየን ኩንታል በላይ ወደ ሀገር እየገባ መሆኑን መረጃዎች ይጠቁማሉ ዋዜማ- ከውጭ የሚገባ ስንዴ ተጨማሪ እሴት ታክስ መከፈል አለበት በሚል በጅቡቲ ወደብ ላይ ተይዘው የነበሩ ስንዴ የጫኑ ተሽከርካሪዎች ያለምንም ተጨማሪ እሴት ታክስ ክፍያ እንዲገቡ የገንዘብ ሚኒስትር ጥቅምት 6 ቀን 2016 ዓ.ም ለጉምሩክ - [በትግራይ አብዛኞቹ የመንግስት ተቋማት ለምን የፌደራሉ ሰንደቅ አላማ አይታይም? ክልሉ መልስ አለው](https://wazemaradio.com/በትግራይ-አብዛኞቹ-የመንግስት-ተቋማት-የ/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በትግራይ ክልል ባሉ አብዛኛው የክልሉ መንግሥት መስሪያ ቤቶች፣ በትምህርት ቤቶች፣ በፍርድ ቤቶች፣ በባንኮች እና ሆቴሎች መሰቀል ካቆመ አራት አመት ሊሆነው ነው። ለኹለት ዓመት የቆየው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ከተጀመረበት ጥቅምት 2013 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን ድረስ የፌደራሉ ሰንደቅ ዓላማ በክልሉ ባሉ አብዛኛው የመንግሥት ተቋማት እና በባለስልጣናት ቢሮ እንደወትሮው አይታይም። ዋዜማ በክልሉ የተለያዩ ቦታዎች - [በትግራይ የተቋቋመው መንበረ ሰላማ በራያ አካባቢዎች መዋቅሩን እየተከለ ነው](https://wazemaradio.com/በትግራይ-የተቋቋመው-መንበረ-ሰላማ-በራያ/) - ዋዜማ- የሰሜኑን ጦርነት ተከትሎ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ሲኖዶስ ተገንጥሎ የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክህነት በሚል የተቋቋመው መንበረ ሰላማ በራያ አካባቢዎች መዋቅሩን እየተከለ መሆኑን ዋዜማ ተረድታለች። ዋዜማ በአካባቢው ካሉ የእምነቱ ተከታዮች እና የኃይማኖቱ መምህራን ባገኘችው መረጃ፣ የማንነት ጥያቄ በሚነሳባቸው እና በትግራይ ታጣቂዎች ቁጥጥር ስር ባሉ ወረዳዎች ውስጥ የሚገኙ በርከት ያሉ ቤተክርስትያናት በመንበረ ሰላማ መዋቅር ውስጥ ገብተዋል። - [ደብረፂዩን ገብረሚካዔል ወደ አዲስ አበባ አቅንተዋል](https://wazemaradio.com/ደብረፂዩን-ገብረሚካዔል-ወደ-አዲስ-አበባ/) - "ጊዜያዊ አስተዳሩን የሾመው ጠቅላይ ሚንስትሩ ነው፣ ሕወሐት ማውረድ አይችልም " ዋዜማ- የደብረፂዩን አንጃ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ሊቀመንበርና ሌሎች ሹማምንትን ከሀላፊነታቸው የማንሳት ስልጣን እንደሌለውና በጉዳዩም ላይ እስከ ሰኞ ማምሻውን ድረስ ከፌደራሉ መንግስት ጋር የተደረገ ውይይት አለመኖሩን የፌደራሉ መንግስት ባለስልጣን ለዋዜማ ነግረዋል። ደብረጽዮን ገብረ ሚካኤል የሚመሩት የሕወሓት ክንፍ፣ ጌታቸው ረዳን ከትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ሥልጣን ማንሳቱን ትናንት - [ትግራይ 14ሺ መምህራኖቼ ጠፍተውብኛል አለች](https://wazemaradio.com/ትግራይ-14ሺ-መምህራኖቼ-ጠፍተውብኛል-አለች/) - ዋዜማ- የትግራይ ክልል ከሰሜኑ ጦርነት በኋላ 14ሺ መምህራን ወደ ስራ እንዳልተመለሱ ዋዜማ ስምታለች። በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት፣ 14ሺ መምህራኖቼን በስራ ገበታቸው ላይ ላገኛቸው አልቻልኩም ሲል ለዋዜማ የነገራት፣ የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ነው። በሰሜኑ ጦርነት የተነሳ፣ ክልሉ ከፍተኛ ጉዳቶችን ካስተናገደባቸው ተቋማት መካከል አንዱ የትምህርቱ ዘርፍ ሲሆን፣ በ2012 ዓ.ም.ክልሉ ከነበሩት 46ሺህ 598 መምህራን ውስጥ በዘንድሮው የትምህርት ዘመን 14ሺ ዎቹ ወደ ስራ እንዳልተመለሱ የቢሮው ኅላፊ ዶ/ር ኪሮስ ጉእሽ ለዋዜማ ተናግረዋል። መምህራኑ ወደ ስራቸው ካልተመለሱባቸው ምክንያቶች መካከል፣ በመስዋዕትነት እና እርሳቸው “ወራሪ - [በአዲስ አበባ ለተማሪዎች ምገባ 9 ብር የበጀት ጭማሪ ተደረገ](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-ለተማሪዎች-ምገባ-9-ብር-የበጀ/) - ዋዜማ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመንግሥት ትምህርት ቤቶች ለሚያካሂደው የተማሪዎች ምገባ ለአንድ ተማሪ በቀን 23 ብር የነበረውን የምግብ በጀት ዘንድሮ ወደ 32 ብር ከፍ ማድረጉን ዋዜማ ተረድታለች። አስተዳደሩ የዋጋ ማሻሻያ ያደረገው በወቅቱ ባለው የግብዓት ዋጋ መጨመር ምክንያት እንደሆነ ጠቅሷል። በተጨማሪም በዚህ ዓመት በተማሪዎች የምግብ ዝርዝር (ሜኑ) ላይም መጠነኛ ማሻሻያ የተደረገ ሲሆን፣ በሳምንት አንድ ቀን ቁርስ - [ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ (1942-2017 ዓ.ም.)](https://wazemaradio.com/ፕሮፌሰር-በየነ-ጴጥሮስ-1942-2017-ዓ-ም/) - ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ግማሽ ህይወታቸውን በፖለቲካ ትግል ያሳለፉ ናቸው። የበየነ የሰላማዊ ትግል መርህ ከበርካቶች ክብርን እንዳስገኘላቸው ሁሉ አብዝቶ "መለሳለሳቸውን" ያልወደዱላቸው ተቺዎች ነበሯቸው። በ1997 ዓ.ም. በነበረው የፖለቲካ ውጥረት ከፊት ረድፍ ተሰልፈው የነበሩት በየነ ያገነገነው የህዝብ ተቃውሞና ያልተጠበቀው የተቃዋሚዎች "ድል" በተቀለበሰበት ወቅት ቀውሱን "በማብረድ" ስማቸው ይታወሳል። በምሁርነታቸው እና በኢትዮጵያ የሰላማዊ ተቃውሞ ፖለቲካ ተሳትፎአቸው የሚታወቁት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ - [የመንግስት የጸጥታ ሀይሎች ከአምስት የደቡብ ጎንደር ወረዳዎች ለቀው ወጡ](https://wazemaradio.com/የመንግስት-የጸጥታ-ሀይሎች-ከአምስት-የደ/) - ዋዜማ- በደቡብ ጎንደር ዞን በሚገኙ ከአምስት ወረዳዎች ከ2016 ዓ.ም ማብቂያ ጀምሮ የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ለቀው መውጣታቸውን ዋዜማ ተረድታለች። የፌደራል እና የክልሉ የጸጥታ ኃይሎች እስቴ መካነ ኢየሱስ፣ አንዳቤት፣ ሙጃ፣ ስማዳ እና ታች ጋይንት ከሚባሉ ወረዳዎች ከነሐሴ ዕኩሌታ ጀምሮ እስከ ጳጉሜ መጨረሻ ባሉት ጊዜያት ሙሉ በሙሉ ለቀው መውጣታቸውን ዋዜማ ተገንዝባለች። የመንግስት ኀይሎች ለምን ከአካባቢው እንደወጡ በይፋ አልተናገሩም። በወረዳዎቹ - [በአማራ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ካበቃ 3 ወራት በኋላ ክልከላና ገደቦች ግን አልተነሱም](https://wazemaradio.com/በአማራ-ክልል-የአስቸኳይ-ጊዜ-አዋጅ-ካበቃ-3/) - ዋዜማ- በአማራ ክልል ከሐምሌ 28 ቀን 2015 ዓ.ም እስከ ግንቦት 28 ቀን 2016 ዓ.ም ለ10 ወራት ተጥሎ የነበረው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ባለፈው ግንቦት 28 ካበቃ በኋላ ለተጨማሪ ወራት ባይራዘመም፣ አዋጁ አስቀድሞ የጣላቸው ክልከላዎች አሁንም ተግባራዊ መደረግ ቀጥለዋል። ዋዜማ በክልሉ ባሉ ዋና ዋና ከተሞች ባደረገችው ማጣራት በዚህ ወቅት በከተሞች ለሰዎች እና ለተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ የሰዓት እላፊ ገደብ - [ትምሕርት ሚንስቴር በ2017 ዓ.ም የቴክኒክና ሙያ ትምሕርት ሥልጠና ሊጀምር ነው](https://wazemaradio.com/ትምሕርት-ሚንስቴር-በ2017-ዓ-ም-የቴክኒክና-ሙያ/) - ዋዜማ- ትምሕርት ሚንስቴር በመጪው 2017 ዓ.ም የትምሕርት ዘመን በመላው አገሪቱ ከ 11ኛ ክፍል ጀምሮ የቴክኒክና ሙያ ትምሕርት ሥልጠና መስጠት ሊጀምር መሆኑን ዋዜማ ከሚንስትር መስሪያ ቤቱ ካገኘችው ሰነድና መረጃ መረዳት ችላለች። ሰነዱ ላይ እንደተብራራው ለተማሪዎቹ በስምንት የትምህርት ክፍል ስር ካሉ አስራ ሁለት የትምህርት አይነቶች አንዱን መርጠው እንዲማሩ እንደሚደረግ ይገልጻል። ሆኖም የየአካባቢዉ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ሁኔታ፣ ትምህርት ቤቶች - [ፋኖ እና መንግሥትን ለድርድር የሚያመቻቸው ምክር ቤት ከአሜሪካ አምሳደር ጋር ዛሬ ይነጋገራል](https://wazemaradio.com/ፋኖ-እና-መንግሥትን-ለድርድር-የሚያመቻቸ/) - ዋዜማ- በአማራ ክልል ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን በመንግስትና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ድርድር እንዲደረግ ለማመቻቸት የተቋቋመው ምክር ቤት ዛሬ በአሜሪካ ኤምባሲ ከዲፕሎማቶች ጋር እንደሚወያይ ዋዜማ ተረድታለች። ከተቋቋመ ከሁለት ወራት በላይ ያስቆጠረው የአማራ ክልል የሰላም ምክር ቤት ከአሜሪካ በተጨማሪ አፍሪካ ኅብረት እና ከምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት የልማት ባለስልጣን (ኢጋድ) ጨምሮ ከተለያዩ የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላት ጋር ለመነጋገር ቀጠሮ መያዙን - [አንድርያስ እሸቴ (1937-2016 ዓ.ም)](https://wazemaradio.com/አንድርያስ-እሸቴ-1937-2016-ዓ-ም/) - ዋዜማ- ገና በወጣትነት ዕድሜያቸው በፖለቲካዊ አመለካከታቸው ብርቱ ደጋፊም ተቺም ያተረፉት እንድርያስ እሸቴ ነሐሴ 23 ቀን 2016 ዓ.ም ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል። በምሁራዊ ብስለታቸው አንቱታን ያተረፉት እንድርያስ ዛሬ ሀገሪቱ ለተጋፈጠችው ችግር በአዋላጅነትም በጠንሳሽነትም "እጃቸው አለበት" የሚሉ ባላንጣዎችም አላጡም። እንድርያስ ከትችትና ፖለቲካዊ አተካሮ በዘለለ "ከስንት አንድ የሚመጡ ጥንቅቅ ያሉ ምሁርነታቸው" ግን አያከራክርም። ዋዜማ እንዲህ ታስታውሳቸዋለች ስመጥር በሆኑ - [በ28 ቢሊየን ብር ካፒታል የፓርኮች  ኮርፖሬሽን ተቋቋመ](https://wazemaradio.com/በ28-ቢሊየን-ብር-ካፒታል-የፓርኮች-ኮርፖሬ/) - ዋዜማ- በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ፓርኮች በፌደራልና በከተማ አስተዳደሩ ስር ተለይተው እንዲተዳደሩ የሚስችል አዲስ ደንብ ስራ ላይ ውሏል። ለዚህም እንዲረዳ ሁለት ኮርፖሬሽኖች ተቋቁመዋል። በፌደራል ደረጃ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ስር ከሀምሌ 30 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ የተቋቋመው የአንድነት ፓርኮች ኮርፖሬሽን ሲሆን እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር የተቋቋመው የህዝብ መዝናኛ ቦታዎችና ፓርኮች አስተዳደር ኮርፖሬሽን ይባላል። - [የኮንትሮባንድ ትንባሆ የሀገሪቱን የገበያ ድርሻ ከግማሽ በላይ ይዟል](https://wazemaradio.com/የኮንትሮባንድ-ትንባሆ-የሀገሪቱን-የገበ/) - በሀገሪቱ በገበያ ላይ እየቀረበ ካለው ሲጋራ ከግማሽ በላይ የሚሆነው በህገወጥ መንገድ ወደ ሀገር የገባ ነው። ከአራት አመት በፊት 197 በመቶ ግብር የተጣለበት ብሄራዊ ትንባሆ ሰሞኑን ደግም 150 ፐርሰንት ተጨማሪ ታክስ ወድቆበታል። ፋብሪካው ህልውናዬ አደጋ ላይ ወድቋል እያለ ነው። መንግስት የማህበረሰብ ጤናን ለመጠበቅ በሚል ያደረገው ተደራራቢ ግብር ለህገወጥ ገበያው መስፋፋት አስተዋፅዖ አድርጓል። ዋዜማ የሚመለከታቸውን አነጋግራለች፣ አንብቡት - [የኦሮሚያ ክልል የወረዳና የዞን አደረጃጀቱን እየቀየረ ነው፣ የቀበሌ መዋቅር ይጠናከራል](https://wazemaradio.com/የኦሮሚያ-ክልል-የወረዳና-የዞን-አደረጃጀ/) - ዋዜማ- የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የዞን አደረጃጀቱን መልሶ ለማዋቀርና ስያሜውንም ለመቀየር የሚያስችለው ጥናትና ውይይት እያደረገ መሆኑን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የዚህ የአስተዳደራዊ መዋቅር ማሻሻያ አንድ አካል የሆነው የወረዳና ቀበሌ አደረጃጀት ለውጥ ተጠናቆ ከመጪው ሳምንት ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግም ተገንዝበናል። የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በወረዳ ደረጃ የነበረውን 28 የጽ/ቤት መዋቅር ወደ 15 ማጠፉንና አዲስ የቀበሌ አደረጃጀት ማዋቀሩን - [የፋኖ ታጣቂዎች ለ10 ቀናት ጥለውት በነበረው የእንቅስቃሴ ገደብ ቆመው የነበሩ መኪኖች "ቅጣት እንድንከፍል ተጠይቀናል" አሉ](https://wazemaradio.com/የፋኖ-ታጣቂዎች-ለ10-ቀናት-ጥለውት-በነበረው/) - በምስራቅ ጎጃም ትራንስፖርት እንደተቋረጠ ነው፣ በምዕራብ ጎጃም መደበኛ እንቅስቃሴ ተጀምሯል። በአብዛኛው የአማራ ክልል የሚደረግ የመኪና ትራንስፖርት ላይ የዝርፊያ፣ ዕገታና የህገወጥ ኬላ ችግሮች ተባብሰዋል። ዋዜማ- በአማራ ክልል በምስራቅ ጎጃም ዞን የተለያዩ አካባቢዎች የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ከነሐሴ 07/2016 ጀምሮ ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ሰኞ ነሐሴ 20/2016 ከቀትር በኋላ ድረስ ዝግ መሆኑን ዋዜማ ተረድታለች። ይህ የሆነው ከነሐሴ 07 እስከ - [በተሽከርካሪ የሚደረስ የአካል ጉዳትና የሞት አደጋ የካሳ መጠን ወደ 250ሺ ብር ከፍ ተደረገ](https://wazemaradio.com/በተሽከርካሪ-የሚደረስ-የአካል-ጉዳትና-የ/) - ከኮሪደር ልማት ጋር ተያይዞ በሚደርሱ የንብረት ጉዳቶች፣ የአሽከርካሪዎች ቅጣት ወደ ኢንሹራንስ ኩባንያዎች እየመጣ መቸገራቸውን ሀላፊዎቹ ተናግረዋል ዋዜማ- በ 5 እጥፍ ጭማሪ የተደረገበት አዲሱ የሶስተኛ ወገን የተሸከርካሪ መድን ፖሊሲ ከነሀሴ 16 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ተፈጻሚ በማድረግ በሰው ላይ የሚደርስ የሞት እና የአካል ጉዳት በፊት ከነበረው 40ሺ ብር የካሳ ክፍያ ወደ 250 ሺ ብር ከፍ እንዲል - [በአማራ ክልል በርካታ ቦታዎች የትራንስፖርት እና የንግድ እንቅስቃሴ ተቋርጧል](https://wazemaradio.com/በአማራ-ክልል-በርካታ-ቦታዎች-የትራንስፖ/) - ዋዜማ- በአማራ ክልል ከባለፈው ማክሰኞ ነሐሴ 07 ቀን 2016 ዓ.ም. ጀምሮ በኹሉም የጎጃም ዞኖች መንገዶች መዘጋታቸውን ዋዜማ ሰምታለች። ይህን ተከትሎ በጎጃም በኩል ወደ ክልሉ ከአዲስ አበባ የሚገቡ የጭነት እና የሕዝብ ማመላለሻ መኪኖችም ከቆሙ ሳምንት ተቆጥሯል። በምዕራብ ጎጃም፣ ምስራቅ ጎጃም እና ሰሜን ጎጃም ዞኖች የትራንስፖርት እንቅስቃሴው የተቋረጠው፣ በአካባቢው የሚንቀሳቀሱ የፋኖ ታጣቂዎች ላልተወሰነ ጊዜ ጥለውታል በተባለ የእንቅስቃሴ - [በቦረና አዲስ በተዋቀረው አስተዳደር ስር የ80 ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች አድማ ላይ ናቸው](https://wazemaradio.com/በቦረና-አዲስ-በተዋቀረው-አስተዳደር-ስር/) - ዋዜማ- በኦሮሚያ ክልል አዲስ በተዋቀረው ምስራቅ ቦረና ዞን ጎሮ ዶላ ወረዳ በተጠናቀቀው የትምህርት ዘመን ትምህርት ቤቶች ሙሉ ለሙሉ ትምህርት አለመስጠታቸውን ዋዜማ ተረድታለች። ከዞኑ እንደ አዲስ መዋቅር ጋር ተያይዞ በተማሪዎቹ በተደረገ አድማ ምክንያት፣ በወረዳው ስር ካሉ ሰማኒያ አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች፣ ለቀጣዩ 2017ዓ.ም. የትምህርት ዘመን አንድም ትምህርት ቤት የተማሪ ምዝገባ አለማድረጉንም ዋዜማ ሰምታለች። - [በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያን ለመቀጠር እስከ አንድ ሚሊየን ብር እጅ መንሻ እየተጠየቀ ነው](https://wazemaradio.com/በኦርቶዶክስ-ተዋሕዶ-ቤተክርስትያን-ለመ/) - ቤተክርስቲያኒቱ ችግሩን ለመቅረፍ ውይይት መጀመሩን ለዋዜማ ተናግራለች ዋዜማ- በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ስር ባሉ የአዲስ አበባ ከተማ ሀገረ ስብከት አድባራትና ገዳማት ሥራ ለመቀጠር እንደየደረጃው ከ 3 መቶ ሺሕ እስከ 1 ሚሊዮን ብር እጅ መንሻ ክፍያ እንደሚጠየቅ ዋዜማ ካነጋገረቻቸው የተለያዩ ምንጮች ሰምታለች። በተለይም በከተማይቱ፣ ትልቅ ሀብት የሚያንቀሳቅሱና ከፍተኛ የገቢ ምንጭ ያላቸው ናቸው በሚባሉ አድባራትና ገዳማት አሥተዳዳሪ፣ - [የጥብቅና ሙያ ግብር አከፋፈልን የጠበቆች ማህበር ተቃወመ](https://wazemaradio.com/የጥብቅና-ሙያ-ግብር-አከፋፈልን-የጠበቆች/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማኅበር፣ ጠበቆች ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ዓመታዊ ግብር ለመክፈል የነጋዴዎች ዓይነት የሒሳብ መዝገብ እንዲኖራቸው እየተጠየቁና እየተጉላሉ ይገኛሉ በማለት አማሯል። ማኅበሩ የድሮው የቁርጥ ግብር ክፍያ አሠራር እንዲቀጥልለት ፍትህ ሚንስቴርን ጠይቆና ፍትህ ሚንስቴርም ጥያቄውን ለገንዘብ ሚንስቴር አስተላልፎ የነበረ ቢኾንም፣ ገንዘብ ሚንስቴር ግን የማኅበሩን አቤቱታ ሳይቀበል እንደቀረ ተናግሯል። ኾኖም ማኅበሩ ገንዘብ ሚንስቴር - [የኦሮሚያ ክልል ተግባራዊ እያደረገ ያለው የኮቴ ክፍያ ፈተና እንደሆነባቸው የለስላሳ እና ቢራ ፋብሪካዎች ገለጹ](https://wazemaradio.com/የኦሮሚያ-ክልል-ተግባራዊ-እያደረገ-ያለው/) - ፋብሪካዎቹ በተለምዶ የኮቴ በሚል በአንድ መኪና 5ሺ ብር ይከፍሉ የነበረው አሁን 90ሺ ብር ደርሷል ዋዜማ- የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ሃላፊ መስከረም ዲባባ ተፈርሞ ሰኔ 5 ቀን 2016 ዓ.ም በጻፈው ደብዳቤ መሰረት የገቢ ታሪፍ ክፍያ መክፈል ግዴታ መሆኑን ይጠቅሳል። ዋዜማ የተመለከተችው 32 ገጽ ደንብ የኦሮሚያ ክልል የከተማ ልማትና ቤቶች ቢሮ የክልሉ 23 ከተሞችን - [ጋቸነ ሲርና! የኦሮሚያ ክልል መንግስት የአካባቢ ፀጥታ ዘብ "በግዳጅ" እየመለመለና እያሰለጠነ ነው](https://wazemaradio.com/ጋቸነ-ሲርና-የኦሮሚያ-ክልል-መንግስት-የአ/) - ዋዜማ- በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ‘’ጋቸነ ሲርና’’ ወይም የሥርዓት ዘብ በሚል በበርካታ አካባቢዎች ነዋሪዎች “በግዳጅ” ወታደራዊ ሥልጠና እንዲወስዱ እያደረገ መሆኑን ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ ተረድታለች። ዋዜማ ያነጋገረቻቸው በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ነዋሪዎች እንዳሉት፣ መመሪያው ከክልሉ የወረደ መሆኑና ለሥልጠናው ነዋሪዎችን “በግዳጅ” የሚመለምሉት በዞን፣ በወረዳና በቀበሌ የመንግሥት መዋቅር ውስጥ የሚሰሩ ሰዎች መሆናቸውን አስረድተዋል። ለሥልጠናው የሚመለመሉ ሰዎች በብዛት አርሶ - [የአለም የገንዘብ ድርጅት(IMF) 3.4 ቢሊየን ዶላር ብድር ፈቀደ ፤ የዓለም ባንክም ብድር ዛሬ ይፋ ይደረጋል](https://wazemaradio.com/የአለም-የገንዘብ-ድርጅትimf-3-4-ቢሊየን-ዶላር/) - ፓርላማው አስቸኳይ ሰብሰባ ተጠርቷል ዋዜማ- የአለም የገንዘብ ድርጅት ስራ አስፈፃሚ ቦርድ ለኢትዮጵያ 3.4 ቢሊየን ዶላር ብድር አፀደቀ። ላለፉት አምስት ዓመታት ሲጓተት የነበረው ይህ ብድር የተፈቀደው ለሶስት አመታት ያህል በመንግስትና በአበዳሪዎች መካከል ዘለግ ያለ ድርድር ከተደረገ በኋላ ነው። አሁን ከተፈቀደው በአራት አመት የሚለቀቅ 3.4 ቢሊየን ዶላር ውስጥ አንድ ቢሊየን ዶላሩን ለኢትዮጵያ በአፋጣኝ ይተላለፋል። ብድሩ፣ የአገሪቱን የኢኮኖሚ - [የውጪ ምንዛሪ ፖሊሲ ለውጡ በምሁራን ሲፈተሽ!](https://wazemaradio.com/የውጪ-ምንዛሪ-ፖሊሲ-ለውጡ-በምሁራን-ሲፈተ/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ መንግስት የብርና የውጪ ምንዛሪ ምጣኔን ገበያ መር እንዲሆን የሚያስችል ውሳኔ ማሳለፉን በይፋ አስታውቋል። የመንግስት የማክሮፋይናንስ ፖሊሲ ማሻሻያ ሆኖ ይፋ የተደረገው መግለጫ እንዳመለከተው "በገበያ ላይ የተመሰረተ የውጪ ምንዛሪ ተመንን ማረጋገጥ በአቅርቦትና በፍላጎት መካከል ያለውን የውጪ ምንዛሪ መዛባት ለማስተካከል ይረዳል.." ይላል። መግለጫው ይፋ የተደረገው የአለም የገንዘብ ድርጅት ለኢትዮጵያ ሊሰጥ በታቀደ ብድር ላይ ስብሰባ ለመቀመጥ በተዘጋጀበት - [የብር የውጭ ምንዛሬ ተመን የመጨረሻዎቹ ሰዐታት](https://wazemaradio.com/የብር-የውጭ-ምንዛሬ-ተመን-የመጨረሻዎቹ-ሰ/) - በአንዴ መዳከም ? ወይንስ ለገበያ መተው ? ዋዜማ- የኢትዮጵያ የብር የውጭ ምንዛሬ ተመን የመዳከሙ(Devaluation) ወይንም ሌላ አማራጭ እርምጃ የመወሰዱ ነገር በእጅጉ መቃረቡን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮቿ መረዳት ችላለች።በተለይ ከሰሞኑ በዶላር የሚከፈላቸው የተለያዩ ዲፕሎማሲያዊ ተቋማት እና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅት ሰራተኞች በእጃቸው ያለ የውጭ ምንዛሬን ወደ ባንክ ለመመለስ ሩጫ ላይ መሆናቸውን አስተውለናል። ይህም የሆነው መንግስት የብርን የውጭ ምንዛሬ - [ዘንባባ ዛፍ መግጨት እስከ 300ሺ ብር ያስቀጣል፣ የከረሜላ ሽፋን መጣልስ? ](https://wazemaradio.com/ዘንባባ-ዛፍ-መግጨት-እስከ-300ሺ-ብር-ያስቀጣል/) - ዋዜማ- የከተማ ማስዋብና የኮሪደር ልማት ግንባታን ተከትሎ የአዲስ አበባ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ቅጣቶችን አሻሽሎ ማውጣቱንና ይህን የሚያስፈፅሙ ስድስት ሺህ ደንብ አስከባሪዎችን ማሰማራቱን ዋዜማ ተረድታለች። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ አስፈጻሚ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ለዋዜማ እንደተናገሩት በጽዳትና ተያያዥ ህገ-ወጥ ተግባራት ዙሪያ ቀድሞ ሲጠቀምበት የነበረው ደንብ ቁጥር 150/2015 ተሻሽሎ ጠንከር ያለ ቅጣት የሚጥለው - [በሐድያ ዞን የሾኔ ሆስፒታል ሰራተኞች የስራ ማቆም አድማ ላይ ናቸው](https://wazemaradio.com/በሐድያ-ዞን-የሾኔ-ሆስፒታል-ሰራተኞች-የስ/) - ዋዜማ- ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፣ሐድያ ዞን፣ ሾኔ ሆስፒታል ሰራተኞች የደሞዝ አቤቱታቸውን ለማሰማት ወደ ሆሳዕና ሲያመሩ የፀጥታ ኀይሎች ደብድበው ከመለሷቸው በኋላ የስራ ማቆም አድማ መጀመራቸውን ለዋዜማ ተናግረዋል። ሾኔ ሆስፒታል የሚሰሩ የሕክምና ባለሙያዎች ከደምወዝ ክፍያ ጋር በተያያዘ ሐምሌ 11 ቀን ከሰዓት በኋላ በሦስት መለስተኛ የሕዝብ ማመላለሻ መኪና ተሳፍረው ችግሩን ለማስረዳትና መፍትሄ እንዲሰጣቸው የክልሉ ፕሬዚዳንት መቀመጫ ወደ ሆነችው - [ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋር ነገ ይወያያሉ](https://wazemaradio.com/ጠቅላይ-ሚኒስትር-ዐቢይ-ከተቃዋሚ-የፖለቲ/) - የአማራና የኦሮሚያ ክልል የፀጥታ ጉዳይ አብይ አጀንዳ ነው ዋዜማ- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋር በተለያዬ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ሊወያዩ መሆኑን ዋዜማ ተረድታለች። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋር የውይይት ቀጠሮ የያዙት በየክልሎቹ የተካሄደው የመንግሥትና የፓርቲዎች ውይይትን ተከትሎ ነው ተብሏል። ከአንድ ወር ገደማ በፊት የሁሉም ክልሎች ፕሬዝዳንቶች እንዲሁም የአዲስ አበባና ድሬዳዋ - [ባንኮች በኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ እንዳይሰማሩ ተጥሎ የነበረው ገደብ ተነሳ](https://wazemaradio.com/ባንኮች-በኢንቨስትመንት-ዘርፎች-ላይ-እን/) - ዋዜማ- ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ንግድ ባንኮች በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ እንዳይሰማሩ ያደረገው በ2009 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወጥቶ የነበረው መመሪያ በአዲስ መመሪያ ተተክቶ ንግድ ባንኮች በተለያዩ ዘርፎች ላይ በተገደበ ሁኔታ እንዲሰማሩ ተፈቀደ ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከሀምሌ 12 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንዲሆን ባወጣው መመሪያ ንግድ ባንኮች ሊሰማሩባቸው የሚችሏቸውን ዘርፎች ዘርዝሯል። በዚህም አንድ ባንክ - [የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በሦስት ዙር ከ19 ሺሕ በላይ ተፈናቃዮችን ወደራያ “እንደሚመልስ” ገለጸ ](https://wazemaradio.com/የትግራይ-ክልል-ጊዜያዊ-አስተዳደር-በሦስ/) - ዋዜማ-የትግራይ ክልል ግዜያዊ አስተዳደር በትናንትናው ዕለት በመጀመሪያ ዙር ቁጥራቸው ከ14 ሺሕ የሚበልጡ ተፈናቃዮችን ወደ አላማጣ ከተማ መመለሱንና እና በቀጣዮቹ ሦስት ቀናት ተጨማሪ አምስት ሺሕ ገደማ ሰዎችን ከተለያዩ መጠለያ ጣቢያዎች ወደ አካባቢው “እንደሚመልስ” በጊዜያዊ አስተዳደሩ የአላማጣ ከተማ ከንቲባ ተደርገው የተመደቡት ዝናቡ ደስታ ለዋዜማ ተናግረዋል። ከንቲባው፣ ዛሬ ሐሙስ ሐምሌ 11 ቀን በማይጨው ከተማ በመጠለያ ጣቢያ የሚገኙ ከ270 - [መንግሥት የተመድን ሪፖርት ተቃወመ](https://wazemaradio.com/መንግሥት-የተመድን-ሪፖርት-ተቃወመ/) - በአማራ ክልል የሚገኙ ተፈናቃዮችን በዘላቂነት ለማቋቋም ዓለም አቀፍ ተቋማት የተካተቱበት ኮሚቴ ተቋቋመ ዋዜማ- የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን፣ በኢትዮጵያ በመጠለያ ጣቢያዎች የሚገኙ ተፈናቃዮችን ቁጥር አስመልክቶ የተባበሩት መንግሥታቱ የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ)፣ ከሰሞኑ ያወጣውን ሪፖርት መቃወሙን ዋዜማ ተረድታለች። በመጠለያ ጣቢያ ውስጥ የሚኖሩ ተፈናቃይ ኢትዮጵያውያን ቁጥር 3 ነጥብ 2 ሚሊዮን መሆኑን ለዋዜማ የገለፀው ኮሚሽኑ፣ የኦቻው ሪፖርት - [ብሄራዊ ባንክ በመጀመሪያው የሰነዶች ጨረታ 19.9 ቢሊየን ብር ከባንኮች ሰበሰበ](https://wazemaradio.com/ብሄራዊ-ባንክ-በመጀመሪያው-የሰነዶች-ጨረ/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ አዲስ የገንዘብ ፖሊሲን መተግበር ጀምሬያለሁ ባለ በሁለተኛው ቀን ባደረገው የሰነዶች የጨረታ ጨረታ ሽያጭ(open market operation) 19.9 ቢሊየን ብር ዋጋ ያለው የሰነድ ሽያጭ ማድረጉን አስታወቀ። በሰነድ ጨረታውም 16 ተሳታፊ ባንኮች የተካፈሉ ሲሆን ባንኩ ባቀረበው የ15 በመቶ ወለድ ሰነዶቹ መሸጣቸውን ማወቅ ተችሏል።የሰነዶቹ ማብቂያ ጊዜም 15 ቀን ነው። የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ - [የትግራይ ታጣቂዎች ከራያ አላማጣ አካባቢዎች እንዲወጡ ትዕዛዝ ተሰጣቸው](https://wazemaradio.com/የትግራይ-ታጣቂዎች-ከራያ-አላማጣ-አካባቢ/) - ዋዜማ-ከሦስት ወራት ገደማ ወደ አወዛጋቢዎቹ የራያ አካባቢዎች የገቡ ታጣቂዎች ለቀው እንዲወጡ ትዕዛዝ እንደተሰጣቸው ዋዜማ ለጉዳዩ ቅርብት ያላቸው ምንጮች ሰምታለች፡፡ ታጣቂዎቹ ከተቆጣጠሯቸው እንደ ራያ አላማጣ፣ ራያ ባላ፣ ኦፍላ፣ ኮረም፣ ዛታ፣ ዋጃና ጥሙጋ ካሉ አካባቢዎች ለቀው እንዲወጡ የታዘዙት በፌደራል መንግሥት ነው ተብሏል፡፡ ታጣቂዎች የሚወጡት በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት ታጣቂዎች ከአካባቢዎቹ ወጥተው ተፈናቃዮች ወደ ቤታቸው እንዲመለሱ ለማድረግ ነው - [በአዳማ ከተማ በተቀሰቀሰ ተቃውሞ ቢያንስ 7 ሰዎች ተገደሉ](https://wazemaradio.com/በአዳማ-ከተማ-በተቀሰቀሰ-ተቃውሞ-ቢያንስ-7/) - ዋዜማ- በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን አዳማ ከተማ ዛሬ ረቡዕ ሰኔ 26/2016 ዓ.ም አሮሬቲ እና ቶርበን ኦቦ ቀበሌዎች በነዋሪዎች ከተቀሰቀሰ ተቃውሞ ጋር ተያይዞ ከመንግሥት ኃይሎች በተተኮሰ ጥይት፣ የ 7 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ዋዜማ ሰምታለች። ተቃውሞው በነዋሪዎቹ የተቀሰቀሰው የከተማ አሥተዳደሩ በቀበሌዎቹ የሚገኙ 1 ሺህ 500 ደገማ ቤቶችን ሕገ ወጥ ብሎ የማፍረስ ሥራ ሲጀምር መሆኑን ዋዜማ ከአካባቢው - [በአማራ ክልል "ድጋሚ ግብር ካልከፈላችሁ ማዳበሪያ አታገኙም" የተባሉ አርሶ አደሮች የዘር ጊዜ ሊያልፍባቸው ነው](https://wazemaradio.com/በአማራ-ክልል-ድጋሚ-ግብር-ካልከፈላችሁ-ማ/) - ዋዜማ- ግጭት ባለባቸው የአማራ ክልል አካባቢዎች ለሁለት ወገን ግብር እንዲከፍሉ የተገደዱ አርሶ አደሮች "ግብር ካልከፈላችሁ ማዳበሪያ አታገኙም" መባላቸውን ለዋዜማ ተናግረዋል። በአማራ ክልል ግጭት ባለባቸው አካባቢዎች አርሶ አደሮች የግብርና ማዳበሪያ ለማግኘት ግብር መክፈል እንደግዴታ በመቀመጡና ግብር እንክፈል ሲሉ የሚሰበስብ አካል በመጥፋቱ የአዝመራው ወቅት ሊያልፋቸው መሆኑንም ያስረዳሉ። አርሶ አደሮቹ በተለይ የፋኖ ታጣቂዎች በሚንቀሳቀሱባቸው አካባቢዎች ታጣቂዎቹ አስቀድመው ግብር - [የኢንሹራንስ ድርጅቶችን የሚመለከት አዲስ አዋጅ እየመጣ ነው](https://wazemaradio.com/የኢንሹራንስ-ድርጅቶችን-የሚመለከት-አዲ/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ኢንዱስትሪን የተመለከተ ረቂቅ ለሚንስትሮች ምክርቤት ሊቀርብ እንደሆነ ዋዜማ ተረድታለች። የኢትዮጵያን ኢኮኖሚም ሆነ የፋይናንስ ንዑስ ክፈለ ኢኮኖሚውን በመሠረታዊነት የሚቀይሩ አዳዲስ አዋጆችን በተከታታይ እያወጣ ያለው የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ካቢኔ፣ በኢንሹራንስ ኢንዱስትሪው በኩል ረዘም ላለ ጊዜ ሲጠበቅ የነበረው አዋጅ ሊቀርብለት እንደሆነ ተስምቷል። እንደ ዋዜማ የመረጃ ምንጭ ከሆነም፣ በቀጣዮቹ ሳምንታት ለካቢኔ ይቀርባል ተብሎ የሚጠበቀው ረቂቅ፣ የአገሪቷ - [የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ውዝፍ የደሞዝ ጥያቄ ላይ የስድስት ወራት ገደብ ጣለ](https://wazemaradio.com/የትግራይ-ጊዜያዊ-አስተዳደር-ውዝፍ-የደሞ/) - ዋዜማ- የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር፣ በክልሉ ውስጥ የሚገኙ የመንግሥት እና የግል ድርጅት ሠራተኞች ውዝፍ ደሞዝ ላይ የስድስት ወራት ዕገዳ መጣሉን ዋዜማ ከምንጮቿ ተረድታለች። የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር፣ ከጥቅምት 2013 ዓ.ም. እስከ ኅዳር 2015 ዓ.ም. ድረስ ላሉት ሃያ አምስት ወራት ሠራተኞቹ ያልተከፈላቸው ውዝፍ ደሞዝ፣ የመጨረሻ መፍትሄ እስከሚሰጠው ድረስ የሚነሱ ጥያቄዎችን ለቀጣዩ ስድስት ወራት አልቀበልም ብሏል። - [ብሄራዊ ባንክ ለመንግስት ቀጥታ ብድር እንዳይሰጥ የሚከለክል ረቂቅ አዋጅ ለፓርላማ ቀረበ](https://wazemaradio.com/ብሄራዊ-ባንክ-ለመንግስት-ቀጥታ-ብድር-እን/) - ዋዜማ- ባለፉት ዓመታት በመቶ ቢሊየን የሚቆጠር ገንዘብ ከብሄራዊ ባንክ የወሰደው መንግስት ከዚህ በኋላ እንደፈለገ የሚበደርበትን አሰራር የሚከለክል አዲስ ረቂቅ አዋጅ ለተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ። ዋዜማ የተመለከተችው ረቂቅ አዋጅ እንዳሰፈረው መንግስት የከፋ ችግር ካልገጠመው በቀር ከብሄራዊ ባንክ ያለገደብ የሚበደርበት አሰራር ከዚህ በኋላ በህግ የተከለከለ ይሆናል። ይህ ድንጋጌ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማቋቋሚያ አዋጅን ለማሻሻል በቀረበው ረቂቅ አዋጅ - [በፀጥታ ምክንያት በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የባንክ አገልግሎት ተቋረጠ](https://wazemaradio.com/በፀጥታ-ምክንያት-በአማራ-ክልል-ሰሜን-ሸዋ/) - ዋዜማ-በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የፋኖ ታጣቂዎች በተቆጣጠሯቸውና ወጣ ገባ በሚሉባቸው ወረዳዎች የባንክ አገልግሎት እንዲቋረጥ መደረጉን ዋዜማ ተረድታለች፡፡ በዞኑ የባንክ አገልግሎት ከተቋረጠባቸው ወረዳዎች መካከል መንዝ ላሎ፣ ግሼ ራቤል፣ አንፆኪያ ገምዛና ቀወት እንደሚገኙበት ዋዜማ በየወረዳዎቹ የባንክ ቅርንጫፎች አረጋግጣለች፡፡ የባንክ አገልግሎቱን በተጠቀሱት ወረዳዎች እንዲያቋርጡ የተገደዱት የግል ባንኮች ጭምር መሆናቸውን ምንጮች ጠቁመዋል፡፡ በተጠቀሱት ወረዳዎች የባንክ አገልግሎት የተቋረጠው ካለፈው - [በኦሮሚያ የማዳበሪያ ስርጭት መደነቃቀፍ ገጥሞታል፣ የማዳበሪያ ስርቆት በስፋት ተስተውሏል](https://wazemaradio.com/በኦሮሚያ-የማዳበሪያ-ስርጭት-መደነቃቀፍ/) - ዋዜማ- በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ማዳበሪያ በበቂ ሁኔታ አለማግኘታችን በእጅጉ አሳስቦናል ሲሉ ዋዜማ ያነጋገረቻቸው አርሶ አደሮች ተናገሩ። በተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች በተለይም በምዕራብ ሸዋ፣ በአርሲና ባሌ አካባቢ ያሉ አርሶ አደሮችም በተመሳሳይ ማዳበሪያ ለማግኘት ተቸግረናል ሲሉ አቤቱታቸውን እያቀረቡ ይገኛሉ። የኦሮሚያ ክልል መንግስት በበኩሉ፣ ብልሹ አሰራርና ስርቆት የማዳበሪያ ስርጭቱ ላይ እንቅፋት እንደፈጠረ አምኖ ከፍተኛ መጠን ያለው ማዳበሪያ ለአርሶ - [በምስራቅ ሐረርጌ የስድስት ወረዳ ነዋሪ የነፍስ አድን ዕርዳታ ይፈልጋል](https://wazemaradio.com/በምስራቅ-ሐረርጌ-የስድስት-ወረዳ-ነዋሪ-የ/) - ዋዜማ- በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ስድስት ወረዳዎች የተከሰተው ድርቅ ያስከተለው ረሃብ በበርካታ ነዋሪዎች ላይ ከፍተኛ ሰብዓዊ ችግር እያስከተለ ስለመሆኑ ዋዜማ ከእነዚሁ ወረዳዎች ያሰባሰበቻቸው መረጃዎች አመልክተዋል። የምሥራቅ ሐረርጌው ድርቅ ከተከሰተባቸው የዞኑ ወረዳዎች መካከል ጭናቅሰን፣ መልካ በሎ፣ ሚደጋ፣ ፈዲስ፣ መዩ ሙሉኬ እና ቁምቢ ይገኙበታል ። ግለሰቦች እና ማኅበራት ከሚያደርጉት ድጋፍ በዘለለ በመንግሥት በኩል ድጋፍ እየተደረገ አለመሆኑን - [ለንግድ ባንክ ያልተከፈለ 900 ቢሊየን ብር እዳን የገንዘብ ሚኒስቴር እንዲወርስ ተወሰነ](https://wazemaradio.com/ለንግድ-ባንክ-ያልተከፈለ-900-ቢሊየን-ብር-እዳ/) - ዋዜማ- ላለፉት በርካታ አመታት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ከመንግስታዊው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተበድረው ያልከፈሉት 900 ቢሊየን የሚሆን ብርን የገንዘብ ሚኒስቴር እንዲወርስ መወሰኑን ዋዜማ ከሁነኛ ምንጮቿ ሰምታለች። ውሳኔውም የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሰኔ 7 ቀን 2016 ዓ/ም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን መዋቅራዊ ሪፎርምን እና የባንኩን ካፒታል ለማሳደግ ካሳለፈው ውሳኔ ጋር መጽደቁንም ሰምተናል። የገንዘብ ሚኒስቴር እዳውን እንዲወስድ የተወሰነውም የልማት ድርጅቶቹ - [የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 37 ቢሊየን ብር የካፒታል ማሳደጊያ እንዲሰጠው ተወሰነ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-37-ቢሊየን-ብር-የካፒ/) - የካፒታል ማሳደጊያ ገንዘቡ ከአለም ባንክ ይገኛል ተብሏል ዋዜማ- መንግስታዊው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሁን ካለው 43 ቢሊየን ብር ካፒታል በተጨማሪ ከ37.1 ቢሊየን ብር በላይ(650 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር) የካፒታል ማሳደጊያ ገንዘብ እንዲሰጠው ተወሰነ። ውሳኔውም የንግድ ባንኩን አጠቃላይ ካፒታል ከ80 ቢሊየን ብር በላይ የሚያደርገው ሲሆን፣ይህም ከሌሎች ከግል ባንኮች አንፃር ያለውን የበላይነት እጅግ ያገዝፈዋል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ካፒታል እንዲያድግ - [በአማራ ክልል በእርግጥ መረጋጋት እየመጣ ነው?](https://wazemaradio.com/በአማራ-ክልል-በእርግጥ-መረጋጋት-እየመጣ/) - ዋዜማ - በአማራ ክልል በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል የሚደረጉት ውጊያዎች፣ አሁንም ተባብሰው መቀጠላቸውን ዋዜማ በኹሉም የክልሉ አካባቢዎች ባደረገችው ማጣራት ተገንዝባለች። ዐሥር ወራትን ባስቆጠረው የኹለቱ አካላት ግጭት በክልሉ የሚገኙት አብዛኞቹ የዞን እና የወረዳ ከተሞች በመንግሥት ወታደሮች ቁጥጥር ስር ሲሆኑ፣ የከተሞቹን ዙሪያ ጨምሮ ብዙዎቹ የገጠር ቀበሌዎች ደግሞ በታጣቂዎች እጅ መሆናቸውን ተረድተናል። ያሰባሰብናቸውን መረጃዎች ለንባባችሁ - [ኦነግ ሸኔ አዲስ ዘመቻ ጀምሯል?](https://wazemaradio.com/ኦነግ-ሸኔ-አዲስ-ዘመቻ-ጀምሯልን/) - ዋዜማ- ራሱን የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን፣ ሰሞኑን በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖች ከመንግሥት ወታደሮች ጋር ከወትሮው በተለየ መልኩ ተከታታይ ውጊያ እያካሄደ ስለመሆኑ ዋዜማ ከተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች ካሉት ምንጮቿ ካሰባሰበችው መረጃ መረዳት ችላለች። መረጃዎቹንም፣ ከክልሉ አካባቢዎች አኳያ እንደሚከተለው አሰባጥረናቸዋል። ወለጋ አማጺ ቡድኑ በቄለም ወለጋ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች ከመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ጋር እያደረገ ባለው ውጊያ - [በአማራና በኦሮሚያ መረጋጋት እየመጣ ነው?](https://wazemaradio.com/በአማራና-በኦሮሚያ-መረጋጋት-እየመጣ-ነው/) - ዋዜማ- በአማራና በኦሮሚያ ክልል በመንግስትና በአማፅያን መካከል የቀጠለው ግጭት የበርካታ ዜጎችን የዕለት ተዕለት ኑሮ ከማስተጓጎሉም በላይ ቀላል የማይባሉ ዜጎችን ህይወትም እየቀጠፈ ነው። መንግስት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግጭት በነበረባቸው አካባቢዎች መረጋጋት መስፈኑን ለማስመስከር ይመስላል ባለስልጣናቱ የልማት ስራ እንዲጎበኙ ሲያሰማራ ስንብቷል። ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይም መረጋጋት መስፈኑን ለማስረገጥ ወደ ነቀምት ያመሩት ከሳምንታት በፊት ነበር። በተመሳሳይ ወቅት በአማራ ክልል - [የባንክ ተበዳሪ ነዎት? ወይም ለመበደር አስበዋል? እነዚህ አዲስ መመሪያዎች ይመለከትዎታል](https://wazemaradio.com/የባንክ-ተበዳሪ-ነዎት-ወይም-ለመበደር-አስ/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የሀገሪቱን የባንኮች ከቀውስ ይታደጋል፣ መረጋጋትም ያሰፍናል ያላቸውን አምስት አዳዲስ መመሪያዎች ይፋ አድርጓል። መመሪያዎቹ ከዚህ ቀደም የተወሰዱ ብድሮችንም ሆነ አዲስ የሚሰጡ ብድሮች ላይ ገደብ እና ተጨማሪ ተጠያቂነትን ይዟል። መመሪያው በሀገሪቱ ባሉ ባንኮች ላይ የሚኖረውን ተፅዕኖና በፋይናንስ ዘርፉ ላይ የሚከሰቱ አዳዲስ ለውጦችን ለመገንዘብ የመመሪያዎቹን አንኳር ይዘት እንደሚከተለው አሰናድተነዋል። አንብቡት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የሀገሪቱን - [በራያ አላማጣ በትግራይ ታጣቂዎችና ነዋሪዎች መካከል ውጥረት ተባብሷል፤ ሶስት ሰዎች ተገድለዋል](https://wazemaradio.com/በራያ-አላማጣ-በትግራይ-ታጣቂዎችና-ነዋሪ/) - ዋዜማ - የትግራይ ታጣቂዎች በራያ አላማጣ ከተማ በሁለት ሳምንት ውስጥ ሦስት ሰላማዊ ሰዎችን ገድለው፣ አምስት ሰዎችን ማቁሰላቸውን ነዋሪዎች ለዋዜማ ተናግረዋል። በከተማዋ በሚገኝ ትምህርት ቤት ካምፕ አድርገው ተቀምጠዋል የተባሉት ታጣቂዎች፣ ቅዳሜ ሰኔ 1/2016 ዓ.ም አንድ ወጣት መግደላቸውን ነዋሪዎች ገልጠዋል። ዋዜማ ያነጋገራቸው የአላማጣ ከተማ ነዋሪዎች እንደነገሩን የተገደለው ወጣት፣ ያሬድ መልካሙ የተባለ የኤሌክትሪክ ባለሙያ ነው። ወጣቱ የተገደለው በጥይት - [አልፋሽጋ ከሶስት ክረምት በኋላ ?](https://wazemaradio.com/አልፋሽጋ-ከሶስት-ክረምት-በኋላ/) - ዋዜማ- የፌደራሉ መንግስት ከትግራይ አማፅያን ጋር ጦርነት ላይ በነበረበት ወቅት የሱዳን ወታደሮች ድንበር ተሻግረው የኣኢትዮጵያ ይዞታ የነበሩ አካባቢዎችን መቆጣጠራቸው ይታወቃል። ከሶስት ዓመት ተኩል በኋላ ዋዜማ የድንበሩ አካባቢ ያለበትን ሁኔታ ለመመልከት ሞክራለች። ኢትዮጵያ እና ሱዳን የሚወዘጋቡበት አካባቢ፣ የአልፋሽጋ ሦስትዮሽ ተብሎ የሚጠራው ሰፊ ለም መሬት ሲሆን፣ ይህ መሬት ምስራቃዊ ሱዳን ገዳሪፍ ግዛትን እና በኢትዮጵያ ሰሜናዊ ምዕራብ አማራ - [ሶማሊያ ከኢትዮጵያ ጋር የገባችበትን ውዝግብ እንድታረግብ አሜሪካ ጠየቀች](https://wazemaradio.com/ሶማሊያ-ከኢትዮጵያ-ጋር-የገባችበትን-ውዝ/) - ዋዜማ- የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ አንቶኒ ብሊንከን ቅዳሜ ዕለት የሶማሊያውን ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ መሐመድን በስልክ ያነጋገሩ ሲሆን፣ ኢትዮጵያና ሶማሊያ መካከል እየተካረረ ያለው ውዝግብ መርገብ እንዳለበት አሜሪካ ፍላጎቷ መሆኑን ገልፀዋል። ዋዜማ ከአሜሪካ የውጪ ጉዳይ መስሪያቤት ምንጮች እንደሰማችው ሶማሊያ የኢትዮጵያን ሰራዊት ከሶማሊያ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ለማስወጣት መወሰኗን ዋሽንግተን በበጎ አልተመለከተችውም። ብሊንከን ለፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ መሀመድ የኢትዮጵያ - [የደራ ነዋሪዎች  በሁለት ወገን ታጣቂዎች መከራና እንግልት እየደረሰብን ነው አሉ](https://wazemaradio.com/የደራ-ነዋሪዎች-በሁለት-ወገን-ታጣቂዎች-መ/) - ዋዜማ- የአማራና የኦሮሚያ ክልል በሚዋሰኑበት የሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ ነዋሪዎች በአካባቢው በሚንቀሳቀሱ ሁለት ፅንፍ የያዙ ታጣቂዎች ተደጋጋሚ ጥቃት እየደረሰባቸው መሆኑንና በርካቶችም ለመፈናቀል እንደተገደዱ ለዋዜማ ሪፖርተር ተናግረዋል። በሰሜን ሸዋ ዞን አጠቃላይ የጸጥታ ችግር መኖሩ የሰነበተ ቢሆንም፣ የደራ ወረዳ ግን ከሁሉም የከፋና ሁለት የታጠቁ ኃይሎች ማለትም፣ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት እና የፋኖ ታጣቂዎች በስፋት የሚንቀሳቀሱባቸው ናቸው። በተለይም - [የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲው ምን ይዟል?](https://wazemaradio.com/የሽግግር-ፍትሕ-ፖሊሲው-ምን-ይዟል/) - ዋዜማ- የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መንግሥት፣ ለብዙ ጊዜያት ሲጠበቅ የነበረውን የፍትሕ ፖሊሲ ከጥቂት ሳምንታት በፊት ማፅደቁ ተሰምቷል። የሚኒስትሮች ምክር ቤት ያፀደቀውን ይህን ከፍተኛ አገራዊ ትርጉም ያለው ፖሊሲ የተመለከተችው ዋዜማ፣ ለአንባብያኖቿ ይሆን ዘንድ የፖሊሲውን አንኳር ነጥቦች እንደሚከተለው አሳጥራ አዘጋጅታለችና እንዲያነቡት እንጋብዛለን። ብዙዎች በጉጉት ሲጠብቁት የነበረው ይኽ ፖሊሲ፣ ከዐቢይ መምጣት ጀምሮ የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ፣ የዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታን - [በሽግግር ፍትሕ ፖሊሲው ላይ ከሚቀርቡ ትችቶች...](https://wazemaradio.com/በሽግግር-ፍትሕ-ፖሊሲው-ላይ-ከሚቀርቡ-ትች/) - በሽግግር ፍትሕ ፖሊሲው ላይ ከሚቀርቡ ትችቶች የሚከተሉት ይገኙበታል:- ዋዜማ- በአማራና ኦሮሚያ ክልሎች በቀጠለው ግጭት እንዲሁም በአማራና ትግራይ አዋሳኝ አካባቢዎች “የይገባኛል ውጥረት በሰፈነበት ድባብ ውስጥ የሽግግር ፍትሕን ተግባራዊ ማድረግ የይስሙላ ካልሆነ ምንም የረባ ውጤት አያመጣም፣ ለሀገሪቱ ችግርም መፍትሄ መሆን አይቻለውም” የሚል የሰላ ትችት ይቀርባል። ፖሊሲው ተግባራዊ ከመደረጉ አስቀድሞ ሁሉም ግጭቶች መቆምና ለሽግግር ፍትሕ አስቻይ መረጋጋት መስፈን - [ በወልቂጤ የመሳሪያ ግምጃ ቤት ዝርፊያን ተከትሎ በርካቶች ታስረዋል](https://wazemaradio.com/በወልቂጤ-የመሳሪያ-ግምጃ-ቤት-ዝርፊያን-ተ/) - ዋዜማ- በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ በመሳሪያ ማከማቻ መጋዘን ላይ በተፈጸመ ዝርፊያ ቁጥሩ በውል ያልታወቀ የጦር መሳሪያ መወሰዱን የከተማው ሠላምና ጸጥታ ጽ/ቤት ለዋዜማ ገልጿል። ዝረፊያው የተፈጸመው ሰኞ ግንቦት 5/2016 ዓ.ም. ከሌሊቱ 7 ሰአት አካባቢ እንደሆነ እና የዘራፊዎቹ ማንነት እስካሁን እንዳልታወቀም ጽ/ቤቱ አስረድቷል። የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ሠላምና ጸጥታ ጽ/ቤት ኃላፊ ትዕግሥቱ ፉጄ - [ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን ለመመገብ ተቸግረዋል](https://wazemaradio.com/ከፍተኛ-የትምህርት-ተቋማት-ተማሪዎቻቸው/) - ዋዜማ- በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ያሉ ዩንቨርስቲዎች መንግስት በመደበው በቀን 22 ብር በጀት ተማሪዎችን በቀን ሦስት ጊዜ ለመመገብ መመገብ እንደተቸገሩና ተማሪዎች ለረሀብ የሚጋለጡበት ዕድል እየተቃረበ መምጣቱን ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ ተረድታለች። የጎንደር ዩንቨርሲቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ይዳኙ ማንደፍሮ፣ ዩንቨርሲቲያቸው ባገጠመው ተማሪዎቹን በቅጡ የመመገብ ችግር የተነሳ፣ ለሌሎች ሥራዎች ከያዘው በጀት ወደ ተማሪዎች ምገባ በማዛወር፣ ምገባውን ለማስቀጠል ጥረት እያደረገ - [በራያ የተቋረጡ የህዝብ አገልግሎቶችን ለማስጀመር ፌደራል መንግስትና የትግራይ ክልል ውይይት እያደረጉ ነው](https://wazemaradio.com/በራያ-የተቋረጡ-የህዝብ-አገልግሎቶችን-ለ/) - ዋዜማ- የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በቅርቡ በተቆጣጠረው የራያ አካባቢ መስረታዊ የህዝብ አገልግሎቶችን ለማስጀመር ከፌደራል መንግስቱ ጋር ውይይት እያደረገ መሆኑንና በመግባባት እየሰራ እንደሆነ ለዋዜማ ተናግሯል። በቅርቡ በሕወሓት ታጣቂዎች እና በአካባቢው ሚሊሻዎች መካከል የተፈጠረውን ግጭት ተከትሎ፣ የማንነትና የወሰን ጥያቄ በሚነሳባቸው የራያ አካባቢዎች ኹሉም የአገልግሎት መስጫ ተቋማት ዝግ መሆናቸውን፤ እንዲሁም መደበኛ እንቅስቃሴዎች በአብዛኛው መስተጓጎላቸውን ዋዜማ በሥፍራው ካሉ ነዋሪዎች - [በትግራይ 81 በመቶ ወጣት ስራ-አጥ ነው፣ 89  በመቶ ወጣቶች ትዳር መመስረት አንፈልግም ብለዋል](https://wazemaradio.com/በትግራይ-81-በመቶ-ወጣት-ስራ-አጥ-ነው፣-89-በመ/) - ዋዜማ- ለሁለት ዓመታት በጦርነት ውስጥ የነበረችው ትግራይ በጦርነቱ ማግስት ከገጠሟት ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች አንዱ የወጣቶች በገፍ ክልሉን እየለቀቁ መሰደድ ነው። በትግራይ ስደት ከጦርነቱ በፊትም የነበረ ቢሆንም ከጦርነቱ በኋላ ግን እጅግ አስደንጋጭ በሆነ መልኩ እንደጨመረ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አሥተዳደር የወጣቶች ቢሮ ኃላፊ ሓይሽ ሱባጋድስ ለዋዜማ ተናግረዋል። እድሜያቸው ከ 15 እስከ 18 የሚሆኑ ታዳጊዎች ትምሕርታቸውን አቋርጠው ከአገር - ["የአዲስ አበባ የውሃ ጉዳይ ጊዜ የሚጠብቅ ፈንጂ ነው"](https://wazemaradio.com/የአዲስ-አበባ-የውሃ-ጉዳይ-ጊዜ-የሚጠብቅ-ፈ/) - ዋዜማ- ለአዲስ አበባ ሕዝብ ከሚያስፈልገው ውሃ ማቅረብ የተቻለው 40 በመቶ ያህሉን ብቻ ነው ፤ እሱም ቢሆን በዘላቂነት የሚያስተማምን አይደለም። የችግሩ ምንጭና የመፍትሄ ሀሳቡ ላይ በየካቲት ወር አጋማሽ ከፍተኛ የውሃ ባለሙያ የሆኑትን ዶ/ር ጥሩሰው አሰፋ ወደ ዋዜማ ስቱዲዮ ጋብዘናቸው ነበር። ሙሉ ቃለ ምልልሳቸውን ከታች ተመልከቱት - [ሕወሓት ብልፅግናን ለመቀላቀል በድርድር ላይ ነው](https://wazemaradio.com/ሕወሓት-ብልፅግናን-ለመቀላቀል-በድርድር/) - ዋዜማ - ሕወሓት ከአራት ዓመት በፊት "ሕገ - ወጥ ነው" ያለውን ገዥውን ፓርቲ ብልፅግና ለመቀላቀል ተከታታይ ድርድሮች እያደረገ መሆኑን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል። ከሁለት ዓመት ደም አፋሳሽ ጦርነት በኋላ የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት የፈረመው ሕወሓት ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ በሊቀመንበርነት የሚመሩትን ብልፅግናን በመቀላቀል በሀገራዊ ጉዳዮች አብሮ ለመስራት መስማማቱን ቢገልፅም ፓርቲውን ለመቀላቀል ቅድመ ሁኔታ አስቀምጧል። - [በፒያሳ ለኮሪደር ልማት የፈረሱ ሰፈሮችን ጨምሮ በከተማው በርካታ ቦታዎች የሊዝ ጨረታ ወጣ](https://wazemaradio.com/በፒያሳ-ለኮሪደር-ልማት-የፈረሱ-ሰፈሮችን/) - ዋዜማ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ፣ በአራዳ ክፍለ ከተማ ፒያሳ ከአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዝየም ፊት ለፊት ለኮሪደር ልማት በሚል የፈረሱ ሰፈሮችን ጨምሮ ከ250 በላይ በሚሆኑ ቦታዎች ላይ የሊዝ ጨረታ ማውጣቱን ዋዜማ ከተመለከተችው የጨረታው ሰነድ ተረድታለች። የሊዝ ጨረታው ከለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ውጭ በተቀሩት የከተማው አስር ክፍለ ከተሞች ባሉ ቦታዎች ላይ - [የጅምላ እና ችርቻሮ ንግድ ስራ ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት ሊደረግ ነው](https://wazemaradio.com/የጅምላ-እና-ችርቻሮ-ንግድ-ስራ-ለውጭ-ባለሀ/) - ዋዜማ- በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ታሪክ ከአምስት አስርት ዓመታት በኋላ የውጭ ባለሀብቶች በሀገር ውስጥ የጅምላ እና የችርቻሮ ንግድ ላይ እንዲሰማሩ የሚፈቅድ የህግ ማእቀፍ ተጠናቆ ተግባራዊ ሊደረግ መሆኑን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ስምታለች። ለኢትዮጵያ ዜጎች ብቻ ተከልሎ የነበረውን የጅምላ እና የችርቻሮ ንግድ ስራን ለውጭ ዜጎች የሚፈቅደው ህግ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሚመራው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ ፤ ለኢትዮጵያውያን ተከልሎ የቆየውን - [የውጪ ባለሀብቶች ቡና ፣ ጫት እና ሌሎች ምርቶችን ለውጪ ገበያ እንዲያቀርቡ የሚፈቅድ መመሪያ ተዘጋጀ](https://wazemaradio.com/የውጪ-ባለሀብቶች-ቡና-፣-ጫት-እና-ሌሎች-ምር/) - ከማዳበሪያ እና ነዳጅ ውጪ ሌሎች ምርቶችን ማስገባትንም መመሪያው ለውጭ ባለሀብቶች ይፈቅዳል ዋዜማ- መንግስት ለበርካታ አመታት የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች ብቻ እንዲሳተፉበት ተከልሎ የቆየው ቡናን ፣ ጫትን ፣ የቁም እንስሳትን እና ቆዳና ሌጦን ለውጭ ገበያ የመላክ ስራ ለውጭ ባለሀብቶች የሚፈቅድ መመሪያ ማዘጋጀቱን ዋዜማ ተረድታች። በጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አሕመድ በሚመራው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ የተዘጋጀው እና ዋዜማ የተመለከተችው ሰነድ - [የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብድር መልቀቅ አቆመ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-ብድር-መልቀቅ-አቆ/) - ዋዜማ- መንግስታዊው የፖሊሲ ባንክ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በጊዜያዊት ብድር መልቀቅ ማቆሙን ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች ። ንግድ ባንኩ ብድር ለማግኘት የተለያዩ ሂደቶችን አልፈው ፤ ብድሩ ተፈቅዶላቸው የመልቀቅ ሂደት ላይ ያሉትም እንዲቆም ነው ያዘዘው ። ባንኩ ይህን ትእዛዝ ያስተላለፈው ረቡዕ መጋቢት 25 ቀን 2016 ዓ/ም መሆኑንም ሰምተናል ። ዋዜማ እንደሰማችው ከሆነ ፤ ንግድ ባንኩ በጊዜያዊነት ብድር መልቀቅ - [በትግራይ፣አማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች ከ4 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጭ ናቸው](https://wazemaradio.com/በትግራይ፣አማራ-እና-ኦሮሚያ-ክልሎች-ከ4-ሚ/) - ዋዜማ- በትግራይ፣ በአማራና ኦሮሚያ ክልሎች ከቅድመ መደበኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ከ4 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች በጦርነትና ድርቅ ሳቢያ ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸውን ዋዜማ ከየክልሎቹ ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል። ትግራይ ከጦርነቱ በኋላበትግራይ ክልል ብቻ እስካሁን ከ1 ነጥብ 4 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት አለመመለሳቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ለዋዜማ ገልጧል። ቢሮው ከጦርነቱ በፊት (2012 ዓ.ም) 1 ነጥብ - [የፑንትላንድ የሶማሊያን ፌደሬሽን ለቆ መውጣት በቀጠናው አዲስ አሰላለፍ ይዞ ይመጣል](https://wazemaradio.com/የፑንትላንድ-የሶማሊያን-ፌደሬሽን-ለቆ-መ/) - ዋዜማ- የሱማሊያዋ ፑንትላንድ ራስ ገዝ፣ ፕሬዝዳንት ሐሰን ሞሃመድ ለሚመሩት የሱማሊያ ፌደራል መንግሥት እውቅና መንፈጓንና ከፌደሬሽኑ በይፋ ለቅቃ መውጣቷን ቅዳሜ'ለት አስታውቃለች። ፑንትላንድ፣ ኹሉም የሚስማማበት የፌደራል ሕገመንግሥት በሕዝበ ውሳኔ እስኪጸድቅ ድረስ፣ ራሴን የቻልኩ ሉዓላዊ አገር ኾኛለሁ በማለት ነው ያወጀችው። ፑንትላንድ ከዓለማቀፍ ድርጅቶችም ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት እንደምትጀምር ገልጣለች። ፑንትላንድ ራስ ገዝ እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰችው፣ የሱማሊያ ፓርላማ አወዛጋቢ - [የትግራይና የአማራ ክልል የሚወዛገቡባቸውን አካባቢዎች በተመለከተ በሚቀጥሉት ቀናት የሚከተሉት እርምጃዎች ይወስዳሉ](https://wazemaradio.com/የትግራይና-የአማራ-ክልል-የሚወዛገቡባቸ/) - ዋዜማ- የወሰን ይገባኛል የሚነሳባቸውን አካባቢዎች (የራያ ፣ ጠለምት እና ወልቃይት) በተመለከተ የትግራይና የአማራ ክልል አመራሮች የፕሪቶሪያውን የሰላም ውል ተንተርሰው በደረሱት የመተግበሪያ ስምምነት መሰረት ታጣቂዎችን ማስወጣት ተፈናቃዮችን መመለስና አዲስ የአስተዳደር መዋቅር መዘርጋትን ጨምሮ የተለያዩ እንቅስቃሴዎች ለማድረግ መታቀዱን ዋዜማ ስለጉዳይ ከሚያውቁ መንግስታዊ ምንጮች ያገኘችው የሰነድ መረጃ ያመለክታል። የወሰን ውዝግቡን ለመፍታት የተሰየመው ብሄራዊ ኮሚቴ በቅርቡ ባደረገው ምክክር በደረሰው - [ጠቅላይ ሚንስትሩ የተቃዋሚ  ፓርቲ አባላትን ለውይይት ጋበዙ፣ ፓርቲዎቹ ስልጠናም ይወስዳሉ ተብሏል](https://wazemaradio.com/ጠቅላይ-ሚንስትሩ-የተቃዋሚ-ፓርቲ-አባላት/) - ዋዜማ- የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጋር ውይይት ለማድረግ ቀጠሮ መያዛቸውን ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ሁሉንም አገር አቀፍ እና ክልል አቀፍ ፖለተካ ፓርቲዎችን ለማወያየት ወደ አዲስ አበባ አስጠርተዋል። ለአገር አቀፍ ፖለቲካ ፓርቲዎች ሊቀመንበር፣ ምክትል ሊቀመንበር እና ጸሐፊ ወይም የጽሕፈት ቤት ኃላፊ እና ሦስት የሥራ አስፈፃሚ አባላት በድምሩ ስድስት ተወካዮች እንዲሳተፉ እድል - [ዘንድሮ ከ261 ሺሕ በላይ ኢትዮጵያውያን ሥራ ፈላጊዎች ወደ ውጭ አገራት ተልከዋል](https://wazemaradio.com/ዘንድሮ-ከ261-ሺሕ-በላይ-ኢትዮጵያውያን-ሥራ-ፈ/) - መንግስት ግማሽ ሚሊየን ዜጎችን በዚህ ዓመት ወደ ውጪ ሀገር ለመላክ እየሰራሁ ነው ብሏል ዋዜማ- የሥራና ክህሎት ሚንስቴር በዘንድሮው ዓመት እስካሁን ባሉት ጊዜያት ከ261 ሺሕ በላይ ሥራ ፈላጊዎች መንግሥት የሥራ ስምሪት ውል ወደተዋዋለባቸው አገራት መላካቸውን ለዋዜማ ገልጿል። በ2015 ዓ.ም ከ102 ሺሕ በላይ ሥራ ፈላጊዎች ወደ ውጭ አገራት መላካቸውን የገለጸው ሚንስቴሩ፣ በዘንድሮው ዓመት በውጭ አገራት እያደገ ከመጣው - ["የኦሮሞን ህዝብ ከቀየው አዲስ አበባ መግፋትና ማሳደድ አክትሞለታል" ሽመልስ አብዲሳ](https://wazemaradio.com/የኦሮሞን-ህዝብ-ከቀየው-አዲስ-አበባ-መግፋ/) - ዋዜማ- የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በግፍና በኢ-ፍትሀዊነት ከቀየው ፊንፊኔ (አዲስ አበባ) እንዲሰደድ የተደረገውን የኦሮሞ ሕዝብ ወደ ቀደመ ስፍራው እንዲመለስ እያደረግን ነው ሲሉ በይፋዊ ማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ተናግረዋል። የኦሮሞ ሕዝብ ለዘመናት ሲደርስበት በነበረው መገፋት የተነሳ ከተማዋን ለሌሎች ለቆ እስከመውጣት ደርሷል ያሉት ሽመልስ፣ይህም መገፋት ሄዶ ሄዶ እትብቱ በተቀበረባት ፊንፊኔ (አዲስ አበባ) የባዕድነት ስሜት እንዲሰማውና - [መንግስት በነዳጅ የሚሰሩ የግል ተሽከርካሪዎች ወደ ሀገር እንዳይገቡ ሙሉ በሙሉ አገደ](https://wazemaradio.com/መንግስት-በነዳጅ-የሚሰሩ-የግል-ተሽከርካ/) - ዋዜማ- ከወራት ማመንታት በኋላ የኢትዮጵያ መንግስት በነዳጅ የሚሰሩ የግል አገልግሎት ተሽከርካሪዎች ወደ ሀገር እንዳይገቡ እገዳ መጣሉን መኪና አስመጪ ድርጅቶችና ተሽከርካሪ ለማስገባት የሞከሩ ግለሰቦች ለዋዜማ ተናግረዋል። ምንጮቻችን እንደነገሩን ከመካከለኛው ምስራቅ፣ ከአውሮፓና ደቡብ አፍሪቃ ያጓጓዟቸውን በነዳጅ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች ማስገባት እንደማይችሉ ከሶስት ሳምንት በፊት ተነግሯቸዋል። በእገዳው ሳቢያ ከፍተኛ መጉላላትና ኪሳራ እንደደረሰባቸው ባለጉዳዮቹ ነግረውናል። ከሳምንታት በፊት የትራንስፖርትና ሎጀስቲክ ሚኒስቴር - [የአዲስ አበባን ምልክቶች ማፍረስ? (VIDEO)](https://wazemaradio.com/የአዲስ-አበባን-ምልክቶች-ማፍረስ-video/) - የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ከተማይቱን እንደስሟ "አዲስ አደርጋለሁ" ብሎ የተለያዩ የግንባታ ፕሮጀክቶችን እያካሄደ ነው። የከተማዋን ነባር ሰፈሮች ብሎም የከተማዋን ታሪክ የሚያንፀባርቁ ቅርሶችን ሳይቀር እያፈረሰም ነው። "ይህ ፈረሳ በከተማዋ አዲስ ማንነትን ለማንበር የሚደረግ ዘመቻ ነው" ሲሉም የሚተቹት አሉ። በጉዳዩ ላይ ከሚመለከታቸው ጋር በዋዜማ ከስምንተኛ ወለል ተመልክተነዋል። ከታች ተያይዟል ተጋበዙልን - [ንግድ ባንክ የተወሰደበትን ገንዘብ ለማስመለስ ዘመቻ ሊጀምር ነው](https://wazemaradio.com/ንግድ-ባንክ-የተወሰደበትን-ገንዘብ-ለማስ/) - ዋዜማ- ቅዳሜ ዕለት በየኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዲጂታል መዋቅር ላይ የተከሰተውን ግድፈት ተጠቅመው ገንዘብ የወስዱ አካላትን ለማደን ግብረ ኀይል መቋቋሙን ዋዜማ ለጉዳዩ ቅርብ ከሆኑ ምንጮች ሰምታለች። ከብሔራዊ ባንክና ንግድ ባንክ ባለሙያዎች እንዲሁም የፀጥታ አካላት የተካተቱበት ይህ ግብረ ኀይል በስድስት ሰዓታት ጊዜ ውስጥ ከባንኩ ያለ አግባብ ተወስዷል ያለውን ገንዘብ ለማመለስ ያለመ ነው። ባንኩ የተወሰደበትን የገንዘብ መጠን አላሳወቀም። - [50ኛ ዓመት የደፈነውን አብዮት መንግስት ለምን ሊያነሳው እንኳን አልፈለገም? ነገሩ እንዲህ ነው !](https://wazemaradio.com/50ኛ-ዓመት-የደፈነውን-አብዮት-መንግስት-ለም/) - ዋዜማ- የሸኘነው ወር፣ ያ ታላቅ ማኅበራዊ አብዮት የተቀሰቀሰበት የኅምሳኛ ዓመት ዝክር ቢሆንም፣ ኢትዮጵያ ግን በዝምታ ልታልፈው መርጣለች። የጽሕፈት ተውስዖዏን እና የውይይት አደባባዮቿን ለዚህ እንድታውል ቢጠበቅባትም፣ ምንም ያልተፈጠረ ያህል ክስተቱ በለሆሳስ እንኳን ሳይነሳ ታልፏል። ምን አልባትስ ገዢዎች፣ ‘የማን አብዮት?’ ብለውት ይሆን? የሚለውን መናፍቃዊነትም ወረድ ስንል እናነሳዋለን። እንዲያም ቢሆን፣ ከምንግዴለሽነቱ ጋር ላለማበር፣ እጅግ ጥቂት ማሰላሰያ ነጥቦችን እናገኝ - [" የባንክ መረጃችን እየወጣ ለዘራፊ ተጋልጠናል " ባለሀብቶች](https://wazemaradio.com/የባንክ-መረጃችን-እየወጣ-ለዘራፊ-ተጋልጠ/) - በአዲስ አበባ ፣ አዳማና ባህርዳር ከፍያለ ገንዘብ ተጠይቀናል አሉ ዋዜማ- በአዲስ አበባ በተለያየ ዘርፍ ላይ የተሰማሩ ባለሀብቶች በማያውቁት ስልክ እየተደወለላቸው ገንዘብ እየተጠየቁ ፤ ገንዘቡን የማይሰጡ ከሆነም ለደህንነታቸው የሚያሰጋ ማስፈራርያ እየደረሰባቸው እንደሆነ ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ ተረድታለች ። አዳማና ባህርዳር ያሉ ባለሀብቶችም በታጣቂዎች ከአንድ ጊዜ በላይ ገንዘብ መጠየቃቸውን ነግረውናል። እየደወሉ በማስፈራርያ ገንዘብ የሚጠይቁ ግለሰቦች ፤ ባለሀብት ነው - [ንግድ ባንክ በሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ የተቀጠሩ ከ200 በላይ ሰራተኞችን አባረረ](https://wazemaradio.com/ንግድ-ባንክ-በሀሰተኛ-የትምህርት-ማስረጃ/) - ዋዜማ- መንግስታዊው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅጥር ሲፈጽሙ ሀሰተኛ የትምህርት ሰነድን ያቀረቡ 220 ሰራተኞቹን ማበረሩን ዋዜማ ከባንኩ ምንጮች ሰምታለች። ባንኩ ከሰሞኑ ሀሰተኛ የትምህርት ሰነድ አቅርበዋል በሚል ከስራ ያባረራቸው ሰራተኞቹ ባለፈው አመት ንግድ ባንኩ ባወጣው የስራ ማስታወቂያ ተወዳድረው በማለፍ በስራ ላይ የነበሩ ናቸው። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፈው አመት በአንድ ቅጥር ክብረ ወሰን በተባለ ሁኔታ ወደ 12 ሺህ - [የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምዘና ፈተና የወሰዱ ሰራተኞቹን ምደባ ጀመረ ፤ ምደባው መደናገር  ፈጥሯል](https://wazemaradio.com/የአዲስ-አበባ-ከተማ-አስተዳደር-የምዘና-ፈ/) - ዋዜማ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የብቃት መመዘኛ ፈተና በተሰጠባቸው ተቋሟት ለሚገኙ ሠራተኞቹ፣ አዲስ የሥራ ድልድል ይፋ ማድረጉን ዋዜማ ሰምታለች። የብቃት መመዘኛው ፈተና ውጤትን ተከትሎ የተሰራው አዲሱ የሥራ ድልድል ይገለፃል ከተባለበት ቀን ኹለት ሳምንት ገደማ ዘግይቶ፣ በኹሉም ወረዳዎች እና ክፍለ ከተሞች እንዲሁም በከተማ አስተዳደሩ ይፋ የተደረገው ከአንድ ሳምንት በፊት ነመሆኑን የዋዜማ ምንጮች ጠቅሰዋል። በአዲሱ የሥራ ድልድል - [ አብዮት! አብዮት! አብዮት!  ](https://wazemaradio.com/አብዮት-አብዮት-አብዮት/) - "የአሁኒቷ ኢትዮጵያ መቆሚያ ባላ አድዋ እና አብዮቱ ናቸው" ይለናል ይህ በዋዜማ አዘጋጆች የተሰናዳ የአብዮቱ ዝክር ማመላከቻ ፅሁፍ። አስቲ አንብቡት ዋዜማ- ወሩ የካቲት ነው፤ የደም ወር። ይሄ ታላቅ ወር፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ የታሪክ ዕጥፋቶች እና ውልቃቶች ተጠረቃቅመው የታጨቁበት ነው፡፡ ይህች መከረኛ አገር፣ በዚህ ወር ውስጥ የሆነችውን እና ያደረገችውን ስንመለከት፣ ወሩን እንደ አቻዎቹ ሌሎች ወራት ሁሉ እንዲያው ቆጥራ - [የአብዮቱ ትውስታ [Video]](https://wazemaradio.com/የአብዮቱ-ትውስታ-video/) - 50 ኛ ዓመቱን የደፈነው የኢትዮጵያ አብዮት ምን አተረፈልን? አልያም ምንስ መዘዝ ይዞ መጣ? ብለን ይህችን የማሰላሰያ አጭር ውይይት አድርገናል፤ በዋዜማ ስቱዲዮ ። ባለሁለት ክፍል ውይይቱን እንድትመለከቱት ከታች አያይዘነዋል። ተጋበዙልን። ሀሳባችሁንም አጋሩን - [የኦሮምያ ክልል መንግስት የአመራር ለውጥ ሊያደርግ ነው](https://wazemaradio.com/የኦሮምያ-ክልል-መንግስት-የአመራር-ለውጥ/) - ዋዜማ- በኦሮምያ ክልል መንግስት ከዘርፍ ቢሮዎች አንስቶ እስከ ዞን ድረስ በሁሉም መዋቅሮች የአመራር ለውጥ ሊደረግ መሆኑን ዋዜማ ከሁነኛ ምንጮቿ ሰምታለች። የክልሉ ምክር ቤት (ጨፌው) ትናንት መደበኛ ስብሰባውን የጀመረ ሲሆን በዚህ ጉዳይ ላይ ስለመወያየቱ ግን ማረጋገጥ አልቻልንም። የብልፅግና ፓርቲ የክልሉን ብሎም የተጎራባች ክልሎችን የፀጥታ ይዞታ በገመገመበት ወቅት በቀረበው ምክረ ሀሳብ መሰረት የኦሮምያ ክልል አመራሮችን መበወዝ አስፈላጊ - [የኦሮምያና የአማራ ክልል አማፅያንን ከመንግስት ጋር ለማደራደር አዲስ ሙከራዎች እየተደረጉ ነው](https://wazemaradio.com/የኦሮምያና-የአማራ-ክልል-አማፅያንን-ከመ/) - ዋዜማ - በታንዛንያ በሁለት ዙር ተካሂዶ ባለቀ ሰዓት የተሰተጓጎለውን የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊትንና የመንግስትን ድርድር ለሶስተኛ ዙር ለማስቀጠል እንዲሁም የአማራ ክልል ፋኖ ታጣቂዎችን ወደ ድርድር ለማምጣት በአሜሪካ እና በአውሮፓ ህብረት በኩል የተለያዩ ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑን ዋዜማ ከዲፕሎማቲክ ምንጮች ሰምታለች። የፌደራሉ መንግስትና የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ድርድር በስልጣን ድልድልና በአሸባሪነት ፍረጃ እንዲሁም ጉልህ ባልሆኑ ጉዳዮች ዙሪያ በተነሱ አለመግባባቶች - [የኢትዮጵያ መንግሥት እና የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ለምን አልተስማሙም?](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-መንግሥት-እና-የኦሮሞ-ነጻነት/) - ዋዜማ- የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት (አልያም በፌደራሉ መንግሥቱ አጠራር ኦነግ-ሸኔ) እና የኢትዮጵያ መንግሥት፣ ባደረጓቸው ኹለት ዙር ድርድሮች ወደ ስምምነት ለመድረሰ ተቃርበው ነበር። በኹለተኛው ዙር ድርድር የመጨረሻ ሰዓት ላይ በተፈጠረ አለመግባባት፣ ተስፋ የተጣለበት ድርድር ያለውጤት መጠናቀቁም ሲነገር ሰንብቷል። ያ ድርድር ስለምን ከሸፈ? ተደራዳሪዎቹስ ሊስማሙባቸው ያልቻሏቸው አጀንዳዎች ምንድን ነበሩ? እነዚኽን እና መሰል ጥያቄዎችን አስመልክቶ፣ ዋዜማ ያሰባሰበቻቸውን መረጃዎች እንደሚከተለው - [Wazema Daily News](https://wazemaradio.com/wazema-daily-news-summery-may-15-2023/) - Latest Ethiopia NEWS from Wazema - [ሀገር በቀል ወይስ ዋሽንግተን መር የኢኮኖሚ ዕቅድ?](https://wazemaradio.com/ሀገር-በቀል-ወይስ-ዋሽንግተን-መር-የኢኮኖ/) - ዋዜማ- የጠሚር ዐቢይ መንግስት ከ4 ዓመት በፊት "ሀገር በቀል" ነው ያለውን የኢኮኖሚ ዕቅድ ይፋ አድርጎ ነበር። ይህ ዕቅድ በእርግጥ "ሀገር በቀል" ስለመሆኑ፣ ብሎም አሁን ከገባንበት የኢኮኖሚ ፈተና ያወጣናል ወይ? ኢትዮጵያ የብድር ወለድ ዕዳ አለመክፈሏ የሀገሪቱን የመበደር ተስፋና ባለሀብቶችን የመሳብ ዕድሏን አኮስሶታል። ለመሆኑ ሀገሪቱ 33 ሚሊየን ዶላር ለመክፈል እንዴት ተሳናት? በጉዳዩ ላይ ከባለሙያዎች ጋር ውይይት አድርገናል። - [የኢትዮጵያና የሶማሊላንድ ስምምነት አዲስ የታሪክ እጥፋት? ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያና-የሶማሊላንድ-ስምምነት-አዲ/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያና የሶማሊላንድ መሪዎች ኢትዮጵያን ለ50 ዓመታት የባህር ጠረፍ ተጠቃሚ የሚያደርግ የመግባቢያ ሰነድ ከፈረሙ በኋላ በቀጠናው አዲስ የጆኦ ፖለቲካ ድንግርግር ተፈጥሯል። አሜሪካና ቻይና በሶማሊላንድ ጉዳይ የተለያየ አቋም አላቸው። ይህ ለኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ጥረት አጋዥም ፈታኝም እውነታ ነው። የአፍሪቃ ህብረት በተደጋጋሚ የቀረበለትን የሶማሊላንድ የዕውቅና ጥያቄ አልተቀበለም። የኢትዮጵያ ለሶማሊላንድ ዕውቅና መስጠት በአፍሪቃ አህጉር አዲስ መስመር ሆኖ ይመዘገባል። ስምምነቱ - [Ethiopia-Somaliland deal triggers serious regional and global geopolitical ramifications](https://wazemaradio.com/ethiopia-somaliland-deal-trigger-serious-regional-and-global-geopolitical-ramifications/) - The US and China closely following the Ethiopia-Somaliland sea access deal. The US congress already approved a partnership with Somaliland that will pave the way for military and security cooperation. Ethiopia’s biggest economic partner, China, on the other hand, is opposed to Somaliland's independence due to its implications on the Taiwan issue. Wazema Radio highlighted - [የትምሕርት ስርዓቱ ስብራት](https://wazemaradio.com/የትምሕርት-ስርዓቱ-ስብራት/) - በእጅጉ የፖለቲካ መዳፍ ያረፈበት የኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ሊጠገን የማይችል የሚመስል ስብራት ገጥሞታል። ይህ ስብራት በተማሪዎችና በወላጆች ላይ ከሚያደርሰው ብርቱ ተፅዕኖ ጎን ለጎን ለሀገራዊ ድባቴም ዳርጎናል። የዚህ የትምህርት ስርዓታችን ችግር ምንጩ ምንድነው? ከችግሩ ለመውጣት የሚረዳ የመፍትሄ አማራጭስ ይኖር ይሆን? ዋዜማ በ "ከስምንተኛው ወለል" የስቱዲዮ ውይይት በዘርፉ አንቱ የተባሉ ባለሙያዎችን ጋብዛ አወያይታለች። ተከታተሉት - [የአማራ ክልል እና የአገው ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ የሰላም ስምምነት ተፈራረሙ ](https://wazemaradio.com/የአማራ-ክልል-እና-የአገው-ዴሞክራሲያዊ-ን/) - የሕወሓት አጋር የሆነውና በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሰው የአገው ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ከክልሉ መንግስት ጋር የሰላም ስምምነት መፈራረሙን ዋዜማ ስምታለች። በምስጢር የተያዘው ስምምነት በዚህ ሳምንት መጨረሻ ለህዝብ ይፋ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል። ዝርዝሩን ያንብቡት ዋዜማ- የአማራ ክልል መንግሥት እና በትጥቅ ትግል የሚንቀሳቀሰው የአገው ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (አዴን) ድርድር ተቀምጠው ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ዋዜማ ሰምታለች። የክልልነት ጥያቄ አንግቦ በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ - [ለዛሬ ታቅዶ የነበረው የአዲስ አበባ ከተማ የሰራተኞች ምዘና ፈተና ተሰረዘ](https://wazemaradio.com/ለዛሬ-ታቅዶ-የነበረው-የአዲስ-አበባ-ከተማ/) - ዋዜማ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሠራተኞቹ ዛሬ ሊሰጠው አቅዶ የነበረው አወዛጋቢው የመጀመሪያ ዙር የብቃት መመዘኛ ፈተና መሰረዙን ዋዜማ ሰምታለች። ለፈተና የተመረጡት ሠራተኞቹ በአውቶቡስ ወደ ፈተና ጣቢያ ከተወሰዱ በኋላ እስከ ቀኑ 11 ሰዓት ሲጠባበቁ እንደነበር ለዋዜማ ተናግረዋል። ዳግማዊ ሚኒልክ ት/ቤት የፈተና ጣቢያ ሊፈተኑ የነበሩ አንድ ሰራተኛ የተወሰኑ ሰራተኞች ስም ዝርዝር ብቻ በመፈተኛ ክፍሎች እንደተለጠፈ ለዋዜማ ገልጸዋል። - [ግርማዊነታቸው....በኹለት ድርሳናት በኩል](https://wazemaradio.com/ግርማዊነታቸው-በኹለት-ድርሳናት-በኩል/) - ዘመናዊት ኢትዮጵያን በኹሉም መልኳ ከቀረፇት መሪዎች መካከል አፄ ኅይለ ሥላሴ ቀዳሚ መሆናቸው ላይ፣ የዘመናዊ ታሪኮቻችን ፀሐፍት ብዙም ሙግት ውስጥ አይገቡም። የጣሊያንን የአምሥት ዓመት ወረራን ቀንሰን፣ ከ1909 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 1923 ድረስ በአልጋ ወራሽነት፤ ከ1923 ዓ.ም. እስከ 1967 መግቢያ ያሉትን ዓመታት ስንቆጥር፣ በጥቅሉ ለአምሣ ሦስት ዓመታት ኢትዮጵያን በጠንካራው መዳፋቸው ሥር አቆይተዋታል። የምኒልክ በአድዋ ጦርነት መዘዞች መያዝ - [አዲስ አበባ መስተዳድር እስከ ወረዳ ላሉ ሰራተኞች ፈተና ሊሰጥ ነው፣ ፈተናውን ያላለፉስ?](https://wazemaradio.com/አዲስ-አበባ-መስተዳድር-እስከ-ወረዳ-ላሉ-ሰ/) - ዋዜማ- የአዲስ አበባ መስተዳድር በስሩ ለሚገኙ ከጽህፈት ቤት እስከ ወረዳ ደረጃ መዋቅር ላሉ ሰራተኞቹ የምዘና ፈተና ሊስጥ ነው። ፈተናውን ማለፍ የማይችሉ በአቅማቸው ይመደባሉ አልያም መቋቋሚያ ተከፍሏቻው ከስራ ይሰናበታሉ። ከሰሞኑ ፈተናውን የሚወስዱ ተቋማት ተለይተዋል። ሁሉም ሰራተኞች እስከ ጥር ወር ድረስ ለፈተና ይቀመጣሉ። ዝርዝሩን ዋዜማ እንደሚከተለው አስናድታዋለች። አንብቡት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር አዲስ የመዋቅራዊ ማሻሻያ አደረጃጀት ጥናት - [ኢትዮጵያ 33 ሚሊየን ዩሮ ወለድ ዕዳዋን  መክፈል አለመክፈሏ በዚህ ሳምንት ይለይለታል](https://wazemaradio.com/ኢትዮጵያ-33-ሚሊየን-ዩሮ-ወለድ-ዕዳዋን-መክ/) - ሀገሪቱ በዩሮ ቦንድ የወሰድኩት ብድር እንደማንኛውም ብድር ሊራዘምልኝ ይገባል ስትል ጠይቃለች ዋዜማ- ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2014 ከአለም ገበያ በዩሮ ቦንድ የተበደረችው የአንድ ቢሊየን ዩሮ የዋናው እዳ መክፈያ ጊዜው ሊደርስ ጥቂት ወራት በቀሩት በዚህ ጊዜ ; የመክፈያ ጊዜው ይራዘምልኝ ብላ ስለመጠየቋ ከገንዘብ ሚኒስቴር ከፍተኛ ሹሞች ዋዜማ ሰምታለች። የኢትዮጵያ የዩሮ ቦንድ እዳን የመክፈል ጉዳይ አሁን ወደ ትልቅ አጀንዳነት - [አማራ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚውን አባረረ](https://wazemaradio.com/አማራ-ባንክ-ዋና-ስራ-አስፈፃሚውን-አባረረ/) - ዋዜማ- አማራ ባንክ በዘርፈ ብዙ የአስተዳደር ቀውሶች ሲታመስ ሰንብቶ ባንኩን ከ460 ሚሊዮን ብር በላይ ኪሳራ ዳርገዋል የተባሉት የባንኩን ዋና ስራ አስፈፃሚና ሌላ አንድ አመራር ከሀላፊነት ማሰናበቱን ዋዜማ አረጋግጣለች። በባንኩ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ መላኩ ፈንታ የተፃፈውና (ዋዜማ የተመለከተችው) ለቦርድ አባላት የተሰራጨው ደብዳቤ እንደሚያስረዳው የአማራ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዋና አቶ ኄኖክ ከበደ ታደሰና የኮርፖሬት አገልግሎት ዋና - [አይደር ሆስፒታል ማገገም ከብዶታል](https://wazemaradio.com/አይደር-ሆስፒታል-ማገገም-ከብዶታል/) - ዋዜማ- በሰሜን ኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት ግዙፍ የጤና ተቋማት አንዱ የሆነው ዓይደር ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለኹለት ዓመት ከዘለቀው የሰሜን ጦርነት በኋላም ከገጠመው ከፍተኛ ችግር ማገገም ተስኖታል። በተለይም፣ የመድኅኒት እና የህክምና ቁሳቁስ ከፍተኛ እጥረት እና የጤና ባለሙያዎችን ጨምሮ የሆስፒታሉ ሠራተኞች ከደመወዝ ጋር በተያያዘ ወደ መሀል አገር እና ወደ ውጭ አገራት እየተሰደዱ እንደሚገኙ ዋዜማ ያሰባሰበቻቸው መረጃዎች ያሳያሉ። በመቀሌ የሚገኘው - [ወደብ ያለ ጦርነት ?](https://wazemaradio.com/ወደብ-ያለ-ጦርነት/) - የዐብይ አህመድ አስተዳደርና ብልፅግና ፓርቲ ለሀገራችን ወደብ የህልውና ጉዳይ ነው፣ ይህንንም ማሳካት ትልቁ ግባችን ነው፣ ብለው ካወጁ ሳምንታት አለፉ። ይህ አወዛጋቢ የወደብ "ባለቤት" የመሆን ትልም ካስከተለው የዲፕሎማሲ ውጥረት ባሻገር ወደ ደም መፋሰሰ ሊያመራ የሚችልበት ዕድል ሰፋ ያለ ነው። ዋዜማ "ከስምንተኛው ወለል" መሰናዶ እንግዶች ጋብዛ አወያይታለች። እንድትመለከቱት እንጋብዛላን - [ሶስት ግዙፍ የስኳር ፋብሪካዎች ስራ አቁመዋል፣ እስከወዲያኛው የመዘጋት አደጋም አለባቸው](https://wazemaradio.com/ሶስት-ግዙፍ-የስኳር-ፋብሪካዎች-ስራ-አቁመ/) - ዋዜማ- ኢትዮጵያ 50 ቢሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ አዳዲስ የስኳር ፋብሪካዎች ከገነባች አምስት ዓመት አልሞላትም። አንዳንዶቹ ግንባታቸው ሊያልቅ የተቃረቡ ናቸው። በሀገሪቱ ባለው የፀጥታ ችግር፣ በኤሌክትሪክ ኀይል አቅርቦት ችግርና በአስተዳደር ጉድለት ብዙ ተስፋ የተጣለባቸው እነዚህ ፋብሪካዎች አሁን ምርት አቁመው የሚታደጋቸውን አካል እየጠበቁ ነው። እስከወዲያኛው የመዘጋት አደጋ ያንዣበበባቸውም አሉ። ዋዜማ በጉዳዩ ላይ የሚከተለውን መረጃ አሰባስባለች። አርጆ ዲዴሳ ስኳር - [የቀድሞ ሜቴክ የአሁኑ ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ የፓወር ዘርፍ ሀላፊዎች በስርቆት ተጠርጥረው ታሰሩ](https://wazemaradio.com/የቀድሞ-ሜቴክ-የአሁኑ-ኢትዮ-ኢንጂነሪንግ/) - ዋዜማ- በቀድሞ አጠራሩ የኢትዮጵያ ብረታ ብረት እና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ይባል የነበረው እና በኢትዮጵያ የፖሊቲካ ለውጥ ከተደረገ በሁዋላ ወታደራዊ ምርቶች በመተው እንደ አዲስ በተዋቀረው ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ስር ያለው የፓወር ኢኪውፕመንት ማምረቻ ፋብሪካ ስምንት አመራሮች ከብረት ስርቆት ጋር በተያያዘ ተጠርጥረው በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ዋዜማ ከምንጮቿ አረጋግጣለች። በቁጥጥር ስር የዋሉት የፋብሪካው አመራሮች አንዱአለም ለገሰ የፓወር - [ፊንጫ ስኳር ፋብሪካ የህልውና አደጋ አንዣቦበታል](https://wazemaradio.com/ፊንጫ-ስኳር-ፋብሪካ-የህልውና-አደጋ-አንዣ/) - ዋዜማ - ከጥቂት ዓመታት በፊት ሀገሪቱ በቢሊየን የሚቆጠር ብድር አፈላልጋ በሀገሪቱ አስር የስኳር ፋብሪካዎችን ለመገንባትና ያሉትን ለማዘመን ስራ ጀምራ ነበር። የብዙዎቹ ግንባታ ተካሂዷል። የኦሞ ኩራዝ አካባቢ አራት ፋብሪካዎች 35 ቢሊየን ብር ወጥቶባቸው ተገንብተዋል። መንግስት እነዚህ ፋብሪካዎች አዋጭ አይደሉም በሚል ወደ ግል ይዞታ እንዲዛወሩ ያለፉትን ሶስት አመታት ዝግጅት ሲያደርግ ነበር። ፋብሪካዎቹ አሁንም ጉዳያቸው በእንጥልጥል እንዳለ ነው። - [አራት የመንግስታዊ ሚዲያ ጋዜጠኞች ኮበለሉ](https://wazemaradio.com/አራት-የመንግስታዊ-ሚዲያ-ጋዜጠኞች-ኮበለ/) - ዋዜማ- ለመንግስት ቅርብ በሆኑና በገዥው ፓርቲ በሚተዳደሩ የመገናኛ ብዙሀን ሲሰሩ የነበሩ አራት ጋዜጠኞች ሀገር ጥለው መኮብለላቸውን ከተለያዩ ምንጮች አረጋግጠናል። ባለፉት ስድስት ወራት ቢያንስ አስራ ሶስት የግል መገናኛ ብዙሀንና የብይነመረብ ጋዜጠኞች ከሀገር መሰዳዳቸውን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል። የግል መገናኛ ብዙሀን ጋዜጠኞች ስደት ባለፉት ሶስት አመታት በርከት ብሎ የታየ ቢሆንም ያለፉት ሶስት አስርት ዓመታት የየዕለት ክስተት ነበረ። - [የመምህራን ባንክ ሊቋቋም ነው](https://wazemaradio.com/የመምሀራን-ባንክ-ሊቋቋም-ነው/) - ዋዜማ- የመምህራንን ኢኮኖሚያዊ ችግር ለማቃለል ይረዳል የተባለ “የመምህራን ማህበር ባንክ” ለመመስረት ዕቅድ መኖሩን ሰሞኑንን ለ3ኛ ጊዜ በጂግጂጋ በተካሄደው የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር አመታዊ ጉባዔ የትምህርት ሚንስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ መናገራቸው ዋዜማ ሰምታለች፡፡ ሚንስትሩ የማህበሩን ባንክ መመስረት በተመለከተ በስብሰባው ተገኝተው ይፋ ባደረጉበት ንግግር መንግስት በሚያደርገው እገዛ ባንኩን እውን ለማድረግ ጥናቶችና የቅድመ ዝግጅት ስራዎች መጀመራቸውንና በቀጠይ በጉዳዩ ላይ - [በምስራቅ ቦረና ተቃውሞ ትምህርትና የጤና አገልግሎት ከተቋረጠ ወራት አስቆጥሯል](https://wazemaradio.com/በምስራቅ-ቦረና-ተቃውሞ-ትምህርትና-የጤና/) - ዋዜማ- ከአዲስ አበባ 700 ኪሎ ሜትር ላይ የሚገኘው የምስራቅ ቦረና ዞን በኦሮሚያ ክልል የተፈጠረ አዲስ የዞን አደረጃጀት ነው። በተለይም ቀደም ሲል በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ጉጂ ዞን ስር ካሉ ወረዳዎች አንዷ በነበረችው ጎሮ ዶላ ወረዳ በየጊዜው በሚደረጉ የተቃውሞ ሰልፎች እረፍት አልነበራትም፡፡ አስር ወራት ያስቆጠረው ተቃውሞና አለመረጋጋት ወትሮም እንደነገሩ የነበረውን የትምህርትና የጤና አገልግሎት አስተጓጉሎታል። የኦሮሚያ ክልል ምክር - [በቦረና ዞን ተከስቶ በነበረው ድርቅ ሳቢያ ተፈናቅለው በመጠለያ ያሉ  ዜጎች ለከፋ ፆታዊ ጥቃት ተጋልጠዋል](https://wazemaradio.com/በቦረና-ዞን-ተከስቶ-በነበረው-ድርቅ-ሳቢያ/) - ዋዜማ- ለተከታታይ አምስት ዓመታት ዝናብ በመስተጓጎሉ በተከሰተ አስከፊ ድርቅ ከ 300 ሺሕ በላይ የቦረና ዞን ነዋሪዎች ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢያዎች ይገኛሉ፡፡ ከእነዚሁ ተፈናቃዮች ግማሽ ያህሉ ሴቶች ናቸው፡፡ በዞኑ ትልቁ ወደ ሆነው እና ከ 10 ሺሕ በላይ አባወራ ወይም ከ60 ሺሕ በላይ ተፈናቃዮች ወደሚገኙበት ዱብሉቅ የተፈናቃዮች መጠለያ በማቅናት ዋዜማ ቅኝት አድርጋለች፡፡ በመጠለያ ጣቢያው ውስጥ በሚገኙ ሴቶች ላይ - [በአንድ የባንክ ፍቃድ ከአንድ ጊዜ በላይ ምርት ማስመጣትም ሆነ መላክ ተከለከለ](https://wazemaradio.com/በአንድ-የባንክ-ፍቃድ-ከአንድ-ጊዜ-በላይ-ም/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን፣ ተገልጋዮቹ በአንድ የባንክ ፍቃድ ከአንድ ጊዜ በላይ ምርት ወደ አገር ቤት እንዳያስገቡም ሆነ ወደ ውጪ እንዳይልኩ ትእዛዝ ማስተላለፉን ይመለከታቸዋል ላላቸው አካላት ከጻፈው ደብዳቤ ዋዜማ መገንዘብ ችላለች። ኮሚሽኑ እዚኽ ውሳኔ ላይ የደረስኩት፣ አንዳንድ ላኪዎች እና አስመጪዎች በአንድ የባንክ ፍቃድ በተለያየ ጊዜ ምርቶችን መላክ እና ማስመጣት የሚፈቅደውን ህግ፣ የአገርን ጥቅም በሚያሳጣ እና - [በአሜሪካ እና በአውሮፓ ኅብረት ውስጥ የኢትዮጵያ ጉዳይ አወዛጋቢ እየሆነ ነው](https://wazemaradio.com/በአሜሪካ-እና-በአውሮፓ-ኅብረት-ውስጥ-የኢ/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ የፖለቲካ ቀውስ፣ እየተባባሰ የመጣው ግጭትና የሰብዓዊ መብት ይዞታ በአሜሪካ እና በአውሮፓ ኅብረት ውስጥ፣ የተካረረ የሀሳብ ልዩነት ማስከተል መጀመሩን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ካሰባሰበችው መረጃ ለመረዳት ችላለች። የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አስተዳደር የኢትዮጵያን ችግር መፍታት እና “አገሪቱን በቅጡ መምራት አዳግቶታል” በሚሉና፣ “የጠቅላይ ሚንስትሩን አስተዳደር በመደገፍ ኢትዮጵያን ወደመረጋጋት ማምጣት ይቻላል” ብለው በሚያምኑ ሹማምንት መካከል የበረታ ልዩነት መኖሩን - [ምርጫ ቦርድ የሕዝብ ተወካዮች የሕዝብ አመኔታ ሲታጣባቸው የሚሻሩበት መመሪያ አዘጋጀ](https://wazemaradio.com/ምርጫ-ቦርድ-የሕዝብ-ተወካዮች-የሕዝብ-አመ/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የፌዴራል እና የክልል ሕዝብ ተወካዮች በመረጣቸው ሕዝብ አመኔታ በሚያጡበት ጊዜ ውክልናቸው ስለሚሻርበት ሁኔታ መመሪያ ማርቀቁን ዋዜማ ተረድታለች፡፡ ቦርዱ ያረቀቀው መመሪያ ሕዝብ ይወክለኛል ብሎ በመረጠው የምክር ቤት አባል ላይ አመኔታ ባጣ ጊዜ፣ “የይውረድልኝ” ጥያቄ የሚያቀርብበትን ሁኔታና ውሳኔ የሚሰጥበትን ስርዓት ለመደንገግ ነው፡፡ መመሪያው የሕዝብ ተወካዮች ከመረጣቸው ሕዝብ የይውረድልም ጥያቄ ሲቀርብባቸው ቦርዱ በሚያካሂደው - [የክልል ቅርንጫፍ ባንኮች ጥሬ ገንዘብ ወደ አዲስ አበባ ማምጣት ተቸግረዋል](https://wazemaradio.com/የክልል-ቅርንጫፍ-ባንኮች-ጥሬ-ገንዘብ-ወደ/) - ዋዜማ- በኢትዮጵያ ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት አዲስ አበባ የሚገኙት የባንኮቹ ዋና መስሪያ ቤቶች ከክልል ቅርንጫፎቻቸው ጥሬ ገንዘብ ለማምጣት መቸገራቸውን ዋዜማ ራዲዮ ከተለያዪ ምንጮቿ መረዳት ችላለች። በተለይም አዲስ አበባ ያሉት የተለያዩ ባንኮች ከቅርብ ወራት ወዲኽ የገቡበት ከፍተኛ የጥሬ ገንዘብ እጥረት አንዱ ምክንያት ይኸው በክልሎች ካሏቸው ቅርንጫፎች ጥሬ ገንዘብ ማምጣት ባለመቻላቸው እንደሆነ ዋዜማ ተረድታለች። ከምንጮቻችን እንደተረዳነው ከሆነ፣ - [በኦሮሚያና አማራ ክልል አዋሳኝ ደራ ወረዳ በተፈፀመ ጥቃት ቢያንስ 10 ስዎች ሞቱ](https://wazemaradio.com/በኦሮሚያና-አማራ-ክልል-አዋሳኝ-ደራ-ወረዳ/) - ዋዜማ- በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት ከ10 በላይ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን ዋዜማ ተረድታለች። ጥቃቱን የፈጸመው ራሱን "የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት" ብሎ በሚጠራውና በመንግሥት "ኦነግ ሸኔ" ተብሎ በአሸባሪነት የተፈረጀው ታጣቂ ቡድን መሆኑን ዋዜማ ያነጋገርናቸው የወረዳው ነዋሪዎች ገልጠዋል። በአካባቢው የሚንቀሳቀሰው የኦነግ ሸኔ ታጣቂ ቡድን መስከረም 20/2016 ዓ.ም ብሔርን መሰረት ያደረገ ጥቃት መፈጸሙን ነዋሪዎቹ - [ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ የሚያቀኑ መንገደኞችን ወደ ከተማዋ እንዳይገቡ ዳግም ክልከላ ተጀመረ](https://wazemaradio.com/ከአማራ-ክልል-ወደ-አዲስ-አበባ-የሚያቀኑ-መ/) - ዋዜማ- ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ የሚጓዙ መንገደኞችን ወደ ከተማዋ እንዳይገቡ የሚደረገው ክልከላ ዳግም ተጀምሯል። ከተጀመረ ከአንድ ዓመት በላይ ያስቆጠረው ክልከላው በሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶችና በህዝቡ አቤቱታ እንዲቀር ተደርጎ የነበረ ቢሆንም አሁን ድጋሚ ክልከላ እየተደረገ መሆኑን የዋዜማ ሪፖርተር በስፍራው ተገኝቶ ተመልክቷል። አማራ ክልሉ የፋኖ ታጣቂዎች እና የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ግጭት ከተቀሰቀሰ በኋላ፣ ክልከላው ቀስ በቀስ - [አስገዳጅ ስምምነት ማለት  ለኢትዮጵያ  ምን ማለት ነው? ](https://wazemaradio.com/አስገዳጅ-ስምምነት-ማለት-ለኢትዮጵያ-ም/) - ዋዜማ - በግብፅና በኢትዮጵያን ግንኙነት ላይ አዲስ አቅጣጫ ሊፈጥር የሚችል የህዳሴው ግድብ ሁለተኛ ዙር ድርድር እየተካሄደ ነው። የዚህ ድርድር ስኬትም ሆነ መፋረስ በግብፅ መንግስት ትልቅ ትርጉም ተሰጥቶታል። ግብፅ በዚህ ድርድር ህጋዊ አስገዳጅነት ያለው ስምምነት እንዲደረስ በእጅጉ አሰላስላ የተዘጋጀችበትን አቋም ይዛ መጥታለች። ግብፅ ባለፉት ስምንት ዓመታት ድርድር ማሳካት የፈለገቻቸውን ጥቅሞቿን ማሳካት አልቻለችም። በዚህም ሳቢያ የግብፅ መንግስት - [በሶማሌና ኦሮሚያ አዋሳኝ አካባቢ የተቀሰቀሰው ግጭት የከረረ ብሔር ተኮር ውጥረት አስከትሏል](https://wazemaradio.com/በሶማሌና-ኦሮሚያ-አዋሳኝ-አካባቢ-የተቀሰ/) - ዋዜማ- ከሰሞኑ በሶማሌ እና ኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ ባቢሌ አካባቢ በጫት ቀረጥ ሰበብ የተቀሰቀሰው ግጭት ውጥረት መፍጠሩን ዋዜማ ለጉዳዩ ቅርበት ካለቸው ምንጮች ተረድታለች፡፡ ግጭቱ የብሔር መልክ የያዘው ከኦሮሚያ በኩል የተነሱ የኦሮሚያ ክልል ልዩ ኃይል ዩኒፎርም የለበሱ የታጠቁ ኃይሎች፣ በቆሎጂ ተብሎ በሚጠራ ቦታ ላይ በሰፈሩ የሶማሌ ተፈናቃዮች ጥቃት ከፈጸሙ በኋላ ነው። የኦሮሚያ ክልል ኃይሎች በተፈናቃዮቹ ላይ በከፈቱት - ["በአማራ ክልል ከህግና ፍርድ ውጪ የሚፈፀመው ግድያ እና እስራት አሳሳቢ ሆኗል" ኢሰመኮ](https://wazemaradio.com/በአማራ-ክልል-ከህግና-ፍርድ-ውጪ-የሚፈፀመ/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአማራ ክልል በቀጠለው ግጭት በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርሱ ጉዳቶች፣ከሕግ ወይም ከፍርድ ውጭ የተፈጸሙ ግድያዎችና የዘፈቀደ እስሮች "እጅግ አሳሳቢ" ኾነዋል ሲል ትናንት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። ኢሰመኮ፣ "የትጥቅ ግጭቱ ወደ ክልሉ ልዩ ልዩ ወረዳዎች መስፋፋቱን" ካሰባሰበው መረጃ መረዳቱን ገልጧል። ከነሐሴ 19 እስከ ነሐሴ 30 2015 ዓ፣ም በምሥራቅ ጎጃም ዞን ደብረማርቆስ ከተማ፣ በሰሜን - [የምክክር ኮሚሽኑ ታጣቂ ኃይሎችን ለማነጋገር እየተዘጋጀ ነው](https://wazemaradio.com/የምክክር-ኮሚሽኑ-ታጣቂ-ኃይሎችን-ለማነጋ/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከመንግሥት ጋር እየተፋለሙ የሚገኙ ታጣቂ ኃይሎችን ለማነጋገር ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ለዋዜማ ገልጿል። ኮሚሽኑ በአማራ ክልሉ በፋኖ ታጣቂዎች እና የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች መካከል ውጊያ መቀስቀሱን ተከትሎ፣ ሁሉም ተፋላሚ ወገኖች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተኩስ አቁመው እንዲነጋገሩ መጠየቁ የሚታወስ ነው። ኮሚሽኑ ባቀረበው የሰላም ጥሪ ላይ ታጣቂ ኃይሎችን እና መንግሥትን ለማቀራረብ ሁኔታዎችን የማመቻቸት በራሱ - [ከክልሎች ወደ አዲስ አበባ የሚዛወሩ የ7ኛ ክፍል ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና ግዴታ ተጣለባቸው](https://wazemaradio.com/ከክልሎች-ወደ-አዲስ-አበባ-የሚዛወሩ-የ7ኛ-ክ/) - ዋዜማ- በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሰረት ክልላዊ የ6ኛ ክፍል መመዘኛ ፈተና መጀመሩን ተከትሎ የ7ኛ ክፍል ተመዝጋቢ ተማሪዎች፣ ወደ አዲስ አበባ ለመዛወር የመመዘኛ ፈተና የመውሰድ ግዴታ እንደተጣለባቸው ዋዜማ ተረድታለች፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከክልሎች የ6ኛ ክፍል ትምህርት አጠናቀው በመሸኛ ወደ አዲስ አበባ ለመዛወር የሚያመለክቱ የ7ኛ ክፍል ተማሪዎችን በፈተና ሳልመዝን አልቀበልም የሚል ውሳኔ አሳልፏል። የአዲስ አበባ - [በአማራ ክልል የከተማ መሬት አገልግሎት ሙሉ በሙሉ ታገደ](https://wazemaradio.com/በአማራ-ክልል-የከተማ-መሬት-አገልግሎት-ሙ/) - ዋዜማ- የአማራ ክልል መንግሥት በሁሉም የክልሉ ከተሞች ሁሉንም አይነት የከተማ መሬት አገልግሎቶች ማገዱን ዋዜማ ተረድታለች። የክልሉ መንግሥት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት የክልሉ ከተሞች የከተማ መሬት ማስተላለፍ፣ ማዘጋጀትና አገልግሎት መስጠት ሥራዎች ሙሉ በሙሉ እንዲያቆሙ ትዕዛዝ ተላልፎላቸዋል። በክልሉ የከተማና መሰረተ ልማት በምክትል ቢሮ ኃላፊው አሰፋ ሲሳይ ተፈርሞ፣ ለሁሉም ከተማ አስተዳደሮች እና ዞኖች የከተማ መሰረተ ልማት መምሪያዎች በተላለፈው ደብዳቤ - [የጥሬ ገንዘብ እጥረት ባለሀብቶች እና ነጋዴዎች ገንዘባቸውን እንዲከዝኑ እያስገደደ ነው](https://wazemaradio.com/የጥሬ-ገንዘብ-እጥረት-ባለሀብቶች-እና-ነጋ/) - ዋዜማ- የግል ንግድ ባንኮች የገጠማቸው የጥሬ ገንዘብ እጥረት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ ቀጥሎ ለደንበኞቻቸው መክፈል የማይችሉበት ደረጃ ላይ መድረሳቸውን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል። የጥሬ ገንዘብ ዕጥረቱን ተከትሎ፣ ባለሀብቶችና ነጋዴዎች ጥሬ ገንዘብ ወደ ባንክ ከማስገባት ይልቅ ሌሎች አማራጮችን ለመጠቀም እንደተገደዱ ነግረውናል ያነጋገርናቸው ነጋደዎች እና ባለሀብቶች፣ ገንዘባቸውን ቀስ በቀስ ከባንክ እያወጡ በግል ካዝናና ስውር ቦታዎች ማስቀመጥ መምረጣቸውን - [ኢሰመኮ በአዋሽ አርባ ወታደራዊ ካምፕ የሚገኙ እስረኞች አያያዝ ጉዳይ ላይ ጥብቅ ክትትል አንዲደረግ አሳሰበ](https://wazemaradio.com/ኢሰመኮ-በአዋሽ-አርባ-ወታደራዊ-ካምፕ-የሚ/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጂ አፈጻጸም ጋር በተገናኘ በቁጥርጥር ስር ውለው በአዋሽ አርባ ወታደራዊ እዝ ማሰልጠኛ ካምፕ ውስጥ የሚገኙ እስረኞች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል እንዲደረግ አሳሰበ፡፡ ኮሚሽኑ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጂ አፈጻጸም ሁኔታን በተመለከተ ቅዳሜ ነሃሴ 27 ቀን 2015 ዓ.ም አመሻሹ ባወጣው መግለጫ ታሳሪዎች ያሉበት አካባቢ ከፍተኛ ሙቀት ያለው መሆኑን ጠቅሶ የታሰሩ - [ቻይና ግማሽ ቢሊየን ዶላር የኢትዮጵያን ዕዳ መክፈያ ጊዜ አራዘመች](https://wazemaradio.com/ቻይና-ግማሽ-ቢሊየን-ዶላር-የኢትዮጵያን-ዕ/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ዋነኛ አበዳሪ፣ ቻይና ፣ በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር እስከ 2024 ድረስ መክፈል የሚጠበቅባትን ግማሽ ቢሊየን ዶላር የኢትዮጵያን ዕዳ መክፈያ ጊዜ አራዘመች። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ኢትዮጵያ አባልነቷ ተቀባይነት ባገኘበት የደቡብ አፍሪካው የጆሀንስበርግ የብሪክስ ጉባኤ ላይ ከቻይናው ፕሬዝዳንት ቪ ጂንፒንግ ጋር በነበራቸው ውይይት ነበር የብድር እፎይታው ይፋ የተደረገው። ሆኖም በወቅቱ ስለ ብድር እፎይታው እንጂ ፣ሀገሪቱ ከምን - [ሀገር አቀፍ ደመወዝ ወለልን ለመወሰን የሚያስችለው ቦርድ እንዲቋቋም ጠቅላይ ሚንስትሩ ተስማሙ](https://wazemaradio.com/ሀገር-አቀፍ-ደመወዝ-ወለልን-ለመወሰን-የሚ/) - ዋዜማ- የሰራተኛ ማህበራት መሪዎች ከጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ ጋር ባደረጉት ውይይት ዝቅተኛ የደሞዝ ወለልን ለመወሰን የሚያስችል የደሞዝ ቦርድ እንዲቋቋም መስማማታቸውን ዋዜማ ተረድታለች። የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፈደሬሽን (ኢሠማኮ) ፕሬዝዳንት ካሳሁን ፎሎ ለዋዜማ እንደገለፁት በተደጋጋሚ ጥያቄ ሲያነሳበት የነበረው የደመወዝ ቦርድ እንዲቋቋም፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተስማምተው ስራው እንዲጀመር መመሪያ ሰጥተዋል። ረቡዕ ነሐሴ 24 ቀን 2015 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኢሠማኮ - [የህዳሴ ግድብ ድርድር: ከአፍሪቃ ህብረት ወደ ተባበሩት አረብ ዔምሬትስ?](https://wazemaradio.com/የህዳሴ-ግድብ-ድርድር-ከአፍሪቃ-ህብረት-ወ/) - አራተኛው ዙር የውሃ ሙሌት ተጀምሯል ዋዜማ- የህዳሴውን ግድብ "ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ" ዕልባት ይሰጣል የሚል ተስፋ የተጣለበት ድርድር በካይሮ እየተካሄደ ነው።ድርድሩ በተባበሩት አረብ ዔምሬትስ አደራዳሪነት የተጀመረው ጥረት የመጨረሻ ምዕራፍ ነው። በአፍሪቃ ህብረት የተጀመረው ጥረት ቀጣይነት ጥያቄ ውስጥ ገብቷል።ባለፈው ወር የግብፅና የኢትዮጵያ መሪዎች በአራት ወራት ድርድሩን ለማጠናቀቅ መስማማታቸውን አስታወቀው ነበር። ድርድሩ ትላንት እሁድ የተጀመረ ሲሆን ዛሬ ሰኞ - [በአማራ ክልል በርካታ አካባቢዎች የመንግሥት ገንዘብ እንዳይንቀሳቀስ ታገደ](https://wazemaradio.com/በአማራ-ክልል-በርካታ-አካባቢዎች-የመንግ/) - Photo- Amhara regional government ዋዜማ- የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የመንግስት ተቋማት ገንዘብ አንዳይንቀሳቀስ ማገዱን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ለመረዳት ችላለች። የአስቸኴይ ጊዜ ኮማንድ ፖስቱ በክልሉ ለቀናት የተጣለው አጠቃላይ የገንዘብ ዝውውርን እገዳ እንዲነሳ ከፈቀደ በኋላ ዳግም በአማራ ክልል የገንዘብ ቢሮ ትዕዛዝ በበርካታ አካባቢዎች እግድ ተጥሏል። አሁን እገዳ የተጣለባቸው አንዳንድ አካባቢዎች የፋኖ ታጣቂዎች የሚንቀሳቀሱባቸው መሆናቸውን - [ብሄራዊ ባንክ የገንዘብ ማሻሻያ ፖሊሲ ይፋ ማድረጉን ተከትሎ ባንኮች የማበደሪያ ወለድ መጠናቸውን ለመከለስ እየተሰናዱ ነው](https://wazemaradio.com/ብሄራዊ-ባንክ-የገንዘብ-ማሻሻያ-ፖሊሲ-ይፋ/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የዋጋ ንረትን ለገደብ ከቀናት በፊት አዲስ የገንዘብ ማሻሻያ ፖሊሲ ይፋ ማድረጉን ተከትሎ የንግድ ባንኮች የማበደሪያ ወለድ መጠናቸውን ለመከለስ እየተሰናዱ መሆኑን ዋዜማ ስምታለች። የማበደሪያ ወለድ መጠን መጨመር ከገበያ ተፎካካሪነት እንዳያስወጣቸው የሚሰጉት ባንኮቹ በተመሳሳይ ዓመታዊ የትርፍ መጠናቸውን ላለማጣት ብልሃት እያፈላለጉ ነው። ዋዜማ በጉዳዩ ላይ የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅራለች። ከሳምንት በፊት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የዋጋ - [የደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ሕልውና በይፋ አከተመ](https://wazemaradio.com/የደቡብ-ብሄሮች፣-ብሄረሰቦችና-ሕዝቦች-ክ/) - በውዝግብ የተሞላው አዲስ አደረጃጀት ቀጣዩ የሀገሪቱ የግጭት ቀጠና እንዳይሆን ከወዲሁ ስጋት አለ ዋዜማ- ዛሬ ነሃሴ 13፣ 2015 ዓ፣ም የነባሩ የደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ሕልውና በይፋ አክትሞ፣ ደቡብ ኢትዮጵያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ በተሰኙ ኹለት ክልሎች ተተክቷል። የወላይታ፣ ጋሞ፣ ጎፋ፣ ኮንሶ፣ ጌዲዖ እና ደቡብ ኦሞ ዞኖች እንዲኹም ቡርጂ፣ አማሮ፣ ባስኬቶ፣ አሌ እና ደራሼ ልዩ ወረዳዎች ባለፈው - [ሞንዶን ዊዳሌ እና የኢትዮጵያ ፍቅር](https://wazemaradio.com/ሞንዶን-ዊዳሌ-እና-የኢትዮጵያ-ፍቅር/) - በታሪካዊው የዓድዋ ጦርነት አቅራቢያ ኢትዮጵያ የዓለምን ትኩረት የሳበችበት ወቅት ነበር። በጦርነቱም ወቅት የ Le Temps ጋዜጣ ዘጋቢ በአዲስ አበባ መገኘቱ የድሉን ዜና አውሮፓውያንም በትኩሱ እንዲሰሙት አድርጉዋቸው ነበር። ይህን የአድዋን ጦርነት ዜና የዘገበውም ፈረንሳዊ ጋዜጠኛ ከጋዜጠኝነቱም በላቀ መልኩ የኢትዮጵያ ወዳጅ የነበረና ለኢትዮጵያም ጥናት አስተዋጽዖ ያደረገ ምሑር ነበር። ይህን ሰው ፈረንሳውያኑ ሲጠሩት ሞንዶን ቪዳዬ (Mondon - [የሰብዓዊ መብት ኮምሽን በአማራ ክልል ላይ በተጣለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ላይ ምክረ ሀሳብ አቀረበ](https://wazemaradio.com/የሰብዓዊ-መብት-ኮምሽን-በአማራ-ክልል-ላይ/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) መንግሥት በአማራ ክልል ያወጀው አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ቆይታው "ከአንድ ወር ወይም የተወሰኑ ሳምንታት" እንዳይበልጥ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ጠይቋል። ኮሚሽኑ ይህን የጠየቀው፣ መንግሥት በክልሉ የተፈጠረው ግጭትና የሰላም መደፍረስ ባለፉት ጥቂት ቀናት መረጋጋቱን በይፋ እንደገለጸ በመጥቀስ ነው። ኮሚሽኑ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ዙሪያ የሰብዓዊ መብቶች ምክረ ሃሳቦችን የያዘ ባለ 26 ገጽ ሪፖርት - [ብሔራዊ ባንክ የመንግስት ፣ የባንኮች እና የግለሰቦችን የመበደር አቅም የሚገድብ ፖሊሲ አወጣ](https://wazemaradio.com/ብሔራዊ-ባንክ-የመንግስት-የባንኮች-እና-የ/) - ፖሊሲው በ2016 አ.ም መጨረሻ የዋጋ ንረትን በእጅጉ ይቀንሳል የሚል ተስፋ ተጥሎበታል ዋዜማ - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የዋጋ ንረት ክፉኛ የፈተነውን የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከችግር ያወጣልኛል ያለውን ፖሊሲን ማውጣቱን ትላንት ገልጿል። ይህ በቅርጹ 2014 አ.ም መስከረም ወር ላይ ከወጣው ፖሊሲ ጋር የሚመሳሰለውን ፖሊሲ ጥር ወር ላይ ለባንኩ ገዥነት በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የተሾሙት ማሞ ምህረቱ ይፋ አድርገዋል። - [በአማራ ክልል ባለው የፀጥታ ችግር ባንኮች ገንዘባቸውን እያሽሹ ነው](https://wazemaradio.com/በአማራ-ክልል-ባለው-የፀጥታ-ችግር-ባንኮች/) - ዋዜማ- በአማራ ክልል የተቀሰቀሰውን ግጭት ተከትከሎ ባንኮች በክልሉ የሚያንቀሳቅሱትን ጥሬ ገንዘብ ወደ አዲስ አበባ እያሽሹ መሆኑን ዋዜማ ከባንኮች ሰምታለች፡፡ የገንዘብ ማሸሹ የተከናወነባቸው የአማራ ክልል ከተሞች ከትናንሽ የወረዳ ከተሞች እስከ ክልሉ ዋና ከተማ ባህርዳር ጭምር እንደሆነ ምንጮቻችን ነግረውናል። ባንኮች ገንዘባቸውን ከክልሉ ወደ አዲስ አበባ ማንቀሳቀስ የጀመሩት ካለፈው ሳምንት ወዲህ ሲሆን፣ ከሃምሌ 27 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ - [የህዳሴ ግድብ ድርድር መቋጫው ላይ ደርሷል?](https://wazemaradio.com/የህዳሴ-ግድብ-ድርድር-መቋጫው-ላይ-ደርሷል/) - ዋዜማ- የሕዳሴ ግድብ ደርድርን በተመለከተ በአራት ወራት ጊዜ ከስምምነት ለመድረስ የግብፅና የኢትዮጵያ መሪዎች ቃል መግባታቸውን በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ አሳውቀዋል። በሰባት ዓመታት ስምምነት መድረስ የተሳናቸው ግብፅ ፣ኢትዮጵያና ሱዳን ላለፈው አንድ ዓመት ምንም ይፋዊ ድርድር ሳይካሄድ እንዴት በአራት ወራት ከስምምነት እንደሚደርሱ እርግጠኛ መሆን ቻሉ? ዋዜማ በግድቡና በድርድሩ ዙሪያ ሲካሄዱ የነበሩና እየተካሄዱ ያሉ ዲፕሎማሲያዊ እንቅስቃሴዎችን ተመልክተናል የግድቡ ግንባታ - [የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሰጠው አጠቃላይ ብድር አንድ ትሪሊየን ብርን ተሻገረ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-የሰጠው-አጠቃላይ/) - ትርፉ ቅናሽ አሳይቷል፤ ባንኩ አዲስ የምክትል ፕሬዝዳንቶች ሽግሽግም አድርጓል ዋዜማ- በኢትዮጵያ መንግስት ባለቤትነት የተያዘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሰጠው አጠቃላይ ብድር ከአንድ ትሪሊየን ብር ማለፉን ዋዜማ ከባንኩ ምንጮቿ ሰምታለች። ባንኩ በተጠናቀቀው የ2015 አ.ም የበጀት ዓመት ብቻ የሰጠው አዲስ ብድር 151 ቢሊየን ብር ሲሆን ፣ ይህም ባንኩ በጥቅሉ የሰጠውን ብድር 1.05 ትሪሊየን ብር አድርሶታል። ባንኩ በዚህ አመት - [በጋምቤላ ግጭት ተቀሰቀሰ፣ የክልሉ መንግስት የሰዓት እላፊ ገደብ ጥሏል](https://wazemaradio.com/በጋምቤላ-ግጭት-ተቀሰቀሰ፣-የክልሉ-መንግ/) - ዋዜማ - በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳና በጋምቤላ ወረዳ ግጭት ተቀስቅሶ ጉዳት መድረሱን ዋዜማ ከሰባሰበችው መረጃ መረዳት ችላለች። በኢታንግ ልዩ ወረዳ ከማክሰኞ ጀምሮ በተቀሰቀሰው ግጭት የቡድን ታጣቂዎች ጭምር የተሳተፉበት እንደነበር ከዐይን እማኞች ስምተናል። ግጭት መቀስቀሱን ተከትሎ የጋምቤላ ክልል የሰዓት እላፊ ገደብ ጥሏል። በጋምቤላ ክልል ኑዌር ዞን ስር በምትገኘው ኢታንግ ልዩ ወረዳ "አካዶ" በተባለ አካባቢና በጋምቤላ - [የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር የሶስት ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ጭማሪ አሳየ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-አጠቃላይ-ብድር-የሶስት-ቢሊየ/) - ዋዜማ - የኢትዮጵያ መንግስት የሀገር ውስጥና የውጪ አጠቃላይ ብድር ከሶስት ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ጭማሪ ማሳየቱን የገንዘብ ሚኒስቴር በየሶስት ወሩ የሚያወጣው የሀገሪቱን የብድር ሁኔታ የሚያትተው ሰነድ አመለከተ። አጠቃላይ የኢትዮጵያ መንግስት የሀገር ውስጥ እና የውጭ ብድር በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር ሰኔ 2022 ላይ 57.3 ቢሊየን ዶላር የነበረ ሲሆን ፣ ይኸው ቁጥር መጋቢት 2023 ላይ 60.6 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር - [ሱዳን በጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አስተያየት “ደንግጫለሁ” አለች](https://wazemaradio.com/ሱዳን-በጠቅላይ-ሚንስትር-ዐብይ-አስተያየ/) - ዋዜማ - በዚህ ሳምንት በአዲስ አበባ በተካሄደው የኢጋድ ሰላም አፈላላጊ የመሪዎች ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ በሱዳን "የአመራር ክፍተት ተፈጥሯል" ሲሉ በሰጡት አስተያየት ሱዳን መደንገጧን አስታወቀች። የሱዳን የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ባወጣው መግለጫ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ በሱዳን ላይ " የአየር በረራ እገዳ" እንዲጣልና ተፋላሚዎች "የከባድ ጦር መሳሪያ ትጥቅ እንዲፈቱ" እንዲደረግ ጥሪ አድርገዋል በማለት ያወገዘችው ሱዳን፣ - [ኢሰመኮ ዓመታዊ የስብዓዊ መብት ሪፖርቱን ይፋ አደረገ፣ የመብት ጥሰት "አሳሳቢ ደረጃ" ላይ ደርሷል ብሏል](https://wazemaradio.com/ኢሰመኮ-ዓመታዊ-የስብዓዊ-መብት-ሪፖርቱን/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከሰኔ ወር 2014 እስከ ሰኔ ወር 2015 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ የሚሸፍነውንና በአገሪቱ ያለውን አጠቃላይ የሰብዓዊ መብት አያያዝን የሚዳስስ ሪፖርት ይፋ አደረገ፡፡ የኮሚሽኑ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ዛሬ ሃምሌ 5 ቀን 2015 ዓም ሪፖርቱን ለጋዜጠኞች ይፋ ያደረጉ ሲሆን በውስጡ የበርካታ መብቶች ጥሰት ማጋጠሙንና የአንዳንዶቹ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሳቸውን በመግለፅ አሳስቧል። በሪፖርቱ - [በኦሮሚያ ክልል አዳማ ከተማን ለይቶ “የሕዝብ ቆጠራ” ማድረግ ለምን አስፈለገ? ](https://wazemaradio.com/በኦሮሚያ-ክልል-አዳማ-ከተማ-የሕዝብ-ቆጠ/) - የአዳማ ከተማ አስተዳደር በጉዳዩ ላይ ምላሽ ሰጥቶናል ዋዜማ- ከሰሞኑ በኦሮምያ ክልላዊ መንግስት በአዳማ ከተማ አስተዳደር የ"ህዝብ ቆጠራ " የሚል ስያሜ የተሰጠው የነዋሪችዎን መረጃን የመሰብሰብ ስራ በበርካቶች ዘንድ ግርታን መፍጠሩን ዋዜማ ካነጋገረቻቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ተረድታለች። ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ አንድ የአዳማ ከተማ ነዋሪ ለዋዜማ ሲናገሩ "ከቀበሌ ነው የመጣነው ; የህዝብ ቆጠራ እያደረግን ነው " ያሉ ሰዎች " - ["የሕገ-መንግስት ማሻሻያ አሁን ጊዜው አይደለም" አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር](https://wazemaradio.com/የሕገመንግስት-ማሻሻያ-አሁን-ጊዜው-አይደ/) - ዋዜማ- በቅርቡ መንግስታዊው የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት የሕገ መንግስት ማሻሻያ አስፈላጊነት ላይ ያቀረበው የጥናት ውጤት "ጊዜውን ያልጠበቀና ግልፅነት የጎደለው ነው" ሲሉ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር አጣጣሉት። አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ለዋዜማ እንደገለፁት ሕገ መንግስቱ የፖለቲካና የሕግ ሰነድ መሆኑን መረዳት እንደሚያስፈልግና ከነባራዊው ሁኔታ አንፃር ጥናቱ በችኮላ መሰራት የነበረበት አይደለም ብለዋል። በቅርቡ በመንግስታዊው የፖሊሲ ጥናት - [በኢትዮ- ጅቡቲ ድንበር አካባቢ በሚደረግ የጠረፍ ንግድ ላይ አዲስ መመሪያ ወጣ](https://wazemaradio.com/በኢትዮ-ጅቡቲ-ድንበር-አካባቢ-በሚደረግ-የ/) - ዋዜማ~ በኢትዮጵያና ጅቡቲ መካከል የጠረፍ ነጋዴዎች የሚያስወጡትና የሚያስገቡት የምርት መጠንና አይነት በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ከአንድ ሺ የአሜሪካ ዶላር ወይንም ተመጣጣኝ የኢትዮጵያ ብር አልያም ተመጣጣኝ የጅቡቲ ፍራንክ መብለጥ የለበትም ሲል የንግድና ቀጠናዊ ትስስር አስታወቀ ። የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ይህን ያለው በሁለቱ አገራት መካከል በጠረፍ አከባቢዎች በሚከናወን የንግድ ልውውጥ ህገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር በመበራከቱና በምጣኔ ሀብቱ ላይ - [ከ250 በላይ ተጨማሪ የኢዜማ አመራሮችና አባላት ፓርቲውን ለቀው መውጣታቸውን አስታወቁ](https://wazemaradio.com/ከ250-በላይ-ተጨማሪ-የኢዜማ-አመራሮችና-አባላ/) - ዋዜማ- በቅርቡ የቀድሞ አመራሮቹንና በርከት ያሉ አባላቱን ያጣው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ተጨማሪ ከ250 በላይ አባላቱ ፓርቲውን ለቀው መውጣታቸውን ለዋዜማ የደረሳት መረጃ ያመለክታል። ኢዜማ ለገዥው ፓርቲ ብልፅግና ውግንና አሳይቷል፣ የተቋቋመለትን ዓላማ በሚቃረን መልኩ በዜጎች ላይ የሚፈፀሙ የስብዓዊ መብት ረገጣዎችን ከመታገል ይልቅ እንዳላየ ማለፍና መግለጫ በማውጣት ተወስኗል ያሉት አባላቱ ችግሮችን በፓርቲ ውስጥ ሆኖ ለመፍታት ያደረጉት - [ልማት ባንክ ከቀውስ አገግሜያለሁ አለ ፤ ያልተመለሰ የብድር ምጣኔውን በግማሽ ዝቅ አድርጌያለሁ ብሏል](https://wazemaradio.com/ልማት-ባንክ-ከቀውስ-አገግሜያለሁ-አለ-፤-ያ/) - ዋዜማ - ለበርካታ አመታት ባልተመለሰ ብድር ምጣኔ መናር ብሎም በብልሹ አሰራር በቀውስ ውስጥ የከረመው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከረጅም ጊዜ በኋላ ባልተመለሰ ብድር ምጣኔ ከፍተኛ የሚባል መሻሻልን ማስመዝገቡን ለዋዜማ ተናግሯል። የባንኩ ፕሬዝዳንት ዮሀንስ አያሌው (ዶ/ር) ለዋዜማ እንደተናገሩት ባንኩ ትግራይ ክልል ውስጥ ያለው የብድር ሁኔታ ሳይካተት ያልተመለሰ ወይንም መመለሱ አጠራጣሪ የሆነው (non performing loan) ብድር ምጣኔው ወደ - [ብሄር ተኮር ሕገ መንግስቱ ለምን ከብሄር ግጭት ነፃ አላወጣንም?](https://wazemaradio.com/ብሄር-ተኮር-ሕገ-መንግስቱ-ለምን-ከብሄር-ግ/) - የብሄር መብትን አረጋግጧል የተባለለት ሕገመንግስቱ በስራ ላይ ከዋለ ሰላሳ ዓመት ሊደፍን ነው። ሕገመንግስቱ በብሄሮች መካከል እየተባባሰ የመጣውን ግጭትና መካረር ሊያረግበው አልቻለም። ይልቁንም በብሄር ቡድኖች መካከል ደም አፋሳሽ ግጭት አስከትሏል። በሰምንተኛው ወለል ስቱዲዮ ይህንን ተወያይተናል። ሶስት አጫጭር ክፍል ያለው ውይይት ከታች ተያይዟል። ተመልከቱት - [መንግስት 15 ቢሊየን ድጎማ አድርጌበታለሁ ያለው ማዳበርያ በነጋዴዎች በኩል ለገበሬው በውድ ዋጋ እየተሸጠ ነው](https://wazemaradio.com/መንግስት-15-ቢሊየን-ድጎማ-አድርጌበታለሁ-ያ/) - ዋዜማ- እንደ ነዳጅ ሁሉ የመንግስት ከፍተኛ ድጎማ ተደርጎበታል የተባለው ማዳበሪያ በህብረት ስራ ዩኒየኖች እና በገበሬ ማህበራት በኩል ለአርሶ አደሩ ከመድረስ ይልቅ ግልጽ ባልሆነ መንገድ በነጋዴዎች እጅ እንደተከማቸ ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ተረድታለች። በሀገር አቀፍ ደረጃ በተከሰተው የአቅርቦት መስተጓጎል ለመኸር እርሻ የሚሆን ማዳበሪያ ከፍተኛ የሆነ እዕጥረት እንዲከሰት ምክንያት መሆኑን ተገንዝበናል። ለወትሮ አርሶ አደሮች ማዳበርያን በየወረዳዎቻቸው ባሉ የገበሬ - [“የፖለቲካ ፓርቲዎች ምክር ቤት በአምስት ቀናት ይቅርታ ካልጠየቀን የራሳችን ምክር ቤት እናቋቁማለን”  አፈንጋጮች](https://wazemaradio.com/የፖለቲካ-ፓርቲዎች-ምክር-ቤት-በአምስት/) - የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች ምክር ቤት በቅርቡ የሰጠው መግለጫ “አይወክለንም” ያሉ አባል ድርጅቶች ምክር ቤቱ በአምስት ቀናት ይቅርታ ካልጠየቀ ሌላ ምክር ቤት እናቋቁማለን ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ምክር ቤቱ በበኩሉ ክሱን አጣጥሎታል። ዝርዝሩን አንብቡት ዋዜማ- የፓለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ያወጣው መግለጫ በጠቅላላ ጉባኤ ከስምምነት ላይ ያልደረስንባቸው ርእሰ ጉዳዬች የተነሱበትና በአመዛኙ በጉባኤው የተነሱ ሀሳቦችን ያላካተተ በመሆኑ ተቀባይነት የሌለውና - [የገንዘብ እጥረት ውስጥ የገቡ ባንኮች በከፍተኛ ወለድ ቁጠባ መሰብሰብ ጀምረዋል](https://wazemaradio.com/የገንዘብ-እጥረት-ውስጥ-የገቡ-ባንኮች-በከ/) - ዋዜማ - ከጥቂት ወራት ወዲህ ከፍተኛ የገንዘብ እጥረት ውስጥ የገቡት የግል ባንኮች ቁጠባቸውን ለማሳደግና በቂ መንቀሳቀሻ ገንዘብ ለማግኘት ከፍተኛ ገንዘብን በጊዜ ገደብ ቁጠባ (Fixed time deposite) ሊያስቀምጡ ለሚችሉ ደንበኞች ከፍተኛ የተባለ ወለድን እያቀረቡ መሆኑን ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ ተረድታለች። የጊዜ ገደብ ቁጠባ ወይንም (fixed time deposite) የሚባለው በተለምዶ የባንክ ደንበኞች ከሶስት ወርና ከዚያም በላይ ገንዘባቸውን ላለማንቀሳቀስ - [በቀጣዩ በጀት አመት አዳዲስ የመንግስት ሰራተኛ ቅጥር እንደማይፈጸም የገንዘብ ሚንስትር አስታወቀ](https://wazemaradio.com/በቀጣዩ-በጀት-አመት-አዳዲስ-የመንግስት-ሰ/) - ዋዜማ- መንግስት ከአንድ ወር በኋላ ሃምሌ 2015ዓ.ም በሚጀምረው አዲሱ የ2016 ዓ.ም በጀት አመት ምንም አይነት የመንግስት ሰራተኛ ቅጥር እንደማይፈጸም የገንዘብ ሚንስቴር አስታወቀ፡፡ የገንዘብ ሚንስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ከጥቂት ቀናት በፊት በሚንስትሮች ምክር ቤት ጸድቆ ለህዝብ ተወካዮች ምክርቤት የተላከውን የ2016 ዓ.ም የመንግስት በጀት አስመልክተው ሰኔ 1 ቀን 2015 ዓም በፓርላማው ቀርበው ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ሚንስትሩ የ2015 ዓም - [ጋዜጠኞች በነውጡ መሃል - ከ "ስምንተኛው ወለል"](https://wazemaradio.com/ጋዜጠኞች-በነውጡ-መሃል-ከ-ስምንተኛው-ወለ/) - መረጋጋት በራቀው የሀገራችን ፖለቲካ ውስጥ ጋዜጠኞች ስራቸውን ለማከናወን የበረታ ፈተና ተጋርጦባቸዋል። "በስምንተኛው ወለል" የስቱዲዮ ውይይታችን እንግዶች ጋብዘናል።በዚህ ውይይት የሚነሱ ጉዳዮች ለተጨማሪ ውይይት ይጋብዛሉ ብለን ተስፋ እናደርጋለን። ሁለት አጫጭር ክፍሎች ያሉትን ውይይት ከታች ይመልከቱት። - [ተበትኖ የቆየው የህዳሴ ግድብ እና የወሰን ተሻጋሪ ወንዞች አማካሪ ቡድን መልሶ ተቋቋመ](https://wazemaradio.com/ተበትኖ-የቆየው-የህዳሴ-ግድብ-እና-የወሰን/) - ዋዜማ- የውሀ እና ኤነርጂ ሚኒስቴር በወሰን ተሻጋሪ ወንዞች ዙርያ የሚያማክር ቡድን ማቋቋሙን ዋዜማ ሰምታለች።አማካሪ ቡድኑ የኢትዮጵያን ወሰን በሚያቋርጡ ወንዞች ዙርያ ሊነሱ በሚችሉ የጥቅምም ሆነ ሌሎች ጉዳዮች ዙርያ ሚኒስቴሩን ያማክራል። አማካሪ ቡድኑ በወሰን ተሻጋሪ ወንዞች በተለይ ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ ከአመታት በፊት ኢትዮጵያን ወክለው በመደራደር የሚታወቁትና በተፋሰስ ላይ ሰፊ ስራ እንደሰሩ በሚነገርላቸው ፈቅአህመድ ነጋሽ - [ተጨማሪ 41 የኢዜማ አባላት ፓርቲውን ለቀናል አሉ፣ ኢዜማ የአባላቱ መልቀቅ "በፓርቲው ህልውና ላይ አደጋ የለውም "ብሏል](https://wazemaradio.com/ተጨማሪ-41-የኢዜማ-አባላት-ፓርቲውን-ለቀናል/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ኢዜማ አባላቱ ራሳቸውን ማግለላቸውን ተከትሎ ፓርቲው ያዘጋጀው የአምስት አመት የፖለቲካ ሂደትን የሚገመግም ሰነድ ላይ ውይይት አያደረገ ነው። ይሁንና ተጨማሪ 41 የፓርቲው የምርጫ ወረዳ አመራርና መደበኛ አባላት ድርጅቱን ለቀው መውጣታቸውን ለዋዜማ በላኩት መግለጫ ገልፀዋል። በኢዜማ ውስጥ ፓርቲው ከገዥው ብልፅግና ፓርቲ ጋር ባለው ግንኙነት ዙሪያ የሰነበተ አለመግባባት እንደነበረ ሲነገር ቆይቷል። ባለፉት ቀናትም - [ሀገራዊ ምክክሩ ባይሳካስ?](https://wazemaradio.com/ሀገራዊ-ምክክሩ-ባይሳካስ/) - ሀገራዊ ምክክር ለብዙ የፖለቲካ ቀውሶቻችን መፍትሄ የሚፈለግበት የመነሻ ተግባር መሆኑን መንግስት በፅኑ ያምናል። በዚህ ምክክር አንሳተፍም ያሉ ወገኖች አሉ። ሁሉን ያላሳተፈ ምክክር ዘላቂ መፍትሄ ያመጣል? ምክክሩ ባይሳካስ? ይህንና ሌሎች ሀሳቦች የተነሱበትን የዋዜማ "ከሰምንተኛ ወለል" ስቱዲዮ የተዘጋጀ ውይይት ተመልከቱት። ይህ ክፍል አንድ ነው - [መንግስት ባልተለመደ መልኩ ለፋና ብሮድካስቲንግ እና ለዋልታ ዳጎስ ያለ የገንዘብ ድጋፍ እያደረገ ነው](https://wazemaradio.com/መንግስት-ባልተለመደ-መልኩ-ለፋና-ብሮድካ/) - ዋዜማ - በፓርቲ ንብረትነት ለሚታወቁት ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እና ለዋልታ ሚድያ እና ኮሚኒኬሽን ኮርፖሬት ባልተለመደ መልኩ የፌደራሉ መንግስት በርካታ መጠን ያለው ገንዘብ ድጎማ እያደረገላቸው መሆኑን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የሚድያ ተቋማቱ ገንዘቡን ስራቸውን ለማስፋፊያ እንዲሁም ለሰራኞቻቸው ደሞዝ ጭማሪ እና ማሻሻያዎችን ለመተግበር ይጠሙበታል ተብሏል። ሁለቱ ሚድያዎች በኢህአዴግ ጊዜ ከአራቱ እህት ድርጅቶች የቦርድ አባላት የሚሾሙላቸው ፣ እንዲሁም - [የፌዴራል እና ክልል ተቋማት በበረታ በጀት እጥረት ውስጥ ወድቀዋል](https://wazemaradio.com/የፌዴራል-እና-ክልል-ተቋማት-በበረታ-በጀት/) - ዋዜማ- በዚህ አመት በተለየ ሁኔታ የፌዴራል እና የክልል መንግስት ተቋማት በከባድ የበጀት እጥረት እየተፈተኑ መሆኑን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያሳያል። በዚህም ሳቢያ ለበርካታ ፕሮጀክቶች መከፈል የነበረበት ገንዘብ አልተከፈለም። የወጡ የግዥ ጨረታዎች ተሰርዘዋል። መደበኛ ስራዎችን በአግባቡ ማከናወን አዳጋች ሆኗል። በአንዳንድ ክልሎች ለመንግስት ሰራተኞች መከፈል ያለበት ደሞዝ ለወራት ያልተከፈለበት ሁኔታ መፈጠሩም ታይቷል። የፌዴራል መንግስት ለዚህ አመት ፤ ማለትም - [ከግል ባንኮች ከፍተኛ ገንዘብ እየወጣ ነው](https://wazemaradio.com/ከግል-ባንኮች-ከፍተኛ-ገንዘብ-እየወጣ-ነው/) - ከአንድ ባንክ ብቻ በአንድ ወር ውስጥ 6 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጥቷል ዋዜማ - ከቅርብ ወራት ወዲህ ከግል ባንኮች ከፍተኛ መጠን ያለው ብር እየወጣ መሆኑን ዋዜማ ሰምታለች። ክስተቱን ተከትሎ አንዳንድ የግል ባንኮች ለደንበኞች በቂ ብድር ለማቅረብ የሚያደፋፍር የገንዘብ መጠን እጃቸው ላይ የለም። ዋዜማ እንደሰማችው ከሆነ በሚያዝያ ወር ብቻ ከአንድ ባንክ (የባንኩን ስም የሸሸግነው መልካም ስሙን - [Video-የኢኮኖሚ ቀውሱና ያለፉት አምስት አመታት ጉዞ [ክፍል አንድ]](https://wazemaradio.com/የኢኮኖሚ-ቀውሱና-ያለፉት-አምስት-አመታት/) - የሀገራችን የኢኮኖሚ ቀውስ መንስዔዎችና ያለፉት አምስት ዓመታት ተሞክሮን በተመለከተ ከባለሙያው ዳዊት ታደሰ ጋር ቆይታ አድርገናል። - [የመንግስት የፀጥታ ሀይሎች የጎዳና ተዳዳሪዎችን ህግ ባልተከተለ መንገድ ማፈሳቸውንና ለአደጋ ማጋለጣቸው ተገለፀ](https://wazemaradio.com/የመንግስት-የፀጥታ-ሀይሎች-የጎዳና-ተዳዳ/) - ዋዜማ - የኢትዬጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በአዲስአበባ ከተማ በጎዳና ላይ ኑሯቸው ያደረጉ ህፃናትና የጎዳና ተዳዳሪዎች በመንግስት የፀጥታ ሀይሎች ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት እየተፈፀመ እንዳለ አስታወቀ። በመዲናዋ የተለያዩ ክብረ - በአሎች በሚደረግበት ወቅት በመንግስት ፀጥታ ሀይሎች በጎዳና ተዳዳሪዎች ላይ በዘፈቀደና ሰብአዊ ክብራቸውን ባላከበረ መልኩ አፈሳ መደረጉን ኮሚሽኑ ባደረገው ክትትል ማረጋገጡ አስታውቋል። የኮሚሽኑ የክትትል - [ሕወሓት ህጋዊነቱ እንዲመለስለት ለምርጫ ቦርድ ያቀረበው ጥያቄ ውድቅ ተደረገ](https://wazemaradio.com/ሕወሓት-ህጋዊነቱ-እንዲመለስለት-ለምርጫ/) - ዋዜማ ~ የኢትዬጵያ ምርጫ ቦርድ - ሕጋዊ ሰውነቱ እንዲመለስለት ከህወሓት የቀረበለትን ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን አስታወቀ ፡፡ ቦርዱ የቀረበለትን ጥያቄ ውድቅ ያደረገው ሕወሃት ከምዝገባ ያሰረዘውን "ሐይልን መሰረት ያደረገ የአመፅ ተግባር ላይ መሳተፉን" መሰረት በማድረግ ነው። ምርጫ ቦርድ ፓርቲው ሕጋዊ ሰውነት እንዲሰረዝ ውሳኔ ያሳለፈው ጥር 10 ቀን 2013 ዓ.ም ነበር። ቦርድ በወቅቱ ባሳለፈው ውሳኔ የፓርቲው ሀላፊዎች በፓርቲው - [ተሻሽሎ የፀደቀው የመከላከያ ሰራዊት አዋጅ የቀድሞ ሰራዊት አባላትን ያለካተተ መሆኑ ቅሬታ አስነስቷል](https://wazemaradio.com/ተሻሽሎ-የፀደቀው-የመከላከያ-ሰራዊት-አዋ/) - ዋዜማ-በቅርቡ ለሶስተኛ ጊዜ ተሻሽሎ የፀደቀው የአገር መከላከያ ሰራዊት አዋጅ የቀድሞ ሰራዊት አባላትን የጥቅማ ጥቅምና ጡረታ ጥያቄዎች አለመመለሱ ቅሬታ እንደፈጠረባቸው የቀድሞ ሰራዊት አባላት ለዋዜማ ተናግረዋል። የመንግስት ለውጥ ከተደረገ ወዲህ ለሶስተኛ ጊዜ የተሻሻለው የአገር መከላከያ ሰራዊት አዋጅ በ2011 ዓ.ም. የወጣውን የመከላከያ አዋጅ ቁጥር 1100 እና በ2013 ዓ.ም እንደገና ተሻሽሎ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1232 አንድ በማድረግ ለሶስተኛ ጊዜ - [የጠቅላይ ሚንስትሩ የቤተመንግስት ፕሮጀክት ለሶስት ተቋራጮች ተሰጠ](https://wazemaradio.com/የጠቅላይ-ሚንስትሩ-የቤተመንግስት-ፕሮጀ/) - ዋዜማ- የ"ጫካ" ፕሮጀክት የሚል ስያሜ ላለው እና ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በቅርበት ለሚከታተሉት የአዲስ ቤተ መንግስት ግንባታ ተጨማሪ ሶስት ተቋራጮች መቀጠራቸውን ዋዜማ ከሁነኛ ምንጮቿ ሰምታለች። ከቤተ መንግስት በተጨማሪ ፣ የቅንጡ መኖርያ እና መዝናኛ መንደርን የሚያካትተው ይህ ፕሮጀክት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካ ክፍለ ከተማ ፣ የካ ተራራን ታኮ የሚሰራው ፕሮጀክት እንደ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ - [ኢዜማ ከመንግስት ጋር ያለውን ግንኙነት በተመለከተ የግምገማ ጥናቱን ዛሬ ይፋ ያደርጋል](https://wazemaradio.com/ኢዜማ-ከመንግስት-ጋር-ያለውን-ግንኙነት-በ/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ብሔራዊ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በመጋቢት 02/2015 ዓ.ም. ባደረገው 2ኛ መደበኛ ጉባዔው ያቋቋመው ግብረ ኃይል ያዘጋጀውን የጥናት ሰነድ ዛሬ ሚያዚያ 28/ 2015 ይፋ እንደሚያደርግ የዋዜማ የመረጃ ምንጮች ጠቁመዋል። ኢዜማ ከመንግስት ጋር ተቀራርቦ መሥራቱ በትግል መስመሩ ፣በድጋፍ መሠረቱ እና በታአማኒነቱ ላይ ያሳደረው ተጽእኖ የጥናቱ ተቀዳሚ የትከረት አቅጣጫ ነው። ከዚህም በተጨማሪ ፓርቲው - [የዎላይታ የክልልነት ጥያቄ ውዝግብ ወደ ፍርድ ቤት ሊያመራ ነው](https://wazemaradio.com/የዎላይታ-የክልልነት-ጥያቄ-ውዝግብ-ወደ-ፍ/) - ምርጫ ቦርድ በበኩሉ ድጋሚ ሕዝበ ውሳኔ ለማድረግ ተዘጋጅቷል ዋዜማ- የዎላይት ዞን የክልልነት ጥያቄ ሕገመንግስቱን ተከትሎ ቢያቀርብም እስካሁን ምላሽ አላገኘም ያለው የዎላይታ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ግንባር ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት ሊወስደው ነው፡፡ ሕገመንግስቱን የጣሰ ውሳኔ በፌዴሬሽን ምክር ቤት በመወሰኑ የተነሳ በዞኑ ሕዝቡ ያላመነበት ሕዝበ ውሳኔ ተደርጓል ያለው ፓርቲው በዚህም የተነሳ የአገሪቱ ገንዘብ እና ጉልበት እንዲባክን ሆናል ሲሉ - [የፀጥታ አካላት በጋዜጠኞች ላይ የሚያደርጉት አፈናና እስር አስፈሪ ድባብ መፍጠሩን የመገናኛ ብዙሀን ምክር ቤት አስታወቀ](https://wazemaradio.com/የፀጥታ-አካላት-በጋዜጠኞች-ላይ-የሚያደር/) - ዋዜማ- ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች ቡድን (RSF) በየዓመቱ ይፋ በሚያደርገው መረጃ የመገናኛ ብዙሃን ነፃነት የአገራት ደረጃ "ኢትዮጵያ ባለፈው ዓመት ከነበረችበት 114ኛ ወደ 130ኛ" ደረጃ ማሽቆልቆሏን አስታውቋል። ኢትዮጵያ በአለም ላይ ካሉ አገራት በጋዜጠኞች "በነፃነት የመዘገብ መብት"ና የመገናኛ ብዙሀን ነፃነት ከሚሰጡ አገራት ውስጥ በዝቅተኛ ደረጃ ላይ ከሚገኙት ምድብ ትገኛለች። ኢትዮጵያ ከሶስት ዓመት በፊት ከፍተኛ መሻሻል አሳይታበት ከነበረው ደረጃ ቀስ - [ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ በስም ያልጠሩትን የውጪ ኀይል እጁን እንዲሰበሰብ አስጠነቀቁ](https://wazemaradio.com/ጠቅላይ-ሚንስትር-ዐቢይ-በስም-ያልጠሩትን/) - ዋዜማ - ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ እየገቡ "መፈትፈት የሚፈልጉ" "ኢትዮጵያዊ ያልሆኑ ኀይሎች" ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡና በራሳቸው ሀገር ጉዳይ ላይ እንዲያተኩሩ አስጠነቀቁ። ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ሰኞ ሚያዚያ23 ቀን 2015 ዓ.ም የሀላላ ኬላ መዝናኛ ማዕከልን መርቀው ሲከፍቱ ባደረጉት ንግ ግር መንግስትን ከስልጣን ለመገልበጥ በሚደረግ አመፆ ላይ የሚሳተፉ ባለሀብቶች፣ ወጣቶች እንዲሁም በውጪ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ከድርጊታቸው - [የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌደሬሽን የጠራው የ"ደሞዝ ይሻሻል" ሰላማዊ ሰልፍ ተከለከለ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ሰራተኛ-ማህበራት-ኮንፌደሬሽ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ለዓለም አቀፍ የሰራተኞች ቀን ዛሬ ሚያዚያ 23 ቀን 2015 ዓ.ም የተጠራውን ሰላማዊ ሰልፍ በመንግስት ክልከላ ምክንያት እንደማያካሂድ የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌደሬሽን አስታወቀ። ኮንፌደሬሽኑ ለጋዜጠኞች በላከው መግለጫ እየተባባሰ ከመጣው የኑሮ ውድነት አንፃር በዝቅተኛ እርከን ላይ የሚገኙ ሰራተኞች ደሞዝ እንዲሻሻል ለመጠየቅ በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ ዝግጅት ሲያደርግ ቆይቷል። ይሁንና የአዲስ አበባ ከተማ - [በኦሮሚያ ፣ በሶማሌና በደቡብ ክልሎች በተከሰተው ድርቅና ጎርፍ መንግስት ሀላፊነቱን በአግባቡ እንዳልተወጣ ዕምባ ጠባቂ ተቋም አስታወቀ](https://wazemaradio.com/በኦሮሚያ-፣-በሶማሌና-በደቡብ-ክልሎች-በተ/) - ዋዜማ-የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም በኦሮምያ ፣ ደቡብና ሶማሌ ክልሎች በድርቅና ጎርፍ ለተፈጠረው አደጋ የሰጠው ምላሽ ዳተኛነት የታየበትና ከሚጠበቀው በታች በመሆኑ ችግሩን የባሰ እንዳወሳሰበው አስታውቋል፡፡ በድርቅና ጎርፍ አደጋ ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች እየተደረገ ያለውን የሰብአዊና ቁሳዊ ድጋፍ ፣መሰረታዊ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ እንዲሁም የመልሶ የማቋቋም ስራ በተመለከተ የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ያጠናቀረውን ሪፖርት ሚያዚያ 19 ቀን - [“የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ማክበር ቀይ መስመራችን ነው “  የፌደራል ፖሊስ](https://wazemaradio.com/የፍርድ-ቤት-ትዕዛዝ-ማክበር-ቀይ-መስመራ/) - የፀጥታ መዋቅሩ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ አለማከበር እየተባባሰ የመጣ ችግር መሆኑን የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ሳይቀር አቤት ቢሉም የፌደራል ፖሊስ ግን የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ማክበር "ቀይ መስመራችን" ነው ብሏል። የፌደራሉ ፓሊስ ኀላፊዎችን የፓርላማ ምላሽ ተመልክተነዋል። አንብቡት ዋዜማ-የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ባላፉት ዘጠኝ ወራት 26 ቢሊዮን ብር የሚገመት የአገር ሀብት በመመዝበር ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉ ግለሰቦችን ጉዳይ እየመረመረ - [የኦሮሞ ነፃነት ጦር በመንግስት "ኦነግ ሸኔ" ተብሎ መጠራቱን እንደማይቀበል አስታወቀ](https://wazemaradio.com/የኦሮሞ-ነፃነት-ጦር-በመንግስት-ኦነግ-ሸኔ/) - ዋዜማ- በመንግስትና በ"ኦሮሞ ነፃነት ጦር" መካከል ነገ የሚጀመረውን ድርድር አስመልክቶ አማፂው ባወጣው መግለጫ ያቀረባቸው ሁሉም የድርድር ቅድመ ሁኔታዎች "ተቀባይነት ማግኘቱን" አስታውቋል። አማፂው የኦሮሞ ነፃነት ጦር እንዳለው ድርድሩ በሶስተኛና ገለልተኛ ወገን አደራዳሪነት እንዲካሄድ ያቀረበው ቅድመ ሁኔታ በመንግስት በኩል "ተቀባይነት አግኝቶ" ወደ ደርድር ለመግባት ወስኗል። ሌሎች ያቀረባቸው ቅድመ ሁኔታዎች ምን እንደሆኑ አልዘረዘረም። ትናንት ለትግራዩ የሰላም ድርድር ዕውቅና በመንግስትና በ"ኦሮሞ ነፃነት ጦር" መካከል ነገ የሚጀመረውን ድርድር አስመልክቶ አማፂው ባወጣው መግለጫ ያቀረባቸው ሁሉም የድርድር ቅድመ ሁኔታዎች "ተቀባይነት ማግኘቱን" አስታውቋል። - [በአማራ ክልል ያለው ዉጥረት ተባብሷል፣ የክልሉ ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ እንዲጠራ ተጠይቋል](https://wazemaradio.com/በአማራ-ክልል-ያለው-ዉጥረት-ተባብሷል፣-የ/) - ዋዜማ- የፌደራሉ መንግስት የክልል ልዩ ኀይልን አፍርሶ በሌሎች መዋቅሮች ለማደራጀት እንቅስቃሴ መጀመሩን ተከትሎ በአማራ ክልል ህዝባዊ ተቃውሞና የፀጥታ ቀውስ አምስተኛ ቀኑን ይዟል። ዋዜማ ባሰባሰበችው መረጃ ትናንት በአማራ ክልል አስራ አንድ ከተሞች የማዕከላዊውን መንግስት እርምጃ የሚቃወም ሰልፍ ተደርጓል። በቆቦ ከተማ አቅራቢያ በፀጥታ ኀይሎች መካከል የተኩስ ልውውጥ መደረጉን የአካባቢው ነዋሪዎች ነግረውናል።የአማራ ልዩ ኀይል አባላት በቡድን በቡድን ከተለያዩ - [ስጋ አምራችና ላኪዎች ከዛሬ ጀምሮ ምርት መላክ እናቆማለን አሉ](https://wazemaradio.com/ስጋ-አምራችና-ላኪዎች-ከዛሬ-ጀምሮ-ምርት-መ/) - ዋዜማ- መንግስት በስጋ ላኪዎች የስራ ዘርፍ እየተባባሰ የመጣውን የውጪ ምንዛሪ ስወራ ማስቆም ስላልቻለ ስጋ ወደ ውጪ ሀገር እንደማይልኩ አስታወቁ። በውስጡ አስር ዋና ስጋ አምራችና ላኪ ኩባንያዎችን የያዘው ፣የኢትዮጵያ ስጋ አምራችና ላኪዎች ማህበር ለግብርና ሚኒስቴር በጻፈው ደብዳቤ መንግስት የዘርፉን ችግር እንዲፈታ በተደጋጋሚ ጥያቄ ቀርቦለት ስላልፈታ ፣ የስጋ አምራችና ላኪ ኩባንያዎች ከዛሬ መጋቢት 28 ቀን 2015 አ.ም - [የአፍሪቃ ሕብረት የሰላም ስምምነት ትግበራ ክትትል ሐላፊነቱን ለመንግስትና ለሕወሓት ሊተው ነው](https://wazemaradio.com/የአፍሪቃ-ሕብረት-የሰላም-ስምምነት-ትግበ/) - የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ትግበራ ወሳኝ የሚባል ምዕራፍ ላይ ደርሷል። በቀጣይ ሳምንታት አደራዳሪዎች የስምምነቱን አፈፃፀም ዕውቅና ሰጥተው ቀሪውን ስራ ለመንግስትና ለሕወሓት የሚተውት ይሆናል። መንግስት ከሚያዚያ አጋማሽ በፊት በስምምነቱ የሚጠበቅበትን ለመፈፀም ጥድፊያ ላይ ነው። የዋዜማን ዘገባ አንብቡት ዋዜማ- የአፍሪካ ህብረት የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት እንዲያበቃ የተፈረመውን የሰላም ስምምነት የመከታተሉን ስራ ከሁለት ሳምንት በኋላ ለፌዴራል መንግስት እና ለሕወሓት ያስረክባል የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ትግበራ ወሳኝ የሚባል ምዕራፍ ላይ ደርሷል። በቀጣይ ሳምንታት አደራዳሪዎች የስምምነቱን አፈፃፀም ዕውቅና ሰጥተው ቀሪውን ስራ ለመንግስትና ለሕወሓት የሚተውት ይሆናል። መንግስት ከሚያዚያ አጋማሽ በፊት በስምምነቱ የሚጠበቅበትን ለመፈፀም ጥድፊያ ላይ ነው። የዋዜማን ዘገባ አንብቡት - [በብር ሕትመት ተጠምዶ የሰነበተው መንግስት የተጨማሪ በጀት ዕቅድ እስካሁን አለቀረበም](https://wazemaradio.com/በብር-ሕትመት-ተጠምዶ-የሰነበተው-መንግስ/) - ዋዜማ - ባልተለመደ ሁኔታ ለዚህኛው በጀት አመት እስካሁን ድረስ የፌዴራል መንግስት ተጨማሪ በጀት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አቅርቦ አላጸደቀም። ለወትሮ በየአመቱ ጥር ወይም የካቲት ወር ላይ የፌዴሬል መንግስት ለአመቱ ከሚይዘው በጀት ላይ ተጨማሪ በጀትን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በማቅረብ ያጸድቅ ነበር። በዚህ አመት ግን የበጀት አመቱ ሶስተኛ ሩብ አመት ሊጠናቀቅ ቀናት ቀርተውት የገንዘብ ሚኒስቴር ተጨማሪ በብር ሕትመት ተጠምዶ የሰነበተው መንግስት የተጨማሪ በጀት ዕቅድ እስካሁን አለቀረበም - [ኢሰመኮ በኦሮሚያ ሸገር ከተማ እየተካሄደ ያለው የቤት ማፍረስ ዘመቻ የከፋ የመብት ጥሰት አድርሷል አለ](https://wazemaradio.com/ኢሰመኮ-በኦሮሚያ-ሸገር-ከተማ-እየተካሄደ/) - ዋዜማ- በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ እየተካሄደ ባለው ቤቶችን የማፍረስና በግዳጅ የማስነሳት ሂደት የጸጥታ አካላት ተመጣጣኝ ያልሆነ የሃይል እርምጃ መውሰዳቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ቤቶቻቸው የፈረሱባቸውን ሰዎች በግልና በቡድን ለኮሚሽኑ ያቀረቡትን አቤቱታ ተከትሎ ከየካቲት 27 ቀን 2015 ዓ.ም. ጀምሮ ክትትልና ምርመራ ሲያደርግ ቆይቶ አርብ መጋቢት 22 ቀን 2015 ዓ. ም አመሻሹ ላይ ሪፖርት ኢሰመኮ በኦሮሚያ ሸገር ከተማ እየተካሄደ ያለው የቤት ማፍረስ ዘመቻ የከፋ የመብት ጥሰት አድርሷል አለ - [ትጥቅ ፈተው ለሚበተኑ 250 ሺህ ተዋጊዎች ማቋቋሚያ 29.7 ቢሊየን ብር ያስፈልጋል፣ የለጋሾች ድጋፍ ተጠይቋል](https://wazemaradio.com/ትጥቅ-ፈተው-ለሚበተኑ-250-ሺህ-ተዋጊዎች-ማቋቋ/) - ዋዜማ- መንግስት እስከ 250 ሺህ የሚደርሱ ተዋጊዎችን ትጥቅ በማስፈታት የመልሶ ማቋቋም ስራ ለመጀመር ከለጋሾች ድጋፍ እየጠየቀ ነው። ከሰሜኑ ጦርነት ተዋጊ ኀይሎች በተጨማሪ “የኦነግ ሸኔ” ታጣቂዎችን በመልሶ ማቋቋሙ ለማካተት ታቅዷል። የብሄራዊ የተሃድሶ ኮሚሽን ከሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነትና ሌሎች አካባቢዎች ካሉ ግጭቶች ጋር በተገናኘ ለመልሶ ማቋቋም የሚያስፈልገውን 29.7 ቢሊዮን ብር (555 ሚሊየን ዶላር) እገዛ እንዲያደርጉለት መቀመጫቸውን በአዲስ አባባ መንግስት እስከ 250 ሺህ የሚደርሱ ተዋጊዎችን ትጥቅ በማስፈታት የመልሶ ማቋቋም ስራ ለመጀመር ከለጋሾች ድጋፍ እየጠየቀ ነው። ከሰሜኑ ጦርነት ተዋጊ ኀይሎች በተጨማሪ “የኦነግ ሸኔ” ታጣቂዎችን በመልሶ ማቋቋሙ ለማካተት ታቅዷል። - [የሀገር ውስጥ የዋጋ ንረት የወጪ ንግዱን ፈተና ውስጥ ጨምሮታል](https://wazemaradio.com/የሀገር-ውስጥ-የዋጋ-ንረት-የወጪ-ንግዱን-ፈ/) - ቡና ላኪዎች ውል ለማቋረጥ ተገደዋል የበሬ ስጋ የወጪ ንግድ ሊቆም ጫፍ ላይ ደርሷል ዋዜማ- በሀገር ውስጥ ያለውና በቁጥጥር ስር ሊውል ያልቻለው የዋጋ ንረት የኢትዮጵያን የወጪ ንግድ እየተፈታተነው እንደሆነ ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል። የተለያዩ ምርቶችን ለውጭ ገበያ የሚያቀርቡ ላኪዎች ከሀገር ውስጥ የሚገዙበት ዋጋ ከፍተኛ ጭማሬን እያሳየ በመምጣቱ ከሌሎች ሀገራት ላኪዎች ጋር መወዳደር እያቃታቸው በመምጣቱ - [በጌዴኦ ዞን ከሚገኙ ትምሕርት ቤቶች ውስጥ 98 በመቶ የሚሆኑት ለማስተማር ብቁ አይደሉም](https://wazemaradio.com/በጌዴኦ-ዞን-ከሚገኙ-ትምሕርት-ቤቶች-ውስጥ-98/) - ዋዜማ- በጌዴኦ ዞን 320 ትምሕርት ቤትዎች የሚገኙ ሲሆን የትምህርት ሚንስቴርን መመዘኛ አሟልተው ‘’ትምሕርት ቤት ‘’ለመባል የሚበቁት 13 ብቻ መሆናቸውን ዋዜማ ከዙኑ ትምሕርት መምሪያ ኃላፊ ሰምታለች፡፡ ከ80 በላይ የትምህርት ቤት የደረጃ መለኪያዎች ቢኖሩም በጌድኦ ዞን የሚገኙት ትምህርት ቤቶች ግን መሰረታዊ የሚባሉትን የደረጃ መለኪያዎች እንኳን የሚያሟሉ አይደሉም። ከእነዚህ መካከል ከፍተኛውን ስፍራ የሚይዙት የግንባታ ሁኔታ፣ ለተማሪዎች እና ለመማር - [ከሀገራዊ የምክክር መድረኩ ያፈነገጡ 13 የፖለቲካ ፓርቲዎችን ለማግባባት የተደረገው ሙከራ እስከ አሁን አልተሳካም](https://wazemaradio.com/ከሀገራዊ-የምክክር-መድረኩ-ያፈነገጡ-13-የፖ/) - ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር መድረኩ ላይ አንሳተፈም በሚል ያፈነገጡ 13 የፖለቲካ ፓርቲዎችን ለማግባባት ባለፉት ስድስት ወራት ሲደረገ የነበረው የሽምግልና ጥረት እስካሁን ውጤታማ መሆን እንዳልቻለ ዋዜማ ከጉዳዩ ጋር ቅርበት ካላቸው ምንጮች ሰምታለች። ወደ ምክክር መድረኩ አንገባም ያሉትና “ቡድን 13” በመባል የሚጠሩት 13 የፖለቲካ ፓርቲዎች በዋናነት የሀገር ዓቀፍ ምክክር ኮምሽኑ ላይ የገለልተኝነት ጥያቄ ያነሳሉ። የኮምሽነሮችን አሿሿምም ይቃወማሉ። ካፈነገጡት ከሀገራዊ የምክክር መድረኩ ያፈነገጡ 13 የፖለቲካ ፓርቲዎችን ለማግባባት የተደረገው ሙከራ እስከ አሁን አልተሳካም - [ልመናና የጎዳና የወሲብ ንግድን "ያስቀራል" የተባለ አዲስ ህግ ሊወጣ ነው](https://wazemaradio.com/ልመናና-የጎዳና-የወሲብ-ንግድን-ያስቀራል/) - በአዲሱ ህግ መሰረት የሚለምንም የሚሰጥም ተጠያቂ ይሆናሉ ዋዜማ- የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እየተስፋፋ የመጣውን ልመና ያስቀራል የተባለ "የማህበራዊ ጥበቃ ፈንድ" ረቂቅ አዋጅ እያዘጋጀ ነው ። በፌደራል ሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የተዘጋጀው “የማህበራዊ ጥበቃ ፈንድ” ረቂቅ አዋጅ በአገር አቀፍ ደረጃ የተባባሰ የመጣውን ልመና፣የወሲብ ንግድን ጨምሮ ሌሎች ማህበራዊ ቀውሶችን "እንደሚፈታ" ተስፋ ተጥሎበታል። በሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ በአዲሱ ህግ መሰረት የሚለምንም የሚሰጥም ተጠያቂ ይሆናሉ - [የጉራጌ ብሄረተኛ ፓርቲ ይፋ ሊደረግ ነው](https://wazemaradio.com/የጉራጌ-ብሄረተኛ-ፓርቲ-ይፋ-ሊደረግ-ነው/) - ዋዜማ- “ የጉራጌን ህዝብ እየደረሰበት ካለው አስተዳደራዊ በደል እና ስጋት ለመታደግ” መደራጀት አስፈልጎኛል ያለ ብሄረተኛ ፓርቲ የፖለቲካ ፓርቲ ይፋ ሊደረግ ነው ። ''ጎጎት ለጉራጌ አንድነት እና ፍትህ ፓርቲ'' የሚል ስያሜን የያዘው አደረጃጀት እሁድ መጋቢት 03 /2015 ዓ. ም የምስረታ ጉባኤውን በማካሄድ የፖርቲውን የስራ አስፈጻሚዎችንና ማዕከላዊ ኮሚቴዎችን ይመርጣል። ''ጎጎት'' የጉራጊኛ ቃል ሲሆን የጉራጌ አባቶች ህዝቡ በ18 - [አዲስ አበባ መስተዳድር በስሩ ያሉ የመንግስት ሰራተኞች የመኖሪያ ቤት እንዲገነቡ ሊያደርግ ነው](https://wazemaradio.com/አዲስ-አበባ-መስተዳድር-በስሩ-ያሉ-የመንግ/) - ዋዜማ- ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚሰሩ ሰራተኞች ተደራጅተው የመኖርያ ቤት እንዲሰሩ የሚያስችል ዕቅድ ወጥቶ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ ለመረዳት ችላለች። የአዲስ አበባ አስተዳደር ካቢኔ በጉዳዩ ላይ አስቀድሞ ውሳኔ መስጠቱም ተገልጿል። የከተማ አስተዳደሩ የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር ባሉ የመንግስት ተቋማት ያሉ ሰራተኞችን የቤት አዲስ አበባ መስተዳድር በስሩ ያሉ የመንግስት ሰራተኞች የመኖሪያ ቤት እንዲገነቡ ሊያደርግ ነው - [ጠ/ሚ/ር ዐቢይ የምዕራባውያንን ድጋፍ ለመመለስ እያደረጉት ያለው ጥረት ገና አልሰመረም](https://wazemaradio.com/ጠ-ሚ-ር-ዐቢይ-የምዕራባውያንን-ድጋፍ-ለመመ/) - የኢትዮጵያና የምዕራባውያን ግንኙነት በተለይም ሀገሪቱ የዕዳ ሽግሽግና ተጨማሪ ብድር ለማግኘት ያላት ዕድል በጄኔቭ እየተካሄደ ባለው የሰብዓዊ መብት ጉባዔ ውሳኔ ይወሰናል። ጉባዔው በሰሜኑ ጦርነት የተፈፀሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ምርመራ እንዲቀጥል አልያም እንዲቋረጥ ሊወስን ይችላል። ኢትዮጵያ ምርመራው እንዲቋረጥ በሙሉ አቅሟ ጥረት እያደረገች ነው። ዋዜማ ጉዳዩን በዝርዝር ተመልክታለች ዋዜማ- የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ከተፈረመ ወዲህ ሀገሪቱ ግንኙነቷን ለማደስ ፈጣን ዐቢይ የምዕራባውያንን ድጋፍ ለመመለስ እያደረጉት ያለው ጥረት ገና አልሰመረም - [ዶላር በባንኮች በኩል  እስከ 115 ብር እየተሸጠ ነው ](https://wazemaradio.com/ዶላር-በባንኮች-በኩል-እስከ-115-ብር-እየተሸ/) - አሁን ባንኮች እያቀረቡበት ያለው ዋጋ ከጥቁር ገበያውም የበለጠ ሆኗል ዋዜማ - በሀገር ውስጥ ያለው ከፍተኛ የሆነ የውጭ ምንዛሪ እጥረት በኢትዮጵያ ያሉ ባንኮች በተለይም የግሎቹ ምንዛሪን ለሚጠይቋቸው ደንበኞች የሚያስከፍሉት ኮሚሽን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ለምንዛሪው እለታዊ መሸጫ ካወጣው የዋጋ ተመን በላይ መሆኑን ዋዜማ ካደረገችው ቅኝት መረዳት ችላለች። ለአንድ የአሜሪካ ዶላር ከግል ባንኮች እየተጠየቀ ያለው ኮሚሽንም ከ55 ብር ዶላር በባንኮች በኩል እስከ 115 ብር እየተሸጠ ነው - [በአዲስ አበባ ላይ “ውድመት” ሊያስከትል ይችላል የተባለውን ኬሚካል ከ2 ዓመት በኋላም ማስወገድ አልታቻለም](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-ላይ-ውድመት-ሊያስከትል/) - ከሁለት ዓመት በፊት በአዲስ አበባ ላይ “ዕልቂትና ውድመት” ሊያስከትል ይችላል የተባለ የኬሚካል ክምችት መኖሩን መንግስት ራሱ አስታውቆ ነበር። ይህ አደገኛ የኬሚካል ክምችት አሁንም መፍትሄ አላገኘም። ዋዜማ ለምን ችግሩን ማስወገድ አልተቻለም? ስትል ጠይቃለች። አንብቡት ዋዜማ - በግልና መንግስት ተቋማት ወደ አገር ውስጥ ገብተው የመጠቀሚ ጊዜ ያለፈባቸውን ኬሚካሎችን ለማስወገድ ከሁለት አመት በፊት ተይዞ የነበረው አቅድ የዓለም ባንክና ከሁለት ዓመት በፊት በአዲስ አበባ ላይ “ዕልቂትና ውድመት” ሊያስከትል ይችላል የተባለ የኬሚካል ክምችት አሁንም መፍትሄ አላገኘም - [ስንዴ በሀገር ውስጥ በኮንትሮባንድ በውድ ዋጋ እየተሸጠ ነው](https://wazemaradio.com/ስንዴ-በሀገር-ውስጥ-በኮንትሮባንድ-በውድ/) - ዋዜማ- በቅርቡ መንግስት የስንዴ ምርትን ለውጪ ገበያ ማቅረብ መጀመሩን ይፋ ማድረጉን ተከትሎ በሀገር ውስጥ የስንዴ ዋጋ በከፍተኛ መጠን የናረ ሲሆን ህገ ወጥ የኮንትሮባንድ የስንዴ ግብይት መጀመሩን ዋዜማ ከአርሶአደሮችና ከሸማቾች ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል። የሀገሪቱን ገፅታ በበጎ የገነባና በተለያዩ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሀን መነጋገሪያ የነበረው ስንዴን ለውጪ ገበያ የማቅረብ መርሀግብር ይፋ ከተደረገ በኋላ በኮንትሮባንድ ህገ ወጥ ገበያ - [ሰሞኑን ከ83ሺ በላይ ተፈናቃዮች ከሶማሌላንድ ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል](https://wazemaradio.com/ሰሞኑን-ከ83ሺ-በላይ-ተፈናቃዮች-ከሶማሌላን/) - ዋዜማ- ባለፉት ሳምንታት በሱማሌላንድ ላስ አኖድ ከተማ የተቀሰቀሰውን ግጭት የሸሹ ከ83ሺ በላይ ስደተኞች የኢትዮጵያን ድንበር በማቋረጥ ሶማሌ ክልል ዶሎ ዞን እንደሚገኙ የስደተኞች እና ተመላሾች አገልግሎት አስታውቋል። ከእነዚህም ውስጥ አብዛኞቹ ሴቶች፣ህፃናት፣ነፍሰ ጡሮች እና አቅመ ደካሞች በመሆናቸው አስቸኳይ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል ሲሉ የአገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ተስፋሁን ጎበዛይ ገልፀዋል። ተፈናቃዮቹ ባለፉት ሁለት ሳምንታት ይህ ነው የሚባል የዕለት ደራሽ ዕርዳታ ሰሞኑን ከ83ሺ በላይ ተፈናቃዮች ከሶማሌላንድ ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል - [የአማራ ክልል በሰሜኑ ጦርነት በደረሰው ውድመት ለመልሶ ማቋቋም 475 ቢሊየን ብር ያስፈልገኛል አለ](https://wazemaradio.com/የአማራ-ክልል-በሰሜኑ-ጦርነት-በደረሰው-ው/) - አጠቃላይ በሀገሪቱ በጦርነቱ የደረሰው ውድመት 1 ነጥብ 5 ትሪሊየን ብር ወይም 28 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር ይገመታል ዋዜማ- የአማራ ክልል በሰሜኑ ጦርነት በመሰረተ ልማትና በዜጎች ላይ ከደረሰው ውድመት ለማገገምና መልሶ ለመገንባት በድምሩ 475 ቢሊየን ብር ያህል እንደሚያስፈልገው ለዋዜማ ተናግሯል። በአማራ ክልል በጦርነት የተጎዱ አከባቢዎች መልሶ ማቋቋምና ግንባታ ፈንድ ፅህፈት ቤት ስራ አስኪያጅ አባተ ጌታሁን (ዶ/ር) የአማራ ክልል በሰሜኑ ጦርነት በደረሰው ውድመት ለመልሶ ማቋቋም 475 ቢሊየን ብር ያስፈልገኛል አለ - [የአዲስ አበባ መስተዳድር ለበላይ አመራርሮች አዲስ  የጥቅማ ጥቅም ድጎማ አዘጋጀ](https://wazemaradio.com/የአዲስ-አበባ-መስተዳድር-ለበላይ-አመራር/) - ዋዜማ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማው ለሚገኙ የተለያዩ ተቋማት አመራሮች አዲስ የጥቅማ ጥቅም መመሪያ ማጽደቁን ዋዜማ ሰምታለች። መመሪያው በከተማ አስተዳደሩ ስር ያሉ ቢሮዎች ፣ኤጀንሲዎች ፣ ክፍለ ከተማ እና ወረዳ ውስጥ ያሉ አመራሮችን የሚያጠቃልል መሆኑንም ሰምተናል። የጥቅማ ጥቅም መመሪያው ከታክስ ነጻ የሆነ ክፍያን፣ ቤት ለሌላቸው አመራሮች ቤት መስጠትን እንዲሁም ቤት ላላቸው አመራሮች የቤት እድሳት ወጪን መሸፈን የአዲስ አበባ መስተዳድር ለበላይ አመራርሮች አዲስ የጥቅማ ጥቅም ድጎማ አዘጋጀ። - [የደቡብ ክልል ሕዝበ ውሳኔ የድምፅ ቆጠራ እየተካሄደ ነው](https://wazemaradio.com/የደቡብ-ክልል-ሕዝበ-ውሳኔ-የድምፅ-ቆጠራ-እ/) - ዋዜማ- በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዘቦች ክልላዊ መንግሥት ሥር በሚገኙ ስድስት ዞኖች ኮንሶ፣ ደቡብ ኦሞ፣ ወላይታ፣ ጋሞ ፣ ጌዴኦ፣ ጎፋ እና አምስት ልዩ ወረዳዎች ቡርጂ፣ ባስኬቶ፣ አሌ፣ አማሮ፣ ዲራሼ የህዝበ ውሳኔ ድምጽ ለመስጠት የተመዘገቡ 3,028,770 ዜጎች ትናንት ጥር 29 ቀን 2015 ዓ.ም ድምጻቸውን ሲሰጡ ውለዋል፡፡ የድምፅ ቆጠራ እየተካሄደ ነው። በምርጫው እለት የምርጫውን እንቅስቃሴና አጠቃላይ ድባብ - [ዛሬየሚደረገው የደቡብ ክልል ሕዝበ ውሳኔ ቁልፍ ጉዳዮች](https://wazemaradio.com/ዛሬየሚደረገው-የደቡብ-ክልል-ሕዝበ-ውሳኔ/) - ዋዜማ- በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዘቦች ክልላዊ መንግሥት ሥር በሚገኙ ስድስት ዞኖች ማለትም ኮንሶ፣ ደቡብ ኦሞ፣ ወላይታ፣ ጋሞ ፣ ጌዴኦ፣ ጎፋ እና አምስት ልዩ ወረዳዎች ቡርጂ፣ ባስኬቶ፣ አሌ፣ አማሮ፣ ዲራሼ የሚሳተፉበት እና ራሱን የቻለ አንድ ክልል ለማቋቋም የሚወሰኑበት የህዝበ ውሳኔ ምርጫ ዛሬ ጥር 29 ቀን 2015 ዓ. ማለዳ ይጀምራል:: ባለፉት አራት ዓመታት ከ56 በላይ ብሔረሰቦችን - [የፀጥታና የመልካም አስተዳደር ችግሮች ባለሀብችን ለመሳብ እንቅፋት እንደሆኑበት የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ](https://wazemaradio.com/የፀጥታናየመልካምአስተዳደርችግሮችባለ/) - ዋዜማ- የፀጥታ፣ የመልካም አስተዳደርና የውጪ ምንዛሪ ዕጥረት ችግሮች የውጪ ባለሀብቶችን በበቂ ለመሳብ እንቅፋት እንደሆኑበት የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር የ2015 ዓ.ም የስድስት ወራት አቅድ አፈጻጸም ሪፖርትን ጥር 24 ቀን 2015 ዓ.ም ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሲያቀርብ የተቋሙ እቅድ ክትትልና ግምገማ ዳይሬክተር አምባሳደር አለማየሁ ሰዋገኝ እንዳመለከቱት ባለሀብቶች በሀገሪቱ - [የቤተክርስቲያኒቷ ህጋዊ መብት ካልተከበረ ሲኖዶሱ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚጠራ አስጠነቀቀ](https://wazemaradio.com/የቤተክርስቲያኒቷ-ህጋዊ-መብት-ካልተከበ/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስትያን ሲኖዶስ መንግሥት ለቤተክርስቲያኗ ሕግ የማያስከብርላት ከሆነ፣ "ሰላማዊ ሰልፍ በማድረግ" የቤተክርስቲያኗ መብት እስኪረጋገጥ እንደሚታገል ዛሬ ማምሻውን በሰጠው መግለጫ አስታውቋል። ሲኖዶሱ፣ የቤተክርስቲያኗ መብት እስኪረጋገጥ ከፓትርያርኩ ጀምሮ ሁሉም አባቶች "የሕይወት መስዕዋትነት ጭምር በመክፈል" ትግላቸውን እንደሚቀጥሉ ገልጧል። ሲኖዶሱ መግለጫውን የሰጠው ጠቅላይ ሚንስትሩ ለካቢኔ አባላቶቻቸው የሰጡት ማብራሪያ በመንግስት መገናኛ ብዙሀን ትናንት ምሽት መተላለፉን ተከትሎ ነው። - [አዲሱ የብሄራዊ ባንክ ገዥ ዛሬ ከፋይናንስ ዘርፍ ባለድርሻዎች ጋር ይመካከራሉ](https://wazemaradio.com/አዲሱ-የብሄራዊ-ባንክ-ገዥ-ዛሬ-ከፋይናንስ/) - ማሞ ምህረቱ ባለፉት አራት አመታት በሀገሪቱ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ውሳኔዎች ላይ በማማከርና ፖሊሲ በማዘጋጀት ቁልፍ ሚና ነበራቸው። አሁን የብሔራዊ ባንኩ ገዢ ሆነው ተሹመዋል። የዋጋ ግሸበት፣ የገንዘብ ፖሊሲ፣ የውጪ ዕዳ እና በቀጣይ ይኖራል የተባለው የውጪ ባንኮች ፉክክር የአዲሱ ተሿሚ የቤት ስራዎች ናቸው። ዋዜማ ጉዳዩን በዝርዝር ተመልክታለች፣ አንብቡት ዋዜማ- መንግስት በ100 ቢሊየን ብር ያቋቋመውን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግን ከመምራት Ethiopia Economy, Political crisis, War in Tigray, IMF and World Bank, Loan Restructuring - [ፍሊንት ስቶን ከደንበኞቹ በቀረበበት ክስ እግድ ገጠመው](https://wazemaradio.com/ፍሊንት-ስቶን-ከደንበኞቹ-በቀረበበት-ክስ/) - Wazema Radio - [የኦሮምያ ክልል ለውጪ ገበያ የሚያቀርበውን ስንዴ አርሶ አደሮች በቅናሽ እንዲሽጡ እያግባባ ነው ](https://wazemaradio.com/የኦሮምያ-ክልል-ለውጪ-ገበያ-የሚያቀርበው/) - ዋዜማ - መንግስት ወደ ውጪ ለመላክ ካቀደው የሰንዴ ምርት 3 ነጥብ 1 ሚሊየን ኩንታል ድርሻ የኦሮሚያ ክልል ነው። ክልሉ የተጣለበትን ኮታ ለማሟላት አርሶ አደሮች ምርታቸውን በርካሽ እንዲሸጡለት እያግባባ ነው። አርሶ አደሮቹ በሀገር ውስጥ ገበያ ከሚሸጥበት ዋጋ ቀንሰው ለመሸጥ ፈቃደኛ አልሆኑም። የኦሮሚያ ክልል መንግስትና አርሶ አደሮቹ አሁንም በውዝግብ ላይ ናቸው። ዋዜማ ጉዳዩን በዝርዝር ተመልክታዋለች። አንብቡት - [በኢትዮጵያ 22 ሚሊየን ህዝብ የምግብ ዕርዳታ ይፈልጋል፣ ግማሽ ያህሉ ፅኑ የጠኔ አደጋ የገጠማቸው ናቸው](https://wazemaradio.com/በኢትዮጵያ-22-ሚሊየን-ህዝብ-የምግብ-ዕርዳታ/) - ዋዜማ- ጦርነት፣ የአየር ንብረት ለውጥ ከኢኮኖሚ ቀውስ ጋር ተዳምሮ በኢትዮጵያ 22 ሚሊየን ዜጎችን የዕለት ደራሽ ዕርዳታ ፈላጊ እንዳደረጋቸው የመንግስታቱ ድርጅትና ሌሎች የረድዔት ድርጅቶች ይፋ ያደረጉት የተማፅኖ መግለጫ ያመለክታል። የመንግስታቱ ድርጅት የስብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ እና ዓለማቀፉ የህፃናት አድን ድርጅት (ሴቭ ዘ ችልድረን) ባቀረቧቸው ተማፅኖዎች ላለፉት ሁለት ዓመታት በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ዝናብ ባለመጣሉ ሚሊየኖች የምግብና ሌሎች - [የከፋ የስብዓዊ መብት ጥሰትና ወንጀል የፈፀሙ አካላትን በሽግግር ፍትሕ የመዳኘት ዕቅድ አለ](https://wazemaradio.com/የከፋ-የስብዓዊ-መብት-ጥሰትና-ወንጀል-የፈ/) - ዋዜማ - በሀገራችን በተለያየ ጊዜ የተፈፀሙና በዓለማቀፍ መስፈርት የተበየኑ የስብዓዊ መብት ጥሰቶችንና ሌሎች ወንጀሎችን በሽግግር ፍትሕ አሰራር ልዩ ኮምሽን በማቋቋም ማየት የሚያስችል ምክረ ሀሳብ ለመንግስት መቅረቡን ዋዜማ ተገንዝባለች። የቅርብ ጊዜውን የሰሜኑን ጦርነት ጨምሮ በተለያዩ ጊዜያት በማህበረሰቡ ውስጥ ፍትሕ የሚጠየቅባቸውን ጥፋቶች በዝርዝር በማየት ምዕራፉን ለመዝጋት የሚያስችል የህግ አማራጮችን የያዘ ምክረ ሀሳብ መቅረቡን ዋዜማ ከሰነዱ ይዘት ተመልክታለች። - [በሀገርቤት የተሰራው የኮቪድ መመርመሪያ መሳሪያ  ለምን ገበያ ላይ አልዋለም?](https://wazemaradio.com/በሀገርቤት-የተሰራው-የኮቪድ-መመርመሪያ/) - በቻይና ከተሰራውና በዓለም የጤና ድርጅት ተቀባይነት ካለው መሳሪያ ጋር ተመሳሳይ ቢሆንም ወደ ገበያ እንዳይወጣ ተደርጎ ቆይቷል። ዋዜማ - በአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩትና በአሜሪካው ኦሪገን ሄልዝ ኤንድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ትብብር የተሠራው Enzyme-Linked Immunosorbent Assay (ELISA) የተሰኘ የኮቪድ 19 መመርመሪያ መሳሪያ (ኪት) በዋጋ ቅናሽ ውጤቱን ለመለካትም ቀላል እንደሆነ፣ ዋዜማ እጅ የገባው፣ ኢንስቲይዩቱ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ያዘጋጀው - [በአዲስ አበባ ከተማ ባለቤት አልባ ውሾችን ቁጥር ለመቀነስ የማምከን ስራ ሊጀመር ነው](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-ከተማ-ባለቤት-አልባ-ውሾችን/) - ዋዜማ -በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር እየጨመረ የመጣውን የባለቤት አልባ ውሾች ቁጠር ለመቀነስ ሴት ውሾችን እንዳይወልዱ የማምከን ስራ ሊጀምር መሆኑን የከተማው አርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በከተማ አስተዳደሩ ይኖራሉ ተብለው ከሚገመቱ 250ሺህ ውሾች ውስጥ ቁጥራቸው ሰፋ ያሉት ባለቤት አልባ መሆናቸውን ለዋዜማ የገለጹት በኮሚሽኑ የእንስሳት በሽታ መከላከልና ቁጥጠር ቡደን መሪ አቶ ዳኘ በላይሁን ናቸው፡፡ በኮሚሽኑ - [የፌደራሉ መንግስት በአዲስ አበባ ያለ ነዋሪዎች ይሁንታ የኦሮምያን  ባንዲራ ለማውለብለብና መዝሙር ለማዘመር የሚደረገው ግፊት እንዲቆም አዘዘ](https://wazemaradio.com/የፌደራሉ-መንግስት-በአዲስ-አበባ-ያለ-ነዋ/) - ዋዜማ- የፌደራል መንግስት በአዲስ አበባ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች የኦሮምያ ክልል ባንዲራ እንዲሰቀልና መዝሙር እንዲዘመር እየተደረገ ያለው ግጭት ቀስቃሽ እንቅስቃሴ እንዲቆም መመሪያ መሰጠቱን ዋዜማ ሬድዮ ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው ከፍተኛ የፌዴራል መንግስ ባለስልጣናት ሰምታለች። ከሰሞኑ በዚሁ የባንዲራ እና መዝሙር ጉዳይ ጋር በተያያዘ በአዲስ አበባ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ቀውስ መፈጠሩ ይታወሳል። ከግርግሩ ጋር በተያያዘ የተጎዱ ተማሪዎች እንዳሉና የታሰሩ - [የወለኔ አርሶ አደሮች ህብረት ፓርቲ በአስቸኳይ አዋጁ ምክንያት መስተጓጎል ገጠመው](https://wazemaradio.com/የወለኔ-አርሶ-አደሮች-ህብረት-ፓርቲ-በአስ/) - ዋዜማ - የወለኔ አርሶ አደሮች ህብረት ፓርቲ (ወአህፓ) 'ን በመመስረት ከምርጫ ቦርድ ህጋዊ እውቅና የማግኘት ሂደት ላይ እንደሚገኙ የጠቆሙት የፓርቲው አባላት " ይሁንና ፓርቲው እንዳይመሰረት የተለያዩ ችግሮች እያጋጠሙን ነው " ብለዋል። እንደ ኮሚቴ አባላቱ ገለፃ ከፓርቲው ምስረታ በፊት የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ጠቅላላ ጉባኤ እንዲጠሩ ባዘዘው መስረት ህዳር 16 , 2015 ዓ.ም በወልቂጤ ወረዳ ኢንጌ - [የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ማናቸውንም የቋሚ ንብረት የባለቤትነት ዝውውር አገደ](https://wazemaradio.com/የአዲስ-አበባ-ከተማ-አስተዳደር-ማናቸውን/) - ዋዜማ- የአዲስ አበባ አስተዳድር በከተማዋ የሚደረጉ ማናቸውንም የቋሚ ንብረት ባለቤትነት ዝውውር ከሕዳር 29 ቀን 2015 ዓም ጀምሮ ማገዱን ማስታወቁን ዋዜማ ተመልክታለች። በመስተዳድሩ የከንቲባ ፅህፈት ቤት የካቢኔ ጉዳዮች ዘርፍ ሐላፊ ቢንያም ምክሩ ለሁሉም የከተማዋ አስተዳድር መዋቅሮች በላኩት ማሳሳቢያ ከሕዳር 29 ቀን 2015 ጀምሮ ማንኛውም የቋሚ ንብረት ዝውውር በጊዚያዊነት እንዲታገድ አሳስቧል። እገዳው ያሰፈለገው በከተማዋ እየተስፋፋ የመጣውን ሕገወጥነት - [ኢትዮጵያ ከገዛቻቸው ስድስት የካንሰር የጨረር ህክምና መስጫ መሳሪያዎች አራቱ ያለፉትን 5 ዓመታት ስራ መጀመር አልቻሉም](https://wazemaradio.com/ኢትዮጵያ-ከገዛቻቸው-ስድስት-የካንሰር-የ/) - ዋዜማ- እያንዳንዳቸው አንድ መቶ ሚሊየን ብር የወጣባቸው ስድስት የካንሰር የጨረር ህክምና መሳሪያዎች መካከል አራቱ ያለፉትን አምስት ዓመታት ያለ አገልግሎት መጋዘን ተቆልፎባቸው ይገኛሉ። የካንሰር ሕሙማን የጨረር ሕክምና ለማግኘት ከአንድ ዓመት በላይ ወረፋ እንዲጠብቁ የሚገደዱ ሲሆን ብዙዎች በወቅቱ ህክምናውን ባለማግኘታቸው ሕይወታቸው ያልፋል። ዋዜማ እነዚህ ውድ መሳሪያዎች ለምን አገልግሎት ላይ መዋል አልቻሉም? ስትል የሚመለከታቸውን አካላት ጠይቃለች። ከአምስት ዓመት - [ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች የመድን ዋስትና ማግኘት አዳጋች ሆኗል](https://wazemaradio.com/ለኤሌትሪክ-ተሽከርካሪዎች-የመድን-ዋስት/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ መንግስት በፖሊሲ ደረጃ ለኤሌክትሪክ መኪና አስመጪ እና አምራቾች ከፍተኛ ማበረታቻዎችን እያደረገ ቢሆንም በሀገሪቱ ያሉ አብዛኞቹ የኢንሹራንስ ኩባንያዎች ግን ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ከሶስተኛ ወገን ውጭ ሙሉ የኢንሹራንስ ሽፋን “አንሰጥም” እያሉ መሆኑን ዋዜማ ከተለያዩ አሽከርካሪዎች እና የመድን አቅራቢ ኩባንያዎች መረዳት ችላለች። የመድን አቅራቢዎቹ የሶስተኛ ወገን አገልግሎት እንዲሰጡ ህግ ያስገድዳቸዋል። በዚህም ሳቢያ የኤሌክትሪክ መኪኖቹ በሶስተኛ ወገን ንብረትም - [የአገር መከላከያ ረቂቅ አዋጅ የማሻሻያ ፍሬ ሐሳቦች](https://wazemaradio.com/የአገር-መከላከያ-ረቂቅ-አዋጅ-የማሻሻያ-ፍ/) - ዋዜማ- ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ ወደ ስልጣን ከመጡ ወዲህ የመከላከያ ሰራዊት አዋጅ ለሶስተኛ ጊዜ እየተከለሰ ነው። በ2011 ዓ.ም የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1100 እና በ2013 ዓ.ም የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1232 በአንድ አድርጎ የቀረበው አዲሱ ረቂቅ አዋጅ ቁጥር 9/2015 ህዳር 13 ቀን 2015 ዓ.ም በምክር ቤቱ ውይይት ተደርጎበት ለዝርዝር እይታ ለውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡ - [በአዲስ አበባ ዙርያ ያሉ አምስት ከተሞችን ያቀፈ"ሸገር ከተማ" የሚል ስያሜ ያለው የከተማ አስተዳደር  ሊቋቋም ነው](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-ዙርያ-ያሉ-አምስት-ከተሞችን/) - ከተሞቹም በአንድ ከንቲባ ይመራሉ ዋዜማ - በአዲስ አበባ ዙርያ ያሉ የፊንፊኔ ዙርያ ልዩ ዞን ስር የነበሩ ሰበታ ፣ ቡራዩ ፣ ለገጣፎ ለገዳዲ ፣ ሱሉልታ እና ገላን ከተሞችን በአንድ ያቀፈ "ሸገር ከተማ" የሚል ስያሜ የተሰጠው የከተማ አስተዳደር ሊቋቋም መሆኑን ዋዜማ ሰምታለች። በጨፌ ኦሮምያ በቀረበ ሀሳብ መሰረት የተሰናዳው የከተማው መዋቅር የተጠናቀቀ ሲሆን የከተማ ማቋቋሚያው የህግ ሰነድ በጨፌው - [የመንግስትና የሕወሓት ወታደራዊ አዛዦች የስላም ስምምነቱ ወታደራዊ አፈፃፀም ሰነድን ፈረሙ](https://wazemaradio.com/የመንግስትና-የሕወሓት-ወታደራዊ-አዛዦች/) - ዋዜማ- መንግስትና ሕወሓት በደቡብ አፍሪቃ በተፈራረሙት የሰላም ስምምነት መሰረት ዛሬ ደግሞ ስምምነቱን መተግበር የሚያስችላቸውን ወታደራዊ አፈፃፀም፣ የመሰረታዊ አገልግሎትና ስብዓዊ ዕርዳታ እንቅስቃሴን የተመለከተ ሰነድ ፈርመዋል። በኬንያ ናይሮቢ የተፈረመው ስምምነት የሕወሓት ታጣቂዎች ትጥቅ የሚፈቱበትን አግባብና የጊዜ ሰሌዳ እንዲሁም ከመከላከያ ሰራዊት ውጪ በትግራይ ውስጥ ያሉ ታጣቂ ኀይሎች ከክልሉ የሚወጡበትን መርሃግብር ይዟል። የኢትዮጵያ መንግሥት እና የሕወሃት ወታደራዊ አመራሮች ዛሬ - [ የማዕከላዊ ስታስቲክስ አገልግሎት አራት ከፍተኛ የስራ መሪዎች ከኀላፊነታቸው ተነሱ](https://wazemaradio.com/የማዕከላዊ-ስታስቲክስ-አገልግሎት-አራት/) - ዋዜማ - የማዕከላዊ ስታስቲክስ አገልግሎት ቀድሞ ኤጀንሲ የነበረው ተቋም ዋና ዳይሬክተርና ሶስት ምክትል ዋና ዳይሬክተሮች ከኀላፊነታቸው መነሳታቸውን ዋዜማ ለጉዳዩ ቅርብ ከሆኑ ምንጮች ስምታለች። የመስሪያቤቱ ዋና ዳይሬክተር ቢራቱ ይገዙ አስቀድሞ ከሀላፊነታቸው ተነስተው የብልፅግና ፓርቲ አባል የሆኑትና በቅርቡ ትምህርታቸውን አጠናቀው ወደ ሀገር ቤት የተመለሱት በከር ሻሌ (ዶ/ር) ተመድበዋል። በማስከተልም የስነ ህዝብና ቫይታል ስታስቲክስ ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር አሳልፈው - [ዐቢይ አሕመድ በግብፅ ብርቱ የዲፕሎማሲ ስራ ይጠብቃቸዋል](https://wazemaradio.com/ዐቢይ-አሕመድ-በግብፅ-ብርቱ-የዲፕሎማሲ-ስ/) - ዋዜማ- ለሁለት ሳምንታት የሚደረገው ዓለማቀፉ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ (COP27) መክፈቻ ላይ ለመታደም ወደ ግብፅ ያመሩት ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ ከሕዳሴው ግድብ፣ ከሕወሓት ጋር ስለተፈራረሙት የሰላም ስምምነት ብሎም የብድርና ዕርዳታ ጉዳዮች ላይ የዲፕሎማሲ ስራ ለመስራት ዕቅድ እንዳላቸው ዋዜማ ከዲፕሎማቲክ ምንጮች ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። በግብፅ የባሕር ዳርቻ ከተማ ሻርም አል ሼክ በሚደረገውና አርባ ሺህ ያህል ተሳታፊዎች - [አሊ መሐመድ ቢራ 1940-2015 ዓ. ም](https://wazemaradio.com/አሊ-መሐመድ-ቢራ-1940-2015-ዓ-ም/) - በኢትዮጵያ ሙዚቃ ታሪክ አብሪ ኮከብ የነበረው አሊ ቢራ ዛሬ ጥቅምት 27 ቀን 2015 ዓም በሞት ተለይቷል። አሊ ያለፉትን ወራት በፅኑ ታሞ በህክምና ሲረዳ ነበር። ይህን አንጋፋ የኦሮምኛና ሌሎች ቋንቋዎች ቋንቋ ድምፃዊ ዋዜማ እንዲህ ትዘክረዋለች ። ዋዜማ- ወላጆቹ ያወጡለት አሊ መሐመድ ሙሳ ተረስቶ፣ አሊ ቢራ የሚለው የመድረክ ስሙ መታወቂያው ሆኗል፡፡ አሊ የዘመነኛው (contemporary) ኦሮምኛ ሙዚቃ አባት - [የመንግስትና የሕወሓት የጦር አዛዦች ተገናኝተው በሰላም ስምምነቱ አፈፃፀም ላይ እንደሚነጋሩ ይጠበቃል።](https://wazemaradio.com/የመንግሥት-እና-የህወሓት-ስምምነት-ቁልፍ/) - ዋዜማ - መንግስት እና ህወሓት በዛሬው ዕለት በደቡብ አፍሪካ የሰላም ስምምነት ተፈራርመዋል። ዋዜማ ከመንግሥት ምንጮች እንዳሰባሰበችው ከሆነ ስምምነቱ ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናሉ የተባሉ ጉዳዮችን አካቷል። በደቡብ አፍሪቃ በተፈረመው የሰላም ስምምነት መሰረት የመንግስትና የሕወሓት የጦር አዛዦች በተኩስ አቁም አፈፃፀም፣ በጦር ስራዊት አሰፋፈር እንዲሁም በትጥቅ መፍታት ጉዳይ ላይ እስከ ነገ እንደሚነጋሩ ይጠበቃል። የሁለቱ ወገኖች የስምምነት አፈፃፀም የጊዜ - [በመንግስትና በሕወሓት መካከል የተፈረመው ስምምነት አንኳር ነጥቦች ](https://wazemaradio.com/በመንግስትና-በሕወሓት-መካከል-የተፈረመ/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ መንግሥት እና ሕወሃት ጥቅምት 23 ቀን 2015 ዓም ደቡብ አፍሪካ ላይ የደረሱበትን የሰላም ስምምነት አስመልክተው ዝርዝር የጋራ መግለጫ አውጥተዋል። በጋራ መግለጫው ከተካተቱ ዋና ዋና የስምምነቱ ክፍሎች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፤ የጦር መሳሪያ ተኩስ ድምፅ እና ግጭትን በዘላቂነት ለማቆም፣ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት፣ የግዛት አንድነት እና ሕገ መንግሥቱን ለማክበር ቁርጠኝነትን ማረጋገጥ፣ ኢትዮጵያ አንድ መከላከያ ሠራዊት ብቻ እንዳላት - [በአዲስ አበባ በ50 ቢሊየን ብር ወጪ የከተማ መንደር ግንባታ ተጀመረ](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-በ50-ቢሊየን-ብር-ወጪ-የከተማ-መ/) - ዋዜማ- በአዲስ አበባ ልደታ ክፍለ ከተማ መቻሬ ሜዳ በሚባለው ቦታ በ50 ቢሊየን ብር ወጪ ቅንጡ የመኖሪያ አፓርታማን ጨምሮ የተለያዩ ማዕከላትን የያዘ አዲስ የፕሮጀክት ስራ መጀመሩን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። ይህ ፕሮጀክት በሁለት መቶ ሀምሳ ሺህ ስኩዌር ሜትር ላይ የሚያርፍ ሲሆን የገበያ ማዕከል፣ ግዙፍ ሆቴልና አንድ ሺህ ሶስት መቶ የሚጠጉ አፓርትመንቶችና ዘመናዊ ቪላዎች የተካተቱበት ነው። የሼህ - [በጎንደር ከፍተኛ ገንዘብ የወጣባቸው የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ለምን ስኬታማ አልሆኑም?](https://wazemaradio.com/በጎንደር-ከፍተኛ-ገንዘብ-የወጣባቸው-የመ/) - ዋዜማ- የጎንደር ከተማን የመጠጥ ውሃ ችግር ይቀርፋሉ ተብለው ከፍተኛ ገንዘብ የወጣባቸው ፕሮጀክቶች እንደታሰበው ስኬታማ አልሆኑም። የጎንደርን የውሃ ችግር ይፈታል ተብሎ ተስፋ ተጥሎበት የነበረው የመገጭ ውሃ ግድብ ከታች ከመሰረቱ በኩል አፈሩ መናዱንና የውሃ ስርገት መከሰቱን ዋዜማ ሰምታለች፡፡ በ2013 ዓ.ም አጋማሽ ላይ ጠቅላይ ሚንስትር አቢይ አህመድ ጎንደርን በጎበኙበት ጊዜ የመገጭ ውሃ ግድብ ከስድስት ወራት በኃላ ተጠናቆ - [በአዲስ አበባ በቅርስነት የተመዘገቡ 316 ህንፃዎችን ከመፍረስ ለማዳን እንደተቸገረ የቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-በቅርስነት-የተመዘገቡ-316-ህን/) - ዋዜማ- ቅርሶችን ለመጠበቅና ለመንከባከብ ህጋዊ ስልጣን ቢሰጠውም በአዲስ አበባ ያሉ ታሪካዊ ህንፃዎችን በልማት ሰበብ እንዳይፈርሱ ለመከላከል ከሌሎች መንግስታዊ አካላት በቂ ትብብር እንዳልተደረገለት የቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ለዋዜማ ተናግሯል። የፌደራል ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ዳይሬክተር አበባው አያሌው እንደነገሩን በልማት ሰበብ በአዲስ አበባ በሚገኙና የከተማዋን አመሰራረት የሚያሳዩ ፣ ታሪክና እሴትን የሚያንፀባርቁ በቅርስነት የተመዘገቡ ሕንፃዎች ላይ አደጋ ተጋርጧል። ዳይሬክተሩ እንደሚሉት - [በደቡብ ክልል ለሚደረገው ሕዝበ ውሳኔ ምርጫ ቦርድ ተዘጋጅቷል?](https://wazemaradio.com/በደቡብ-ክልል-ለሚደረገው-ሕዝበ-ውሳኔ-ምር/) - ዋዜማ -በደቡብ ክልል ስር የሚገኙ 6 ወረዳዎች በኢትዮጵያ አስራ ሁለተኛ ክልል ለመሆን ላቀረቡት ጥያቄ ህዝበ ውሳኔ ያደርጋሉ፡፡ ይህን ለማስፈፀምም 541 ሚሊየን ብር ያስፈልገኛል ሲል የኢትዮጰያ ምርጫ ቦርድ መንግስትን ጠይቋል፡፡ መንግስት ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ በበጀት ጥያቄው ላይ ምላሽ አልሰጠም። ምርጫ ቦርድ ህዝበ ውሳኔውን እስከ ጥር ወር ድረስ ለማካሄድ የሚያስችለው ዝግጅት ቢያደርግም ከክልሎች በኩል የሚፈልጋቸው - [መንግስት የገንዘብና የበጀት ፖሊሲውን ለመከለስ ውይይት እያደረገ ነው](https://wazemaradio.com/መንግስት-የገንዘብና-የበጀት-ፖሊሲውን-ለ/) - ዋዜማ- መንግስት የገንዘብ፣ የበጀት እና ሌሎች ዘርፎችን የሚነኩ ፖሊሲዎችን ክለሳ በማድረግ ለመተግበር ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ዋዜማ ከመንግስት ምንጮች ስምታለች። በጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ የማክሮ ኢኮኖሚ ቡድን የሚመራው ይህ የክለሳ ውይይት የተለያዩ የኢኮኖሚ ጉዳዮች የሚመለከታቸውን የመንግስት አካላት ያካተተ መሆኑን ተረድተናል። በቁጥጥር ስር ሊውል ያልቻለው የዋጋ ንረት ፣ የውጭ ምንዛሬ እጥረት ፣ እንዲሁም እጥረቱን ተከትሎ በባንክ እና - [የኢህአፓ ሃምሳ ዓመታት ፣ የፅሞና ጊዜ ከክፍሉ ታደሰ ጋር](https://wazemaradio.com/የኢህአፓ-ሃምሳ-ዓመታት-፣-የፅሞና-ጊዜ-ከክ/) - ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢህአፓ)ከተመሰረተ ግማሽ ምዕተ ዓመት አስቆጠረ። ፓርቲው በዛሬይቱ ኢትዮጵያ የፖለቲካ ቅርፅ ላይ ጉልህ አሻራ ያለው ድርጅት ነው። ፓርቲው ዛሬም አዳዲስ ወጣቶችን አደራጅቶ የፖለቲካ አላማውን ለማስፈፀም እየሞከረ ነው። ፓርቲው ገናና ከነበረበት የአብዮቱ ዘመን አሁን እስካለበት ጊዜ ድረስ ያለውን እንዲነግሩን የፓርቲው ከፍተኛ አመራር የነበሩትንና በድርጅቱ ምስረታና አካሄድ ላይ ቀልፍ ሚና የነበራቸውን አቶ ክፍሉ - [በአዲስ አበባ የቀበሌ መታወቂያ መስጠትና ማደስ ተቋርጦ ስንብቷል፣ አገልግሎቱ መቼ ይጀመራል?](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-የቀበሌ-መታወቂያ-መስጠትና/) - ዋዜማ - የአዲስ አበባ መስተዳድር ወሳኝ ኩነት ምዝግባና መረጃ ኤጀንሲ ለኗሪዎች አዲስ መታወቂያ መስጠትና እድሳትን ያቆምኩት በሰራተኞቼ ብልሹ አሰራር ምክንያት ነው ብሏል፡፡ ይህን ብልሹ አስራር ለማረምና ተጠያቂዎችን ለመለየት ኤጀንሲው የምርመራ ስራ ላይ መሆኑን የአዲስ አበባ መስተዳድር ወሳኝ ኩነት ምዝግባና መረጃ ኤጀንሲ በምክትል ዋና ዳይሬክተር ማዕረግ የኤጀንሲው አማካሪ ከሆኑት አቶ መላክ መኮንን ሰምተናል፡፡ በጥቅማ ጥቅምና በተለያዩ - [መንግስት ነርሶች ፣ ሾፌርና ሌሎች ባለሙያዎችን ወደ  ውጪ ለመላክ አቅዷል፣ የመጀመሪያዎቹ ባለሙያዎች  ተሸኝተዋል](https://wazemaradio.com/መንግስት-ነርሶች-ሾፌርና-ሌሎች-ባለሙያ/) - ዋዜማ- መንግስት ለዜጎች በውጪ ሀገር የስራ ፈጠራ ዕድልን ለማመቻቸት እያደረገ ባለው ሙከራ የተወሰኑ ነርሶችንና የተሽከርካሪ መካኒኮች ወደ ተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስና ኔዘርላንድ መላካቸውን ዋዜማ ከስራ ክሕሎት ሚኒስቴር ሀላፊዎች ስምታለች። ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ በ2011 ዓ.ም በተለያዩ የሙያ መስኮች የሰለጠኑ ባሙያዎችን ወደ መካከለኛው ምስራቅና አውሮፓ ለመላክ ከተለያዩ አገራት ጋር የሁለትዮሽ ስምምት እየተደረገ መሆኑን በፓርለማው ተናግረው ነበር፡፡ ይህን - [የጥቁር ገበያ የዶላር ምንዛሪ 90 ብር ደርሷል፤ ከባንክ ምንዛሪ ጋር ልዩነቱ 37 ብር ሆኗል](https://wazemaradio.com/የጥቁር-ገበያ-የዶላር-ምንዛሪ-90-ብር-ደርሷል/) - የግል ባንኮች ለአንድ የአሜሪካ ዶላር የሚጠይቁት ኮሚሽንም 38 ብርን አልፏል ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሪ ገበያ የይፋዊ ወይንም የባንኮች እና የጥቁር (የትይዩ) ገበያ የምንዛሪ ዋጋ ልዩነት ከፍ ያለ ጭማሪ ማሳየቱን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል። ከሰሞኑ በኢትዮጵያ ሆቴል እና ሌሎች የጥቁር ገበያ የውጭ ምንዛሪ ግብይት የሚፈጸምባቸው አከባቢዎችን ተዘዋውረን እንደተመለከትነው እስከ ሰኞ ዕኩለ ቀን አንድ የአሜሪካን ዶላርን - [ሚኒስትሩ በቅርቡ “አስቸኳይ የሰላም ጥሪ” ያወጡትን ሲቪል ማኅበራት አስጠነቀቁ](https://wazemaradio.com/ሚኒስትሩ-በቅርቡ-አስቸኳይ-የሰላም-ጥሪ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በጠቅላይ ሚንስትር ቢሮ የዴሞክራሲ ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚንስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) የሲቪል ማህበራት ተወካዮችን አርብ ዕለት ሰብስበው በሰጡት ማብራሪያ መንግስት የሲቪል ማህበራቱ ያወጡት መግለጫ ስህተት ነው ብሎ እንደሚያምንና እርምት በማያደርጉት ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስጠንቅቀዋል። ጳጉሜ 1 ቀን 35 አገር በቀል ሲቪል ማኅበራት “በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልል ያለው ጦርነት እና በሌሎችም አካባቢዎች ያሉ - [የተወዳዳሪነት ፈተና የተጋረጠበት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለሰራተኞቹ አዲስ የማትጊያ ብድር አዘጋጀ](https://wazemaradio.com/የተወዳዳሪነት-ፈተና-የተጋረጠበት-የኢት/) - ዋዜማ ራዲዮ- በርካታ ነባር ሰራተኞቹን በአዳዲስ ባንኮች የተነጠቀው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተጋጋለውን ፉክክር ለመወጣት ለሰራተኞቹ አዲስ የማትጊያ ብድር መርሀገብር አዘጋጅቶ ተግባራዊ ማድረግ መጀመሩን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የባንክ ዘርፍ ውድድር የተጋረጠበት መንግስታዊው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሰሞኑ በባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ አቢ ሳኖ የተፈረመበትን አዲስ የሰራተኞች የብድር አጠቃቀምን የሚወስን አሰራርን ተግባራዊ እንዲሆን አድርጓል። ዋዜማ ራዲዮ የተመለከተችው የአዲሱ - [መንግሥት አሜሪካ እና የአውሮፓ ኅብረት በአደራዳሪነት የመሳተፋቸውን ሐሳብ አሁንም አልተቀበለውም](https://wazemaradio.com/መንግሥት-አሜሪካ-እና-የአውሮፓ-ኅብረት-በ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የሰላም አማራጭ ዐቢይ ኮሚቴ፣ ከሕወሃት ጋራ ይደረጋል ተብሎ ለሚጠበቀው የሰላም ድርድር አስፈላጊ ነው ያለውን የመንግሥት አቋምና ፍላጎት የሚያብራራ “የሰላም ሐሳብ ይሁንታ” (ፕሮፖዛል) ማዘጋጀቱን ዛሬ ረቡዕ ነሐሴ 11 ቀን ዓ.ም አሳውቋል። ይህ ሰነድ ሰሞኑን ለአፍሪካ ህብረት እንደሚቀርብ የኮሚቴው አባላት በአዲስ አበባ ተቀማጭ ለሆኑ የተለያዩ ሀገራት ለዲፕሎማቶች በሰጡት ማብራሪያ አረጋግጠዋል። አሜሪካ እና የአውሮፓ ኅብረት በአደራዳሪነት - [የህዳሴው ግድብ ሶስተኛ ዙር ውሀ ሙሌት ተጠናቆ በሚቀጥሉት 48 ሰዓታት ውሀው በግድቡ አናት ላይ ይፈሳል ተብሎ እየተጠበቀ ነው](https://wazemaradio.com/የህዳሴው-ግድብ-ሶስተኛ-ዙር-ውሀ-ሙሌት-ተጠ/) - ሁለተኛው ተርባይንም ሀይል ለማመንጨት ዝግጁ ሆኗል ዋዜማ ራዲዮ- የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሶስተኛ ዙር የውሀ ሙሌት ተጠናቆ ዛሬ ወይ ነገ በግድቡ አናት ላይ ውሀው ይፈሳል ተብሎ እየተጠበቀ መሆኑን ዋዜማ ራዲዮ ከግድቡ ግንባታ ከፍተኛ አመራሮች ሰምታለች። ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የመጀመርያ ምዕራፍ የውሀ ሙሌቱን ላለፉት ተከታታይ ሁለት የክረምት ወቅቶች ያደረገ ሲሆን በ2012 አ.ም የክረምት ወራት 4.9 - [የአዲስ አበባና የኦሮሚያን አስተዳደራዊ ወሰን በአዲስ መልክ የማካለል እንቅስቃሴ ተጀመረ](https://wazemaradio.com/የአዲስ-አበባና-የኦሮሚያን-አስተዳደራዊ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከዚህ ቀደም ለከረረ ፓለቲካዊ ውዝግብና ተቃውሞ ምክንያት የነበረው የአዲስ አበባና የኦሮሚያ ክልል አስተዳደራዊ ወሰን አዲስ በተዘጋጀ ጥናት መሰረት የማካለል እንቅስቃሴ መጀመሩን ዋዜማ ከሁለቱም ወገኖች ካሉ ምንጮች ስምታለች:: የወሰን ማካለሉ በሁሉም የአዲስ አበባ ዙሪያ ወረዳዎችና በኦሮሚያ ክልል ስር ባሉ ልዩ ዞኖች መካከል የሚደረግ ሲሆን እንደየአካባቢው ከአዲስ አበባ ወደ ኦሮሚያ አልያም ከኦሮሚያ ወደ አዲስ አበባ - [የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲስ የደመወዝ እርከን አወጣ](https://wazemaradio.com/የአዲስ-አበባ-ከተማ-አስተዳደር-አዲስ-የደ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲስ የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ መደቦች ምዘና፣ ደረጃዎች ምደባና የደመወዝ እርከን ደንብ ማውጣቱን ዋዜማ ሰምታለች፡፡ የከተማ አስተዳደሩ አዲስ ባወጣው በደንብ መሰረት የደረጃ አንድ የደመወዝ መነሻ 1,100 ብር ሲሆን፣ የዚህ ደረጃ ጣሪያ 2,079 ብር ነው፡፡ የመጨረሻው ደረጃ የደመወዝ መነሻ 20 ሺህ 468 ሲሆን፣ ጣሪያ ደግሞ 26 ሺህ 959 ብር ነው፡፡ በእያንዳንዱ - [መንግሥት የግንባታ ፕሮጀክቶች ላይ የዋጋ ማስተካከያ እንዲደረግ ፈቀደ](https://wazemaradio.com/በመንግሥት-የግንባታ-ፕሮጀክቶች-ላይ-የዋ/) - እስከ 30 በመቶ የሚደርስ የዋጋ ማስተካከያ ተደርጓል ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ በተከሰተው የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ መናር ምክንያት የተጓተቱ የመንግሥት የግንባታ ፕሮጀክቶችን ቀድሞ በተያዘላቸው የዋጋ ተመን ማጠናቀቅ የማይቻል በመሆኑ በመንግስት ወጪ የሚካሄዱ ግንባታዎች ላይ የዋጋ ማስተካከያ እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ከገንዘብ ሚኒስቴርና ከክልሎች ሰምታለች፡፡ የመንግሥት ግንባታ ፕሮጀክቶች የዋጋ ማስተካከያ የተደረገው፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለሥልጣንና የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የወቅቱን - [የአልሸባብ ታጣቂዎች በኢትዮጵያ ኋይሎች ላይ በድጋሚ ጥቃት ከፈቱ፣ መከላከያ በርካታ የቡድኑ አባላት ተደምስሰዋል ብሏል](https://wazemaradio.com/የአልሸባብ-ታጣቂዎች-በኢትዮጵያ-ኋይሎች/) - ዋዜማ ራዲዮ- የሱማሌ ክልል ልዩ ኃይሎች በሱማሊያዋ ባኮል ግዛት ውስጥ "አቶ" በተባለ ወረዳ ትናንት ከአልሸባብ ታጣቂዎች ጋር በድጋሚ እንደተዋጉ የሱማሊያ ዜና ምንጮች ዘግበዋል። የአልሸባብ ታጣቂዎች በክልሉ ልዩ ኃይል ላይ ሞርታሮችን በመተኮስ ውጊያውን እንደጀመሩ ዘገባዎች አመልክተዋል። የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ትናንት ማምሻውን ለመንግሥት ዜና አውታሮች በሰጠው መረጃ፣ ቡድኑ በከፈተው አዲስ ውጊያ በድጋሚ ተመቶ መመለሱን እና ከ150 በላይ - [ለሶስት አመት ተዘግቶ የቆየው ሜድሮክ ወርቅ በተከፈተ በአመት ውስጥ 133 ሚሊየን ዶላር አስገኘ](https://wazemaradio.com/ለሶስት-አመት-ተዘግቶ-የቆየው-ሜድሮክ-ወር/) - ዋዜማ ራዲዮ- በአካባቢ ብክለት እና በነዋሪዎች ጤና ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል በሚል ውንጀላ ሳቢያ በተነሳ ህዝባዊ አመጽ ለሶስት አመታት ተዘግቶ የቆየው የሜድሮክ ወርቅ ማምረቻ እንደገና ምርት በጀመረ በአመት ውስጥ 132.77 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ምንዛሬን ማስገኘቱን ዋዜማ ከኩባንያው ምንጮቿ ሰምታለች። በኦሮምያ ክልል በአዶ ሻኪሶ ወረዳ ለገደንቢ አካባቢ ሻኪሶ አቅራቢያ ያለው ሜድሮክ ወርቅ ማእድን ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል - [በዚህ ዓመት ምንም ችግኝ ለጎረቤት ሀገራት አልተላከም፣ ለምን?](https://wazemaradio.com/በዚህ-ዓመት-ምንም-ችግኝ-ለጎረቤት-ሀገራት/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ከአመታት በፊት በጀመረችው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ለጎረቤት አገራት ስትልከው የነበረው ችግኝ በዚህ ዓመት መቋረጡን ዋዜማ ራዲዮ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። መንግስት በ2013 ዓ.ም የክረምት ወቅት ”ኢትዮጵያን እናልብሳት” በሚል መሪ ሃሳብ ተይዞ የነበረው 6 ቢሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሃ ግብር ሲያከናወን ለጎረቤት አገራት ደግሞ አንድ ቢሊዮን ችግኞችን ለማቅረብ እቅድ ይዞ ነበር፡፡ በዚህ እቅድ መሰረት - [በኢትዮጵያ የተከሰተው የዶሮ በሽታ ምንነት እስካሁን አልታወቀም?](https://wazemaradio.com/በኢትዮጵያ-የተከሰተው-የዶሮ-በሽታ-ምንነ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ባለፉት ሳምንታት በሀገሪቱ የዶሮና የእንቁላል ምርት ወደገበያ እንዳይገባ እገዳ የጣለው ግብርና ሚኒስቴር ስለተከሰተው ወረርሽኝ ምንነት እስካሁን የተረጋገጠ መረጃ የለውም። ግብርና ሚንስቴር ሰኔ 3፤ 2014 ዓ.ም. ለዶሮ አርቢዎችና ላኪ ድርጅቶች በጻፈው ደብዳቤ የዶሮ በሽታ መግባቱን አረጋግጧል። ሚንስቴሩ በዚህ ደብዳቤው በተለያዩ ቦታዎች የዶሮ ሞት ክስተት እያጋጠመ መሆኑን በመጥቀስ ችግሩ ተጣርቶ መፍትሄ እስከሚሰጥበት ድረስ የዶሮና የዶሮ - [በአዲስ አበባ ከሰንጋተራ እስከ ተክለሀይማኖት የሚዘልቅ ግዙፍ ግንባታ ሊጀመር ነው](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-ከሰንጋተራ-እስከ-ተክለሀይ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ ከሰንጋ ተራ እስከ ተክለሀይማኖት ባለው አካባቢ 39 የመንግስት ተቋማትን በአንድ ላይ ያሰባሰበ ግዙፍ የከተማ ማዕከል ግንባታ በቅርቡ እንደሚጀመር ዋዜማ ስምታለች። የሜጋ ኮንስትራክሽን የፕሮጀክት ኮንትራት አስተዳዳር ዳይሬክተር ዳዊት ጥበቡ (ኢንጂነር) ለዋዜማ ራዲዮ እንደተናገሩት ክፍለ ከተሞችን ሳይጨምር ሰላሳ ዘጠኝ የተለያዩ የመንግስት ተቋማት ከሰንጋተራ አንስቶ እስከ ተክለሀይማኖት በሚዘልቀው 14 ሔክታር መሬት ላይ በሚሰሩ - [ወደ ሶማሊያ የሚላከው ጫት ዋጋ በግማሽ እንዲቀንስ ተወሰነ](https://wazemaradio.com/ወደ-ሶማሊያ-የሚላከው-ጫት-ዋጋ-በግማሽ-እን/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ወደ ሶማሊያ የምትልከው ጫት ከወራት በፊት በእጥፍ እንዲጨምር ተደርጎ ነበር። አሁን ዋጋው ቀድሞ ወደ ነበረበት እንዲመለስ ትዕዛዝ መተላለፉን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ከሁለት ቀናት በፊት ለሁሉም ባንኮች በበተነው ደብዳቤ መሰረት ወደ ሶማሊያ የሚላክ የጫት ምርት በኪሎ ግራም ይከፈል የነበረው 10 የአሜሪካ ዶላር ዋጋ ወደ አምስት ዶላር ዝቅ ዝቅ እንዲል - [ከትግራይ ዩኒቨርሰቲዎች የተፈናቀሉ 4,000 ያህል መምህራን በሌሎች ክልሎች ተመድበዋል](https://wazemaradio.com/ከትግራይ-ዩኒቨርሰቲዎች-የተፈናቀሉ-4000-ያህ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በሰሜኑ ጦርነት ሳቢያ በትግራይ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች በመዘጋታቸው የተፈናቀሉ ወደ 4,000 የሚደርሱ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራን በሌሎች ክልሎች በሚገኙ ዩንቨርስቲዎች መመደባቸው ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል፡፡ በትግራይ ክልል ከሚገኙ የመንግስት ዩኒቨርሰቲዎች በተለይም መቀሌ፣ አዲግራት፣አክሱም እና ራያ ዩንቨርስቲዎች ዋና ካምፓሶችና ኮሌጆች ውስጥ ሲሰሩ የነበሩት መመህራን ጦርነትቱን ተከትሎ በተደረገ ጊዜዊ ድልዳላ በሌሎች የአገሪቱ ክፍሎች በሚገኙ ዩንቨርስዎች - [አበዳሪዎች ዛሬ በኢትዮጵያ ዕዳ ዙሪያ ውሳኔ ያስተላልፋሉ ተብሎ ይጠበቃል](https://wazemaradio.com/አበዳሪዎች-ዛሬ-በኢትዮጵያ-ዕዳ-ዙሪያ-ውሳ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ዛሬ( ሰኞ) ኢትዮጵያ የዕዳ መክፈያ ሽግሽግ እንዲደረግላት ያቀረበችው ጥያቄ ላይ የአበዳሪዎች ኮሚቴ ውሳኔ ያሳልፋል። ይህ ውሳኔ በቀጣይ ወራት ሀገሪቱ ለሚኖራት የኢኮኖሚ ቁመና እጅግ ወሳኝ መሆኑን ባለሙያዎች ያስረዳሉ። መንግስት የሚችለውን ያህል ርቀት ተጉዞ የዕዳ ሽግሽግ ለማግኘት ሙከራ አድርጓል። የሰሜኑ ጦርነትን በሰላም መቋጨት ከአበዳሪዎች ይሁንታ ለማግኘት ወሳኝ እርምጃ ሆኖ ብቅ ብሏል። ውጤቱ የሚወሰነው ግን ዛሬ - [የአማራ ባንክ መምጣት ሶስተኛውን የባንክ ኢንደስትሪ ማዕበል አፋፍሞታል](https://wazemaradio.com/የአማራ-ባንክ-መምጣት-ሶስተኛውን-የባንክ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአማራ ባንክ መቋቋምን ተከትሎ ከ1987 ዓ.ም ወዲህ የባንኩ ዘርፍ ሶስተኛውን ማዕበል እያስተናገደ ነው። የመጀመሪያው የ1987ቱን ህገ መንግስት ተከትሎ የግል ባንኮች መጀመርና መስፋፋት በዘርፉ አዳዲስ የውድድር መንፈስ ይዞ ብቅ ማለቱ ይታወሳል። ሁለተኛው የባንክ ዘርፉ አብይ ክስተት (ማዕበል) 2000 ዓም በኋላ የተቋቋሙና በስርጭትም ሰፋ ብለው የታዩት ባንኮች ይዘውት የመጡት ፉክክር ነው። ሶስተኛው የባንኮች ብርቱ የፉክክር - [በደቡብ፣ ሲዳማ እና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች መካከል የተጀመረው የሃብት ክፍፍል ቀላል አልሆነም](https://wazemaradio.com/በደቡብ፣-ሲዳማ-እና-ደቡብ-ምዕራብ-ኢትዮጵ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ቀደም ሲል የደቡብ ክልል በሚል ታቅፈው በነበሩትና አሁን የየራሳቸውን አዳዲስ ክልል በመሰረቱት መካከል የቀድሞ የጋራ ዋና ከተማቸው ሐዋሳ ላይ በጋራ የፈሩትን ሀብት ለመከፋፈል ፈተና ገጥሟቸዋል። ፈተናው ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊና ህጋው ውስብስቦሽ ያለበት ነው። ዋዜማ የዚህን ውዝግብ አንኳር ነጥቦች ለናንተ አቅርባለች። ሲዳማ እና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ከነባሩ ደቡብ ክልል ጋር የሃብት ክፍፍል ውስጥ ይገኛሉ። በሐዋሳ - [የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን የአንድ ዓመት የጥናት ሪፖርት ጨመቅ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ሰብዓዊ-መብቶች-ኮሚሽን-የአን/) - በኢትዮጵያ በህይወት የመኖር መብት እጅግ የከፋ አደጋ ላይ መውደቁን ኢሰመኮ አስታወቀ ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአይነቱና በይዘቱ የመጀመሪያ ባለው የሰብዓዊ መብቶች የተግባር አፈጻጸም ሪፖርት በኢትዮጵያ ባለፉት 12 ወራት በህይወት የመኖር መብት እጅግ የከፋ አደጋ ውስጥ መግባቱን አስታውቋል፡፡ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተላካ የመጀመሪያ ልዩ ሪፖርት እንደሆነ በኮሚሽኑ የተጠቀሰው ዘገባ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት - [የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የምዕራብ ወለጋውን የንጹሃን ጭፍጨፋ አወገዘ](https://wazemaradio.com/የሕዝብ-ተወካዮች-ምክር-ቤት-የምዕራብ-ወለ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ታጣቂዎች በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ በንጹሃን ዜጎች ላይ የፈጸሙትን ጭካኔ የተሞላበት ጅምላ ጭፍጨፋ ከሁለት ሳምንታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደሚያወግዝ ዓርብ ዕለት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። ምክር ቤቱ ታጣቂዎች በቅርቡ በጋምቤላ፣ ቤንሻንጉል ጉሙዝ እና ደቡብ ክልሎች ጭምር በንጹሃን ላይ የፈጸሟቸውን ግድያዎች አውግዟል። ምክር ቤቱ በዚሁ - [አብን ፓርላማው በአስቸኳይ ተሰብስቦ ተፈፅሟል ባለው የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ አቋም እንዲይዝ ጠየቀ](https://wazemaradio.com/አብን-ፓርላማው-በአስቸኳይ-ተሰብስቦ-አቋ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ባለፈው ሳምንት በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ በአማራ ብሄር ተወላጆች ላይ ተፈጽሟል ባለው የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባስቸኳይ እንዲወያይ እና አቋም እንዲይዝ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ጠይቋል። አብን ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ መንግሥታቸው ለምን የአማራ ብሄር ተወላጆችን ጭፍጨፋ ማስቆም እና ጭፍጨፋውን ተከትሎ ለተፈናቀሉ በርካታ ነዋሪዎች - [ከሁለት ነጥብ ሦስት ሚሊዮን የመንግስት ሠራተኞች ሀብታቸውን ያሳወቁት 70 ሺህዎቹ ብቻ ናቸው](https://wazemaradio.com/ከሁለት-ነጥብ-ሦስት-ሚሊዮን-የመንግስት-ሠ/) - የሀብት ምዝገባ ቀነ ገደቡ በዚህ ሳምንት አብቅቷል ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት ሙስናንና ምዝበራን ለመከላከል ሁሉም የመንግስት ሰራተኞች ሀብታቸውን እንዲያስመዘግቡ ያሰቀመጠው ቀነ ገደብ በዚህ ሳምንት ሰኔ15 ቀን 2014 ዓም ተጠናቋል። ይመዘገባሉ ተብለው ከሚጠበቀት 2 ነጥብ 3 ሚሊየን የመንግስት ሰራተኞች ውስጥ በቀነ ገደቡ የተመዘገቡት 72 ሺህ ብቻ መሆናቸውን ዋዜማ ባደረገችው ክትትል ተገንዝባለች። ከ2002 ዓ.ም. ጀምሮ መንግስት የሐብት - [የነዳጅ ድጎማን የማንሳት መርሀግብር በቀጣዩ ወር ይጀመራል](https://wazemaradio.com/የነዳጅ-ድጎማን-የማንሳት-መርሀግብር-በቀ/) - ዋዜማ ራዲዮ- መንግስት የነዳጅ ድጎማን አስመልክቶ እከተለዋለሁ ያለውን አዲስ እርምጃ በሀምሌ ወር የሚጀምር ሲሆን ዋዜማ ራዲዮ ከሁነኛ ምንጮቿ እንደሰማችው የነዳጅ ድጎማ የማይመለከታቸው ተሽከርካሪዎች ከሀምሌ ወር ጀምሮ በተለያየ ደረጃ የነዳጅ ድጎማው እንዲነሳ ተደርጎ በቀጣይ አመት ሚያዝያ ወር ላይ ሙሉ ድጎማውን ለማንሳት አቅዷል።። በሀምሌ ወር ላይ በአለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ ላይ በመመስረት የነዳጅ ድጎማ ለማይመለከታቸው ተሽከርካሪዎች መንግስት - [ከ300 በላይ የስነምግባርና የሙስና ክስ የቀረበባቸው ዳኞች ጉዳያቸው በህግ ሳይታይ በስራ ላይ ናቸው](https://wazemaradio.com/ከ300-በላይ-የስነምግባርና-የሙስና-ክስ-የቀረ/) - ዋዜማ ራዲዮ - በሙስና፣ በመልካም አስተዳድርና አገልግሎት አሰጣጥ እንዲሁም በአጠቃላይ የፍርደ ቤት ሂደት ውስጥ ክስ የቀረበባቸው ከ 300 በላይ የፌደራል ዳኞች ጉዳያቸው በፌደራል ዳኞች አስተዳድር ጉባዔ መታየት የነበረበት ቢሆንም ክሳቸው ዕልባት ሳያገኝ በስራ ላይ መቀጠላቸውን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። በፌደራል ዳኞች ላይ ክስ ሲቀርብ መልስ መስጠት የሚጠበቅበት የዳኞች አስተዳድር ጉባዔ እነዚህ ክስ የቀረባባቸው ዳኞች በተከሰሱበት ጉዳይ - [መንግስት ለዜጎች ደሕንነት ተገቢ ጥበቃ እንዲያደርግ፣ የተፈፀሙ ግድያና ጥሰቶችን እንዲመረምርና ወንጀለኞችን ህግ ፊት እንዲያቀርብ ኢሰመኮ ብርቱ ጥሪ አስተላለፈ](https://wazemaradio.com/መንግስት-ለዜጎች-ደሕንነት-ተገቢ-ጥበቃ-እ/) - ኢሰመጉ መንግስት ሀላፊነቱን አልተወጣም ሲል ተችቷል ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮምያ ክልል በንፁሀን ዜጎች ላይ በታጣቂዎች የተፈፀመውን ግድያ በተመለከተ መንግስት ለዜጎች ደሕንነት ጥበቃ እንዲያደርግና ሀላፊነቱን እንዲወጣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ትናንት ምሽት ባወጣው መግለጫው ጠይቋል። በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ ቶሌ ቀበሌ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ታጣቂዎች በሰላማዊ ነዋሪዎች ላይ በፈጸሙት ጥቃት የሰዎች ሕይወት እንደጠፋ - [የአማራ ክልል ዳኞች ጠቅላይ ሚንስትሩ የሰጡትን “ያልተገባ” አስተያየት እንዲያርሙ ጠየቁ](https://wazemaradio.com/የአማራ-ክልል-ዳኞች-ጠቅላይ-ሚንስትሩ-የሰ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአማራ ክልል ዳኞች ማኅበር ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ትናንት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው በሰጡት ምላሽ እና ማብራሪያ፣ ዳኞች በሙሉ ሌብነት ላይ የተሠማሩ እንደሆኑ አድርገው ለተናገሩት ያልተገባ ንግግር ማስተካከያ እንዲያደርጉ በጽሁፍ ባወጣው መግለጫ መጠየቁን የዋዜማ ሪፖርተር ዘግቧል። የክልሉ ዳኞች ማኅበር ጠቅላይ ሚንስትሩ "አንደኛ ደረጃ ሌቦች ዳኞች ናቸው" በማለት መናገራቸው፣ በአገሪቱ ዳኞች እና በጠቅላላ በዳኝነት - [ወደ ትግራይ ገንዘብ ለመላክ ለአስተላላፊዎች ይከፈል የነበረው ኮምሽን ወደ 25 በመቶ ወረደ](https://wazemaradio.com/ወደ-ትግራይ-ገንዘብ-ለመላክ-ለአስተላላፊ/) - ዋዜማ ራዲዮ- እስከ 50 በመቶ የነበረው ወደ ትግራይ ገንዘብ ለመላክ ለአስተላላፊዎች ይከፈል የነበረው ኮምሽን ካለፉት ሁለት ሳምንታት ወዲህ ወደ 25 በመቶ ዝቅ ማለቱን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያሳያል። ለአስተላላፊዎች ይከፈል የነበረው ገንዘብ የቀነሰው አስተላላፊዎች ስለበዙ እንደሆነ ተረድተናል። በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት በትግራይ ክልል የባንክ አግልገሎት መቋረጡን ተከትሎ፣ ከትግራይ ክልል ውጭ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ለቤተሰቦቻቸው በአስተላላፊዎቹ በኩል ኮሚሽን - [ትግራይ ክልል መንግስት ስለድርድሩ ሁለት አቋም ይዟል](https://wazemaradio.com/ትግራይ-ክልል-መንግስት-ስለድርድሩ-ሁለት/) - የፌደራሉ መንግስት የድርድር ጉዳይን የሚከታተል ኮሚቴ አቋቁሟል ዋዜማ ራዲዮ- የትግራይ ክልል መንግስት ለዓለማቀፉ ማህበረሰብ ለድርድር ዝግጁ መሆኑንና የኬንያው ፕሬዝዳንት አደራዳሪ እንዲሆኑ ፍላጎት እንዳለው ባሰራጨው ደብዳቤ የገለጠ ሲሆን ለክልሉ ህዝብ ግን ትግሉን ወደመጨረሻው ምዕራፍ ለማሸጋገር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን አስታውቋል። የክልሉ ኘሬዝዳንት ደብረፅዮን ገብረሚካዔል ማክሰኞ ዕለት ለጋዜጠኞች በትግርኛ በሰጡት መግለጫ በቅርቡ በተለያዩ የክልሉ አከባቢዎች በተደረጉ ኮንፈረንሶች ትግሉ - [የቁርአን ሂፍዝ እና የአዛን ውድድር በኢትዮጵያ ተካሄደ](https://wazemaradio.com/የቁርአን-ሂፍዝ-እና-የአዛን-ውድድር-በኢት/) - ዋዜማ ሬድዮ - ከ56 አገራት በተውጣጡ ተወዳዳሪዎች መካከል ከሰኔ 1 ጀምሮ በኢትዮጵያ ሲካሄድ የቆየው አለም አቀፍ የቁርአን አቀራር እና አዛን ውድድር ሰኞ ሰኔ 6/2014 በአዲስ አበባ ስታዲየም ተጠናቋል፡፡ በእስልምና ታሪክ የመጀመሪያው ሙአዚን በሆነው በሀበሻው ቢላል አገር በኢትዮጵያ በተደረገው በዚህ ውድድር በቁርን ሂፍዝ ወይም ቁርአንን በቃል በማጥናት ሙሀመድ ኑር ከኡርዶን(ዮርዳኖስ) በአንደኝነት በማጠናቀቅ 10 ሺህ የአሜሪካን ዶላር - [ባንኮች ከመጠባበቂያቸው እየቀነሱ በጦርነት ለተጎዳው ኢኮኖሚ ማገገሚያ ብድር እንዲያቀርቡ ተፈቀደ](https://wazemaradio.com/ባንኮች-ከመጠባበቂያቸው-እየቀነሱ-በጦር/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የኢትዮጵያ ባንኮች በየወሩ መጨረሻ ከአስቀማጮች እየሰበሰቡ ለመጠባበቂያነት ብሄራዊ ባንክ ከሚያስቀምጡት ገንዘብ የተወሰነውን ቀንሰው ብድርን ማቅረብ እንዲችሉ ፈቀደ። አዲሱ አሰራር ከሰኔ 2 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንዲሆን በብሄራዊ ባንክ ገዥ ይናገር ደሴ የተፈረመ መመሪያ ለባንኮች መላኩን ዋዜማ ተመልክታለች። በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የፋይናንስ ተቋማት ቁጥጥር ዘርፍ ምክትል ገዥ ሰለሞን ደስታ ለዋዜማ - [ተመድ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በርካቶች የህገ ወጥ ዝውውር ሰለባ ስደተኞች በማላዊ እንደሚገኙ አስታወቀ](https://wazemaradio.com/ተመድ-ኢትዮጵያውያንን-ጨምሮ-በርካቶች-የ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) በደቡብ አፍሪካዊቷ አገር ማላዊ በሚገኝ አንድ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ በርካታ ኢትዮጵያዊያን ዜጎችን ጨምሮ የሕገወጥ የሰዎች ዝውውር ሰለባ የሆኑ አፍሪካዊያን መኖራቸውን እንደደረሰበት አስታውቋል። አሁን ዛለካ በተሰኘው የማላዊ ስደተኞች መጠለያ ጣቢያ የተደረሰበት የሕገወጥ ሰዎች ዝውውር መረብ እና የሰለባዎች ብዛት፣ ቀደም ሲል ከተገመተው በላይ መጠነ ሰፊ መሆኑ እንደታወቀ የተመድ የአደንዛዥ ዕጽ እና - [በ2014 ዓ.ም ከቤት ፈላጊዎች ይሰበሰባል ተብሎ ከሚጠበቀው 49 ቢሊዮን ብር የተሰበሰበው 5 ቢሊዮን ብር ብቻ ነው። ለምን?](https://wazemaradio.com/በ2014-ዓ-ም-ከቤት-ፈላጊዎች-ይሰበሰባል-ተብሎ-ከ/) - ዋዜማ ራዲዮ-መንግስት እየተገባደደ ባለው የ2014 በጀት ዓመት በተለያዩ የቤት ልማት ፕሮግራሞች ከተመዘገቡ ቤት ፈላጊዎች 49.6 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ 5.5 ቢሊዮን ብር ብቻ መገኘቱን የከተማ እና መሰረተ ልማት ሚንስቴር ገለፀ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ሰኔ 2 ቀን 2014 ዓ.ም ባካሄደው አንደኛ አመት 12ኛ መደበኛ ስብሰባ የከተማ እና መሰረተ ልማት ሚንስቴርን የ2014 ዓ.ም የመጀመሪያዎቹ አስር ወራት የእቅድ - ["ተላላፊ በሽታ" ያለበትን የውጭ ዜጋ በኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች መቅጠር የሚከለክል ረቂቅ መመሪያ ተዘጋጀ](https://wazemaradio.com/ተላላፊ-በሽታ-ያለበትን-የውጭ-ዜጋ-በኢትዮ/) - ከሕፃናት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ላለው ሥራ የውጪ ሀገር ዜጎች መቅጠር አይቻልም ዋዜማ ራዲዮ- የውጪ ሀገር ዜጎች ኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀስ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች (መንግስትታዊ ያልሆነ ድርጅት) ውስጥ ለመቀጠር መንግስት አዳዲስ መስፈርቶች ማዘጋጀቱን ዋዜማ የተመለከተችው ረቂቅ መመሪያ ያሳያል። የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን ያረቀቀው “የውጭ ሀገር ዜጎች የሥራ ፈቃድ አሰጣጥ መመሪያ” ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ተላላፊ በሽታ ያለበትን ውጭ - [የፌደራል መንግስት ለትግራይ ክልል ለ2015 ዓ.ም 12 ቢሊዮን ብር በጀት መደበ](https://wazemaradio.com/የፌደራል-መንግስት-ለትግራይ-ክልል-ለ2015-ዓ-ም/) - ዋዜማ ራዲዮ-የፌደራል መንግስት ለ2015 ዓ.ም ለክልሎች ካቀረበው አጠቃላይ የበጀት ድልድል ውስጥ ለትግራይ ክልል 12 ቢሊዮን ብር መድቧል፡፡ ለ2015 በጀት አመት ከቀረበው አጠቃላይ 786 ቢሊዮን ብር ረቂቅ በጀት ውስጥ ለኦሮሚያ ክልል 71 ቢሊዮን ብር፣ለአማራ ክልል 44 ቢሊዮን ብር፣ ለደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች 26.5 ቢሊዮን ብር፣ ለሶማሌ ክልል 20.5 ቢሊዮን ብር፣ ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝች ክልል 6.4 - [ግብርና ሚኒስቴር የርጭት አውሮፕላን አደጋን ለመከላከል የደሕንነት መቆጣጠሪያ ጣቢያ ገነባ](https://wazemaradio.com/ግብርና-ሚኒስቴር-የርጭት-አውሮፕላን-አደ/) - መንግሥት 5 አውሮፕላኖችና 11 የአሰሳ ድሮኖች ገዝቷል ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ግብርና ሚኒስቴር የበረሃ አንበጣ ርጭትና አውሮፕላኖችን የመከስከስ አደጋ መካለከል የሚስችለው የደሕንነት መቆጣጠሪያ ጣቢያ (Situation Room) መገንባቱን ዋዜማ ከሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊ አረጋግጣለች፡፡ የመቆጣጠሪያ ጣቢያው ለበረሃ አንበጣ ርጭት የሚንቀሳቀሱ አውሮፕላኖችንና የአሰሳ ድሮኖችን እንቅስቃሴ፣ የሚከታተልና መረጃ የሚሰጥ መሆኑን ዋዜማ የነጋገረቻቸው ኃላፊ ጠቁመዋል፡፡ የርጭት አውሮፕላኖችና የአሰሳ - [በተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ አደራዳሪነት በሕዳሴ ግድብ ውዝግብ ዙሪያ አዲስ ውይይት በቅርቡ ይጀመራል](https://wazemaradio.com/በተባበሩት-ዓረብ-ኤምሬትስ-አደራዳሪነት/) - ዋዜማ ራዲዮ- ባለፉት ተከታታይ ዓመታት የተደረጉ ድርድሮች አለመሳካታቸውን ተከትሎ በቀጣዮቹ ሳምንታት በተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ አደራዳሪነት በሕዳሴ ግድብ ውዝግብ ዙሪያ አዲስ ውይይት ለመጀመር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ ምንጮች እንደነገሩን ግብፅ ሱዳንና ኢትዮጵያን ወደ አንድ ጠረጴዛ በማምጣት በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ያሉ አለመግባባቶችን በውይይት ለመፍታት ሀገራቸው ገንቢ ሚና ለመጫወት እየተንቀሳቀሰች መሆኗን አመልክተዋል። - [በቶጎጫሌ የሚገኙ የባንክ ቅርንጫፎች የብድርና የውጭ ምንዛሬ አገልግሎት እንዳይሰጡ ታገዱ](https://wazemaradio.com/በቶጎጫሌ-የሚገኙ-የባንክ-ቅርንጫፎች-የብ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በሶማሌ ክልል በሚገኘው ቶጎጫሎ ከተማ የሚገኙ የባንክ ቅርንጫፎች የብድርና የውጭ ምንዛሬ አገልግሎት እንዳይሰጡ ብሔራዊ ባንክ አግዷል። ወሳኔው የተላለፈው ብሔራዊ ባንኩ በከተማው የሚገኙ ቅርንጫፎች እንቅሰቃሴ ላይ ባደረገው ጥናት መሰረት ነው። ባንኮቹ ለአካባቢው ህዝብ አገልግሎት ከመስጠት ይልቅ ህገወጥ የውጭ ምንዛሬ ግብይት የሚካሄድባቸው መሆኑን ባንኩ በጥናቱ እንደተረዳ ዋዜማ ሰምታለች። ህገወጥ ስራው የውጭ ምንዛሬ እስከማቅረብ እንደሚደርስም ተጠቅሷል። - [የግል ንግድ ባንኮች ለአንድ ዶላር እስከ 30 ብር ኮሚሽን እያስከፈሉ ነው፣ ይህም የአንድ የአሜሪካ ዶላርን መግዣ 82 ብር አድርሶታል](https://wazemaradio.com/የግል-ንግድ-ባንኮች-ለአንድ-ዶላር-እስከ-30-ብ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የግል ንግድ ባንኮች ለምርት አስመጭ ደንበኞቻቸው የውጭ ምንዛሬን ለመፍቀድ በአንድ የአሜሪካ ዶላር እስከ 30 ብር ኮሚሽን እያስከፈሉ መሆኑን ዋዜማ ሬዲዮ ያሰባሰበችው መረጃ ያሳያል። ያነጋገርናቸው አስመጭዎች እንደነገሩን በተለያዩ የግል ንግድ ባንኮች የውጭ ምንዛሬን ለማስፈቀድ የአንድ የአሜሪካ ዶላር ይፋዊ የመሸጫ ዋጋው 52 ብር ከ64 ሳንቲም እንዳለ ሆኖ ኮሚሽን 30 ብር በመጨመር ለእያንዳንዱ የአሜሪካ ዶላር 82 - [ታግደው የነበሩ የዲጂታል የኃዋላ አገልግሎት መተግበሪያዎች ወደ ስራ ሊመለሱ ነው](https://wazemaradio.com/ታግደው-የነበሩ-የዲጂታል-የኃዋላ-አገልግ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በብሔራዊ ባንክ ትዕዛዝ ለ3 ወር ገደማ ተቋርጠው የነበሩ የዲጂታል የኃዋላ መተግበሪያዎች አገልግሎት መሰጠት ሊጀመሩ ነው። አስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎች አልተሟሉም በሚል በአቢሲኒያ ባንክ በኩል አገልግሎት የሚሰጡት “ካሽጎ” እና “ማማ ፔይስ” የተሰኙ መተግበሪያዎች በባንኩ ተእዛዝ መሰረት አገልግሎት አቋርጠው ነበር። “ካሽጎ” ሶልጌት በተባለ ድርጀት የተሰራ ሲሆን፣ “ማማ ፔይስ” ደግሞ በቤል ካሽ የተዘጋጅ ነው። የባንኩ የውጭ ምንዛሬ - [ከአራት አመት በፊት የተነገረው የነዳጅ መገኘት ዕውን ሊሆን አልቻለም። ምን ገጠመው?](https://wazemaradio.com/ከአራት-አመት-በፊት-የተነገረው-የነዳጅ-መ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከአራት ዓመታት በፊት በጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ የተበሰረው በኢትዮጵያ የነዳጅ መገኘት ዜና ዕውን ሆኖ ምርት ሊገኝ ባለመቻሉ መንግስት የማስተካከያ እርምጃ ለመውሰድ መገደዱን የማዕድን ሚንስትሩ ታከለ ኡማ ለፓርላማ አባላት ባቀረቡት ሪፖርት አስታወቁ። የነዳጅ መገኘቱ ዜና እውነት መሆኑን ያረጋገጡት ታከለ ሀገሪቱ ያላትን የነዳጅ ክምችት በድጋሚ የማረጋገጥና አዋጭነቱን የመመዘን ስራ እየተሰራ ነው ብለዋል። ለዚህም የውጪ ሀገር - [መስከረም አበራና ሰለሞን ሹምዬ ፍርድ ቤት ቀረቡ](https://wazemaradio.com/መስከረም-አበራና-ሰለሞን-ሹምዬ-ፍርድ-ቤት/) - ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ትናንት ረፋዱ ላይ ባዋለው ችሎት የዩትዩብ መገናኛ ብዙኀን ዝግጅት አቅራቢዋን መስከረም አበራን ጉዳይ ተመልክቷል። በዕለቱ መርማሪ ፖሊስ ተጠርጣሪዋ ሁከትና ብጥብጥ በማስነሳት እና አማራ ክልልን ከፌደራል መንግሥቱ ለመነጠል ገንዘብ ተከፍሏት ትሰራለች ብሎ እንደጠረጠራት ለችሎት አስረድቷል። የተጠርጣሪዋ ጠበቆች ከመርማሪ ፖሊስ ጋር ክርክር ያደረጉ ሲሆን፣ መርማሪ ፖሊስም 14 ተጨማሪ የምርመራ ቀናት ይሰጠኝ - [ብርሃን እና ሰላም ማተሚያ ቤት ያደረገው እስከ 80 በመቶ የደረሰ የህትመት ዋጋ ጭማሪ ለመገናኛ ብዙሀን አዲስ መሰናክል ሆኗል](https://wazemaradio.com/ብርሃን-እና-ሰላም-ማተሚያ-ቤት-ያደረገው-እ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የመንግስት የልማት ድርጅት የሆነው ብርሃን እና ሰላም ማተሚያ ቤት በጋዜጣ አሳታሚ ደንበኞቹ ላይ ያደረገውን የዋጋ ጭማሪ የሚገልጽ ደብዳቤ ለደንበኞቹ የላከው መጋቢት2፤2014 ነው፡፡ ድርጅቱ የዋጋ ጭማሪውን በአንድ ጊዜ ላለመጫንም ውሳኔው ተግባራዊ የሚሆነው ከሚያዚያ 1፤2014 ጀምሮ እስከ ሰኔ ፤2014 ድረስ መሆኑን በደብዳቤው ላይ ማካተቱን ዋዜማ ተመልክታለች፡፡ ዋዜማ ያነጋገረቻቸው የብርሃን እና ሰላም ማተሚያ ቤት የገበያ ጥናት - [ለመሆኑ ለኢትዮጵያ ፋይናንስ ዘርፍ አዲስ ገጽታ የሚሰጠው "የሰነድ መዋዕለ ነዋይ ገበያ" ምንድ ነው?](https://wazemaradio.com/ለመሆኑ-ለኢትዮጵያ-ፋይናንስ-ዘርፍ-አዲስ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በቅርቡ በ100 ቢሊየን ብር የተቋቋመው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ በቅርቡ ይቋቋማል ተብሎ የሚጠበቀው የኢትዮጵያ የሰነድ መዋእለ ነዋይ ገበያ (Ethiopian securities exchange) ውስጥ ዋነኛ መዋዕለ ነዋይ አድራጊ እና በገበያው ባለቤትነት ውስጥም የራሱ ድርሻ የሚኖረው መሆኑን የተቋሙ ዋና ሀላፊ አቶ ማሞ ምህረቱ ተናገሩ። ማሞ ምህረቱ ይህን ያሉት በዚህ ሳምንት ለኢትዮጵያ የሰነድ መዋእለ ነዋይ ገበያ ምስረታ የኢትዮጵያ - [መንግስቱ ኋይለማሪያምን አሳልፎ ለመስጠት ፈቃደኛ ፈቃደኛ ልትሆን እንደምትችል ዚምባብዌ ፍንጭ ሰጠች](https://wazemaradio.com/መንግስቱ-ኋይለማሪያምን-አሳልፎ-ለመስጠ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የዚምባብዌ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር አምባሳደር ፍሬድሪክ ሻቫ አገራቸው የኢትዮጵያ መንግሥት ከጠየቀ የቀድሞውን የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ኮሎኔል መንግሥቱ ኃ/ማርያምን አሳልፋ ለመስጠት ፈቃደኛ ልትሆን እንደምትችል ፍንጭ እንደሰጡ ቪኦኤ ዘግቧል። የአገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር የኢትዮጵያ መንግሥት ለዚምባብዌ ኮሎኔል መንግሥቱ ተላልፈው እንዲሰጡት ከጠየቀ፣ ዚምባብዌ ትክክለኛውን አካሄድ ተከትላ ምላሽ ትሰጣለች በማለት ከዜና አውታሩ ለቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ ሰጥተዋል። በቀድሞው ፕሬዝዳንት - [ለብሔራዊ መረጃና ደህንነት የመዋቅር ማሻሻያ፣ የስነምግባር ምዘናና ማበረታቻ የተካተቱበት አዲስ አዋጅ ቀረበ](https://wazemaradio.com/ለብሔራዊ-መረጃና-ደህንነት-የመዋቅር-ማሻ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የብሄራዊ ደህንነት አገልግሎት ሰራተኞችን ከማንኛወም የፖለቲካ ፓርቲ ወይንም የፖለቲካ ድርጅት አባል መሆንና በመሰል የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ በቅስቀሳ ላይ መሳተፍ የሚከለክል አንቀጽ የተጨመረበት ረቅቅ አዋጅ ለፓርላማው ቀረበ፡፡ የሚንስትሮች ምክርቤት መጋቢት 17 ቀን 2014 ዓ.ም ተወያይቶ ለፓርላማው የመራው የብሄራዊ መረጃ ደህንነት አገልግሎትን እንደገና ለማቋቋም ተሻሽሎ የቀረበው ረቂቅ አዋጅ በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።፡፡ ግንቦት - [በኢትዮጵያ የመንግስት ለውጥ ከተደረገ ወዲህ በአፋርና ሶማሌ ክልል የኮንትሮባንድ ዝውውር መጠን በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ ተገለጸ](https://wazemaradio.com/በኢትዮጵያ-የመንግስት-ለውጥ-ከተደረገ-ወ/) - ዋዜማ ራዲዮ-በኢትዮጵያ ባለፉት አራት አመታት በተለይም የመንግስት ለውጥ ከተደረገ ወዲህ የወጭና ገቢ ኮንትሮባንድ አዘዋዋሪዎች ቁጥርና የግብይት መጠን በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮንትሮባንድ መጨመር ጋር ተያይዞ እየታየ የመጣው ችግር በተለይም ለየት ባለ መልኩ የተዋናኞች አደረጃጀት እጅግ አደገኛ፣ አሳሳቢና ውስበስብ እየሆነ በመምጣቱ ሁሉም የመንግስት መዋቅር ከችግሩ ጋር ተመጣጣኝ መልስ ለመስጠት በሚያሰችል መልኩ ዝግጁ ሊሆኑ እንደሚገባ - [መንግስት 1 ሚሊየን ዲያስፖራ ለገና ወደሀገሩ እንዲገባ ሲጋብዝ የመጣው 119 ሺሕ እንግዳ ብቻ ነበር](https://wazemaradio.com/መንግስት-1-ሚሊየን-ዲያስፖራ-ለገና-ወደሀገ/) - ዲያስፖራው በዘጠኝ ወር 3.8 ቢሊዮን ዶላር በባንክ ልኳል ዋዜማ ራዲዮ- በባለፈው የገና በዓል የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባቀረቡት “1 ሚሊዮን ዲያስፖራ ወደ አገር ቤት” ጥሪ ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ኢትዮጵያዊያን ዳያስፖራዎችና የኢትዮጵያ ወዳጆች 119 ሺሕ 56 ብቻ እንደነበር ዋዜማ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሪፖርት ተመልክታለች፡፡ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና - [ከቱርክ መንግስት ጋር የተደረጉ ሶስት ወታደራዊ ስምምነቶች !](https://wazemaradio.com/ከቱርክ-መንግስት-ጋር-የተደረጉ-ሶስት-ወታ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የህዘብ ተወካዮች ምክርቤት ግንቦት 9 ቀን 2014 ዓ.ም ባካሄደው 7ኛ መደበኛ ጉባኤ በኢትዮጵያ እና በቱርክ መንግስታት መካከል የተደረጉ ሶስት ወታደራዊ ስምምነቶችን አጸደቀ፡፡ የዋዜማ ሪፖርተር እንደዘገበችው በፓርላማው የጸደቁት ሶስቱ ስምምነቶች የወታደራዊ ማዕቀፍ ስምምነት፣ የወታደራዊ ፋይናንስ ትብብር ስምምነት፣ እንዲሁም የፋይናንስ ድጋፍ ማስፈጸሚያ ፕሮቶኮል ናቸው ፡፡ የመጀመሪያው የወታደራዊ ስምምነት ነሃሴ 12 ቀን 2013 ዓ.ም በኢትዮጵያና በቱርክ - [ሱዳን የህወሃት አማፅያን መቀመጫ ሆናለች ሲል የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ከሰሰ](https://wazemaradio.com/ሱዳን-የህወሃት-አማፅያን-መቀመጫ-ሆናለች/) - ዋዜማ ራዲዮ- ሱዳን የኢትዮጵያን ድንበር ተሻግራ ካደረገችው የመሬት ወረራ በተጨማሪ በኢትዮጵያ ፓርላማ አሸባሪ ተብሎ ለተሰየመው የህወሃት ቡድን መቀመጫ በመሆን እያገለገለች ነው ሲል የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ከሰሰ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትርና የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አቶ ደመቀ መኮነን ለህዝብ ተወካዮች ምክርቤት የተቋማቸውን የ9ኝ ወር እቅድ አፈጻጸም ግንቦት 9 ቀን 2014 ዓ.ም አቅርበዋል፡፡ አቶ ደመቀ በሪፖርታቸው እንደገለጹት የኢትዮጵያ ህዝብ - [ለኢንሹራንስ ዘርፉ የራሱ ተቆጣጣሪ ተቋም ለማዋቀር ዝግጅት እየተደረገ ነው](https://wazemaradio.com/የኢንሹራንስ-ዘርፉን-ለውጪ-ኩባንያዎች-ክ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የገንዘብ ሚንስቴር ሚንስትር አህመድ ሽዴ ባለፈው ሳምንት በተካሄደው በምስራቅ አፍሪካ ፋይናንስ ጉባኤ የመክፈቻ ላይ የኢንሹራንስ ቁጥጥር ተቋም ለማቋቋም ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን አንስተው ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅት የኢንሹራንስ ቁጥጥር በብሔራዊ ባንክ የፋይንናስ ተቋማት ስር በዳይሪክቶሬት ደረጃ እየተመራ ይገኛል። ጉዳዩ ለረጅም አመታት የዘርፉ ጥያቄ ሆኖ የሰነበተ ሲሆን ባለፈው ሳምንት ጉባኤ ላይም ዋና መናጋገሪያ ሆኖ ውሏል። - [መንግስት ለቀጣዩ ዓመት 780 ቢሊየን ብር በጀት አዘጋጅቷል](https://wazemaradio.com/መንግስት-ለቀጣዩ-ዓመት-780-ቢሊየን-ብር-በጀት/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ፌዴራል መንግስት በብርቱ የኢኮኖሚና የፀጥታ ፈተና ውስጥ ሆኖ ከሁለት ወር በኋላ ለሚጀምረው አዲሱ የበጀት ዓመት 780 ቢሊየን ብር በጀት ማዘጋጀቱን ዋዜማ ለጉዳዩ ቅርብ ከሆኑ ምንጮች ስምታለች። አዲሱ በጀት ከዘንድሮው በጀት ጋር ሲነፃፀር የአንድ መቶ ቢሊያን ብር ያህል ብልጫ አለው። የ 2014 ዓ.ም በጀት የአጋማሽ አመቱ ጭማሬ ተዳምሮ 680 ቢሊየን ብር ነበር። ዘንድሮን - [የትግራይ ህዝብ "ለመጨረሻው ምዕራፍ ትግል" እንዲዘጋጅ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥሪ አቀረቡ](https://wazemaradio.com/የትግራይ-ህዝብ-ለመጨረሻው-ምዕራፍ-ትግል/) - ዋዜማ ራዲዮ- የትግራይ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል ከማዕከላዊው መንግስት ጋር ችግሮችን በዲፕሎማሲ ለመፍታት ሲደረግ የነበረው ጥረት "ባለመሳካቱና የሰላም መንገድ በመዘጋቱ የትግራይን ሕዝብ ነፃነት ለማረጋገጥ" የክልሉ ህዝብ እንዲዘጋጅ ጥሪ አቀረቡ። ደብረፅዮን በመቀሌ ሌሎች የሕወሓት አመራሮች ደግሞ በተለያዩ የትግራይ ዞኖች ከነዋሪዎች ጋር ባደረጉት ውይይት ላይ ባስተላለፉት መልዕክት የትግራይ ህዝብ አሁን ያለበት የከፋ ስቃይ እንዲቀለበስና የትግራይ የራስን - [በኢትዮጵያ ከፍተኛ የሆነ የሰብዓዊ መብት ጥሰት አሁንም መቀጠሉን ኢሰመኮ አስታወቀ](https://wazemaradio.com/በኢትዮጵያ-ከፍተኛ-የሆነ-የሰብዓዊ-መብት/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በሰሜን ኢትዮጵያ ከተከሰተው ጦርነትና በሌሎች የአገሪቱ አካባቢዎች በብሄር ማንነት፣ ራስን በራስ ከማስተዳደርና የአካባቢ አስተዳድር ወሰን እንዲሁም አልፎ አልፎ በሃይማኖት ሳቢያ በሚያገረሹ ግጭቶች መጠነ ሰፊ የሆነ የመብት ጥሰት አሁንም መቀጠሉን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ዳንዔል በቀለ (ዶ/ር) የኮሚሽኑን የአስር ወራት እቅድ አፈጻጸም ለህዝብ ተወካዮች ምክርቤት የሕግ፣ ፍትሕ እና ዴሞክራሲ ጉዳዮች - [የነዳጅ ድጎማን ማንሳት ከባድ የኢኮኖሚና ማኅበራዊ ቀውስ እንዳያስከትል ተሰግቷል](https://wazemaradio.com/የነዳጅ-ድጎማን-ማንሳት-ከባድ-የኢኮኖሚና/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግሥት የነዳጅ ድጎማን ከተመረጡ ተሸከርካሪዎች ላይ በሂደት የሚቀንስ እና የሚያስቀር የውሳኔ ሃሳብ ታኅሳስ 20፣ 2014 ዓ.ም በተካሄደው ሦስተኛው የሚንስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ አጽድቋል። የመንግሥት የነዳጅ ድጎማን የማንሳት እቅድ እንዳለ ሆኖ ከአንድ ዓመት ባነሰ ጊዜ በነዳጅ ዋጋ መሸጫ ታሪፍ ላይ ተደጋጋሚ ማስተካከያ ተደርጓል፡፡ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪው በኢኮኖሚው ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ የፈጠረ ሲሆን፣ - [ሕወሃት በግለሰቦች እጅ ያለ ገንዘብ ወደ ባንክ አንዲገባ አዘዘ](https://wazemaradio.com/ሕወሃት-በግለሰቦች-እጅ-ያለ-ገንዘብ-ወደ-ባ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የትግራዩ ሕዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ (ሕወሃት) የሚመራው የትግራይ ክልል መንግሥት በትግራይ ክልል የተፈጠረውን ሰብዓዊ ቀውስ ለመቋቋም እንዲረዳው፣ በክልሉ ከባንክ ውጭ የሚንቀሳቀስ በቢሊዮኖች የሚገመት ገንዘብ ወደ ወደ አንድ ቋት (ባንክ) እንዲገባ እንቅስቃሴ መጀመሩን ይፋ አድርጓል። በሰሜኑ ጦርነት ሳቢያ በትግራይ ክልል ያጋጠመውን ከፍተኛ የፋይናንስ እጥረት ለመቅረፍ ሲል የክልሉ መንግሥት ከመጋቢት 15፣ 2014 ዓ.ም ጀምሮ አዲስ - [የጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ጉዳይ](https://wazemaradio.com/የጋዜጠኛ-ጎበዜ-ሲሳይ-ስወራ-ጉዳይ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ሚያዚያ 23 አለም አቀፉ የላብ አደሮች ቀን እየተከበረ በዋለበት ዕለት፣ ማለዳ 4 ሰአት ከሚኖርበት አያት ባቡር ጣቢያ አካባቢ ባልታወቁ የጸጥታ ሃይሎች ለጥያቄ ትፈለጋለህ በሚል መወሰዱ የተሰማው በነጋታው ሚያዚያ 24 የዒድ አልፈጥር ዕለት ማህበራዊ ድረገጽ ላይ በተለጠፈ መልዕክት ነበር። ጋዜጠኛው በጸጥታ ሃይሎች መወሰዱን ያሳወቀው ጠበቃው አዲሱ አልጋው ሲሆን መታሰሩን ማወቅ የቻለውም - [ኢትዮጵያ በዲፕሎማትነት ለሾመቻቸው የፓርላማ አባላት ማሟያ ምርጫ አድርጋ አታውቅም](https://wazemaradio.com/ኢትዮጵያ-በዲፕሎማትነት-ለሾመቻቸው-የፓ/) - ዋዜማ ሬዲዮ -የኢትዮጵያ ምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ስነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162 አንቀጽ 8 ስለ ማሟያ ምርጫ ያትታል። በዚህ አንቀጽ ከተካተቱት ሁለት የማሟያ ምርጫ ማድረጊያ መንገዶች አንዱ በማንኛውም ምክንያት ተመራጩ በቦታው አለመገኘት ሲሆን ሁለተኛው በመራጩ ህዝብ በኩል አመኔታን ማጣት እንደሆነ ያብራራል። በዚህ አንቀጽ መሰረት ኢትዮጵያን ወክለው ወደ ተለያዩ ሃገራት በአምባሳደርነት የተሾሙ የህዝብ ተወካዮች ምክር - [የኮንደም ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ መናር ተጋላጭ የህብረተሰብ ክፍሎችን አደጋ ላይ ጥሏል](https://wazemaradio.com/የኮንደም-ዋጋ-በከፍተኛ-ደረጃ-መናር-ተጋላ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ የኮንደም ዋጋ በከፍተኛ መጠን መጨመሩን ተከትሎ ለተላላፊ በሽታ ተጋላጭ የሆኑ የማህበረሰቡ አባላትን ለአደጋ ከማጋለጥ አልፎ የሀገሪቱን የኤች አ ይ ቪ ስርጭት ያባብሰዋል የሚል ስጋት አንዣቧል። ዋዜማ በቅርቡ በአዲስ አበባ በቀን እና በምሽት ከመደበኛ መድሃኒት መደብሮች እስከ ምሽት የአደባባይ ጀብሎዎች ድረስ ባደረገችው የገበያ ዳሰሳ በኮንዶም ላይ እጅግ ከፍ ያለ የዋጋ ጭማሪ - [የመንግስት ሰራተኞች ዝቅተኛውን የደሞዝ ወለል እንዲሻሻል ጥያቄ ቀረበ](https://wazemaradio.com/የመንግስት-ሰራተኞች-ዝቅተኛውን-የደሞዝ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በየአመቱ ሚያዚያ 23 ቀን የሚከበረውን ዓለማቀፍ የላብ አደሮች ቀን አስመልከቶ ባወጣው መግለጫ በኢትዮጵያ የሰራተኞች ዝቅተኛ ደመወዝ ተመን ክፍያ ወለል የሚወስነውን ቦርድ በአስቸኳይ እንዲቋቋም ጠየቀ፡፡ ኮሚሽኑ ቅዳሜ ሚያዚያ 22 ቀን 2014 ዓ.ም አመሻሹ ላይ ባወጣው መግለጫ በ2012 ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ምክርቤተ ጽድቆ ወደ ስራ የገባው የዝቅተኛ ደመወዝ ተመን፣ እንዲሁም የሰራተኛ - [ኢትዮዽያ የተቋረጠው የለጋሾችና አበዳሪዎች ድጋፍ እንዲለቀቅላት ተማፅኖ አቀረበች](https://wazemaradio.com/ኢትዮዽያ-የተቋረጠው-የለጋሾችና-አበዳሪ/) - ዋዜማ ራድዮ- ከአንድ ሳምንት በላይ በዩናይትድ ስቴትስ ቆይታ ያደረገው የኢትዮጵያ መንግስት የልዑካን ቡድን ከሰሜኑ ጦርነት ጋር በተያያዘ የተቋረጠው የአበዳሪዎችና የለጋሾች ድጋፍ እንዲቀጥል ብርቱ ተማፅኖ ማቅረቡን ዋዜማ ለጉዳዩ ጋር ቅርብ ከሆኑ የለጋሽ ድርጅቶች ምንጮች ሰምታለች በገንዘብ ሚንስትሩ አህመድ ሽዴ የተመራውን የብሔራዊ ባንክ ገዥ ይናገር ደሴ የተካተቱበት የልዑካን ቡድን በዓለም ባንክና በዓለም የገንዘብ ድርጅት ዓመታዊ ስብሰባ ላይ - [የመገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን የምርመራ ጋዜጠኝነት መመሪያ እያዘጋጀ መሆኑን አስታወቀ](https://wazemaradio.com/የመገናኛ-ብዙሃን-ባለስልጣን-የምርመራ-ጋ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ ግልጽና ተዓማኒነት ያለውና የምርመራ ጋዜጠኝነት በስርዓት ሊመራ የሚችል መመሪያ እየተዘጋጀ መሆኑን የመገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መሃመድ ኢድሪስ ገለጹ፡፡ የዋዜማ ሪፖርተር ከፓርላማ እንደዘገበው የምርመራ ጋዜጠኝነት በጥሩ ስነ-ምግባር እና ቀድሞ በሚታይ አሰራር በጥንቃቄ የሚመራ ካልሆነ ማህበራዊ ፍትህን በማምጣት ፋንታ የግል ጥቅማቸውን ማስከበር ለሚፈልጉ አካላት ያለአግባብ ሊውል ይችላል የሚል ስጋት መኖሩን ዋና ዳሬክተሩ - [የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን እቅድና ፈተናዎችን የያዘው የመጀመሪያው ሪፖርት ለፓርላማ ቀረበ](https://wazemaradio.com/የአገራዊ-ምክክር-ኮሚሽን-እቅድና-ፈተናዎ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በየካቲት 2014 ዓ.ም አጋማሽ በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ተቋቁሞ ወደ ስራ የገባው አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከተቋቋመ ጀምሮ የሄደበትን የመጀመሪያ ምዕራፍ ርቀት የሚያሳይና በቀጣይ ሊያጋጥሙ ይችላሉ ያላቸውን ስጋቶች አካቶ የያዘ ባለአራት ምዕራፍ እቅድ ለፓርላማው አቀረበ፡፡ የዋዜማ ሪፖርተር እንደዘገበው ኮሚሽኑ ከተመሰረተ አንስቶ እያከናወናቸው ያሉ ተግባራትን በተመለከተ የሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት አፈ-ጉባዔና ምክትል አፈ-ጉባዔ፣ የፓርላማው ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች፣ - [የዋጋ ግሽበትን ለማረጋጋት የሚያግዝ ቦርድ እንዲቋቋም የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማሕበር ጠየቀ](https://wazemaradio.com/የዋጋ-ግሽበትን-ለማረጋጋት-የሚያግዝ-ቦር/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማህበር ዜጎችን ክፉኛ እየፈተነ ያለውን የዋጋ ግሽበት ለመፍታት መንግስትን ሊያግዝ የሚችል የአቅርቦትና የዋጋ ማረጋጊያ ቦርድ በጊዜያዊነት ሊቋቋም እንደሚገባ አሳሰበ። ማህበሩ ላለፉት ስድስት ወራት የዋጋ ግሽበት መዋቅራዊ ተግዳሮቶችና የፖሊሲ አማራጮች በሚል ርዕስ ያካሄደውን ጥናት ትናንት ይፋ ባደረገበት ጊዜ የዋጋ ግሽበት የህብረተሰቡን ህልውና እየተፈታተነ እንደሚገኝ በመግለፅ በጥናቱ ግሽበቱን አባብሰዋል ያላቸውን ምክንያቶች አስቀምጧል - [የፌደራል ፍርድቤት የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ ተመን ማሻሻያ ሊያደርግ ነው](https://wazemaradio.com/የፌደራል-ፍርድቤት-የዳኝነት-አገልግሎት/) - ዋዜማ ራዲዮ- በፌደራል ፍርድ ቤቶች ለሚደረግ የዳኝነት አገልግሎት ከፍ ያለ የዳኝነት ክፍያ ለማስከፈል ረቂቅ ደንብ ተዘጋጅቶ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውሳኔን እየጠበቀ መሆኑን ዋዜማ ለመረዳት ችላለች። አዲሱ ረቂቅ ደንብ ከ60 አመታት በላይ ሲያገለግል የነበረውን የክፍያ ተመን የሚቀይረው ሲሆን ተገልጋዮችንም ከፍ ያለ ገንዘብ ለፍርድ አገልግሎት የሚያስከፍል ይሆናል። ከፌደራል ፍርድ ቤቶች በተውጣጡ ባለሙያዎች እና በጠቅላይ ፍርድ ቤት - [ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ ማጎሪያ ቤቶች የመመለሱ ስራ ቀጥሏል፣ በቀን እስከ አንድ ሺህ ሰዎች እየተመለሱ ነው](https://wazemaradio.com/ዜጎችን-ከሳዑዲ-ዓረቢያ-ማጎሪያ-ቤቶች-የመ/) - ዋዜማ ራዲዮ- መንግስት ከሳዑዲ ዓረቢያ እስርቤቶችና ማቆያ ማዕከላት ወደአገራቸው ሊመልሳቸው ካቀደው 102 ሺ ዜጎች መካከል እስከ ሚያዚያ 12 2014 ዓ.ም ድረስ 11, 700 ዜጎች ወደ አገራቸው መግባታቸውን ዋዜማ ሰምታለች። እነዚህን ዜጎች ለመመለስም እስካሁን 27 በረራዎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ኢትዮጵያ ተደርገዋል ። ተመላሾቹ አዲስ አበባ በሚገኙ 8 ማቆያ ማዕከላት የተለያዩ አገልግሎቶች ይቀርብላቸዋል። ተቋማት በቅንጅት የምግብ: መኝታ - [ወይዘሮ አዜብ መስፍን ከሀገር ወጡ](https://wazemaradio.com/ወይዘሮ-አዜብ-መስፍን-ከሀገር-ወጡ/) - ዋዜማ ራዲዮ -የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር ባለቤትና የሕወሓት ከፍተኛ አመራር የነበሩት ወይዘሮ አዜብ መስፍን ባለፈው ሳምንት ከኢትዮጵያ መውጣታቸውንና ከዚህ በኋላ ኑሯቸውን በውጪ ለማድረግ እንዳቀዱ ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። ወ/ሮ አዜብ ለረጅም ዓመታት በታጋይነትና በአመራር ደረጃ አባል ከነበሩበት ከሕወሓት ከተባረሩ በኋላ በኢሕአዴግና ሕወሓት ውስጥ የአመራር ብቃ ማነስና ስርዓት አልበኝነት መስፈኑን፣ ሙስና መንሰራፋቱን እንዲሁም ድርጅቱ ለህዝብ የገባውን ቃል - [በፀጥታ ችግር ምክንያት ምርጥ ዘር አምርቶ ለገበሬዎች ማድረስ እንደተቸገረ ኮርቴቫ ኩባንያ አስታወቀ](https://wazemaradio.com/በፀጥታ-ችግር-ምክንያት-ምርጥ-ዘር-አምርቶ/) - ዋዜማ ራዲዮ-የተለያዩ ምርጥ ዘሮችን፣ የግብርና የፀረ ተባይ እና ፀረ አረም መድሃኒቶችን በማምረት የሚታወቀው አለማቀፉ ኮርቴቫ አግሪሳይንስ ኩባንያ በ2013 ዓ.ም በኦሮሚያና በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልሎች እርሻ ላይ መሰብሰብ የነበረበትን ምርጥ ዘር በጸጥታ መደፍረስ ምክንያት ምርት ሳይሰበስብ መቅረቱን ዋዜማ ከኩባንያው ሰምታለች፡፡ የኩባያው የኢትዮጵያ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፋሲል ይልማ ለዋዜማ እንደገለጹት በጸጥታ ችግር ምክንያት በቤንሻንጉል ክልል ብቻ መሰብሰብ - [የመርከብ የዕቃ ማጓጓዣ ላይ የተደረገው ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ የሀገሪቱን ገቢና ወጪ ንግድ ፈተና ላይ ጥሎታል](https://wazemaradio.com/የመርከብ-የዕቃ-ማጓጓዣ-ላይ-የተደረገው-ከ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በዓለማቀፍ ደረጃ በከፍተኛ ደረጃ የጨመረው የመርከብ የዕቃ ማጓጓዣ ዋጋ የኢትዮጵያ መርከቦችንም የታሪፍ ለውጥ እንዲያደርጉ አስገድዷቸዋል። ዋዜማ ራዲዮ የተመለከተችው አዲስ የመርከቦች የዕቃ ማጓጓዣ ተመን በምንዛሪ ዕጥረት፣ በዋጋ ግሽበትና ከጦርነት ጋር በተያያዘ የተዳከመውን የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የሚፈታተን አዲስ አደጋ ሆኗል። የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ድርጅት ካዘጋጀው ባለ 15 ገጽ ሰነድ እንደተረዳነው ከአንዳንድ ወደቦች ዕቃ ለመጫን በፊት - [የአዲስ አበባ አስተዳደር በቅርስነት የተመዘገበውን የአንበሳ ፋርማሲ ሕንፃ ለባለሀብት ሊያስተላልፍ ነው](https://wazemaradio.com/የአዲስ-አበባ-አስተዳደር-በቅርስነት-የተ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ መስተዳድር በፌደራል ቤቶች አስተዳድር በኩል ለአንበሳ ፋርማሲና ለኒዮን አዲስ ያከራየውን ታሪካዊ ሕንፃ ለቀው እንዲወጡ አዟል። የፌደራል ቤቶች አስተዳድርም ትዕዛዙን በከተማ ደረጃ ባለው መዋቅር ለተከራዮቹ አድርሷል። የአዲስ አበባ መስተዳድር ሕንፃው የሚገኝበትን ቦታ ጀርመን አመንቴ ለተባሉ ባለሀብት እንዲያለሙት በሊዝ መስጠቱን አስታውቋል። ጀርመን አመንቴ በቦታው ላይ የገበያ ማዕከል ለመገንባት ዕቅድ እንዳላቸውም ተረድተናል። ሕንፃው ካለው - [የሚቀጥሉት ወራት ለግንባታ ዘርፍ እጅግ ፈታኝ ናቸው፣ የብረትና የሲሚንቶ ምርትና ግብይት ይህን ይመስላል](https://wazemaradio.com/የሚቀጥሉት-ወራት-ለግንባታ-ዘርፍ-እጅግ-ፈ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከሌሎች የገበያ ምርቶች በተለየ የሲሚንቶና የብረታብረት ምርት ለተገልጋዩ ለመድረስ የዋጋና የአቅርቦት ችግር ገጥሞታል። የሚቀጥሉት ስድስት ወራት በሀገሪቱ ግንባታ ማካሄድ እጅግ ፈታኝ እንደሚሆን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ይጠቁማል። የገበያና የአቅርቦቱን ሁኔታ በተመለከተ በርካታ ባለድርሻዎችን አነጋግረናል። ገበያውንም ተዟዙረን ተመልክተናል። አንብቡት ቀድሞውንም የተዳከመ አቅም በአሁኑ ወቅት የአገር ውስጥ ሲሚንቶ ፋብሪካዎች ካላቸው አጠቃላይ የማምረት አቅም 48 በመቶውን ብቻ - [በኢትዮጵያ በፀጥታና በድርቅ ምክንያት 5.2 ሚሊዮን ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጭ ናቸው](https://wazemaradio.com/በኢትዮጵያ-በፀጥታና-በድርቅ-ምክንያት-5-2-ሚ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በመላው ኢትዮጵያ በ2014 ዓ.ም የትምሀርት ዘመን በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በተከሰተ የጸጥታ ችግር፣ድርቅና ተያያዥ ማህበራዊና ኢኮኖሚያው ጉዳዮች ምክንያት 5.2 ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጭ መሆናቸውን የትምህርት ሚንስቴር ገለጸ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ሐሙስ መጋቢት 29 ቀን 2014 ባካሄደው 6ኛ መደበኛ ስብሰባ የትምህርት ሚንስቴርን የ 8 ወር የእቅድ አፈጻጸም ገምግሟል፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ለምክርቤቱ ባቀረቡት - [መንግስት የነዳጅ ድጎማ ተጠቃሚ የሆኑ ተሽከርካሪዎችን የመለየት ስራ ጀመረ](https://wazemaradio.com/መንግስት-የነዳጅ-ድጎማ-ተጠቃሚ-የሆኑ-ተሽ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ሰሌዳቸው በአዲስ አበባ የተመዘገቡ ኮድ 1እና ኮድ 3 የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጭዎች ከሐምሌ 1 2014 ዓ.ም ጀምሮ ነዳጅ መንግሥት ድጎማ በሚያደርገው የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ እንደሚያገኙ ተሰምቷል ። ዋዜማ ከአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ባገኘችው መረጃ መሠረት የነዳጅ ድጎማው ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች አገልግሎት የሚሰጡ በታሪፍ እና በስምሪት ቁጥጥር ላይ የተመሠረተ መለስተኛ፣ መካከለኛ የብዙኃን - [የአሜሪካ ዶላር የባንክ እና የጥቁር ገበያ ምንዛሬ ልዩነት እንደገና በከፍተኛ ደረጃ እየሰፋ ነው](https://wazemaradio.com/የአሜሪካ-ዶላር-የባንክ-እና-የጥቁር-ገበያ/) - ዋዜማ ራዲዮ- መንግስት ከወራት በፊት በወሰድኩት የገንዘብ ፖሊሲ እርምጃ በተወሰነ መልኩ ተቆጣጥሬዋለሁ ያለው የአሜሪካ ዶላር የባንኮች ወይንም ይፋዊ የምንዛሬ ዋጋ እና የትይዩ (በተለምዶ የጥቁር ገበያ) የምንዛሬ ዋጋ ልዩነት ተመልሶ ከፍተኛ ጭማሬ እያሳየ ነው። ዋዜማ ራዲዮ ይህን ዘገባ እስካዘጋጀችበት ጊዜ ድረስ በሁለቱ ገበያዎች መካከል ያለው የምንዛሬ ዋጋ ልዩነት ወደ 17 ብር ተጠግቷል።ዕሮብ መጋቢት 28 ቀን 2014 - [በአዲስ አበባና በኦሮሚያ አዋሳኝ አካባቢ እየተካሄደ ያለው የመሬት ዕደላ ብዥታ ፈጥሯል](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባና-በኦሮሚያ-አዋሳኝ-አካባቢ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኦሮሚያ ክልል አካል የሆነው የገላን ከተማ ልዩ አስተዳደር በአጎራባች የአዲስ አበባ አስተዳደር ስር ባለው አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ግልፅ የአስተዳደር ወስን ባልተበጀላቸው አካባቢዎች ለመኖሪያ ቤት ፈላጊዎች የመሬት ዕዳላ እያካሄደ መሆኑን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል። በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ባሉ ሶስት ወረዳዎች ውስጥ ዋዜማ ራዲዮ ባደረገችው ቅኝት በኦሮምያ ክልል የገላን ከተማ አስተዳደር ለተለያዩ የከተማው - [ኤርትራ በኢትዮጵያ ያላትን የዲፕሎማሲ ውክልና ከአምባሳደር ወደ ጉዳይ አስፈጻሚ ዝቅ አደረገች](https://wazemaradio.com/ኤርትራ-በኢትዮጵያ-ያላትን-የዲፕሎማሲ-ው/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኤርትራ በኢትዮጵያ ላላት ኢምባሲ በኢምባሲው ለረጅም ጊዜ በከፍተኛ ዲፕሎማትነት ያገለገሉትን ቢንያም በርሄን ጉዳይ አስፈጻሚ አድርጋ መሾሟን ይፋ አድርጋለች። ጉዳይ አስፈጻሚ ቢኒያም የሹመት ደብዳቤያቸውን በዚህ ሳምንት ለኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ያቀረቡ ሲሆን፣ ለአፍሪካ ኅብረት ጭምር የኤርትራ ቋሚ ተወካይ ሆነው እንደሚያገለግሉ ተገልጧል። ኤርትራ ላለፉት ሦስት ዓመታት አምባሳደር ሠመረ ርዕሶምን በባለ ሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት ወክላ የቆየች - [አቶ አብነት በሼህ መሀመድ አላሙዲን አዲስ የ13 ሚሊየን ብር ክስ ቀረበባቸው](https://wazemaradio.com/አቶ-አብነት-በሼህ-መሀመድ-አላሙዲን-አዲስ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የረጅም ዘመን የሚድሮክ ኩባንያዎች አንዱ አስተዳዳሪ የነበሩት አቶ አብነት ገብረመስቀል 13 ሚሊየን ብር ደሞዝ ያለአግባብ ወስደዋል በሚል በሼህ መሀመድ አላሙዲን ክስ ቀርቦባቸው ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ። የዋዜማ ሪፖርተር እንደዘገበችው አቶ አብነት በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ልዩ ልዩ ከውል ውጪ ያሉ ጉዳዩች ችሎት ቀርበው በቀረበባቸው ክስ ዙሪያ ምላሽ ሰጥተዋል። በተከሰሱበት መዝገብ - [በአማራ ክልል 11.6 ሚሊየን ያህል ዜጎች አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ ይፈልጋሉ](https://wazemaradio.com/በአማራ-ክልል-11-6-ሚሊየን-ያህል-ዜጎች-አስቸኳ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በአማራ ክልል በሰሜኑ ጦርነት እንዲሁም ባለፉት ሶስት ዓመታት በተፈጠሩ ግጭቶች ሳቢያ ኑሯቸው የተናጋ 11.6 ሚሊዮን ዜጎች አስቸኳይ የነፍስ አድን ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ዋዜማ ከክልሉ መንግስት የግምገማ ሪፖርት መረዳት ችላለች። በክልሉ 2.3 ሚሊየን ወገኖች ከመኖሪያቸው ተፈናቅለው የዕለት ደራሽ ዕርዳታ ፈላጊ ሲሆኑ በሰሜኑ ጦርነት ሳቢያ ለችግር የተጋለጡ ደግሞ 9.3 ሚሊየን ያህል ናቸው። በድምሩ 11.6 ሚሊየን ሰዎች - [በቦሌ አየር ማረፊያ ለአውሮፕላኖች የሚቀርበው ነዳጅ እጥረት አጋጥሟል፣ መንግስት አየር መንገዶች ሌላ ሀገር ነዳጅ እንዲቀዱ እያሳሰበ ነው](https://wazemaradio.com/በቦሌ-አየር-ማረፊያ-ለአውሮፕላኖች-የሚቀ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች እየታየ ያለው አጠቃላይ የነዳጅ እጥረት ወደ አዲስ አበባ ቦሌ ኢንተርናሽናል አየር ማረፊያ የሚመጡትን በረራዎችም እንዳያስተጓጉል የሰጋው መንግስት አንዳንድ እርምጃዎችን መውሰድ መጀመሩን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ተረድታለች። በአየር ማረፊያው በአሁን ሰአት ነዳጅ ሙሉ ለሙሉ ባይሟጠጥም አቅርቦቱ አስተማማኝ ባለመሆኑ አየር መንገዶች ወደ አዲስ አበባ በረራ ከማድረጋቸው በፊት ይህን ችግር እንዲያስቡት እና ነዳጅ ከሌላ - [የጦርነቱ ሒሳብ ሲወራረድ](https://wazemaradio.com/የጦርነቱ-ሒሳብ-ሲወራረድ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በሰሜኑ ጦርነት ከደረሰው ሰብዓዊ ቀውስ ባሻገር በኢኮኖሚውና በመሰረተ ልማት ተቋማት ላይ ያሰከተለው ውድመት እጅግ ከፍተኛ ነው። ከነዚህ ጉዳቶች ለማገገምና ወደነበሩበት ለመመለስ በርካታ ዓመታትን ይፈጃል። ዋዜማ ራዲዮ በተመረጡ የመንግስት የልማት ፕሮጀክቶችና የህዝብ አገልግሎት ላይ የደረሱ ጉዳቶችን እና መስተጓጎሎችን ለመመልከት ሞክራለች። አንብቡት መንገድ በጦርነቱ ሳቢያ የፌደራል መንገዶች ባለሥልጣን ሊሰራቸው አቅዶ ያስቀመጣቸው እና 64 ጅምር ግዙፍ - [ልማት ባንክ አዲስ ያዘጋጀውን የመዋቅር ማሻሻያ መተግበር አልቻለም](https://wazemaradio.com/ልማት-ባንክ-አዲስ-ያዘጋጀውን-የመዋቅር-ማ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በዓመቱ መጀመሪያ እተገብረዋለሁ ያለውን ተግባራዊ ማድረግ አልቻለም፣ በዚህም ሳቢያ የባንኩ ሰራተኛች ቅሬታ ማሰማት መጀመራቸውን ዋዜማ ሰምታለች። ባንኩ ተግባራዊ ሊያደርግ ያስጠናው አዲስ መዋቅር ከዚህ ቀደም በነበረው አሰራር በአንድ ላይ ታጭቆ ይመራ የነበረው የተለያየ የኢንቨስትመንትን ዘርፍ በአይነት በመክፈል በዳይሮክቶሬት ደረጃ የሚያዋቅር እና ለደንበኞችም የተቀላጠፈ እና ውጤታማ አገልግሎት ለመስጠት ያስችላልም የተባለለት ነው። ለአብነት - [ከበርካታ ዓመታት ኪሳራና ብልሹ አሰራር አገግሞ የነበረው ልማት ባንክ አዲስ ፈተና ገጥሞታል](https://wazemaradio.com/ከበርካታ-ዓመታት-ኪሳራና-ብልሹ-አሰራር-አ/) - በስድስት ወራት ውስጥ ያገኘው ትርፍ የእቅዱን 3.4 በመቶ ሲሆን ተጨማሪ 100 ሚሊየን ብርም የተበላሸ ብድር ውስጥ ገብቷል ዋዜማ ራዲዮ- ከበርካታ ዓመታት ብልሹ አሰራርና የኪሳራ ጉዞ ተላቆ ባለፈው አመት ከፍተኛ የተባለውን 3.4 ቢሊየን ብር ትርፍ አስመዝግቦ የነበረው ልማት ባንክ የዚህ በጀት አመት የመጀመርያ ስድስት ወራት አፈጻሙ ከፍተኛ ማሽቆልቆል እንደገጠመው ዋዜማ ራዲዮ ከምንጮቿ መረዳት ችላለች። የልማት ባንኩ - [የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ የ15 ምክትል ፕሬዝዳንቶች ምደባ አካሄደ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-አዲስ-የ15-ምክትል-ፕ/) - የባንኩ ምክትል ፕሬዝዳንቶች ቁጥር እንዲቀንስ ተደርጓል የባንኩ ትልልቅ ደንበኞች የሚስተናገዱበት አዲስ ክፍል ተቋቁሟል ዋዜማ ራዲዮ- ከ2010 አ.ም ጀምሮ በተለያዩ የማሻሻያ ትግበራዎች ውስጥ ያለፈው ግዙፉ መንግስታዊ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 15 ምክትል ፕሬዝዳንቶችን ምደባ አካሂዷል። ይህም አራት አመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ የተካሄደ ምደባ ነው። ምደባው የተካሄደው ባንኩ ባስጠናው አዲሰ መዋቅር አማካኝነት ሲሆን ጥናቱንም ያካሄደውም መሰረቱን - [የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ የወጣባቸው የእስር ማዘዣ እንዲነሳላቸው ጠየቁ](https://wazemaradio.com/የቀድሞው-ጠቅላይ-ሚንስትር-ኃይለ-ማርያም/) - ዋዜማ ራዲዮ- በትናንትናው ዕለት በፖሊስ ታስረው ችሎት እንዲቀርቡ የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሦስተኛ የጸረ-ሙስና ጉዳዮች ችሎት ትዕዛዝ ያወጣባቸው በሙስና ክስ ላይ በመከላከያ ምስክርነት የተቆጠሩት የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፣ በበይነ መረብ ግንኙነት ዘዴ በርቀት ሆነው ምስክርነታቸውን እንዲሰጡ እንዲፈቅድላቸው ባለፈው ጥር 30 ለችሎቱ በጽሁፍ ባስገቡት አቤቱታ ጠይቀዋል። ኃይለ ማርያም የመከላከያ ምስክር ሆነው እንዲቀርቡ የታዘዙት እና - [ጠቅላይ ሚንስትሩ የሀገሪቱ የባንክና የፋይናንስ ዘርፍ ህጎች እንዲሻሻሉ መመሪያ ሰጡ](https://wazemaradio.com/ጠቅላይ-ሚንስትሩ-የሀገሪቱ-የባንክና-የፋ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያን የባንክ እና ፋይናንስ ዘርፍን የሚያስተዳድሩ ህጎች ተመልሰው ታይተው እንዲከለሱ እና ማሻሻያ እንዲደረግባቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ መመሪያ መሰጠቱን ዋዜማ ሬዲዮ ከምንጮቿ ሰምታለች። መመሪያው ከተሰጠ ጥቂት ሳምንታት ያለፉ ሲሆን ብሄራዊ ባንክ እየተለወጡ ያሉ ነባራዊ ሁኔታዎችን ከግምት ውስጥ በማስገባት የተለያዩ ማስተካከያዎች እንዲያደርግና ሀሳብም እንዲያቀርብ ይጠበቃል። ማሻሻያ ለማድረግ ምክንያት ስለሆኑት ጉዳዮች የዘርፉ - [ፓርቲዎች ጠቅላላ ጉባዔ እንዲያካሂዱ የተቀመጠው ቀነገደብ 3 ቀናት ቀርተውታል፣ እስካሁን 4 ፓርቲዎች ብቻ ጉባዔ አካሂደዋል](https://wazemaradio.com/ፓርቲዎች-ጠቅላላ-ጉባዔ-እንዲያካሂዱ-የተ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ፓርቲዎች ጠቅላላ ጉባኤ እንዲያከናውኑ ያስቀመጠው ቀነ ገደብ ሊጠናቀቅ ዛሬን ጨምሮ ሶስት ቀን ቀርቶታል። ይሁንና ዋዜማ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እንደሰማችው እስካሁን ጠቅላላ ጉባኤአቸውን ያካሄዱት አራት የፖለቲካ ፓርቲዎች ብቻ ናቸው። እነዚህም ብልጽግና ፓርቲ ፣ ህዳሴ፣ የጋምቤላ ህዝብ ነጻነት ንቅናቄ እና ከፋ አረንጓዴ ፓርቲ ናቸው። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የካቲት 9 - [ምንጩ ያልታወቀ ሀብት በደበቁ 23 የመንግሥት ባለሥልጣናት ላይ ምርመራ እየተደረገ ነው](https://wazemaradio.com/ምንጩ-ያልታወቀ-ሀብት-በደበቁ-23-የመንግሥት/) - ዋዜማ ራዲዮ- ምንጩ ያልታወቀ ሀብት በደበቁ 23 የመንግሥት ባለሥልጣናት ላይ በፍትሕ ሚንስቴር የጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ዘርፍ የወንጀል መርመራ መጀመሩን ዋዜማ ከሚንስቴር መስሪያ ቤቱ ምንጮቿ ሰምታለች፡፡ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በባለሥልጣናቱ ላይ የወንጀል ምርመራ የጀመረው፣ የፌዴራል ስነ ምግባር እና ጸረ-ሙስና ኮሚሽን ሀብታቸውን ያስመዘገቡ የመንግሥት ባለስልጣናትን ሰነድ ሲመረምር ሳይመዘገብ የቀረ ከፍተኛ ሀብት በማግኘቱ ሲሆን፣ ከሀብት ምዝገባ የተደበቀው ሀብት፣ - [ብልጽግና ፓርቲ የስራ አስፈጻሚና የማዕከላዊ  ኮሚቴ አባልነት ውክልናን በህዝብና በአባላት ብዛት ይወስናል](https://wazemaradio.com/ብልጽግና-ፓርቲ-የስራ-አስፈጻሚና-የማዕከ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ብልጽግና ፓርቲ የስራ አስፈጻሚና የማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት ውክልናን በህዝብ ብዛትና በአባላት ብዛት የሚያደርገውን መተዳደሪያ ደንቡን አጽድቋል ። ፓርቲው እያካሄደ በሚገኘው የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባኤው የመተዳደሪያ ደንቡንና ፕሮግራሙን እንዳጸደቀ የፓርቲው የህዝብና የአለምአቀፍ ግንኙነት ሃላፊ ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ የገለጹ ሲሆን ሁሉም በሚገባቸው ልክ የሚወከሉበት ይሆናል ብለዋል። በጸደቀው የመተዳደሪያ ደንብ መሰረት ውሳኔ ሰጭ በሆኑት የፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ - [የትግራይን ህዝብ ካለበት አስከፊ ሁኔታ ለማውጣት ብልፅግና ፓርቲ ማናቸውንም የሰላም አማራጭ እከተላለሁ አለ](https://wazemaradio.com/የትግራይን-ህዝብ-ካለበት-አስከፊ-ሁኔታ-ለ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት የትግራይ ህዝብ በህወሓት ቡድን አቋም ምክንያት ከፍተኛ ዋጋ እየከፈለ መሆኑን ከግንዛቤ በማስገባት ብልጽግና ፓርቲ በማንኛውም የሰላም አማራጭ ሁኔታውን ለመቋጨት እንደሚሰራ አስታወቀ። የፓርቲው የህዝብና የአለምአቀፍ ግንኙነት ሃላፊ ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ ትናንት በተጀመረው የፓርቲው የመጀመሪያው ጠቅላላ ጉባኤ ዛሬ ውይይት የተደረገባቸውን ጉዳዮች አስመልክተው በሰጡት መግለጫ የማዕከላዊ ኮሚቴ ሪፖርት ቀርቦ ውይይት እንደተደረገበትና - [በኦነግ ሸኔ የታገቱ ባልደረቦቻቸውን ተደራድረው ለማስለቀቅ የሞከሩ ሰራተኞች በኦሮሚያ ፖሊስ ታሰሩ](https://wazemaradio.com/በኦነግ-ሸኔ-የታገቱ-ባልደረቦቻቸውን-ተደ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮሚያ ክልል ጫንጮ ከተማ ከሚሰሩበት የኢትዩ ሲሚኒቶ ፋብሪካ 3 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በድንጋይ ማውጫ ካምፕ በስራ ላይ የነበሩና በኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ታግተው ከተወሰዱት 27 የፋብሪካው ሰራተኞች 18ቱ ሐሙስ ዕለት መለቀቃቸውን ዋዜማ ሰምታለች :: ከሁለት ሳምንት በፊት በታጣቂዎች ስር የቆዩት 21 ኢትጵያውያንና 6 የሕንድ ዜጎች ሲሆኑ አሁን የተለቀቁት 18 ቱ ኢትዩጵያውያን ብቻ ናቸው። - [የሰሜኑ ጦርነት የሰብዓዊ መብት ጥሰት ምርመራ ሪፖርት ይፋ ተደረገ፣ ከፍተኛ ጥሰት በመፈፀሙ ተጠያቂዎች በአስቸኳይ ለፍርድ ይቅረቡ ብሏል](https://wazemaradio.com/የሰሜኑ-ጦርነት-የሰብዓዊ-መብት-ጥሰት-ምር/) - በሰሜኑ ጦርነት ሕወሓትና ኦነግ ሸኔ በአንድ በኩል የመንግስት ኋይሎች በሌላ ወገን ሲያደርጉት ከነበረው ፍልሚያ ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰት መፈፀሙን፣ የደረሰው ጉዳትም እጅግ ዘግናኝ መሆኑን የሚያትት የምርመራ ሪፖርት በኢትዮጵያ ስብዓዊ መብት ኮምሽን በኩል ዛሬ ይፋ ተደርጓል። ዋዜማ ራዲዮ የሪፖርቱን አብይ ነጥቦች ተመልክታለች። አንብቡት ዋዜማ ራዲዮ-የኢትጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በሐምሌ ወር 2013 ዓ.ም. የትግራይ ታጣቂዎች በአፋርና - [የኦሮሚያ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ማስፋፊያ ተነሽዎች ካሳ ሳይከፈላቸው ቤታቸውን አፍርሱ ተባሉ](https://wazemaradio.com/የኦሮሚያ-ፕሬዝዳንት-ጽ-ቤት-ማስፋፊያ-ተነ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኦሮሚያ ፕሬዝደንት ጽሕፈት ቤት ማስፋፊያ ተነሽ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ካሳ ወይም ምትክ ቦታ ሳይሰጣቸው ቤታቸውን በሦስት ቀን ውስጥ እንዲያፈርሱ የመጨረሻ ማስጠንቀቂ እንደተሰጣቸው ዋዜማ ከተነሽዎች ሰምታለች፡፡ አዲስ አበባ ፍላሚንጎ አካባቢ እስከ ግሪክ ትምህርት ቤት ድረስ ባለው አካባቢ ለሚገነባው የኦሮሚያ ፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ማስፋፊያ ቦታውን እንዲለቁ ትዕዛዝ የተሰጣቸው መካከል 15 የግለሰብ ቤቶች የሚገኙ ሲሆን፣ የቀበሌ - [የረጅም ዘመን ባልንጀሮቹ ሼህ አላሙዲንና አቶ አብነት ገብረመስቀል በችሎት እየተሟገቱ ነው](https://wazemaradio.com/የረጅም-ዘመን-ባልንጀሮቹ-ሼህ-አላሙዲንና/) - ዋዜማ ራዲዮ- የረጅም ዓመታት የቅርብ ጓደኛሞቹ ሼህ መሀመድ አላሙዲንና አቶ አብነት ገብረመስቀል በገንዘብ ድርሻ ይገባኛል በችሎት ተካሰው እየተሟገቱ ነው። ዋዜማ ራዲዮ የተመለከተችው የክስ ማቅረቢያ ሰነድ እንደሚያትተው ሼህ መሀመድ አላሙዲን በአቶ አብነት ገብረመስቀል ላይ ያቀረቡትን የተሻሻለውን ክስ ለመመልከት ሌላ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷል። ሼህ መሀመድ አላሙዲን ናሽናል ኦይል ኢትዩጵያ ኃ/የተ/የግል ማህበር ውስጥ ባለድርሻ ናቸው። በዚህም ከኩባንያው የሚገባቸው - [በሰኔ 15ቱ የአማራ ክልል ባለስልጣናት ግድያ የተከሰሱ ቅጣት ተበየነባቸው](https://wazemaradio.com/በሰኔ-15ቱ-የአማራ-ክልል-ባለስልጣናት-ግድያ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በሰኔ 15ቱ የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮችና የፀጥታ አካላት ግድያ ተከሰው ጥፋተኛ የተባሉ ተከሳሾች ከ15 ዓመት እስከ እድሜ ልክ እስከ ፅኑ እስራት ቅጣት ተወሰነባቸው፡፡ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዛሬ የካቲት 29/2014 ዓ/ም በዋለው የወንጀል ችሎት በአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮችና የፀጥታ አካላት ግድያ ተከሰው በክስ መዝገቡ ከቀረቡትና ጥፋተኛ ከተባሉ ተከሳሾች ፣ ጉዳያቸው በሌሉበት የታዩት - [ፍርድ ቤት በአሶሴትድ ፕሬስ ዘጋቢዎች ላይ የ14 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቀደ](https://wazemaradio.com/ፍርድ-ቤት-በአሶሴትድ-ፕሬስ-ዘጋቢዎች-ላይ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኅዳር 19፣ 2014 ዓ.ም በፌደራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉት ሁለት የአሶሴትድ ፕሬስ ዘጋቢዎች የካቲት 28 ቀን 2014 ዓ.ም ለሦስተኛ ጊዜ በአራዳ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርበው ለፖሊስ 14 ተጨማሪ የምርመራ ቀናት ተፈቅዶለታል። ትናንት ችሎት ቀርበው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ የተፈቀደባቸው ተጠርጣሪ ጋዜጠኞች፣ አሚር አማን እና ቶማስ እንግዳ ናቸው። ፌደራል ፖሊስ ባለፈው ዓርብ በዋለው ችሎት - [ብሔራዊ ባንክ ከአሜሪካ ዶላር አንፃር የብርን የምንዛሪ ተመን የሚያዳክምበትን መጠን ጋብ አድርጎታል](https://wazemaradio.com/ብሔራዊ-ባንክ-ከአሜሪካ-ዶላር-አንፃር-የብ/) - ዋዜማ ራዲዮ - ያለፉትን ሁለት ሳምንታት ብሔራዊ ባንክ ከአሜሪካ ዶላር አንፃር የብርን የምንዛሪ ተመን የሚያዳክምበትን መጠን ጋብ አድርጎታል። ይህ የብርን ተመን የማዳከም እርምጃ የጠቅላይ ሚንስትሩ የኢኮኖሚ ማሻሻያ አንድ አካል ነው። አሁን የምንዛሪ ተመን ላይ የታየው ለውጥ የፖሊሲ ውሳኔ እንደሆነ ብለን ያሰባሰብነውን መረጃ እንደሚከተለው አስናድተነዋል። ከ2012 አ.ም ጀምሮ የኢትዮጵያ መንግስት የኢትዮጵያን ብር ከንግድ ሸሪክ ሀገራት መገበያያ - [በአማራ ክልል ሞጣ ከተማ ኢ-መደበኛ ታጣቂዎችና የክልሉ የፀጥታ ሀይል ተጋጭተው አራት ሰዎች ተገደሉ](https://wazemaradio.com/በአማራ-ክልል-ሞጣ-ከተማ-ፋኖና-የክልሉ-የፀ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ሞጣ ከተማ ትናንት በተቀሰቀሰ ግጭት በሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱንና ውጥረት መቀስቀሱን የክልሉ የዋዜማ ዘጋቢ ያደርሰን ሪፖርት ያመለክታል። የሞጣ ከተማ የፋኖ መሪ በመንግስት መታሰሩን ተከትሎ በፋኖ አባላትና በክልሉ መንግስት መደበኛ የፀጥታ ሀይል መካከል ከባድ ተኩስ የነበረበት ግጭት ተፈጥሯል። በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ሞጣ ከተማ የፋኖ አባላት እያካሔዱት ያለውን - [የምግብ ዘይት ቀውስ በኢትዮጵያ](https://wazemaradio.com/የምግብ-ዘይት-ቀውስ-በኢትዮጵያ/) - የኢትዮጵያ የአንድ ወር የምግብ ዘይት ፍጆታ ግን 86 ሚሊዮን ሊትር እንደሆነ ይገመታል የዘይት ምርት ላይ ለተሰማሩ ድርጅቶች መንግሥት በየካቲት ወር 250 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ፈቅዷል ይህን ዘገባ ካዘጋጀንበት አንድ ሳምንት በኋላ የምግብ ዘይት ዋጋ ከፍተኛ ጭማሪ ማሳየቱን ተረድተናል። በሀገሪቱ ያለውን የዘይት ገበያ ቀውስ በዝርዝር የተመለከትንበትን ዘገባ እንድታነቡ እንጋብዛለን። ዋና አዘጋጁ ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ የምግብ ዘይትን - [የአማራ ብልፅግና ከ60 ሚሊየን ብር በላይ መዝብረዋል ያላቸውን አመራሮቹን አገደ](https://wazemaradio.com/አማራ-ብልፅግና-ከ60-ሚሊየን-ብር-በላይ-መዝብ/) - ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ስማቸው የሚነሳ የፓርቲው የፌደራል መንግስት ተሿሚዎች ጉዳይ ግን በይደር እንዲቆይ ተደርጓል ዋዜማ ራዲዮ- ባለፉት ሁለት ቀናት የአማራ ብልፅግና ፓርቲ በድርጅቱ ፅህፈት ቤት ባደረገው ግምገማ ከ60 ሚሊየን ብር በላይ መዝብረዋል ያላቸውን የድርጅቱን አመራሮች ከሀላፊነት አግዷል። በክልል ደረጃ ባሉና በብድር አገልግሎት ሽፋን ከ60 ሚሊየን ብር በላይ መዝብረዋል የተባሉ ሀላፊዎች ከማናቸውም የድርጅትና የመንግስት ሀላፊነታቸው እንዲታገዱ - [የሕዳሴው ግድብ አጠቃላይ ወጪ ከ200 ቢሊየን ብር በላይ ነው ፤ ቀሪ ስራዎችን ለማጠናቀቅ ከ40 ቢሊየን ብር በላይ ያስፈልጋል](https://wazemaradio.com/የሕዳሴው-ግድብ-አጠቃላይ-ወጪ-ከ200-ቢሊየን-ብ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከሰሞኑ በኋይል ማመንጨት የጀመረው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሲጠናቀቅ ወጪው ከ200 ቢሊየን ብር በላይ እንደሚሆን ዋዜማ ራዲዮ ሰምታለች። የግድቡ ስራ አስኪያጅ ክፍሌ ሆሮ የህዳሴው ግድብ ኋይል ማመንጨት መጀመሩ በይፋ በተበሰረበት መርሀ ግብር ላይ እስካሁን ድረስ 163 ቢሊየን ብር ወጭ እንደተደረገበት መናገራቸው አይዘነጋም። ዋዜማ ራዲዮ ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው ባለሙያዎች እንደሰማችውም የህዳሴውን ግድብ ቀሪ ስራዎች - [የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ኦነግ ሸኔን ከህዝብ ለመነጠል ያስችላል ያለውን ዘመቻ ጀመረ](https://wazemaradio.com/የኦሮሚያ-ክልላዊ-መንግስት-ኦነግ-ሸኔን-ከ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ እና ምዕራብ ወለጋ አካባቢ ኦነግ ሸኔ በስፋት በሚንቀሳቀስባቸው አካባቢዎች የፈረሰውን መንግስታዊ መወቃር ለመመለስ እና ቡድኑን ከህዝብ ይነጥልልኛል ያለውን አዲስ የዘመቻ እንቅስቃሰሴ መጀመሩን ዋዜማ ከክልሉ መንግስት ምንጮቿ ሰምታለች ። በአካባቢው የፈረሰውን መንግስታዊ መዋቅርን ለመመለስም ሆነ በመንግስት መዋቅር ውስጥ የተሰገሰጉ የቡድኑን ደጋፊዎች ለማጥራት ያግዛሉ የተባሉ ቁጥራቸው ከ250 በላይ የሆኑ አመራሮች ከክልሉ መንግስት - [ዘመናዊው የነዋሪነት ዲጂታል መታወቂያ በአዲስ አበባ በክፍለ ከተማ ደረጃ ይሰጣል](https://wazemaradio.com/ዘመናዊው-የነዋሪነት-ዲጂታል-መታወቂያ-በ/) - በ196 ሚሊየን ብር የማተሚያ ማሽኖች ተገዝተው ተከፋፍለዋል ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ ዘመናዊውን ዲጂታል የነዋሪነት መታወቂያ የክፍለ ከተማ አስተዳደሮች እንዲሰሩት ለማስቻል 150 ማተሚያ ማሽኖችን ገዝቶ ለክፍለ ከተሞች ማከፋፈሉን ለዋዜማ ተናግሯል፡፡ በዚህም መሠረት የነዋሪውን ሙሉ ስም፣ የአደጋ ጊዜ ተጠሪው የትውልድ ዘመኑን፣ የመኖሪያ አድራሻውን፣ ዜግነቱን እንዲሁም በአገር ዓቀፍ ደረጃ የግል - [ገዥው ብልፅግና ፓርቲ የመጀመሪያውን ጠቅላላ ጉባዔ ሊያካሂድ ነው](https://wazemaradio.com/ገዥው-ብልፅግና-ፓርቲ-የመጀመሪያውን-ጠቅ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የብልጽግና ፓርቲ የመጀመሪያውን የፓርቲውን ጠቅላላ ጉባኤ ከመጋቢት 2 እስክ 4 2014 ዓ.ም ለማድረግ ፕሮግራም መያዙን ዋዜማ ሰምታለች። የፓርቲው ስራ አስፈፃሚ ምክርቤት ያካቲት 16 እና 17: 2014 ዓ.ም እያካሄደ በሚገኘው ስብሰባው ከሚገነጋገርባቸው አጀንዳዎች መካከል የዚሁ ጠቅላላ ጉባኤ ዝግጅት አንዱ መሆኑን ከፓርቲው ምንጮች ለመረዳት ችለናል። ከአንድ ወር ባነሰ ጊዜ ይደረጋል ተብሎ በሚጠበቀው በዚሁ ጠቅላላ ጉባኤ - [ከሦስት ወራት በፊት የታሰሩት የአሶሴትድ ፕሬስ ጋዜጠኞች ለመጀመሪያ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀረቡ](https://wazemaradio.com/ከሦስት-ወራት-በፊት-የታሰሩት-የአሶሴትድ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኅዳር 19፣ 2014 ዓ.ም ፌደራል ፖሊስ ያሰራቸው ሁለት የአሶሴትድ ፕሬስ ጋዜጠኞች ረቡዕ'ለት ለመጀመሪያ ጊዜ በአራዳ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርበው ዘጠኝ ተጨማሪ የምርመራ ቀናት ተፈቅዶባቸዋል። በዕለቱ ችሎት የቀረቡት ተጠርጣሪ ጋዜጠኞች አሚር አማን እና ቶማስ እንግዳ ናቸው። ፌደራል ፖሊስ ጋዜጠኞቹን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአሸባሪነት ከፈረጀው የኦነግ ሸኔ ቡድን ከፍተኛ አመራሮች ጋር በተለይም ጅሬኛ - [የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፣ ኮቪድ የበረራ አቅሙን በ30 በመቶ ዝቅ እንዲል አንዳስገደደው አስታወቀ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-አየር-መንገድ-፣-ኮቪድ-የበረራ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በበረራ አገልግሎቱ በአፍሪካ በቀዳሚነቱ የሚታወቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ መስጠት የሚችለውን አጠቃላይ የበረራ አገልግሎት አቅሙን ወደ 70 በመቶ እንዳወረደበት ዋዜማ ተረድታለች። የወረርሽኙ ሥርጭት በዓለማቀፍ ደረጃ መስፋፋቱን ተከትሎ፣ በርካታ አየር መንገዶች የበረራ መዳረሻቸውን በመቀነስ ከግማሽ በታች በሆነ አቅማቸው ሲበሩ ቆይተዋል። በመጀመሪያም ለኮሮና ተዋህሲ መከላከያና መቆጣጠሪያ መሳሪዎችን እና ዘግየት ብሎ ደሞ ለበሽታው መከላከያ ክትባቶችን - [የአሜሪካ ኤምባሲ በመቀሌ በከፈተው ጊዜያዊ ቢሮ የኮንሱላር አገልገሎት መስጠት ጀመረ](https://wazemaradio.com/የአሜሪካ-ኤምባሲ-በመቀሌ-በከፈተው-ጊዜያ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ በትግራይ ክልል መቀሌ በከፈተው አዲስ ጊዜያዊ የመስክ ቢሮ የኮንሱላር አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ዋዜማ ስምታለች። ኤምባሲው አዲስ አገልገሎት የጀመረውና የመስክ ቢሮም የከፈተው በክልሉ የሚኖሩ የአሜሪካ ዜግነት ያላቸውን ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና አሜሪካውያንን ከነቤተሰቦቻቸው ለመድረስ ታስቦ መሆኑን የኤምባሲው ምንጮቻችን ለዋዜማ ተናግረዋል። ኤምባሲው የመስክ ቢሮውን እንዲከፍት ያስገደደው በትግራይና በማዕከላዊ መንግስት መካከል የትራንስፖርትም ሆነ የመገናኛ - [የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት 11 አባላት ያሉትን አገራዊ የምክክር ኮሚሽነሮች ምርጫ በአብላጫ ድምጽ አጸደቀ](https://wazemaradio.com/የህዝብ-ተወካዮች-ምክርቤት-11-አባላት-ያሉት/) - ለኮሚሽነርነት በህዝብ ከተጠቆሙት መካከል ከ100 በላይ የሚሆኑት በቀጣይ በሚደረገው አገራዊ ምክክር አወያይ እንደሚሆኑ ተገልጿል ዋዜማ ራዲዮ- የህዝብ ተወካዮች ምክር-ቤት ዛሬ የካቲት 14 ቀን 2014 ዓ.ም ባካሄደው 2ኛ አሰቸኳይ ስብሰባ 11 አባላት ያሉትን የአገራዊ ምክክር ኮሚሽነሮች ሹመት በአምስት ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ አጽድቆታል፡፡ ዘጠኝ ወንዶችና ሶስት ሴቶች በተካተቱበት የኮሚሽነሮች ስብስብ ውስጥ ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ የኮሚሽኑ ሰብሳቢ፣ - [ባልደራስ ፓርቲ አንድ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አባል ከአባልነት እንዲነሱ ምርጫ ቦርድ ትብብር እንዲያደርግ ያቀረበውን ጥያቄ ቦርዱ ውድቅ አደረገ](https://wazemaradio.com/ባልደራስ-ፓርቲ-አንድ-የአዲስ-አበባ-ከተማ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ባልደራስ ፓርቲ አንድ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አባል ከአባልነት እንዲነሱ ምርጫ ቦርድ ትብብር እንዲያደርግ ያቀረበውን ጥያቄ ቦርዱ ውድቅ ማድረጉን ዋዜማ ስምታለች። ምርጫ ቦርድ የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባላትን ከምክር ቤት አባልነታቸው ለማስነሳት ለማናቸውም አካል ትብብር የሚያደርግበት ሥልጣን እንደሌለው ለባልደራስ እውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ በጻፈው ደብዳቤ አስታውቋል። ቦርዱ ይህን ደብዳቤ ለፓርቲው የጻፈው፣ ባልደራስ ለእውነተኛ - [የሕዳሴው ግድብ ነገ ኃይል ማመንጨት ይጀምራል](https://wazemaradio.com/የሕዳሴው-ግድብ-ነገ-ኃይል-ማመንጨት-ይጀም/) - ዋዜማ ራዲዮ- ያለፉትን ሳምንታት የኃይል ማመንጫ ተርባይኖች የማምረት ብቃት ሙከራ የተደረገለትና የተሳካ ውጤት ያስገኘው የሕዳሴው ግድብ ነገ ዕሁድ የካቲት 13 ቀን 2014 ዓ.ም በይፋ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት እንደሚጀምር ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች። ዋዜማ ከቀናት በፊት እንደዘገበችው፣ በሁለት የኋይል ማመንጫ ተርባይኖች በውሀ የመሞከር ስራ በስኬት የተከናወነ ሲሆን አሁን ግድቡ የመጀመሪያ ዙር የኤሌክትሪክ ኋይል ማመንጨት የሚጀምርበት ዕለት በግድቡ - [ሁሉም የሚኒስቴር መስሪያ ቤት ሰራተኞች በአንድ ወር ጊዜ ሐብታቸውን እንዲያስመዘግቡ ይጠበቃል](https://wazemaradio.com/ሁሉም-የሚኒስቴር-መስሪያ-ቤት-ሰራተኞች-በ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የጸረ-ሙስና ኮሚሽን መስሪያ ቤት በ2006ዓ.ም ጀምሮት የነበረውን የመንግስት ሰራተኞችና ባለስልጣናትን የሐብት ምዝገባ ወደ ብየነ መረብ ስርዓት ቀየረ፣ ዛሬ የካቲት 11፤ 2014 አዲሱን ቴክኖሎጂ ይፋ እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡ በህንዱ ሲ.ኤስ.ኤም ቴክ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ድርጅት የተሰራው የብየነ መረብ የሃብት መመዝገቢያ ስርዓት ተጠናቆ ስራ ለመጀመር ስምንት አመታትን የፈጀ ሲሆን ለዚህም የቀደመው የመንግስት የአሰራር ሂደት ብልሹ መሆን - [የህዳሴው ግድብ ሁለት የኋይል ማመንጫዎች ሙከራ እየተደረገ ነው](https://wazemaradio.com/የህዳሴው-ግድብ-ሁለት-የኋይል-ማመንጫዎች/) - ዋዜማ ራዲዮ- ባለፉት ሁለት የክረምት ወቅቶች ውሀ በያዘው በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኤሌክትሪክ ኋይል ማመንጫ ተርባይኖችን በውሀ የመሞከር ስራ መጀመሩን ዋዜማ ራዲዮ ከምንጮቿ ሰምታለች። አስቀድሞ የኋይል ማመንጫ ተርባይኖቹ የተሳካ ደረቅ ሙከራ ተደርጎላቸዋል። የኋይል ማመንጫ የደረቅ ሙከራ የሚባለው የኋይል ማመንጫዎች ተገጥመው መስራታቸው የሚረጋገጥበት የቴክኒክ ሙከራ ነው። ለጉዳዩ ቅርብ ከሆኑ ምንጮቻችን እንደሰማነው አሁን ሁለቱን የኋይል ማመንጫ ተርባይኖችን - [ፓርላማው ዛሬ ለአስቸኳይ ስብሰባ ተጠርቷል፣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ያነሳል ተብሎ ይጠበቃል](https://wazemaradio.com/ፓርላማው-ዛሬ-ለአስቸኳይ-ስብሰባ-ተጠርቷ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት መንግስት ባለፉት ወራት በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል የህዝባዊ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ጋር ሲያካሂደው በነበረው ጦርነት “የሃገርን ህልውና እና ሉዓላዊነት ላይ የተደቀነን አደጋ ለመከላከል” በሚል በአዋጅ ቁጥር 5/2014 በመላው ኢትዮጵያ ተግባራዊ እንዲሆን አውጆት የነበረውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማክሰኞ የካቲት 8 ቀን በሚያደርገው ልዩ ስብሰባ ያነሳዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ጥቅምት 23 - [በበይነ መረብ ለሽያጭ የቀረቡ ቅርሶችን ጉዳይ የፖለቲካ አጀንዳ አድርጎ ማቅረብ ተገቢ አይደለም - የቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን](https://wazemaradio.com/በበይነ-መረብ-ለሽያጭ-የቀረቡ-ቅርሶችን-ጉ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከጥቂት ቀናት በፊት በርከት ያሉ የኢትዮጵያ ጥንታዊ ቅርሶች እንደሆኑ የተነገረላቸውና ኢቤይ(eBay) በተሰኘ የበይነመረብ ገበያ ላይ ለሽያጭ መቅረባቸውን ተከትሎ በዓለም አቀፍ ሚዲያዎችና በታዋቂ ግለሰቦች ቅርሶቹ ከትግራይ ክልል የተዘረፉ አድርጎ በማቅረብ ጉዳዩ ፖለቲካዊ እንዲሆን የተደረገውን ሙከራ የቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን አውግዞታል። በግብይት መድረኩ በግዕዝ ቋንቋ በመቃ-ብዕር የተጻፉ ሃይማኖታዊና ጥንታዊ የብራና ላይ ፅሁፎችና መስቀሎች ሲሆኑ በርካሽ በሆነ - [የሐገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው በብር የምንዛሪ ተመን ዙሪያ አዋጭነቱ ጥያቄ ውስጥ ገብቷል](https://wazemaradio.com/የሐገር-በቀል-የኢኮኖሚ-ማሻሻያው-በብር-የ/) - የብርን የምንዛሪ አቅም በማዳከም የውጪ ንግድን ለማሳደግ የተደረገው ሙከራ የተፈለገውን ውጤት አላስገኘም ዋዜማ ራዲዮ- የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ መንግስት የኢኮኖሚ ተሐድሶ ፕሮግራም ተግባራዊ የሆነውን የብር የምንዛሪ አቅምን በማዳከም የውጪ ንግድን የማሳደግ አሰራር ዕጣ ፈንታ ለመወሰን የዳሰሳ ጥናት እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ከሁነኛ ምንጮች ሰምታለች። የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ከፍተኛ የስራ ሐላፊ እንደነገሩን ብርን ከሀገሪቱ የንግድ ሸሪኮች መገበያያ ገንዘብ - [ከተከዜ የኀይል ማመንጫና አላማጣ ኀይል ማሰራጫ ጣቢያዎች ኤሌክትሪክ ሲያገኙ የነበሩ የአማራና አፋር ከተሞች ኤሌክትሪክ ማቅረብ አልተቻለም](https://wazemaradio.com/ከተከዜ-የኀይል-ማመንጫና-አላማጣ-ኀይል-ማ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከተከዜ የኀይል ማመንጫና አላማጣ ከሚገኘው ኀይል ማሰራጫ ኤሌክትሪክ ሲያገኙ የነበሩ የአማራና አፋር ክልል ከተሞች በአጭር ጊዜ ውስጥ ሃይል ለማቅረብ አስቸጋሪ እንደሆነ የኤሌክትሪክ ኀይልና አግልግሎት አቅራቢ ድርጅቶች ገለጹ፡፡ ከሃምሌ 2013 ዓ.ም ጀምሮ የህወሓት ታጠቂዎች ተቆጣጥረዋቸው በነበሩ የአማራና የአፋር ክልሎች የሚገኙ በርካታ አካባቢዎች የፌደራል መንግስቱ ሃይሎች ከታህሳስ 2014 ዓ.ም አጋማሽ ጀምሮ ነጻ መውጣታቸውን ተከትሎ የኤሌክትሪክ - [የኬንያው ሳፋሪኮም በሞባይል ፋይናንስ አገልግሎት ዘርፍ እንዲሰማራ የኢትዮጵያ መንግስት ፍላጎት አለው](https://wazemaradio.com/የኬንያው-ሳፋሪኮም-በሞባይል-ፋይናንስ-አ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግሥት በኢትዮጵያ በቅርቡ የቴሌኮም አገልግሎቱን በይፋ እንደሚጀምር የሚጠበቀው የኬንያው ሳፋሪኮም ኩባንያ የሞባይል ገንዘብ ግብይት አገልግሎትን ፍቃድ ጭምር እንዲያገኝ ሁኔታዎችን ማመቻቸቱን የገንዘብ ሚንስትር ደዔታ እዮብ ተካልኝ ለኬንያው ቢዝነስ ደይሊ ጋዜጣ ተናግረዋል። መንግሥት በቅርቡ ላልተወሰነ ጊዜ ካራዘመው ሁለተኛው የቴሌኮም አገልግሎት ጨረታ ውስጥ የሞባይል ገንዘብ ዝውውርና ግብይት አገልግሎትን እንዳስወጣው እዮብ ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ለሳፋሪኮም - [በሃይማኖትና ብሄር ተኮር ግጭቶች ጋር በተያያዘ ባለፉት ሶስት አመታት ከ10ሺህ በላይ ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ ተመስርቷል](https://wazemaradio.com/በሃይማኖትና-ብሄር-ተኮር-ግጭቶች-ጋር-በተ/) - ዋዜማ ራዲዮ - ባለፉት ሶስት አመታት በመላ አገሪቱ በተከሰቱ የብሔርና የእምነት ተኮር ግጭቶች ጋር በተያያዘ ከ10ሺህ በላይ ሰዎች ክስ እንደተመሰረተባቸው ግን ደግሞ የፍትሕ ሂደቱ የተሳካ እንዳይሆን የፖለቲካ መዋቅሩ እክል መፍጠሩን የፍትሕ ሚንስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ በዚህ ሂደት ውስጥ ክስ የተመሰረተባቸው ወንጀሎች በመደበኛው የወንጅል የፍትህ አካሄድ ክስ ተመሰርቶ ወንጀሎችን ለማጣራትና ክስ መስርቶ ለመሄድ የተደረገው ሙከራ - [መንግስት ከሌላው ጊዜ መጠኑ ከፍ ያለ ነዳጅ ወደ ሀገር ማስገባቱን የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት አስታወቀ](https://wazemaradio.com/መንግስት-ከሌላው-ጊዜ-መጠኑ-ከፍ-ያለ-ነዳጅ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባና አንዳንድ የክልል ከተሞች በነዳጅ ማደያዎች የሚታየው የተሽከርካሪዎች ሰልፍ ከነዳጅ አቅርቦት ዕጥረት ጋር የተያያዘ አለመሆኑንና ይልቁንም መንግስት ከሌላው ጊዜ መጠኑ ከፍ ያለ ነዳጅ ወደ ሀገር ማስገባቱን የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት አስታወቀ። የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ታደሰ ሀይለማሪያም ለዋዜማ በሰጡት መረጃ በጥር 2014 ዓ.ም ብቻ ድሮ ሲመጣ ከነበረው 76 ሚሊዮን ሊትር ከፍ - [በኦሮሚያ ክልል 25 ዜጎች እንዲገደሉ ያደረጉ የመንግስትና የፀጥታ አካላት  ላይ ተገቢው የወንጀል ምርመራ ተደርጎ  ለፍትሕ እንዲቀርቡ ኢሰመኮ ጠየቀ](https://wazemaradio.com/በኦሮሚያ-ክልል-25-ዜጎች-እንዲገደሉ-ያደረጉ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ 14 የከረዩ ሚችሌ ገዳ አባላት በመንግስት የፀጥታ አካላት በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ በግዳጅ ወደ ጫካ ተወስደው መገደላቸውን እንዲሁም በዚሁ ወራዳ ሀሮ ቀርሳ ቀበሌ ኢፍቱ በተባለ ቦታ ማንነታቸው ባልታወቀ የታጠቁ ኃይሎች በተፈጸመ ጥቃት የ11 ፖሊስ አባላት ሕይወት ማለፉን አካሄድኩት ባለው የምርመራ ሪፖርት ማረጋገጡን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ጥር - [በቀጣዮቹ ሶስት ወራት አንድ መቶ ሺ ዜጎች ብሄራዊ መለያ ቁጥር (መታወቂያ) ይወስዳሉ](https://wazemaradio.com/በቀጣዮቹ-ሶስት-ወራት-አንድ-መቶ-ሺ-ዜጎች-ብ/) - ከአምስት ዓመት በኋላ መለያ ቁጥር መያዝ ግዴታ ይሆናል። ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ በተያዘው ዓመት አገልግሎት መስጠት የጀመረው ብሄራዊ መታወቂያ በቀጣዮቹ ሶስት ወራት ለአንድ መቶ ሺ ዜጎች የመታወቂያ ምዝገባ (የመለያ ቁጥር) አገልግሎት ሊሰጥ መዘጋጀቱን ዋዜማ ከመስሪያ ቤቱ ስምታለች። አንድ ግለሰብ ብሄራዊ መታወቂያ መውሰድ የሚችለው ማንነቱን የሚገልጽ መደበኛ መታወቂያ በመያዝና የእጅ ጣት አሻራ፣ የዐይን አሻራና የፊት ገፅታን - [የሶማሊ ክልል ማይክሮፋይናንስ ተቋም ወደ ሙሉ ባንክ አደገ፣ ሸበሌ ባንክ ተብሏል](https://wazemaradio.com/የሶማሊ-ክልል-ማይክሮፋይናንስ-ተቋም-ወደ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በሶማሊ ክልል “ሄሎ ካሽ” በሚባል የሞባይል ፋይናንስ አገልግሎቱ የሚታወቀው የሶማሊ ማይክሮፋይናንስ ተቋም ወደ ሸበሌ ባንክ አደገ። ባለፈው አመት ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወደ ባንክ የማደግ ፈቃድ ያገኘው ሸበሌ ባንክ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት የሚያቀርብ መሆኑ ተገልጿል ። በሶማሊ ክልል ርዕሰ ከተማ ጅግጅጋ በተካሄደ ስነስርዓት አገልግሎቱን በይፋ የጀመረው ሸበሌ ባንክ በክልሉና ከክልሉ ውጭ በተለያዩ ከተሞች 43 - [የሲዳማ ክልል በዘንድሮ ዓመትም ዞን ማዋቀር እንደማይችል አስታወቀ](https://wazemaradio.com/የሲዳማ-ክልል-በዘንድሮ-ዓመትም-ዞን-ማዋቀ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከሁለት አመት በፊት 10ኛ የፌደራል ክልል ሆኖ በሕዝበ ውሳኔ የተቋቋመው የሲዳማ ብሄራዊ ክልል በያዝነው 2014 ዓመት የዞን የአስተዳደር መዋቅር መዘርጋት እንደማይችል አስታወቀ። ዞን ማዋቀር ከወጪ ጋር የሚያያዝና የራሱን በጀት የሚፈልግ በመሆኑ፣ የሚመደቡ አመራሮች ፣ ባለሙያ፣ ተሽከረካሪዎች እና ሎሎች ውጪዎችን በመቀነስ ፣ ቅድሚያ በጣም ወሳኝ ለሆኑ ለህዝብ አገልግሎት የሚውሉ የልማት ስራዎችን መስራት እንደመረጠ ክልሉ - [የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሶስት አመት ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ ምክትል ፕሬዝዳንቶችና ዳይሬክተሮች ምደባ ሊያደርግ ነው](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-በሶስት-አመት-ውስ/) - ዋዜማ ራዲዮ- መንግስታዊው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሶስት አመት ጊዜ ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ የምክትል ፕሬዝዳንቶችና ዳይሬክተሮች ምደባ ሊያደርግ እየተዘጋጀ መሆኑን ዋዜማ ራዲዮ ከባንኩ ምንጮች ሰምታለች። የአመራሮቹ ምደባ የሚካሄደው ባንኩ ባካሄደው አዲስ የመዋቅር ጥናት መሰረት ሲሆን መሰረቱን አሜሪካ ባደረገው መካንዚ(McKinsey) በተባለው የስራ አመራር አማካሪ ድርጅት የተጠናው አዲሱ መዋቅር በባንኩ የስራ አመራር ቦርድ ጸድቆ የትግበራ ደረጃ ላይ መድረሱን - [የኤፈርት ኩባንያዎችን በጊዜያዊነት የሚያስተዳድረው ቦርድ ተበተነ](https://wazemaradio.com/የኤፈርት-ኩባንያዎችን-በጊዜያዊነት-የሚ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የህወሓት ንብረት የሆኑንት የኤፈርት የንግድ ኩባንያዎች የሰሜኑን ጦርነት ተከትሎ የባንክ ሂሳባቸው ታግዶ መንግስት በሰየመው ቦርድ ሲመሩ የቆዩ ሲሆን በቅርቡ ግን ስባት አባላት ያለው ቦርድ ስራውን በፈቃዱ ለቆ ተበትኗል። ከአንድ አመት በፊት በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል የትግራይ ክልልን በሚያስተዳድረው ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) እና የፌዴራል መንግስት መካከል ጦርነት ከተቀሰቀሰ በኋላ ጠቅላይ አቃቤ ህግ (የአሁኑ - [በአዲስ አበባ 29 ሺሕ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ለማጠናቀቅ ብድር ተጠየቀ](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-39-ሺሕ-የጋራ-መኖሪያ-ቤቶችን-ለ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ የ40/60 እና 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን አጠናቆ ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ የፋይናንስ እጥረት ማጋጠሙን ተከትሎ፣ ለቤቶቹ ማጠናቀቂያ ብድር እንዲፈቀድ ለብሔራዊ ባንክ ጥያቄ ቀረበ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ መሰረተ ልማት እና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ጥር 16/2014 የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የስድስት ወራት ሪፖርት ያቀረበ ሲሆን፣ በአዲስ አበባ የሚገነቡ የጋር መኖሪያ ቤቶች ሳይጠናቀቁ - [ሕገ-ወጥ የመሬት ወረራ ተባብሷል!](https://wazemaradio.com/ሕገ-ወጥ-የመሬት-ወረራ-ተባብሷል/) - ዋዜማ ራዲዮ- ባለፉት ሶስት ዓመታት አዲስ አበባን ጨምሮ በመላ ሀገሪቱ ባሉ ከተሞች ሕገ-ወጥ የመሬት ወረራ ተስፋፍቶ መቀጠሉንና ችግሩን ለማስቆም የተወሰደ እርምጃ ባለመኖሩ ችግሩ ወደ ከፋ ቀውስ ይደርሳል የሚል ስጋት እንዳለው የከተማና መሰረተ ልማት ሚንስቴር አስታወቀ። የሚኒስቴሩ የከተማ መሬት ይዞታ ምዝገባ ዋና ዳይሬክተር አቶ ወንድሙ ሴታ ለፓርላማ አባላት ባቀረቡት ሪፖርት የመሬት ወረራን ለማስቆም ብሎም እንዳይከሰት ለማድረግ - [ኬንያ ከኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል ግዥ ልትጀምር ነው](https://wazemaradio.com/ኬንያ-በቀጣዮቹ-ወራት-ውስጥ-ከኢትዮጵያ-የ/) - [ዋዜማ ሬዲዮ] የኢትዮጵያና ኬንያ ኃይል ማስተላለፊያ ግንባታ መገባደድን ተከትሎ ኬንያ በቀጣዮቹ ወራት የመጀመሪያውን የኤሌክትሪክ ኀይል ግዥ እንደምትጀምር በናይሮቢ የኢትዮጵያ ኤምባሲና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለዋዜማ ነግረዋል። ከዓመታት በፊት በኬንያ እና በኢትዮጵያ መንግስታት መካከል በተደረሰው ስምምነት መሠረት፣ በኢትዮጵያ በኩል እስከ ሁለቱ ሀገሮች ድንበር ድረስ የተከናወነው የኤሌክትሪክ ኃይል መስመር ዝርጋታ ባለፈው ዓመት ተጠናቋል። በኬንያ ኤሌክትሪክ ኃይል እና በኢትዮጵያ - [የኢትዮቴሌኮምን 40 በመቶ ድርሻ ለመግዛት ፍላጎት ያሳዩ ዓለማቀፍ ተጫራቾች በኩባንያው የወሳኝነት ሚና እንዲኖራቸው ይፈልጋሉ](https://wazemaradio.com/የኢትዮቴሌኮምን-40-በመቶ-ድርሻ-ለመግዛት-ፍ/) - ዋዜማ ራዲዮ- አርባ በመቶ የባለቤትነት ድርሻውን ለውጪ ኩባንያዎች ለመሸጥ በሂደት ላይ ያለው ኢትዮ ቴሌኮም ተጫራቾቹ እያሳዩት ባለው የኩባንያውን የአመራር ሰጪነት የመቆጣጠር ፍላጎት ጨረታውን ለማራዘም ሳይገደድ እንደማይቀር ዋዜማ ለጉዳዩ ቅርብ ከሆኑ ምንጮች ሰምታለች። ከ120 አመታት በላይ በኢትዮጵያ መንግስት እጅ ሲተዳደር የቆየው የኢትዮ ቴሌኮምን 40 በመቶ ድርሻ ለዓለማቀፍ ባለሀብት ድርጅቶች በጨረታ ሽያጭ ለማስተላለፍ በተጀመረው እንቅስቃሴ ውስጥ በኩባንያው - [የአብርሆት ቤተ -መጻህፍትን አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በጊዜያዊነት ተረክቦ ያስተዳድራል](https://wazemaradio.com/የአብርሆት-ቤተ-መጻህፍትን-አዲስ-አበባ-ዩ/) - [ዋዜማ ሬዲዮ] በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ተገንብቶ በቅርቡ ለአገልግሎት ክፍት የሆነው የአብርሆት ቤተ-መጽሃፍትን የማስተዳደር ሐላፊነት በጊዜያዊነት ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሊሰጠው መሆኑንና በሚቀጥሉት ቀናት ርክክብ ሊፈፀም ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ሰምታለች። በጠቅላይ ሚንስትሩ ቢሮ የግዙፍ ፕሮጀክቶች ምክትል ሃላፊ አቶ መሬሳ ሉካሳም ይህንኑ ለዋዜማ አረጋግጠዋል። ቤተ-መጻህፍቱን ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቱ በጊዜያዊነት እንዲያስተዳድረው ከውሳኔ የተደረሰው ዩኒቨርሲቲው የረዥም - [የአዲስ አበባ አስተዳደር በጋራ መኖሪያና በንግድ ቤቶች ላይ ጥሎት የነበረውን የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ህትመት እገዳ ማንሳቱን አስታወቀ](https://wazemaradio.com/የአዲስ-አበባ-አስተዳደር-በጋራ-መኖሪያና/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመሬት እና መሬት ነክ አገልግሎት ላይ ጥሎት ከነበረው እገዳ መካከል፣ በኮንዶሚኒየም እና ንግድ ቤቶች ላይ የጣለውን የይዞታ ካርታ ህትመት እገዳን በማንሳት አገልግሎት እንዲጀመር አዘዘ። የከተማ አስተዳድሩ ካቢኔ ካቢኔ ከነሐሴ 7 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ አግዶት የቆየውን የመሬትና ይዞታ ነክ አገልግሎቶች በቅርቡ እንደሚያስጀምር ከጥቂት ሳምንታት በፊት መገለጹ ይታወሳል፡፡ - [የኢትዮጵያ መንግስት የድሕረ ጦርነት የፀጥታና ደህንነት ስጋቶች ላይ እየመከረ ነው](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-መንግስት-የድሕረ-ጦርነት-የፀ/) - [ዋዜማ ራዲዮ]- የኢትዮጵያ መንግስት በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ሲካሄድ የነበረው ጦርነት የመጀመሪያ ምዕራፍ በድል መጠናቀቁን ካወጀ በኋላ በድሕረ ጦርነቱ በሚኖሩ የፀጥታ ስጋቶች ላይ ምክክር ማድረግ መጀመሩን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ማረጋገጥ ችላለች። በፌደራልና በክልል ባሉ አደረጃጀቶች እየተካሄደ ያለው ስልጠና ከጦርነቱ በኋላ ያሉ የአጭርና ረጅም ጊዜ ስጋቶችንና ፈተናዎችን በማብራራት ጀምሮ በተለይ የቅርብ ስጋቶች ላይ የጋራ አስተሳሰብ መፍጠር ዋና - [በውጪ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዉያን ወደ ሀገር በብዛት መግባታቸውን ተከትሎ የጥቁር ገበያ የምንዛሪ ተመን አሸቆልቆሏል](https://wazemaradio.com/በውጪ-የሚኖሩ-ትውልደ-ኢትዮጵያዉያን-ወደ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት በውጪ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዉያን የገና እና የጥምቀት በዓላትን በሀገር ቤት በመገኘት እንዲያከብሩ ጥሪ ማቅረቡን ተከትሎ ባለፉት ሁለት ሳምንታት በርካታ እንግዶች ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ ይገኛሉ። ይህን ተከትሎ የውጭ ምንዛሬ በባንኮች እና በጥቁር ገበያው መካከል የነበረው ሰፊ የምንዛሬ ልዩነት እየጠበበ መምጣቱን የዋዜማ ሪፖርተር በቅኝቱ አረጋግጧል ከሁለት ሳምንት በፊት አንድ የአሜሪካን ዶላር በጥቁር ገበያው - [ማንነትን መሰረት አድርጎ የሚፈፀም ግድያ፣ ማፈናቀልና የጋዜጠኞች እስራት ትኩረት ይሰጠው ሲል ኢሰመጉ ጠየቀ](https://wazemaradio.com/ማንነትን-መሰረት-አድርጎ-የሚፈፀም-ግድያ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ማንነትን መሰረት አድርጎ የሚፈፀም ግድያ፣ ማፈናቀልና እስራት ትኩረት እንዲሰጠው እንዲሁም በተለያዩ ምክንያች እየታሰሩ የሚገኙ ጋዜጠኞች በአፋጣኝፍትህ የማግኘት መብታቸው እንዲጠብቀላቸው ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ ) ታህሳስ 27 ቀን 2014 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ አሳስቧል፡፡ ኢሰመጉ ዕሮብ አመሻሹ ላይ ባወጣው መግለጫ ከመስከረም 2014 ዓ.ም ጀምሮ ማንነትን መሰረት ያረገ ጥቃት በኦሮሚያ - [ኢሰመጉ በማይካድራ ፣ ሁመራ እና ዳንሻ ከ 1,100 በላይ ንጹሃን መገደላቸውን የሚያሳይ ጥናት ይፋ አደረገ](https://wazemaradio.com/ኢሰመጉ-በማይካድራ-፣-ሁመራ-እና-ዳንሻ-ከ-1100/) - ዋዜማ ራዲዮ-በጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም በማይካድራ፣ ሁመራ፣ አብደራፊ፣ አብርሃጅራ እና ዳንሻ ከተሞች እጅግ የከፉ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች መፈጸሙንና ህጻናትን ጨምሮ 1,100 በላይ ንጹሃን ሰዎች መገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) የምርመራ ሪፖርት ይፋ አደረገ። ተቋሙ ይህን ያለው ጥቅምት 25 ቀን 2013 ዓ.ም በወቅቱ ስልጣን ላይ በነበረው የትግራይ ክልል አስተዳደር እና በፌዴራል መንግሥት መካከል ጦርነት - [የኢትዮጵያ መንግስት በ100 ቢሊየን ብር ካፒታል የኢንቨስትመንት ግሩፕ አቋቋመ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-መንግስት-በ100-ቢሊየን-ብር-ካፒታ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት እስካሁን ከተቋቋሙ በካፒታል አቅም ግዝፈታቸው ከቀዳሚዎቹ የሚመደብ የመንግስት የልማት ማስፋፊያ (የኢንቨስትመንት ግሩፕ) አቋቋመ። ተቋሙ "የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ግሩፕ" የሚሰኝ ሲሆን የመቋቋሚያ ካፒታሉም 100 ቢሊየን ብር መሆኑን ዋዜማ ራዲዮ ከሁነኛ ምንጮቿ ሰምታለች። የኢንቨስትመንት ቡድኑን ለማቋቋም የተዘጋጀውን ደንብም ከትላንት በስቲያ ረቡዕ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባደረገው ሶስተኛ መደበኛ ስብሰባው አጽድቆት በነጋሪት ጋዜጣ እንዲታተም መወሰኑ - [ደራሲና ጋዜጠኛ ተስፋዬ ገብረአብ ከዚህ አለም በሞት ተለየ](https://wazemaradio.com/ደራሲና-ጋዜጠኛ-ተስፋዬ-ገብረአብ-ከዚህ-አ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ላለፉት ሰላሳ አመታት በኢትዮጵያ የስነፅሁፍ ዘርፍ ስመጥር የነበረውና በአወዛጋቢ ፅሁፎቹ የሚታወቀው ደራሲና ጋዜጠኛ ተስፋዬ ገብረአብ ከዚህ አለም በሞት መለየቱን ዋዜማ ከቅርብ ቤተሰቦቹ ስምታለች። ተስፋዬ ያለፉትን ወራት በፅኑ ታሞ ሕክምና ሲከታተል የቆየ ሲሆን ዓርብ ታህሳስ 15 ቀን 2014 በ54 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። ቢቢሲ አማርኛ የቅርብ ቤተሰቦቹን ጠቅሶ እንደዘገበው ደግሞ ደራሲው በኬንያ ናይሮቢ - [ኢትዮጵያ ከአሜሪካ የቀረጥና ታሪፍ ነፃ መብት (አጎዋ) ታገደች](https://wazemaradio.com/ኢትዮጵያ-ከአሜሪካ-የቀረጥና-ታሪፍ-ነፃ-መ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ሐሙስ ምሽት ኢትዮጵያን ጨምሮ ሶስት የአፍሪቃ ሀገራትን Africa Growth Opportunity Act (Agoa) የቀረጥና ታሪፍ ነፃ መብት መሰረዛቸውን ይፋ አድርገዋል። ኢትዮጵያ በትግራዩ ጦርነት ሳቢያ ከንግድ ፕሮግራሙ የተሰረዘች ሲሆን ማሊና ጊኒም ከንግድ መብት ተጠቃሚነቱ ተሰርዘዋል። ኢትዮጵያ የተሰረዘችው ከትግራይ ጦርነት ጋር በተያያዘ ተፈፅሟል ለተባለው የሰብዓዊ መብት ጥሰትና ከአማፅያን ጋር ድርድር እንድትቀመጥ ለማስገደድ - [በጦርነቱ የተጎዱ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የ34 ቢሊየን ብር የመልሶ ማቋቋም መነሻ ድጋፍ እየተዘጋጀ ነው](https://wazemaradio.com/በጦርነቱ-የተጎዱ-ዜጎችን-መልሶ-ለማቋቋም/) - በሁለት ወራት ውስጥ መንግስት በመልሶ ግንባታ ላይ ያተኮረ አዲስ በጀት አዘጋጅቶ ያቀርባል ዋዜማ ራዲዮ- በመንግስትና በሕወሓት አማፅያን መካከል ከአንድ ዓመት በላይ በዘለቀው ጦርነት የተጎዱ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም የሚረዳ የመጀመሪያ ዙር አዲስ በጀት እየተዘጋጀ መሆኑን የገንዘብ ሚንስትሩ አህመድ ሽዴ ይፋ አደረጉ። የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ትላንት በተሰናዳውና "ህልውናን መጠበቅ እድገትን ማዝለቅ" የሚል - [በድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ሁንዴሳ ግድያ ጋር በተያያዝ የተከሰሰችው ላምሮት ከማል 3 ወር እስራት ተበየነባት](https://wazemaradio.com/በድምፃዊ-ሀጫሉ-ሁንዴሳ-ሁንዴሳ-ግድያ-ጋር/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር በተያያዝ በትላንትናው እለት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ተኛ የፀረ ሽብር እና የህገ-መንግስት ጉዳዩች ችሎት ቀርባ በተከሰሰችበት አንቀፅ ጥፋተኛ የተባለችው ላምሮት ከማል በ3 ወር እስራት ተፈረደባት። ተከሳሿ ከዚህ በፊት ተከሳ እንደማታውቅ፣ የልጅ አሳዳጊ መሆኗን እና ከምትኖርበት አካባቢ ሀዘንና ደስታ ላይ ተሳታፊ እንደሆነች የሚገልፅ 3 የቅጣት ማቅለያ እንዳቀረበች - [በድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር በተያያዘ ክስ የተመስረተባት ላምሮት ከማል በተከሰሰችበት አንቀፅ ጥፋተኛ ተባለች](https://wazemaradio.com/በድምፃዊ-ሀጫሉ-ሁንዴሳ-ግድያ-ጋር-በተያያ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ዙሪያ ዘለግ ያለ ጊዜ የወሰደው የላምሮት ከማልና የአቃቤ ሕግ የችሎት ክርክር አሁን ወሳኝ ደረጃ ላይ ደርሶ በተከሳሿ ላምሮት ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ ስጥቷል። ተከሳሿ በግድያው ዙሪያ የቀረበባት ክስም በሂደት ተሻሽሏል። ሐሙስ ታሕሳስ 14 ቀን 2014 ዓ. ም የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 2ተኛ የፀረ ሽብር እና ህገ መንግስት ጉዳዩች ችሎት ላምሮት - [በአዲስ አበባ ተቋርጠው ከነበሩ የግንባታ ፍቃድ አገልግሎቶች የተወሰኑት እንዲጀምሩ ተወሰነ](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-ተቋርጠው-ከነበሩ-የግንባታ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ ከመሬት እና መሬት ነክ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ የታዩ ህገ ወጥ እንቅስቃሴዎችን ተከትሎ ታግደው የነበሩ የግንባታ ፍቃድ አገልግሎቶች እንዲጀመሩ መወሰኑን ዋዜማ ራዲዮ ሰምታለች። ኢትዮጵያ በገባችበት ጦርነት ሳቢያ ለተለያዩ የኢኮኖሚ አሻጥሮች ተጋልጣለች በሚል መንግስት የተለያዩ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች ላይ ገደብ ሲጥል መቆየቱ ይታወሳል።በተለይ በአዲስ አበባ ህገ ወጥ የመሬት ሽያጭ በመብዛቱ የግንባታ ፍቃድ የመስጠትና - [ብሄራዊ የምክክር ኮሚሽን ያለ አስፈፃሚው አካል ተፅዕኖ እንዲቋቋም ጥያቄ ቀረበ](https://wazemaradio.com/ብሄራዊ-የምክክር-ኮሚሽን-ያለ-አስፈፃሚው/) - ዋዜማራዲዮ- በአገር አቀፍ ደረጃ ይካሄዳል ተብሎ የታሰበውን ‹አካታች› አገራዊ ምክክር በገለልተኝነት ለመምራትና ለማስተባበር ሊመሰረት የታቀደው የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን የኮሚሽነሮች አወቃቀርና አደረጃጀት ከአስፈጻሚው የመንግስት አካል ነጻ ሆኖ እንዲቆም የፖለቲካ ፓርቲዎችና የዲሞክራሲ ተቋማት ጠየቁ፡፡ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ታህሳስ 1/2014 ዓ/ም ባካሄደው ሁለተኛ መደበኛ ስብሰባ በኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን እንዲቋቋም በሚል በማቋቋሚያ አዋጁ ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ የህዝብ - [የሀገሪቱ የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ የጦርነቱን ውድመት ባገናዘበ መልክ እንዲከለስ ምክረ ሀሳብ ቀረበ](https://wazemaradio.com/የሀገሪቱ-የ10-ዓመት-የልማት-ዕቅድ-የጦርነቱ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ሀገሪቱ ባለፈው አንድ አመት የገባችበት ጦርነት ያስከተለውን ውድመትና ቀውስ ለማካካስ የሚያስችል በአማራ፣ አፋርና ትግራይ ክልሎች ላይ ያተኮረ የመልሶ ማቋቋም መርሀ ግብር ከወዲሁ መዘጋጀት እንዳለበት የምጣኔ ሐብት ባለሙያዎች ምክረ ሀሳብ አቀረቡ። ከአንድ ዓመት በፊት የተዘጋጀው የ10 አመት የልማት ዕቅድ ጦርነት ባስከተለው ቀውስ ሳቢያ የታሰበለትን ግብ መምታት ስለማይችል ከወቅቱ ሁኔታ ጋር ተገናዝቦ እንዲከለስም ባለሙያዎቹ መክረዋል። - [እውነትን ፍለጋ.....](https://wazemaradio.com/እውነትን-ፍለጋ/) - በሀገራችንም ሆነ በመላው ዓለም የማህበራዊ መገናኛ መተግበሪያዎች መስፋፋት ግለሰቦች የፈለጉትን መረጃ እንዲያሰራጩ ዕድል ከፍቷል። ይህን ተከትሎም የሐሰተኛ መረጃ ስርጭት በግለሰብና በተደራጁ ቡድኖች በስፋት እየተሰራጨ ይገኛል። ይህ ክስተት ለእውነተኛ መረጃ ፈላጊዎችና ለመገናኛ ብዙሀን ትልቅ ፈተና ነው። ዋዜማ ራዲዮ ሐሰተኛ መረጃዎችን ለመለየት እየተደረጉ ባሉ ጥረቶች ከሌሎች ባለድርሻዎች ጋር በትብብር እየሰራች ነው። ከዚህ በታች የቀረቡት የልምምድ ግኝቶች ናቸው። - [የኢትዮጵያ መንግሥት በትግራዩ ጦርነት የመብት ጥሰት ምርመራ ሪፖርት ላይ ምላሽ ሰጠ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-መንግሥት-በትግራዩ-ጦርነት-የ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮምሽን እና የኣኢትዮጵያ ስብዓዊ መብት ኮምሽን ከትግራይ ጦርነት ጋር በተያያዘ የተፈፀሙ የስብዓዊ መብት ጥሰቶች ላይ ለወራት ያዘጋጁትን የምርመራ ሪፖርት ዛሬ ይፋ አድርገዋል። ሪፖርቱን ይፋ ከማድረጋቸው በፊት የኢትዮጵያ መንግስት በጉዳዩ ላይ መልስ እንዲሰጥ የምርመራ ሪፖርቱን ልከውለታል። የሪፖርቱን ዋና ዋና ግኝቶችንና መንግስት ሪፖርቱን በተመለከተ የሰጠውን ምላሽ ዋዜማ ራዲዮ ተመልክታለች። - [ብሄራዊ ባንክ የነዳጅ ምርት አከፋፋይ ድርጅቶች የብድር እገዳ እንዲነሳላቸው ወሰነ](https://wazemaradio.com/ብሄራዊ-ባንክ-የነዳጅ-ምርት-አከፋፋይ-ድር/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በማስያዣ ላይ ተመስርቶ የሚሰጥ ብድር ላይ ጥሎት ከነበረው እገዳ የነዳጅ ምርት አከፋፋይ ድርጅቶች የብድር እገዳው እንዲነሳላቸው መወሰኑን ለሁሉም የንግድ ባንክ ፕሬዝዳንቶች በላከው ማስታወሻ መግለፁን ዋዜማ አረጋግጣለች። የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የሀገሪቱ ኢኮኖሚ ለከፍተኛ አሻጥር ተጋልጧል ፣ በዚህም ሳቢያ ከባድ የዋጋ ንረት ተፈጥሯል በሚል ነበር በማስያዣ ላይ የተመሰረተ ብድርን የንግድ ባንኮች ለጊዜው - [የዓለም የገንዘብ ድርጅት (አይ ኤም ኤፍ) ለኢትዮጵያ ያስተላለፈው መልዕክት](https://wazemaradio.com/የዓለም-የገንዘብ-ድርጅት-ለኢትዮጵያ-ያስ/) - [በትግራይ ክልል የባንክ ሂሳብ ያላቸው ደንበኞች ላይ የተጣለው እገዳ ተነሳ](https://wazemaradio.com/በትግራይ-ክልል-የባንክ-ሂሳብ-ያላቸው-ደን/) - ዋዜማ ራዲዮ- በትግራይ ክልል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የባንክ ሂሳብ ከፍተው ከጦርነቱ በኋላ ሂሳባቸው የታገደባቸው ደንበኞች አሁን እገዳው እንደተንሳላቸውና ሂሳባቸውን ማንቀሳቀስ እንዲችሉ መፈቀዱን ዋዜማ ራዲዮ ስምታለች። አንድ ዓመት ሊሆነው የተቃረበው ጦርነት መጀመሩን ተከትሎ በትግራይ ክልል ያለው የባንክ አገልግሎት ሲቋረጥ በትግራይ ክልል የተከፈቱ የባንክ ሂሳቦች እንደይንቀሳቀሱ አብረው መታገዳቸው ይታወሳል። ለእገዳው ምክንያት የነበረው ከፀጥታ ስጋት ጋር የተያያዘ የገንዘብ - [የዚህ ዓመት ዋና ዋና የመንግስት የልማት ዕቅዶች ፈተና ይጠብቃቸዋል። ዕቅዶቹ ምን ምን ናቸው?](https://wazemaradio.com/የዚህ-ዓመት-ዋና-ዋና-የመንግስት-የልማት-ዕ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል የተጋጋመው ጦርነት እያስከተለ ያለው የኢኮኖሚ ጫና ምልክቶቹ እዚህም እዚያም መታየት ጀምረዋል። ከጦርነቱ ጋር ተያይዞ ለጋሾች ድጋፍ ማቋረጥ ጀምረዋል። አሜሪካ ለሀገራችን የሰጠችውን የቀረጥ ነፃ መብት ለመሰረዝ ከጫፍ ደርሳለች። የውጪ ባለሀብቶች ከጦርነቱ ጋር በተያያዘ አዳዲስ መዋለ ነዋይ ለማፍሰስ ፈቃደኛ አይደሉም። በዚህ ሁሉ ጫና መካከል መንግስት በተያዘው አመት ሊያሳካቸው ያሰባቸው ግዙፍ ዕቅዶች አሉ። - [ከአዲስ መንግስት ምስረታ ማግስት "የብሄራዊ መግባባት" ድርድር ይጀመራል](https://wazemaradio.com/ከአዲስ-መንግስት-ግንባታ-ማግስት-የብሄራ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ገዥው ፓርቲ ብልፅግና ለድርጅቱ አመራሮች ባሰራጨውና ውይይት ባደረገበት ሰነድ ላይ እንዳመለከተው ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ አዲስ መንግስት ካቋቋሙ በኋላ በቁልፍ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ከተለያዩ የፖለቲካ ኀይሎች ጋር ድርድርና ውይይት ለማድረግ ተዘጋጅተዋል ብሏል። የመድብለ ፓርቲ ስርዓትን በኢትዮጵያ ለመገንባት በሚያዚያ 2010 ዓ. ም. ለውጥ ቃል በተገባው መሰረት ሁለት ረድፍ ያለው የተሀድሶ ፕሮግራም ለማድረግ ብልፅግና መዘጋጀቱን - [በቀጣዩ ሳምንት የሚመሰረተው መንግሥት 21 ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች ይኖሩታል](https://wazemaradio.com/በቀጣዩ-ሳምንት-የሚመሰረተው-መንግሥት-21-ሚ/) - ሰላም ሚኒስቴር “የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር” እንዲባል ሐሳብ ቀርቧል ዋዜማ ራዲዮ- ሰኞ፣ መስከረም 24 ቀን 2014 በተወካዮች ምክር ቤት የሚቋቋመው አዲሱ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) መንግሥት በሚኒስቴር መስሪያ ቤቶቹ አወቃቀርና ስያሜ ላይ መጠነኛ ለውጥ እንደሚያደርግ ዋዜማ ሰምታለች። በሥራ ላይ በሚገኘው አዋጅ ቁጥር 1097/2011 ቁጥራቸው 19 የሆኑት መሥሪያ ቤቶች አዲስ በሚቋቋመው ካቢኔ ወደ 21 ከፍ - [በጦርነትና ኮሮና መሀል የተገኘውን 21 በመቶ የወጪ ንግድ ዕድገት ገልጠን ስናየው](https://wazemaradio.com/በጦርነትና-ኮሮና-መሀል-የተገኘውን-21-በመቶ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ያለፈውን አንድ ዓመት ሀገራችን ከትግራዩ ጦርነትና ተያይዞ ከተከሰተው ቀስ ጋር ስትታገል ቆይታለች። የኮሮና ወረርሽኝም ትልቅ ሀገራዊና ዓለማቀፍ ፈተና እንደሆነ ቀጥሏል። በዚህ ሁሉ መሀል ሀገሪቱ ከሌላው ዓመት 21 በመቶ ከፍ ያለ የውጪ ንግድ ገቢ አግኝታለች። ለመሆኑ ይህ እድገት እንዴት መጣ ? የኢኮኖሚውን ስኬትስ ያንፀባርቃል? ይህ ዘገባ ጉዳዩን ተመልክቷል። ኢትዮጵያ በ2013 በጀት ዓመት 3.6 ቢሊየን - [ባንኮች የደንበኞቻቸውን ማንነት በጥልቀት የሚመዘግብ አዲስ መታወቂያ እንዲያዘጋጁ ታዘዙ](https://wazemaradio.com/ባንኮች-የደንበኞቻቸውን-ማንነት-በጥልቀ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በፋይናንስ ዘርፍ ያለውን ውንብድና ለመቆጣጠር፣ የህገወጥ ገንዘብ ፍሰትን ለመከታተል እንዲሁም በተለያዩ የሽፋን ስሞችና የተጭበረበሩ ሰነዶች የሚደረገውን የገንዘብ ዝውውር ለማስቀረት ባንኮች አዲስ የባንክ መለያ መታወቂያ እንዲያዘጋጁ መታዘዛቸውን ዋዜማ ራዲዮ ስምታለች። ሁሉም የንግድ ባንኮች የደንበኞቻቸውን ማንነት እና ሙሉ መረጃ አደራጅቶ ሊይዝ የሚችል የየባንኮቹ የራሳቸው የደንበኛ መታወቂያ ካርድ እንዲያዘጋጁ ብሄራዊ ባንክ ትዕዛዝ ማስተላለፉን ተረድተናል። ይህንን ለመስፈፀምም - [ኢትዮጵያ ለኮቪድ- 19 ፅኑ ህሙማን የሚሆን 6ሺህ የመተንፈሻ ማገዣ (ቬንትሌተር) ያስፈልጋታል](https://wazemaradio.com/ኢትዮጵያ-ለኮቪድ-19-ፅኑ-ህሙማን-የሚሆን-6ሺህ/) - ዋዜማ ሬዲዮ- በኢትዮጵያ ስርጭቱ በፍጥነት እየጨመረ በመጣው የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ተይዘው በፅኑ ለሚታመሙ ሰዎች የሚያገለግለው ቬንትሌተር (የትንፋሽ ማገዣ ማሽን) ከፍተኛ እጥረት ማጋጠሙንና ልውጥ የኮሮና ቫይረስ በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ መሆኑን የመንግስት የጤና ዘርፍ ሀላፊዎች ለዋዜማ ተናግረዋል።፡፡ በሀገሪቱ ከመቼውም ጊዜ በላይ የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በፈጣን እና በአስጊ ሁኔታ እየተሰራጨ ይገኛል፡፡ በዚህም ባለፉት 60 ቀናት ብቻ በቫይረሱ የተያዙት - [ኦፌኮ በአመራር አባላቱ መካከል በተፈጠረ አለመግባባት ህልውናው አደጋ ላይ ወድቋል](https://wazemaradio.com/ኦፌኮ-በአመራር-አባላቱ-መካከል-በተፈጠረ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ፓርቲ (ኦፌኮ) አመራርሮች መካከል እየተካረረ የመጣው ልዩነት የፓርቲውን ቀጣይነት አደጋ ላይ መጣሉን ዋዜማ ካነጋገረቻቸው የድርጅቱ አመራር አባላት ተረድታለች። ኦፌኮ ከኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ጋር ስትራቴጂካዊ ጥምረት መፍጠሩን ተከትሎ እየበረታ የመጣው የፓርቲ አባላት አለመግባባት በቅርቡ ኦፌኮ ከኦነግ “የኦሮሞ የሽግግር መንግስት” መስርተናል በሚል ያወጡት መግለጫ የድርጅቱን አንዳንድ አመራሮች ከሀላፊነት አስከመልቀቅ እንዳደረሳቸው ተረድተናል። - [ከሁለት መቶ ሰባ ሺ በላይ ተፈናቃዩች በደሴ ከተማ በችግር ላይ ይገኛሉ](https://wazemaradio.com/ከሁለት-መቶ-ሰባ-ሺ-በላይ-ተፈናቃዩች-በደሴ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በሰሜን ወሎ የሕወሓት አማፅያን የከፈቱትን ማጥቃት ተከትሎ ከመኖሪያቸው ተፈናቅለው ወደ በደሴ ከተማና ጊዜያዊ መጠለያዎች ሸሽተው የሚገኙ ነዋሪዎች ሁለት መቶ ሰባ ሺ ሶስት መቶ ያህል መድረሳቸውን የደሴ ከተማ ምክትል ከንቲባ አበበ ገብረመስቀል ለዋዜማ ተናግረዋል። በ12 የመንግስት ትምህርት ቤቶች ስድስት ሺ ስድስት መቶ ሀያ ዘጠኝ ሰዎች እንዳሉ የተናገሩት አቶ አበበ የተቀሩት በዘመድ ቤት እንዲሁም ቤት - [About Wazema](https://wazemaradio.com/about-wazema/) - Wazema Radio (ዋዜማ ሬዲዮ) is our primary flagship project launched in June 2014 to serve Ethiopians both at home and abroad with informative, educating and entertaining programs. We benefit from your listenership, comments and feedback. You can follow us on Twitter @wazemaradio; Facebook Wazema Radio; Telegram and also access our podcasts via Sound cloud and - [የፀጥታው ምክር ቤት በኤርትራ ላይ የተጣለውን ማዕቀብ አራዘመ](https://wazemaradio.com/የፀጥታው-ምክር-ቤት-በኤርትራ-ላይ-የተጣለ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የመንግስታቱ ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በኤርትራ ላይ የተጣለውን ማዕቀብ አራዘመ። ማክሰኞ (November 14) ባደረገው ስብሰባው የፀጥታው ምክር ቤት ከስምንት አመት በፊት በኤርትራ ላይ የጣለውን የጦር መሳሪያ ማዕቀብ አራዝሟል። ማዕቀቡ የተጣለው ኤርትራ ለሶማሊያ ሸማቂ ቡድን አልሸባብ ድጋፍ አርጋለች በሚል ነው። ማዕቀቡን የሚቆጣጠረው ኮሚቴ ኤርትራ ባለፈው አንድ አመት ለአልሸባብ ድጋፍ ማድረጓን የሚያረጋግጥ መረጃ አላገኘሁም ቢልም - [የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በዐቢይ አህመድ እጅ ፤ ተስፋ ያለው ምሪት ወይስ ላም አለኝ በሰማይ? [ ሰፊ የባለሙያ ግምገማ]](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ኢኮኖሚ-በዐቢይ-አህመድ-እጅ-፤/) - ዋዜማ ራዲዮ- ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ሥልጣን ከመጡ ወዲህ፣ ትልቅ ትኩረት ከሳቡት ጉዳዮች አንዱ የኢኮኖሚው ዘርፍ ነው፡፡ እናም የዐቢይ መንግሥት በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ዘርፍ ምን ለውጦችን እንዳደረገ፣ የኢኮኖሚ አያያዙ ምን እንደሚመስል እና ኢኮኖሚው ላይ የተጋረጡት ችግሮች ምን እንደሆኑ ለማወቅ፣ ዋዜማ ሬዲዮ አዲስ አበባ የሚገኙ አንድ ገለልተኛ የምጣኔ ሃብት አማካሪ ቀጥራ የዳሰሳ ሪፖርት እንዲዘጋጅላት አድርጋለች፡፡ “የኢትዮጵያ - [ቅዋምን ጻውዒት ዋዜማ ብዝዕባ ሰሙናዊ ኩነታት ኢትዮጵያ](https://wazemaradio.com/ቅዋምን-ጻውዒት-ዋዜማ-ብዝዕባ-ሰሙናዊ-ኩነ/) - ኢትዮጵያ ሕዚ በፂሓቶ ዘላ ፖለቲካዊ ቅልውላው ካብቲ ልሙድ ብዝተፈለየ ዝኽፈኧ ሃደጋ ዝሓዘ ኮይኑ ይርአይ አሎ፡፡ ነዚ ፖለቲካዊ ቅልውላው “ምስዓን ፅቡቅ ምምህዳር፣ ናይ ዲሞክራሲ ዘይምምዕባል” እንዳበሉ ብምግላፅ ነዚ አብ ቅድሜና ጠጠው ይሉ ዘሎ ሓደጋ አናኢስካ ምርዓይን ልሙድ ፀገም አምሲሉ ናይ ምቅራብ ግጉይ ኣረዳድአ ዕዩ፡፡ ምክንያቱ ድማ፣ ብዛዕባ ፅቡቅ ምምህዳርም ይኹን ብዛዕባ ምዕባለ ዲሞክራሲ ንምዝርራብ አቅድሚሞም ኽማልዑ - [Ethiopia’s Economy under Abiy Ahmed: Hopeful Trajectory or Distant Dream?](https://wazemaradio.com/ethiopias-economy-under-abiy-ahmed-hopeful-trajectory-or-distant-dream/) - This is short English summery of Wazema Radio 20 pages assessment report on Ethiopian economy. [Wazema Radio] - With his election as the chairperson of the ruling EPRDF, Abiy Ahmed (PhD) instantly become the Prime Minister of Ethiopia. He came to the throne as three years of wide spread public protest, accompanied by two State - [የጥቁር ገበያ የምንዛሪ ዋጋ ማሽቆልቆል ጀምሯል](https://wazemaradio.com/የጥቁር-ገበያ-የምንዛሪ-ዋጋ-ማሽቆልቆል-ጀ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በመደበኛው የባንኮችና የጥቁር ገበያ መካከል ተፈጥሮ የነበረው የተጋነነ የምንዛሪ የዋጋ ልዩነት አሁን ማሽቆልቆል መጀመሩን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል። የበዓላት ወቅት መጠኑ ከፍ ያለ የውጪ ምንዛሪ ወደ ጥቁር ገበያው የሚገባበት የነበረ ቢሆንም የዘንድሮው የዘመን መለዋጫ የጥቁር ገበያ ከበፊቱ ተቀዝቅቅዞ ታይቷል። የዋዜማ ሪፖርተር በበዓሉ ዋዜማ የጥቁር ገበያ ምንዛሪ በሚደረግባቸው አካባቢዎች ተዘዋውሮ እንደተመለከተው 74 ብር ደርሶ - [በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የታዘዙ ቼኮች እንዳይመነዘሩ ታገዱ](https://wazemaradio.com/በትግራይ-ክልል-ጊዜያዊ-አስተዳደር-የታዘ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ሰራተኞ የታዘዙ ቼኮች እንዳይመነዘሩ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለቅርጫፎቹ በደብዳቤ ማሳወቁን ዋዜማ ራዲዮ ካገኘችው የደብዳቤው ቅጂ ተረድታለች። ንግድ ባንክ ትእዛዙን ያስተላለፈው የፌዴራል መንግስት በተናጠል አውጄዋለሁ ያለውን የተኩስ አቁም ተከትሎ መቀመጫውን አዲስ አበባ ካደረገው የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ደረሰኝ ባለው ደብዳቤ ላይ ተመስርቶ እንደሆነ ገልጿል። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ” ሽብርተኛ” - [የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በታሪኩ ከፍተኛውን ትርፍ አስመዘገበ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ልማት-ባንክ-በታሪኩ-ከፍተኛው/) - ዋዜማ ራዲዮ- ያለፉትን ዓመታት በተበላሸ ብድር ከፍተኛ ቀውስ ውስጥ የነበረው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በ2013 ዓ ም በጀት ዓመት ከታክስ በፊት የተጣራ 3 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ትርፍ ማግኘቱን ዋዜማ ራዲዮ ከድርጅቱ ሁነኛ ምንጮች ስምታለች።ልማት ባንክ ይህንን ትርፍ ያስመዘገበው እስካለፈው ሰኔ ወር በነበረው የበጀት ዓመት መዝጊያ ነው። የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከዚህ ቀደም በዓመት ያስመዘግብ የነበረው ትርፍ - [ከሕዳሴ ግድብ የመጀመሪያውን የኤሌክትሪክ ሀይል ለማመንጨት ዝግጅት እየተደረገ ነው](https://wazemaradio.com/ከሕዳሴ-ግድብ-የመጀመሪያውን-የኤሌክትሪ/) - ዋዜማ ራዲዮ - ከሕዳሴ ግድብ የመጀመሪያውን የኤሌክትሪክ ሀይል ለማመንጨት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ራዲዮ ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው ምንጮች አረጋግጣለች። እነዚህ ምንጮች እንደነገሩን ሰኔ 12 ቀን 2013 አ.ም ሁለተኛ ዙር የውሀ ሙሌቱን ያጠናቀቀው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በአንድ የሀይል ማመንጫ ተርባይን ሀይል እንዲያመነጭ በብርቱ እየተሰራ ነው። ቀሪ ስራዎችና የሙከራ ጊዜን ጨምሮ ሀይል ማመንጨቱ እስከ ሶስት ወራት - [ማዕድናት ለውጭ ገበያ ሲቀርቡ እሴት እንዲጨመርባቸው የሚያስገድደው ህግ መቀየሩ ቅሬታ አስነሳ](https://wazemaradio.com/ማዕድናት-ለውጭ-ገበያ-ሲቀርቡ-እሴት-እንዲ/) - ዋዜማ ራዲዮ- እንደ ኦፓል ፣ ሳፋየርና ኤመራልድ አይነት የከበሩ ማዕድናት ለውጭ ገበያ ሲቀርቡ የተወሰነ መጠናቸው እሴት እንዲጨመርበት የሚያስገድደው ህግ መነሳቱን ተከትሎ የማዕድን የገበያ ሰንሰለቱ መዛባት ገጥሞታል። ማዕድናት በማስዋብና ጌጣጌጦችን በመስራት ወደ ገበያ ያቀርቡ የነበሩ የንግድ ተቋማት ይህ የመንግስት ውሳኔ በስራችን ላይ ያልተጠበቀ ኪሳራ ያደርስብናል ሲሉ ቅሬታ አቅርበዋል። ቀድሞ የነበረው ህግ ማንኛውም የከበሩ ማዕድናትን የሚልኩ ኩባንያዎች - [ሕንድ በትግራይ የባንክ ሂሳባቸው የተዘጋባቸው ዜጎቿ ገንዘባቸው እንዲለቀቅላቸው ጠየቀች](https://wazemaradio.com/ሕንድ-በትግራይ-የባንክ-ሂሳባቸው-የተዘጋ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በትግራይ ክልል የባንክ ሂሳባቸው የተዘጋባቸው ህንዳውያንን ሂሳብ ለማስከፈት በአዲስ አበባ የሚገኘው የህንድ ኤምባሲ ጥያቄ ማቅረቡን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል።። የኢትዮጵያ መንግስት የተናጠል የተኩስ አቁም አውጃለሁ ብሎ ሰኔ 21 ቀን 2013 ዓ.ም መቀሌን ጨምሮ የትግራይ ክልልን ለቆ ከወጣ በኋላ በትግራይ ክልል የባንክ ሂሳብ ያላቸው ሰዎችን እና ድርጅቶች ሂሳብ እንዳይንቀሳቀስ መደረጉ ይታወሳል። ይህን ተከትሎም በትግራይ - [አንድ ዶላር በትይዩ ገበያ በ65 ብር እየተመነዘረ ነው፤ ከባንክ ምንዛሪ ልዩነቱ 20 ብር ደርሷል](https://wazemaradio.com/አንድ-ዶላር-በትይዩ-ገበያ-በ65-ብር-እየተመነ/) - በብር ላይ ያለው መተማመን እያሽቆለቆለ ነውከውጪ የሚላክ ገንዘብ ከባንክ ይልቅ ወደ ትይዩ ገበያ እያመዘነ ነው ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ገበያ በባንኮች እና በትይዪ ገበያ ( በጥቁር ገበያ) መካከል ያለው ልዩነት ከመቼውም ጊዜ በላይ እየሰፋ መጥቷል። ዋዜማ ራዲዮ የአሜሪካ ዶላር በባንኮች እና በጥቁር ገበያ ያለውን ዋጋ ለማወዳደር ቅኝት አድርጋለች።ባደረግነው ቅኝትም አንድ የአሜሪካ ዶላር በኢትዮጵያ የተለያዩ - [ሀጫሉ ሁንዴሳን በመግደል የተከሰሰው ግለሰብ ላይ የእድሜ ልክ ፅኑ እስራት ተፈረደ](https://wazemaradio.com/ሀጫሉ-ሁንዴሳን-በመግደል-የተከሰሰው-ግለ/) - ዋዜማ ሬድዮ፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የፀረ ሸብር እና በህገመንግስት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች ዛሬ ረፋድ ላይ ተሰይሞ ፍርድ መስጠቱን የዋዜማ ሪፖርተር ዘግባለች፡፡ በመዝገቡ ድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳን ገድሏል ተብሎ አንደኛ ተከሳሽ የነበረው ጥላሁን ያሚ ላይ ከሳሽ አቃቤ ህግ የቅጣት ማክበጃዎቹነን በማቅረብ በሞት ፍርድ እንዲቀጣ ችሎቱን የጠየቀ ቢሆንም ችሎቱ የእድሜ ልክ ፅኑ እስራት አስተላልፏል፡፡ድምፃዊው - [በአፋርና ትግራይ አዋሳኝ አካባቢዎች በተከሰተው ጦርነት የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር አንድ መቶ ሺሕ እየደረሰ ነው](https://wazemaradio.com/በአፋርና-ትግራይ-አዋሳኝ-አካባቢዎች-በተ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በአፋር ክልል ውስጥ የሕወሓት አማፅያን የከፈቱትን ማጥቃት ተከትሎ ከመኖሪያቸው ተፈናቅለው ወደ ጊዜያዊ መጠለያዎች የመጡ ነዋሪዎች አንድ መቶ ሺሕ ያህል መድረሳቸውን የተለያዩ የረድዔት ተቋማት ምንጮች ለዋዜማ ተናግረዋል። ነዋሪዎቹ ቀደም ባሉት ቀናት ጦርነቱ በሕወሓት አማፅያንና በፌደራሉ መንግስት እንዲሁም በክልሉ ልዩ ሀይል መካከል ሲቀሰቀስ ከመኖሪያቸው ሸሽተው በተለያዩ አካባቢዎች ተደብቀው የቆዩ ሲሆኑ አሁን ወደ ጊዜያዊ መጠለያዎች እየመጡ - [የሕዳሴ ግድብ የሚቀጥለው ምዕራፍ](https://wazemaradio.com/የሕዳሴ-ግድብ-የሚቀጥለው-ምዕራፍ/) - ባለፈው አንድ ዓመት የግድቡን ሕልውና የሚፈታተኑ በርካታ የውስጥ ችግሮች የተከሰቱበት ነበር ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ከፍተኛ የሆነ ዲፕሎማሲያዊ ድል ያስመዘገበችበትን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛ አመት የውሀ ሙሌትን አከናውናለች።የግድቡ ግንባታ በደረሰበት ደረጃ የአባይ ውሀ በአናቱ ላይ ሲሄድ በብሄራዊ የቴሌቭዥን ጣብያ በቀጥታ በተላለፈ ምስል ተበስሯል። ኢትዮጵያ ላይ በግድቡና በትግራይ ጦርነት ሳቢያ ከፍተኛ አለማቀፍ ጫና የበዛበት አመት እንደመሆኑ የሁለተኛው - [በሕወሐት አማፅያንና በመንግስት መካከል በተደረገው ውጊያ በርካታ የራያ ቆቦ ነዋሪዎች ቀያቸውን ለቀው ሸሽተዋል](https://wazemaradio.com/በሕወሐት-አማፅያንና-በመንግስት-መካከል/) - ዋዜማ ራዲዮ- በራያ ቆቦ በፌደራሉ መንግስትና በሕወሓት አማፅያን መካከል አራት ቀናት ባስቆጠረው ውጊያ ሳቢያ በርካታ የአካባቢው ነዋሪዎች ሸሽተው ወልዲያ ከተማ መግባታቸውን የዋዜማ ሪፖርተር ከስፍራው ዘግቧል። በራያ ቆቦ ወረዳ ዞብል፣ ተኩለሽ፣ ካራይላ፣ አርበት እና አራዱም በሚባሉ ስፍራዎች የፌደራሉ መንግስትና የአማራ ልዩ ሀይል በአንድ በኩል መንግስት "አሸባሪ" ሲል በፈረጃቸው የሕወሓት አማፅያን በሌላ በኩል ባደረጉት ውጊያ ደህንነታቸው ያሰጋቸው - [በምስራቅ ወለጋ ሆሮጉድሩ ዞን ዘጠኝ ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ](https://wazemaradio.com/በምስራቅ-ወለጋ-ሆሮጉድሩ-ዞን-ዘጠኝ-ሰዎች/) - ዋዜማ ራዲዮ- በምስራቅ ወለጋ ሆሮጉድሩ ዞን ኢሙር ወረዳ ልዩ ቦታው ኢላሞ የተባለ አካባቢ ሰዎች በታጣቂዎች መገደላቸውን አካባቢው ነዋሪዎች ለዋዜማ ተናገሩ፡፡ እሁድ አመሻሽ ላይ “የኦነግ ሸኔ” ናቸው ያሏቸው ታጣቂዎች ወደ አካባቢው መተው ተኩስ እንደከፈቱባቸው የተናገሩት የአካባቢው ነዋሪዎች በወቅቱ የመንግስት የፀጥታ አካላት በቦታው አልነበሩም ብለዋል። ታጣቂዎቹ አምስት ወንዶችና አራት ሴቶች በድምሩ ዘጠኝ ሰዋችን በጥይት እንደገደሉ ሌሎች ስድስት - [ኢትዮጵያ ከ200 ሚሊየን ዶላር በላይ ወጪ የኮቪድ ክትባት ልትገዛ ነው](https://wazemaradio.com/ኢትዮጵያ-ከ200-ሚሊየን-ዶላር-በላይ-ወጪ-የኮቪ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በሀገራት ኢኮኖሚ ላይ እያደረሰ ያለውን ጫና ለመቀነስ እና ወረርሽኙን ለመግታት እንዲሆን የአለም ባንክ በቅርቡ በተለይ ለታዳጊ ሀገራት የማገገሚያ ድጋፍ ማድረጉ አይዘነጋም። ከዚህ ውስጥም ኢትዮጵያ ወደ 207 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ድጋፍ ከባንኩ አግኝታለች። ይህንን የአለም ባንክ የኮቪድ 19 ማገገሚያ የድጋፍ ገንዘብ ኢትዮጵያ ለክትባት ግዥ ልታውለው እንቅስቃሴ መጀመሯን ዋዜማ ከመንግስታዊ ምንጮች ስምታለች። - [መንግስት በመቶዎች የሚቆጠሩ የዲፕሎማቲክ ሰራተኞች ወደ ሀገርቤት እንዲመለሱ ጠራ](https://wazemaradio.com/መንግስት-በመቶዎች-የሚቆጠሩ-የዲፕሎማቲ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት በበርካታ ሀገራት ያሉ ኤምባሲዎችና ቆንስላ ፅህፈት ቤቶች የሚሰሩ ሰራተኞች ወደ ሀገር ቤት እንዲመለሱ ማዘዙን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች አረጋግጣላች። ባለፉት ቀናት ከአራት መቶ በላይ ደብዳቤዎች ተፅፈው በተለያዩ ሀገራት ላሉ የዲፕሎማሪክ ስራተኞች መድረሳቸውን ከውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። መንግስት ሰራተኞቹን የጠራው በአዲስ የዲፕሎማሲ አደረጃጀት ላይ የተዘጋጀውን መዋቅር ለመተግበር መሆኑም ተነግሯል። ከሶስት ቀናት - [የገለልተኛ ብሄራዊ የኢኮኖሚ ምክር ቤት በአባላቱ አለመግባባት ሳቢያ ስራውን ማከናወን አልቻለም](https://wazemaradio.com/የገለልተኛ-ብሄራዊ-የኢኮኖሚ-ምክር-ቤት-በ/) - ምክር ቤቱ ጊዜያዊ ሰብሳቢ ከሀላፊነታቸው ለቀዋል ዋዜማ ራዲዮ- በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ(ዶ/ር) መንግስትን በቁልፍ የኢኮኖሚ ጉዳዮች በምክርና በሙያ እንዲያግዝ የተቋቋመው ገለልተኛ ምክር ቤት በውስጡ በተፈጠረ አለመግባባት እስካሁን ወደ ስራ መግባት እንዳልቻለ ዋዜማ ከአባላቱ ስምታለች። በኢኮኖሚ ዘርፍ በሀገር ቤትና በውጪ ሀገር የካበተ ልምድ ያላቸውን ባለሙያዎች ያካተተው ምክር ቤት በአባላቱ አለመግባባት ሳቢያ ላለፉት ስድስት ወራት ወደ ታሰበለት - [የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር መሪዎች በቀጣይ ሚናቸው ላይ መረጃ የላቸውም](https://wazemaradio.com/የትግራይ-ክልል-ጊዜያዊ-አስተዳደር-መሪዎ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከቀናት በፊት በመንግስት ድጋፍ ከትግራይ ክልል በየብስ ትራንስፖርት ተጓጉዘው አዲስ አበባ የደረሱት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር መካከለኛና ከፍተኛ አመራሮች ቀጣይ ዕጣ ፈንታቸውን ለመወሰን ከፌደራሉ መንግስት ምላሽ እየተጠባበቁ ነው። ባልታሰበና ሚስጥራዊነት ጭምር በነበረው ዝግጅት ከትግራይ ክልል የወጡት የጊዜያዊ አስተዳደር መሪዎች አሁን በአዲስ አበባ በሁለት ቦታዎች በተዘጋጀላቸው ጊዜያዊ ማረፊያ እንደሚገኙ ዋዜማ አረጋግጣለች። ቀደም ባሉት ወራት - [ኢትዮጵያ ከነዕዳው የተሽከመችው የዓባይ ተፋሰሰ ሀገራት የትብብር ተቋም](https://wazemaradio.com/ኢትዮጵያ-ከነዕዳው-የተሽከመችው-የዓባይ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የዓባይ (ናይል) ተፋሰስ ሀገሮች የትብብር ማዕቀፍ ካሉት ሶስት የቴክኒክና የፕሮጀክት ቢሮዎች መካከል አንዱ የምስራቅ ናይል የቴክኒክ ቀጠናዊ ጽህፈት ቤት (ENTRO) በኢትዮጵያ ይገኛል። ይህ ጽህፈት ቤት የኤሌክትሪክ ሀይል መሸጥን ጨምሮ በተፋሰሱ ሀገራት በትብብር የሚተገበሩ ፕሮጀክቶችን ሲመራና ሲያስተባብር ቆይቷል። በሱዳን የውሀ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ውስጥ ከአባይ ወንዝ ጋር በተያያዘ በከፍተኛ ሀላፊነቶች ላይ ሲሰሩ የነበሩት ሳሊህ - [የአዲስ አበባ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ መሬት መስጠት አቋረጠ](https://wazemaradio.com/የአዲስ-አበባ-የመሬት-ልማትና-ማኔጅመንት/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ በከተማዋ ለተለያዩ ጉዳዮች ለሚቀርብለት የመሬት ጥያቄ አገልግሎት መስጠት ማቆሙን ገልጿል። ቢሮው ለተቋሙ አገልግሎት ተጠቃሚዎች ይህንኑ ውሳኔውን በማስታወቂያ አሳውቋል። በማስታወቂያው ላይም ; “ቢሮው የልማት ጥያቄዎችን ላቀረቡ አልሚዎች ሲሰጥ የነበረውን አገልግሎት ለማሳለጥ ይረዳ ዘንድ ከግንቦት 12 ቀን 2013 አ.ም ጀምሮ አዲስ የፕሮጀክት ፕሮፖዛል የማይቀበል መሆኑን ; እንዲሁም - [ልማት ባንክ ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ተበድሮ ያልከፈለውን ሌላ የቱርክ ኩባንያን ተረክቦ ማስተዳደር ጀመረ](https://wazemaradio.com/ልማት-ባንክ-ከ1-ቢሊየን-ብር-በላይ-ተበድሮ-ያ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከአንድ ቢሊየን ብር በላይ ተበድሮ ብድሩን በአግባቡ መክፈል ያልቻለው በቱርካውያን ባለቤትነት የተመሰረተውን ኢቱር ቴክስታይል ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርን ተረክቦ ማስተዳደር ጀመረ። ዋዜማ ራዲዮ እንዳረጋገጠችው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካው የተበደረውን ገንዘብ በአግባቡ መመለስ ባለመቻሉ ለብድር አመላለስ በዋስትናነት የተመዘገበውን በአዳማ ከተማ ያለውን የጨርቃጨርቅ ፋብሪካን ተረክቦ ማስተዳደር ጀምሯል። የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካውን - [ጦርነትና ግጭት ያረበበበት ምርጫ ምን ያተርፍልናል?](https://wazemaradio.com/ጦርነትና-ግጭት-ያረበበበት-ምርጫ-ምን-ያተ/) - የፖለቲካ ፓርቲዎች አጀንዳ ንፅፅር ሪፖርትን እዚህ ማንበብ ይችላሉ- CLICK በሰኔ ወር 2013 ዓ.ም የሚካሄደው ጠቅላላ ምርጫ የሀገሪቱን የዴሞክራሲ ልምምድ አንድም ወደተሻለ አልያም ወደባሰ ምስቅልቅል ሊወስደው ይችል ይሆናል፡፡ ምርጫው የሚካሄደው በትግራይ ክልል ደም አፋሳሽ ጦርነት እየተካሄደ፣ በቀሩት የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ ብሄር ተኮር ግጭት፣ መፈናቀልና ውጥረት ያለመረጋጋት ስሜቱን አንሮት ባለበት ወቅት ነው፡፡ የኮሮና ወረርሽኝም በምርጫው ሂደት ላይ - [Parties on the campaign trail as war and ethnic tensions rock Ethiopia](https://wazemaradio.com/parties-on-the-campaign-trail-as-war-and-ethnic-tensions-rock-ethiopia/) - Wazema comparative assessment of the agendas of the various political parties available for download HERE After repeated delays, Ethiopia’s sixth General Elections are scheduled to be held on June 21, 2021. The landmark poll comes against a backdrop of a raging war in the Tigray region and heightened ethnic polarization, instability and the COVID 19 - [አስመራ ሆልዲንግስ፣ በላይነህ ክንዴና ሌሎችም በአዲስ አበባ ለኢንቨስትመንት መሬት ሊወስዱ ነው](https://wazemaradio.com/አስመራ-ሆልዲንግስ፣-በላይነህ-ክንዴና-ሌ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ስራዎች ለመሰማራት አቶ በላይነህ ክንዴን ጨምሮ የተለያዩ ባለሀብቶች ሰፋፊ መሬት እንደተዘጋጀላቸው ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። ዋዜማ የተመለከተችው የ16 ኩባንያዎችና ግለሰቦች የኢንቨስትመንት መሬት ጥያቄ ለአስተዳደሩ ካቢኔ ለውሳኔ መቅረቡን ያሳያል። የመሬት ጥያቄውም ከስፋትና ከመዋእለነዋይ አቅም እንዲሁም መሬቱ ከሚገኝበት አካባቢ ጋር ተጣምሮ ቀርቧል። መቀመጫውን በተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ ያደረገው 'አስመራ ሆልዲንግ ግሩፕ' - [የአፋር ክልል በትግራይ ክልል ተወስዶብኝ ነበር ያለውን አንድ ቀበሌ “መልሼ ማስተዳደር ጀምሬያለሁ” አለ](https://wazemaradio.com/የአፋር-ክልል-በትግራይ-ክልል-ተወስዶብኝ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አሁን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት “በሽብርተኝነት” የተፈረጀው ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ (ህወሀት) የትግራይ ክልልን ያስተዳድር በነበረባቸው ያለፉት ሶስት አስርት ዓመታት “ያለ አግባብ ተወስዶብኝ ነበር” ያለውን አንድ ቀበሌ አሁን በቁጥጥሩ ስር በማድረግ ማስተዳደር መጀመሩን የክልሉ ጸጥታ ዘርፍ ሀላፊ ሻለቃ ኢብራሒም ሑመድ ለዋዜማ ራዲዮ ተናግረዋል። “ሳውኔ” የምትባለዋ ይህቺ ቀበሌ በአፋር ክልል - [በአዲስ አበባ የኮቪድ መከላከያዎችን ተግባራዊ ያላደረጉ 167 ሺ 4መቶ ያህል ስዎች በፖሊስ ተይዘዋል](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-የኮቪድ-መከላከያዎችን-ተግ/) - ዋዜማ ሬዲዮ- የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል እና ለቆጣጠር የወጣው መመርያ ቁጥር 30/2013 ከመስከረም 25 2013 ዓም ጀምሮ እየተተገበረ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ በርካታ አንቀፆችን በያዘው በዚህ መመርያ የኮቪድ 19 ቫይረስ ስርጭት መከላከያ የሆኑትን የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጨንብል (ማስክ) ሳያደርጉ መቀንሳቀስ እና አካላዊ ርቀትን አለመጠበቅ አግባብ ባለው የወንጀል ህግ እንደሚያስቀጡ ተደንግገዋል፡፡ ይህን ተከትሎም በአዲስ አበባ ከተማ ከመጋቢት 17 - [የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍ የፖለቲካ ምክክር እንዲደረግ ጠየቁ](https://wazemaradio.com/የአሜሪካው-ፕሬዝዳንት-ጆ-ባይደን-በኢትዮ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ዛሬ (ረቡዕ) ማምሻውን ከዋይት ሐውስ በወጣው የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን መግለጫ የኢትዮጵያን አንድነት ለመጠበቅና ሀገሪቱን ወደመረጋጋት ለመመለስ ሁሉን አሳታፊ የፖለቲካ ምክክር አስፈላጊ መሆኑን አስምረውበታል። በትግራይ የሚደረገው ጦርነት ያስከተለው ስብዓዊ ቀውስ አሳሳቢ መሆኑን ያወሱት ባይደን እየተፋለሙ ያሉ ወገኖች በአስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲያደርጉ ፣ የኤርትራ ወታደሮችና የአማራ ኋይሎች ከትግራይ ክልል በአስቸኳይ እንዲወጡም ጠይቀዋል። የኢትዮጵያ መንግስትና - [የሕዳሴውን ግድብ ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌት አሁን በሾፌሮች ትከሻ ላይ ወድቋል](https://wazemaradio.com/የሕዳሴውን-ግድብ-ሁለተኛ-ዙር-የውሃ-ሙሌት/) - የዋዜማ ራዲዮ- የታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ምዕራፍ የውሃ ሙሌት ተግባራዊ ለማድረግ እንዲቻል የሲሚንቶና ሌሎች የግንባታ ቁሳቁሶችን በወቅቱ ለማድረስ ብርቱ የትራንስፖርት ችግር መከሰቱን ዋዜማ ራዲዮ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የትራንስፖርት አገልግሎቱን ስድስት የከባድ ደረቅ ጭነት የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች ከጣሊያኑ የኮንስትራክሽን ኩባንያ ሳሊኒ ጋር ውል በማሰር ይሰጡ የነበረ ሲሆን በአገሪቱ የፀጥታ ሁኔታ እና እና በሌሎችም ምክንያች የሲሚንቶና - [ኬሪያ ኢብራሂም በህወሓት አመራሮች ላይ "አልመስክርም" አሉ፣ መንግስት ሰርዞት የነበረውን ክስ በድጋሚ ሊመሰርትባቸው ነው](https://wazemaradio.com/ኬሪያ-ኢብራሂም-በሕወሓት-አመራሮች-ላይ-አ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የሕወሓት ስራ አስፈፃሚና የቀድሞው የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም በሌሎች የሕወሓት መሪዎች ላይ ምስክር ለመሆን "ተስማምተው" ከተከሳሽነት ቢሰናበቱም አሁን በድጋሚ ሃሳባቸውን ቀይረው ምስክር እንደማይሆኑ ተናግረዋል። ጠቅላይ አቃቤ ሕግ በስምምነት ትቶት የነበረውን ክስ በወ/ሮ ኬሪያ ላይ በድጋሚ ሊያቀርብ እየተዘጋጀ መሆኑን ዋዜማ ራዲዮ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የመቀሌ ከተማን በፌደራል መንግሥቱ ሃይሎች መያዝ - [በአዲስ አበባ ኮቪድ በመደበኛው ህክምና ላይ ብርቱ ጫና እያሳደረ ነው](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-ኮቪድ-በመደበኛው-ህክምና-ላ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወደ ኢትዮጵያ በገባበት ወቅት በስራ ላይ የነበሩ የተወሰኑ ሀኪሞች እና ነርሶች ተቀንሰው ወደ ኮቪድ ወረርሽኝ መከላከያ ግብረ ሀይል እና ማገገሚያ ማዕከላት መሸጋገራቸው የሚታወስ ነው፡፡ ይህን ተከትሎ በአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ስር ባሉ ስድስት ሆስፒታሎች ውስጥ የሚያገለግሉ አንዳንድ ሀኪሞች ለግብረ ሀይሉ በተቀነሱ ባለሞያዎች ምትክ ተተኪ የሰው ሀይል አለመጨመሩ ለሌሎች በሽታዎች የህክምና - [ኮቪድ 19፡ በኢትዮጵያ የእጅ ማፅጃ ፈሳሽ (ሳኒታይዘር) ፍላጎት ከ90 በመቶ በላይ አሽቆልቁሏል](https://wazemaradio.com/ኮቪድ-19፡-በኢትዮጵያ-የእጅ-ማፅጃ-ፈሳሽ-ሳኒ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኮሮናን ወረርሽኝ ለመከላከል የሚደረገው የእጅ ንፅህና አጠባበቅ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ5 በመቶ በታች እንደሆነ የፌደራል ጤና ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተተባበር በ14 ከተሞች ላይ የሰራው ጥናት ግኝት ያሳያል፡፡ የኮሮናን ወረርሽኝ ስርጭትን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የአለም የጤና ድርጅት ካስቀመጣቸው መንገዶች መካከል የእጅ ንፅህናን በውሀ እና በሳሙና መታጠብ አልያም የእጅ ንፅህና መጠበቂያ ሳኒታይዘሮችን በየጊዜው - [የኢትዮጵያ የልማት ባንክ ቦታ ተከራይተው ለሚሰሩ አምራቾች የካፒታል እቃዎች ኪራይ አገልግሎት አቆመ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-የልማት-ባንክ-ቦታ-ተከራይተው/) - እስካሁን ስምንት ቢሊየን ብር ወጪ አድርጓል ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የመስሪያ ቦታ ተከራይተው ለሚሰሩ አምራቾች በሊዝ ፋይናንስ አሰራር የማሽን ብድር ወይንም የኪራይ አገልግሎቱን ለማቆም መወሰኑን ዋዜማ ራዲዮ ከባንኩ ምንጮቿ ሰምታለች። ባንኩ ከ2007 ዓ.ም ጀምሮ ነበር ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የካፒታል ዕቃዎች ኪራይ /የሊዝ ፋይናንስ/ አገልግሎት መስጠት የጀመረው።የካፒታል እቃዎች ኪራይ - [አሜሪካ በኢትዮጵያና በኤርትራ ባለስልጣናት ላይ የቪዛ፣ የኢኮኖሚና የፀጥታ ድጋፍ ማዕቀብ ጣለች](https://wazemaradio.com/አሜሪካ-በኢትዮጵያና-በኤርትራ-ባለስልጣ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ቢሊንከን ለመገናኛ ብዙሀን ባሰራጩት መግለጫ በኢትዮጵያና በኤርትራ ባለስልጣናት፣ በወታደራዊና የደህንነት ሹማምንት፣ በአማራ ክልል አስተዳደርና የፀጥታ መዋቅር መሪዎች እንዲሁም በወንጀል የተሳተፉ የሕወሓት መሪዎች ላይ የጉዞ ማዕቀብ ጣለች። እሁድ ማምሻውን ይፋ በተደረገው መግለጫ አሜሪካ ለኢትዮጵያ ትሰጥ የነበረውን የኢኮኖሚ ማበረታቻና የፀጥታ ድጋፍ ታቋርጣለች። የስብዓዊ ዕርዳታ እንዲሁል ለትምህርት፣ ግብርናና ጤና ለመሳሰሉት የሚደረገው - [የመንግስት የኮምኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት እንደገና ?](https://wazemaradio.com/የመንግስት-የኮምኒኬሽን-ጉዳዮች-ፅ-ቤት-እ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት መረጃን ለህዝብ በማቅረብና ተአማኒ በመሆን ረገድ ያለብኝን ችግር ይፈታል ያለውን የተግባቦት ሰነድ አዘጋጅቶ ወደ ስራ ገብቷል። በጠቅላይ ሚንስትሩ ፅህፈት ቤት የተዘጋጀውና ዋዜማ ራዲዮ ያገኘችው “የኢፌዴሪ የተግባቦት ሰነድ” ከተለያዩ የመንግስት አካላት፣ ለጠቅላይ ሚንስትሩ ፅህፈት ቤት ቅርብ በሆኑ ጋዜጠኞች፣ በመረጃና ደህንነት ተቋሙና በክልል መስተዳድር አካላት ሀሳብ የተሰጠበት እንደሆነ በመግቢያው ላይ ያትታል። የሰነዱ ግብ - [ሕወሓትን ተከትለው "በረሀ የወረዱና በሕይወት የሌሉ" ሰዎች ከመንግስት ደሞዝ እየተከፈላቸው ነው](https://wazemaradio.com/ሕወሓትን-ተከትለው-በረሀ-የወረዱና-በሕይ/) - [ዋዜማ ራዲዮ]- ቀድሞ በትግራይ ክልል ስር የነበሩና ጦርነቱን ተከትሎ በአማራ ክልል መተዳደር በጀመሩ አካባቢዎች፣ የመንግሥት ሠራተኞች የደሞዝ አከፋፈል በየደረጃው ያሉ ሃላፊዎችን አላስማማም። ከመንግሥት ደሞዝ እየተከፈላቸው ካሉት ሠራተኞች መካከል በሕይወት የሌሉ፣ ወደ ሥራ ገበታቸው ያልተመለሱ እና ከአማፂው ሕወሓት ጋር ወደ በረሀ ወርደው መንግሥትን እየተዋጉ ነው የተባሉ ይገኙበታል። በትግራይ ክልል ጦርነት መቀስቀሱን ተከትሎ መደበኛው የመንግሥት ሥራ ከሁለት - [በአዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤት ህንፃዎች ላይ ርክክብ ያልተፈፀመባቸው የንግድ ቤቶች ወደ መኖሪያ ቤትነት እየተቀየሩ ነው](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-የጋራ-መኖሪያ-ቤት-ህንፃዎች/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ40 /60 የመኖሪያ ቤት መርሀ ግብር ከጀመረበት ከ2005 ዓ ም ጀምሮ የተገነቡ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በአንደኛ እና ሁለተኛ ወለል ላይ የሚገኙ ቤቶች ለንግድ ተብለው ተለይተው እና ለንግድ በሚሆን የግንባታ መንገድ ተዘጋጅተው ለከተማዋ ነዋሪዎች በጨረታ ሲቀርቡ ቆይተዋል። ከሰሞኑ ግን የከተማ አስተዳደሩ በአንዳንድ ሳይቶች የሚገኙ የ40/60 የጋራ የመኖሪያ መንደሮች ውስጥ ለንግድ - [የሀገሪቱ ፖሊስ ስያሜና የማዕረግ መጠሪያዎች እንዲቀየሩ ጥናት ቀረበ](https://wazemaradio.com/የሀገሪቱ-ፖሊስ-ስያሜና-የማዕረግ-መጠሪያ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አጠቃላይ የማሻሻያ ስራ ላይ እየተከናወኑ ያሉ የጥናት ስራዎችን እያከናወነ የሚገኘው የሰላም ሚኒስቴር ባስጠናው ጥናት የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ‘’የፌደራል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መመሪያ’’ የሚል ስያሜ እንዲኖረው ሀሳብ ቀርቧል። ። በክልል ደረጃ የሚደራጁ የፖሊስ ኮሚሽኖች ደግሞ አንድ ደረጃ ዝቅ ብለው በየክልሉ ስያሜ በጠቅላይ መመሪያ ደረጃ እንዲደራጁ ታስቧል። በዚህ መሰረትም የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን - [የአሜሪካ መንግስት ልዩ መልዕክተኛ ወደ አዲስ አበባ አቀኑ](https://wazemaradio.com/የአሜሪካ-መንግስት-ልዩ-መልዕክተኛ-ወደ-አ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአሜሪካ መንግስት የአፍሪካ ቀንድ ጉዳዮች ልዩ መልዕክተኛ ጄፍሪ ፊልትማን በትግራይ ቀውስና በሌሎች ክፍለ አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ለመምከር ሰኞ ዕለት ወደ ምስራቅ አፍሪካ አምርተዋል። በአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የተሰየሙት ልዩ መልዕክተኛው ፊልትማን የትግራይን ጦርነት ጨምሮ በሕዳሴው ግድብ፣ በሱዳንና በኢትዮጵያ የድንበር ውዝግብ ዙሪያ መፍትሄ የማፈላለግ ተልዕኮ ተሰጥቷቸዋል። በአንድ ሳምንት ቆይታቸው ሱዳንን፣ ግብጽን፣ ኤርትራን እና ኢትዮጵያን - [የፌደራልና የክልል ፖሊስ አዲስ የአደረጃጀት ሰነድ ለጠቅላይ ሚንስትሩ ቀረበ](https://wazemaradio.com/የፌደራልና-የክልል-ፖሊስ-አዲስ-የአደረጃ/) - ዋዜማ ራዲዮ - የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መንግስት አካሂደዋለሁ ብሎ በዕቅድ ከያዛቸው የፖለቲካ ማሻሻያ አንዱ የሆነው የፀጥታና ደህንነት መዋቅራዊ ማሻሻያ ነው። ዋዜማ ራዲዮ አሁን በጠቅላይ ሚንስትሩ እጅ የሚገኘውንና የሀገሪቱን የፌደራልና የክልል ፖሊስ አደረጃጀት የሚወስን ረቂቅ ሰነድ ዋዜማ ራዲዮ ተመልክታለች። በአዲሱ አደረጃጀት የክልል ልዩ ኀይል አልተካተተም። የክልል ፖሊስ የስልጣን ወሰንና ሌሎች ጉዳዮችን ያነሳል። ዝርዝሩን አንብቡት በሰላም - [ፓስፖርት ለማውጣት እስከ 30 ሺህ ብር ጉቦ እየተጠየቀ ነው](https://wazemaradio.com/ፓስፖርት-ለማውጣት-እስከ-30-ሺህ-ብር-ጉቦ-እየ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢሚግሬሽን ዜግነትና የወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ከዘንድሮ ጥቅምት ወር ጀምሮ ለተጠቃሚዎች በድረ-ገጽ አማካኝነት አዲስ ፓስፖርት ለማውጣት እና ለማደስ ቀጠሮ ማስያዝ የሚያስችል ድረ-ገጽ ይፋ አድርጎ ሲሰራ ቆይቷል። በተለይ በአሁኑ ወቅት አዲስ ፓስፖርት ለማውጣት ወደ ኤጀንሲው ድረ ገፅ በመግባት ቀጠሮ ለማስያዝ የሚሞክሩ አገልግሎት ፈላጊዎች በትንሹ ከሁለት ወር በፊት የሚስተናገዱበት አሰራር እንደሌለ ነው መታዘብ የሚቻለው። ኤጀንሲው ፓስፖርት - [የሀገሪቱ የፀጥታ ሁኔታ ያሰጋቸው ወላጆች መንግስት ምደባ ከማውጣቱ አስቀድሞ ልጆቻቸውን በግል ኮሌጆች እያስመዘገቡ ነው](https://wazemaradio.com/የሀገሪቱ-የፀጥታ-ሁኔታ-ያሰጋቸው-ወላጆች/) - ዋዜማ ራዲዮ- በ2012 ዓም ለዩንቨርስቲ መግቢያ የማትሪክ ይወስዱ የነበሩ ተማሪዎች በኮቪድ 19 ምክንያት የካቲት 29 2013 ዓም መሰጠቱ የሚታወቅ ነው፡፡ ትምሕርት ሚኒስቴር ለዩንቨርስቲ የሚያስፈልገውን የመግቢያ ነጥብ ይፋ አድርጓል። ይሁንና ተማሪዎች ወደየትኛው የትምህርት ተቋማት እንደተመደቡ ገና ይፋ አልተደረገም። በሀገሪቱ ባለው የፀጥታ ሳቢያ ልጆቻቸው የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ነጥብ ቢኖራቸውም የአዲስ አበባና አቅራቢያ ከተሞች ነዋሪዎች (ወላጆች) ልጆቻቸውን አዲስ - [በአንድ ወር ውስጥ ከግማሽ ሚሊዮን ሰው በላይ የኮቪድ 19 ክትባት ወስዷል](https://wazemaradio.com/በአንድ-ወር-ውስጥ-ከግማሽ-ሚሊዮን-ሰው-በላ/) - ዋዜማ ራዲዮ - በኢትዮጵያ መጋቢት 4 ቀን 2013 ዓም መሰጠት የተጀመረው የኮቪድ19 ክትባት እስካሁን ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች መዳረሱን የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ አማካሪ ዶ/ር ሙሉቀን ዮሀንስ ዛሬ ለዋዜማ ሬድዮ ተናግረዋል፡፡ “እስካለፈው ሳምንት መጨረሻ ድረስ በደረሰን መረጃ መሰረት ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ሰዎች ተከትበዋል፡፡ ክትባቱን በተመለከተ የተለያዩ የተዛቡ እና አንዳንዴም የተጋነኑ መረጃዎች በማህበራዊ ድህረገፆች ቢሰራጩም እስካሁን - ["ምን ልታዘዝ" የቴሌቭዥን ድራማ ቡድን አዲስ ስራ ይዞ እየመጣ ነው](https://wazemaradio.com/ምን-ልታዘዝ-የቴሌቭዥን-ድራማ-ቡድን-አዲስ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በፋና ቴሌቭዥን እና በዩቲዩብ ለተወሰኑ ወራት ቀርቦ በውዝግብ የተቋረጠው "ምን ልታዘዝ" ድራማ ተዋናዮች ደራሲና አዘጋጅ በአዲስ ድራማ ወደ ተመልካች ለመድረስ እየተሰናዱ መሆኑን ዋዜማ ከቡድኑ አባላት ስምታለች።"አስኳላ" የተሰኘ አዲስ ሲት ኮም ተከታታይ የቴሌቭዥን ድራማን እየቀረፁ ሲሆን በቅርብ ወደ ተመልካች መድረስ ይጀምራል። በኋይሉ ዋሴ የድራማው አዘጋጅና ፀሀፊ ሲሆን ይህ ተከታታይ ድራማ በዲኤስ ቲቪ የአማርኛ ቋንቋ - [ኢትዮጵያ ውስጥ 33 ኦክስጅን አምራቾች ቢኖሩም እጥረቱን መቅረፍ አልተቻለም](https://wazemaradio.com/ኢትዮጵያ-ውስጥ-33-ኦክስጅን-አምራቾች-ቢኖሩ/) - [ዋዜማ ራዲዮ] የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ተከትሎ ቀድሞ ከነበረው የሜዲካል ኦክስጅን ፍላጎት አሁን እየጨመረ መምጣቱን እና እጥረት መከሰቱ የህይወት ማዳን ስራውን ፈታኝ አድርጎታል። ወረርሽኙ ከመከሰቱ በፊት አጠቃላይ ሀገሪቱ 850 ኪውቢክ ሜትር ኦክስጅን በሰዓት ይመረት እንደነበር ዋዜማ ከጤና ሚኒስትር ያገኘችው መረጃ ያመላክታል፡፡ ሆኖም ወረርሽኙ በተከሰተበት ወቅት ሚኒስትር መስሪያ ቤቱ በቀን ውስጥ በፅኑ የሚታመሙ ሰዎች ቁጥር 1,300 ቢደርስ - [በአዲስ አበባ ዐቃቢያን ሕጎች ዓርብ ለተቃውሞ ይወጣሉ](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-ዐቃቤያነ-ሕግ-ባለሙያዎች-አ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ዐቃቢያን ሕጎች አርብ ሚያዝያ 8 ቀን 2013 ዓ.ም ወደ ከተማው አስተዳደር በማምራት ያቀረቧቸው የጥቅማ ጥቅም ጥያቄዎች ምላሽ አንዲያገኝ አቤቱታ ያቀርባሉ። ባለሙያዎቹ ከሁሉም ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ ሲሆን በቁጥር ሶስት መቶ ያህል ናቸው።ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ወደስልጣን ሲመጡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስፈፃሚ አካላት ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 64/2011 መሰረት የአዲስ አበባ - [የልማት ተነሽ አርሶ አደሮች ለካሳ የተሰጣቸውን የጋራ መኖርያ ቤት እየሸጡት ነው](https://wazemaradio.com/የልማት-ተነሽ-አርሶ-አደሮች-ለካሳ-የተሰጣ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በተለያዩ የልማትና ግንባታ ስራዎች ምክንያት ከእርሻ ቦታቸው ያለበቂ ካሳ አልያም ያለምንም ማካካሻ መሬታቸውን ያጡ አርሶ አደሮችችና ቤተሰቦቻቸው አንዳንዶቹ በቅርቡ የተሰጣቸውን የጋራ መኖሪያ ቤት ከፍ ባለ ዋጋ እየሸጡት መሆኑን ዋዜማ አረጋግጣለች። በአዲስ አበባ ዳርቻ ለነበሩ አርሶ አደሮች በከተማው ካቢኔ ደረጃ አስወስኖ ለካሳነት ያከፋፈለው የጋራ መኖርያ ኮንደሚኒየም ቤቶችን የወሰዱ የልማት ተነሽ አርሶ አደሮች አንዳንዶቹ ቤቱን - [22 ሚሊየን ኢትዮጵያውያን የኮቪድ ክትባት ያገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል](https://wazemaradio.com/22-ሚሊየን-ኢትዮጵያውያን-የኮቪድ-ክትባት-ያ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኮቪድ 19 ክትባት የፀጥታ ችግር ካለባቸው የኢትዮጵያ አካባቢዎች በቀር በሁሉም ክልሎች እና ወረዳዎች መዳረሱን የጤና ሚኒስትር ገለፀ ከፍተኛ አማካሪ የሆኑት ዶ/ር ሙሉቀን ዮሀንስ ለዋዜማ ተናግረዋል፡፡ በኮቫክስ ኢኒሼቲቭ አማካኝነት የካቲት 28 ቀን 2013 ዓም 2.2 ሚሊዮን አስትራዜኒካ የተባለውን የኮቪድ 19 ክትባት ኢትዮጵያ መረከቧ ይታወሳል፡፡ በጥቅሉ 7.62 ሚሊዮን ክትባቶችን ለመረከብ የታቀደ ሲሆን ቀሪው በግንቦት ወር - [ከኦሮምያ የተፈናቀሉ በሺህ የሚቆጠሩ ዜጎች መጠጊያ ፍለጋ እየተሰደዱ ነው](https://wazemaradio.com/ከኦሮምያ-የተፈናቀሉ-በሺህ-የሚቆጠሩ-ዜጎ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮሚያ ክልል በርካታ ዜጎች ቄያቸውን ለቀው ወደ ተለያዩ ክልሎች እየተሰደዱ መሆኑን የዋዜማ ምንጮች እየገለጹ ነው። በተለይ በምዕራብና ምስራቅ ወለጋ አካባቢዎች ጉሊሶ እና ባቦ ገምቤል ወረዳዎች ውስጥ ይኖሩ የነበሩ አርሶ አደሮች ከታጣቂዎች በመሸሽ ክልሉን ለቀው ወደ ቤንሻንጉል ጉምዝ እና ወደ አማራ ክልል እየገቡ መሆኑን ተፈናቃዮቹ ለዋዜማ ተናግረዋል። ተፈናቃዮቹ እየተሰደዱ ያሉት በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም - [የቀድሞው ሜቴክ ሀላፊ ግዢ የፈፀምነው በቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር ትዕዛዝ ነው ሲሉ በፍርድቤት ተከራከሩ](https://wazemaradio.com/የቀድሞው-ሜቴክ-ሀላፊ-ግዢ-የፈፀምነው-በቀ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የብረታ ብረት እና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን ሜቴክ የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው የትራክተር ግዢን በተመለከተ ለቀረበባቸው ክስ መጋቢት 29 ቀን 2013 ዓም ለመጀመርያ ጊዜ የተከሳሽነት ቃላቸውን ሰጥተዋል፡፡ ጉዳዩን ሲመረምር የቆየው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የፀረ ሙስና ጉዳዮች ችሎትም ቃላቸውን ሙሉ ቀን ሲያዳምጥ መዋሉን ችሎቱን የተከታተለችው የዋዜማ ሪፖርተር ዘግባለች፡፡ ከዚህ - [በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ አርሶ አደሮችና የአርሶ አደር ልጆች የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ሊሰራላቸው ነው](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-ከተማ-የሚገኙ-አርሶ-አደሮች/) - ሰፋፊ የግጦሽና የእርሻ ቦታ የያዙ አርሶ አደሮች 5 ኮከብ ሆቴል፣ ሞልና ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እንዲገነቡ ይበረታታሉ ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዙርያ የሚገኙ አርሶ አደሮች የይዞታ ማረጋገጫ የምስክርነት ወረቀትን ያለ አንዳች ውጣ ውረድ እንዲሰጣቸው የሚያዝ አዲስ መመርያ ተዘጋጀ፡፡ ዋዜማ እጅ የገባው ይህ አዲስ መመርያ በምክትል ከንቲባ አዳነች አበቤ ተፈርሞ ለሁሉም ክፍለ ከተማ የመሬት ልማት ማኔጅመንት - [እነ ጃዋር ሞሀመድ የእምነት ክህደት ቃል ሰጡ](https://wazemaradio.com/እነ-ጃዋር-ሞሀመድ-የእምነት-ክህደት-ቃል-ሰ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ( ኦፌኮ) ከፍተኛ አመራሮች የሆኑት አቶ ጃዋር ሞሀመድ፣ አቶ በቀለ ገርባ፣ አቶ ሀምዛ ቦረና እና ሌሎች ሁለት ተከሳሾች ዛሬ ሰኞ መጋቢት 13 ቀን 2013 በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የፀረ ሽብርና በህገመንግስት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች ችሎት ቀርበው የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጥተዋል፡፡ ወንጀሉን አልፈፀምኩም ጥፋተኛም አይደለሁም ያሉት አቶ ጃዋር አቃቤ - [የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር ከሀላፊነታቸው ተነሱ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ብሮድካስት-ባለስልጣን-ምክት/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር አቶ ወንድወስን አንዱዓለም ከሀላፊነታቸው መነሳታቸውን ዋዜማ ራዲዮ ቅርብ ከሆኑ ምንጮች ስምታለች። የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ጌታቸው ድንቁ (ዶ/ር) ከቀናት በፊት በፈቃዳቸው ስልጣን መልቀቃቸው ይታወሳል። አቶ ወንድወሰን አንዱዓለም በጠቅላይ ሚንስትሩ ቢሮ በአማካሪነት ከሰሩ በኋላ ነበር ከሁለት ዓመት ገደማ በፊት የብሮድካስት ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር ሆነው የተሾሙት። አቶ ወንድወሰን በሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር - [በሰሜን ሽዋ "የኦነግ ሸኔ" ታጣቂዎች በከፈቱት ጥቃት ከ20 በላይ ሰዎች ተገደሉ](https://wazemaradio.com/በሰሜን-ሽዋ-የኦነግ-ሸኔ-ታጣቂዎች-በከፈ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በኤፍራታ ግድም ወረዳ በማጀቴ ፤ በካራ ቆሬ እና በዙሪያዋ በሚገኙ የገጠር ቀበሌዎች ላይ ኦነግ ሸኔ ናቸው የተባሉ ታጣቂዎች ከትናንት ምሽት ጀምሮ በከፈቱት ጥቃት በትንሹ ከ20 በላይ ሰዎች መገደላቸውን የዐይን ምስክሮችና የአካባቢው ፖሊስ አባላት ለዋዜማ ተናግረዋል። ብዙዎች ቆስለው ወደ ደሴ እና በአቅራቢያው ወደሚገኘው የኮምቦልቻ ሆስፒታል ተወስደዋል። ይህ ዜና እስከ - [ኢትዮጵያ ዕዳ ከብዷታል፤ አበዳሪዎች ከደጃፍ ቆመዋል](https://wazemaradio.com/ኢትዮጵያ-ዕዳ-ከብዷታል፤-አበዳሪዎች-ከደ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ዋና ዋና አለምዓቀፍ አበዳሪዎች ያራዘሙላት የዕዳ መክፈያ ጊዜ ገደብ በቅርብ ሳምንታት ይጠናቀቃል ። ያለፉትን ዓመታት በፖለቲካ አለመረጋጋት አሁን በቅርቡ ደግሞ በጦርነት ፈተና ላይ ያለችው ኢትዮጵያ ለዚህ ዓመት የሚጠበቅባትን ከ5 ቢሊየን ዶላር በላይ ዕዳ ለመክፈል አልያም ዳግም እንዲራዘምላት ለመጠየቅ ምቹ ፖለቲካዊና ዲፕሎማሲያዊ ቁመና ላይ አይደለችም። እንዳውም ለባዕዳኑ አበዳሪዎች ተፅዕኖ ተጋላጭ አድርጓታል። ዋዜማ ራዲዮ - [በደቡብ ትግራይ በትንሹ 80 ያህል የሕወሓት አማፅያን ተገደሉ](https://wazemaradio.com/በደቡብ-ትግራይ-በትንሹ-80-ያህል-የሕወሓት-አ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በደቡባዊ ትግራይ ኦፍላ ወረዳ አውሸራ በተባል ስፍራ በትናንትናው እለትና ዛሬ ከ80 በላይ የሚሆኑ የሕወሓት ታጣቂዎች በመከላከያ ሰራዊት እና በአማራ ክልል ልዩ ሀይል መገደላቸውን ያገኘነው መረጃ አመለከተ። የሕወሓት ታጣቂዎች ኮረም ከተማ አካባቢ ሰፍሮ የነበረው የአማራ ክልል ልዩ ሃይልን ድንገት ለማጥቃት ሙከራ ማድረጋቸውን ተከትሎ የአማራ ክልል ልዩ ሀይል በወሰደው አጸፋ በርካታ ታጥቂዎች መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች - [በቀጣዩ ምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች አሰላለፍ](https://wazemaradio.com/በቀጣዩ-ምርጫ-የፖለቲካ-ፓርቲዎች-አሰላለ/) - በቀጣዩ ምርጫ ብዙ ዕጩ በማስመዝገብ ብልፅግና ቀዳሚው ነው። እሱን የሚከተሉት ዋና ዋና ተፎካካሪ ፓርቲዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ዋዜማ ራዲዮ- በቀጣዩ አገራዊ ምርጫ የሚሳተፉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ይወክሉናል ያሏቸውን 8209 እጩዎች ማስመዝገባቸውን የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል። ቦርዱ ለመገናኛ ብዙሃን እንዳስታወቀው በክልል እና በፌዴራል ምክር ቤቶች መቀመጫ ለመወዳደር በጠቅላላ 47 የፖለቲካ ፓርቲዎች እጩዎቻቸውን እንዳስመዘገቡ ገልጿል ። ብዙ እጩዎችን ያስመዘገበው - [የእነ አቶ ስብሐት ነጋ የፍርድ ቤት ውሎ](https://wazemaradio.com/የእነ-አቶ-ስብሐት-ነጋ-የፍርድ-ቤት-ውሎ/) - ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም በዋስ ተፈተዋል ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ዛሬ ረፋድ ላይ በፌደራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 2ኛ የጌዜ ቀጠሮ ችሎት ተሰይሞ በእነ አቶ ስበሀት ነጋ የጊዜ ቀጠሮ መዝገብ ላይ ካሉ 9 ተጠርጣሪዎች በሰባቱ ላይ የቅድመ ምርመራ ምስክር ለማስማት ሌላ መዝገብ ማስከፈቱን ለችሎቱ ገልፅዋል፡፡ የዋዜማ ሪፖርተር እንደዘገበችው፣ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት - [ትናንት ምሽት ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ውስጥ ታጣቂዎች ተጨማሪ ስባት ስዎችን ገደሉ](https://wazemaradio.com/ትናንት-ምሽት-ሆሮ-ጉድሩ-ወለጋ-ውስጥ-ታጣቂ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ጃርቴ ጃርቴጋ ወረዳ ሐሮ ዳኢ በተባለ ቀበሌ ማክሰኞ አመሻሽ ሰባት ሰዎች ኦነግ ሸኔ መሆናቸው በተነገረ ታጣቂዎች መገደላቸውን እና ሶስት ሰዎች መቁሰላቸውን የዋዜማ ሪፖርተር ዘግቧል። የሰባቱ አስከሬን ቀብር ዛሬ ረቡዕ በዚያው በቀበሌያቸው መፈጸሙንና ገና ያልተገኘ አስከሬን መኖሩን የሟች ቤተሰቦች ለዋዜማ ገልጸዋል። ሶስት ሰዎች በሕይወት የተገኙ ሲሆን ከባድ ጉዳት ደርሶባቸው - [በምስራቅ ወለጋ ሆሮጉድሩ 29 ስዎች በታጣቂዎች ተገደሉ](https://wazemaradio.com/በምስራቅ-ወለጋ-ሆሮጉድሩ-29-ስዎች-በታጣቂዎ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በምስራቅ ወለጋ ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ሻንቡ ዞን ጃርቴ ወረዳ ዴቢስ በተባለ ቀበሌ 29 ሰዎች " በኦነግ ሸኔ" ታጣቂዎች መገደላቸውን የሟች ቤተሰቦች ለዋዜማ ሬዲዮ ዛሬ ተናግረዋል። ባሳለፍነው ቅዳሜ የጃርቴ ወረዳ የዴቢስ ቀበሌ ነዋሪዎች የአቢይ ጾም መያዣን ምክንያት በማድረግ ቤተክርስቲያን ተሰባስበው በነበረበት ወቅት "የኦነግ ሸኔ" ታጣቂዎች ወደ ቤተክርስቲያኑ በመዝለቅ የቤተ ክርስቲያኒቱን አስተዳዳሪ ቄስ ወዲያውኑ እንደገደሏቸው - [የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ዳይሬክተር ስልጣናቸውን ለቀቁ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ብሮድካስት-ባለስልጣን-ዳይሬ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ዳይሬክተር ጌታቸው ድንቁ (ዶ/ር) በሳምንቱ መጨረሻ በገዛ ፈቃዳቸው ስልጣናቸውን መልቀቃቸውን ዋዜማ አረጋግጣለች። ዳይሬክተሩ ለሁለት ዓመታት ያህል ተቋሙን መርተዋል። አሁን ስልጣን የለቀቁበትን ምክንያት ለጊዜው አላብራሩም። ይሁንና ተቋሙ በተለያዩ ጊዜያት ከፅንፈኛ የፖለቲካ ሀይሎችና ሌሎች አካላት ጫና እንደነበረበት ዋዜማ ከዚህ በፊት ካሰባሰበችው መረጃ ተረድታለች። ጌታቸው ድንቁ የብሮድካስት ባለስልጣንን እንዲመሩ ከተሾሙ ጊዜ ጀምሮ በሀገሪቱ - [“የውጭ ሃይሎች በውስጥ ጉዳያችን ጣልቃ መግባታቸውን ማቆም አለባቸው” የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር](https://wazemaradio.com/አማራ-በመስዋዕትነት-ያገኘውን-ነፃነት-በ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት ቀን በባህር ዳር በተከበረው የአድዋ ድል በዓል ላይ “የውጭ ሃይሎች በውስጥ ጉዳያችን ጣልቃ መግባታቸውን ማቆም አለባቸው” በማለት ምእራባውያን ያሏቸው አገሮች በቅርቡ የፌደራሉን መከላከያ ሠራዊት እና የአማራ ልዩ ሃይልን በማስመለከት ያወጡትን መግለጫ ከአድዋ ዘመን ጋራ በማነጻጸር አጣጥለውታል። ንግግሩ ህወሃትን ከቀድሞ የጣልያን ወራሪ ሃይል ጋር በማነጻጸር የኮነኑበት ነው። አከራካሪ የሆኑትን የአማራና የትግራይ - [ዳንኤል ክብረት በግሉ ምርጫ ይወዳደራል ፤ ብልጽግና ታዋቂ ሰዎችን ለእጩነት ለማቅረብ እየጣረ ነው](https://wazemaradio.com/ዳንኤል-ክብረት-በግሉ-ምርጫ-ይወዳደራል-፤/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የሀይማኖት መምህርነቱና በሚሰጣቸው ማህበራዊ ሂሶች ጉልህ ስፍራ የሚሰጠው ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በመጪው ስድስተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ በግሉ እንደሚወዳደር ዋዜማ ራዲዮ ሰምታለች። ዳንኤል ክብረት ምርጫውን የሚወዳደረው በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወንበር ለማግኘት ሲሆን ፣ የሚወዳደረውም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ባለ የምርጫ ክልል - [በምስራቅ ወለጋ 11 ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ።](https://wazemaradio.com/በምስራቅ-ወለጋ-11-ሰዎች-በታጣቂዎች-ተገደሉ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በምስራቅ ወለጋ ኬረሙ ወረዳ ነጭሎ በተባለ አካባቢ አስራ አንድ ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ። ባለፈው ሀሙስ ዕኩለ ቀን የኦነግ ሼኔ ታጣቂዎች በከፈቱት ተኩስ አስራ አንድ ሰዎች ሲገደሉ ከሀያ በላይ ሰዎች መቁሰላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ለዋዜማ ራዲዮ ገልፀዋል። እስከ ዓርብ ከሰዓት በኋላ ድረስ የሟቾቹ አስከሬን አለመነሳቱን ነዋሪዎቹ ተናግረዋል። የኦነግ ሼኔ ታጣቂዎች በድጋሜ ጥቃት ሊያደርሱ ይችላሉ በሚል ነዋሪዎች - [በትግራይ ክልል የጎረቤት ሀገር ሀይሎች ከፍተኛ ውድመት አድርሰዋል ሲል የክልሉ ጊዜያዊ መንግስት አስታወቀ](https://wazemaradio.com/በትግራይ-ክልል-የጎረቤት-ሀገር-ሀይሎች-ከ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የትግራል ክልል ጊዜያዊ መንግስት በትግራይ ስለደረሰው ውድመት በዚህ ሳምንት ለተወሰኑ የመገናኛ ብዙሀን መግለጫ ስጥቶ ነበር። ዋዜማ በትግርኛ የተሰጠውን መግለጫ ትርጉምና ጨመቅ እንደሚከተለው አቅርባለች። በትግራይ ክልል በተካሄደው ጦርነት ጦርነቱ ካስከተለው ውድመት በላይ የጎረቤት ሀገር ወታደሮች ከፍተኛ ጉዳት እና ውድመት ማድረሳቸውን አብራርተው መግለጫውን የሰጡት የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር የኮንስትራክሽን ፣መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ሃላፊ አሉላ ሀብተአብ - [ላንድማርክ ሆስፒታል እነበቀለ ገርባን ማረሚያ ቤት ድረስ ሄጄ ማከም አልችልም አለ](https://wazemaradio.com/ላንድማርክ-ሆስፒታል-እነበቀለ-ገርባን-ማ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በእስር ላይ የሚገኙት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ከፍተኛ አመራሮች የረሀብ አድማ ላይ መሆናቸውን ተከትሎ መታመማቸው እና ላንድማርክ በተባለ የግል ሆስፒታል ለመታከም መጠየቃቸው ይታወሳል። በመንግስት ሆስፒታል ነው መታከም ያለባቸው በማለት ይህን ጥያቄ እና የከፍተኛ ፍርድ ቤቱን ይሁንታ የተቃወመው ጠቅላይ አቃቤህግ ለጠቅላይ ፍርድቤት ይግባኝ ብሎ ነበር።ይህን ተከትሎ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 2ኛ ወንጀል ይግባኝ ሰሚ - [አቶ ስብሀት ነጋ በግል ሀኪማቸው እንዲታከሙ ችሎቱ ትዕዛዝ ሰጠ](https://wazemaradio.com/አቶ-ስብሀት-ነጋ-በግል-ሀኪማቸው-እንዲታከ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ የጊዜ ቀጠሮ ወንጀል ችሎት ዛሬ ረፋድ ላይ ተሰይም የእነ ስብሀት ነጋ እና ሌሎች 2 መዝገቦችን ተመልክቷል። አቶ ስበሀት ህክምና እንደሚያስፈልጋቸው የገለፁት ጠበቆች ከዚህ ቀደም በፖሊስ ሆስፒታል ቢታከሙም ከህመማቸው አንፃር የሚመጥን እንዳልነበር አስረድተዋል። በመሆኑም ከዚህ በፊት ክትትል ያደርጉበት በነበረው አዲስ ህይወት ሆስፒታል እንዲታከሙ እንዲፈቅድ ችሎቱን ጠይቀዋል። - [በማይካድራ ጭፍጨፋ "እጃቸው አለበት" በተባሉ ግለሰቦች ፍርድ ቤት ቀረቡ](https://wazemaradio.com/በማይካድራ-ጭፍጨፋ-እጃቸው-አለበት-በተባ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በማይካድራ ከተማ ጥቅምት 30 እና ህዳር 1 ቀን 2013 ዓም በተፈፀመው የግድያ ወንጀል በተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ተጨማሪ 11 ቀን ለምርመራ ተፈቀደ፡፡የፌደራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ አንደኛ ወንጀል የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ዛሬ (ሐሙስ) ረፋድ ላይ ከዚህ የወንጀል ድርጊት ጋር ግንኙነት አላቸው ተብለው የተጠረጠሩ ግለሰቦችን ጉዳይ ተመልክቷል፡፡ የፌደራል ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹን በሁለት መዝገብ ከፍሎ - [የወለድ ምጣኔን በገበያ እንዲወሰን የማድረግ ዕቅድ እንዳለ አዲሱ የ10 ዓመት የልማት ፖሊሲ ሰነድ አመለከተ](https://wazemaradio.com/የወለድ-ምጣኔ-በገበያ-እንዲወሰን-የማድረ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የባንኮች የወለድ ምጣኔ በገበያ ፍላጎትና አቅርቦት እንዲወሰን መንግስት በአስር አመት የልማት እቅዱ ላይ መወሰኑን ዋዜማ ራድዮ የተመለከተችው የእቅዱ ሰነድ አመለከተ። ከዚህኛው አመት ማለትም ከ2013 አ.ም እስከ 2022 አ.ም እንዲተገበር ታስቦ የተዘጋጀውና "የልማት እቅድ : ፍኖተ ብልጽግና” የሚል ስያሜ ያለው ሰነዱ : የገንዘብ ፖሊሲና የፋይናንስ ኢንዱስትሪ ልማት እቅድ በሚለው አርስት ስር የፋይናንስ ኢንዱስትሪው የታቀደውን - [ሕወሓት በሰሜን ዕዝ ላይ ካደረሰው ጥቃት ባሻገር አስመራ ላይ የመንግስት ለውጥ የማድረግ ውጥን ነበረው- ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ](https://wazemaradio.com/ሕወሓት-በሰሜን-ዕዝ-ላይ-ካደረሰው-ጥቃት-ባ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ሕወሓት በሰሜን ዕዝ ላይ ያደረሰው ጥቃት በርካታ ፊልሞች ሊወጣው የሚችል ክስተት እንደነበር ያወሱት የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ቡድኑ አስመራ ላይ የመንግስት ለውጥ የማድረግ ውጥን ነበረው ብለዋል። ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ከሀገራቸው ቴሌቭዥን ጋር ረቡዕ ዕለት ባደረጉት ዘለግ ያለ ቃለ-ምልልስ ሕወሓት ሰሜን ዕዝን በማጥቃት መጀመርያ አዲስ አበባን በመቆጣጠር በመቀጠል አስመራ ላይ የመንግስት ለውጥ የማድረግ ፍላጎት ነበረው - [በእነ እስክንድር ነጋ መዝገብ የሚደረገው የምስክሮች አቀራረብ ላይ ክርክር እንዲቀጥል ሰበር ሰሚ ችሎት በየነ](https://wazemaradio.com/በእነ-እስክንድር-ነጋ-መዝገብ-የሚደረገው/) - ዋዜማ ራዲዮ- ዛሬ ከሰዓት በኋላ (ረቡዕ) የተሰየመው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በእነ እስክንድር ነጋ መዝገብ የምስክር ስሚን ሂደት በተመለከተ በቀረበው አቤቱታ ላይ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠውን ውሳኔ በመሻር ክርክሩ እንዲቀጥል በይኗል፡፡ እስክንድር ነጋ፣ ስንታየሁ ቸኮል፣ ቀለብ ስዩም፣ አስካለ ደምሴ እና ጌትነት በቀለ በሽብር ወንጀል በፌደራል ከፍተኛ ፍር ቤት ልደታ - [የእነ ጃዋር ሞሀመድ የህክምና ጉዳይ ወደ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተወሰደ](https://wazemaradio.com/የእነ-ጃዋር-ሞሀመድ-የህክምና-ጉዳይ-ወደ-ጠ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የእነ ጃዋር ሞሀመድን የህክምና ጉዳይ በተመለከተ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ ህግን እና ስርዓትን የተከተለ አይደለም በማለት ወደ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የይግባኝ ሰሚ ሁለተኛ ወንጀል ችሎት ይግባኝ ብሏል:: በሽብር እና ሌሎች ወንጀሎች ክስ የተመስርተባቸው ጃዋር ሞሀመድ፣ በቀለ ገርባ እና ሌሎች በመዝገቡ የተካተቱ ተከሰሾች ባሉበት የፌደራል ማረምያ ቤት - [የካፒታል ገበያ ውስጥ የሚሳተፉ ባንኮች የልማት ባንክን ቦንድ ቅድሚ ሰጥተው እንዲገዙ የሚያስገድድ ህግ ለመንግስት ቀረበ](https://wazemaradio.com/የካፒታል-ገበያ-ውስጥ-የሚሳተፉ-ባንኮች-የ/) - አዲሱ መመሪያ ትችት ሲበዛበት የነበረውንና እንዲቀር የተወሰነውን የ27 በመቶ ቦንድ አሰራርን በእጅ አዙር የመተግበር ያህል ነው ተብሏል። ዋዜማ ራዲዮ- እየተቋቋመ ባለው የካፒታል ገበያ የኢትዮጵያ ልማት ባንክን በልዩ ሁኔታ እንዲጠቅም የሚያስችል ህግ ለመንግስት መቅረቡን ዋዜማ ራዲዮ ከምንጮቿ ሰምታለች። ይህም የሚሆነው ንግድ ባንኮች በካፒታል ገበያ ውስጥ ሲሳተፉ በገበያው ከሚቀርበው ቦንድ ወይንም ሰነድ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚያቀርበውን ቦንድ - [የይገባኛል ጥያቄ የሚነሳባቸው የወልቃይት ፣ሁመራና ራያ ምርጫ አይካሄድም፤ ሕዝበ ውሳኔስ?](https://wazemaradio.com/የይገባኛል-ጥያቄ-የሚነሳባቸው-የወልቃይ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በሕወሓትና በማዕከላዊው መንግስት መካከል ጦርነት ከተካሄደ በኋላ በአማራና በትግራይ ክልል የይገባኛል ጥያቄ የሚነሳባቸው የወልቃይት ፣ሁመራና ራያ አካባቢዎች በአማራ ክልል ሀይሎች መያዛቸው ይታወቃል። በነዚሁ አወዛጋቢ አካባቢዎች የራሱን መንግስታዊ መዋቅር ያደራጀው የአማራ ክልል ማህበራዊና የፀጥታ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል። የአማራ ክልል አንዳንድ ባለስልጣናት አካባቢዎቹ ከዚህ ቀደም በሀይል የተወሰዱበትና ያስመለሳቸው መሆኑን ይናገራሉ። አካባቢዎች ህወሀት መራሹ መንግስት ህገ - [Tigray: A Clash of Economic Idealisms](https://wazemaradio.com/tigray-a-clash-of-economic-idealisms/) - Wazema Radio: The declaration of what was described as ‘law enforcement operation” in Tigray on November 4, 2020 was a shock to the markets. Not that it was unexpected, but it affirmed that that inevitable point of conflict between the increasingly highhanded center and the dissenting power pole in Meqelle has just arrived. For starters, - [ወደ መቀሌ ተልኮ መደረሻው ሳይታወቅ የቆየው 1.3 ቢሊየን አዲሱ ብር ተገኘ](https://wazemaradio.com/ወደ-መቀሌ-ተልኮ-መደረሻው-ሳይታወቅ-የቆየ/) - ዋዜማ ራዲዮ- አሁን በምርጫ ቦርድ ተዘርዞ ህልውናው እንዲከስም የተደረገው ቀድሞ የትግራይ ክልልን ሲያስተዳድር የነበረው ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ (ህወሀት) እና በማዕከላዊው መንግስት መካከል ጦርነት የተቀሰቀሰ ዕለት ጥቅምት 24 ቀን 2013 አ.ም ምሽት ወደ ትግራይ መቀሌ በአሮጌው ብር እንዲቀየር በብሄራዊ ባንክ በአውሮፕላን የተላከው አዲሱ 1.3 ቢሊየን ብር መዳረሻው መታወቁን ዋዜማ ራዲዮ ሰምታለች። ከምንጫችን እንደሰማነው በአሮጌው ብር - [የደህንነትና መረጃ ሰራተኛው ጌታቸው ዋለልኝ ቀድሞ ውድቅ ተደርጎ የነበረው ክስ እንደአዲስ ተቀስቅሶ ዘጠኝ አመት ተፈረደበት](https://wazemaradio.com/የደህንነትና-መረጃ-ሰራተኛው-ጌታቸው-ዋለ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የቀድሞው የደህንነትና መረጃ ሰራተኛ ጌታቸው ዋለልኝ በዘመነ ሕወሓት ከተከሰሰበት ወንጀል ነፃ ተብሎ ተሰናብቶ ነበር። አሁን ቀድሞ ውድቅ ተደርጎ የነበረው ክስ እንደአዲስ ተቀስቅሶ ጌታቸው ዋለልኝ ዘጠኝ አመት ተፈርዶበታል። ጌታቸው በደህንነትና መረጃ አገልግሎት ሀላፊነቱ ወቅት ሙስናን ለመዋጋት ባደረገው ጥረት በሕወሓት ባለስልጣናት የግድያ ሙከራን ጨምሮ እስርና እንግልትን አሳልፏል። ጌታቸው ዋለልኝ የታሰረው ባለፈው ሳምንት ሀሙስ ሲሆን ሁኔታውም - [የገንዘብ ማስተላፍ ገደብ ተግባራዊ ከሆነ በሁዋላ የውጭ ምንዛሬ የጥቁር ገበያ ዋጋ ቅናሽ አሳየ](https://wazemaradio.com/የገንዘብ-ማስተላፍ-ገደብ-ተግባራዊ-ከሆነ/) - የጥቁር ገበያ የውጭ ምንዛሬ ዋጋ ሲወርድም ከሁለት አመት ከስድስት ወር በሁዋላ ለመጀመርያ ጊዜ ነው ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ከታህሳስ 30 ቀን 2013 አ.ም ጀምሮ በሁሉም ባንኮች ተግባራዊ እንዲሆን ያዘዘው የገንዘብ ማዘዋወር ገደብ ወደ ስራ ከገባ በሁዋላ በጥቁር ገበያ ያለው የውጭ ምንዛሬ ዋጋ ቅናሽን አሳይቷል። ብሄራዊ ባንኩ በአንድ ባንክ በሳምንት ከአምስት ጊዜ በላይ ገንዘብ ማዘዋወርን - [ችሎቱ በእነ እስክንድር ነጋ ላይ ምስክር የሚሰማበትን ቀጠሮ አሳጠረ](https://wazemaradio.com/ችሎቱ-በእነ-እስክንድር-ነጋ-ላይ-ምስክር-የ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የፀረ ሽብር እና በህገ መንግስት ላይ የሚደርጉ ወንጀሎች ችሎት የእነ እስክንድር ነጋን መዝገብ ዛሬ ጥር 05 ቀን 2013 ዓም ረፋድ ላይ ተሰይሞ ተመልክቷል። ተከሳሾቹ ወንጀሉን አልፈፀምንም በማለት የእምነት ክህደት ቃላቸውን መስጠታቸውን ተከትሎ ቸሎቱ አቃቤ ህግ ከመጋቢት 29 2013 ዓ.ም ጀምሮ ምስክሮቹን እንዲያሰማ ቀጠሮ መስጠቱ ይታወሳል። ይሁን - [“በእኛ ላይ ምንም አይነት ጥቃት ቢፈፀም ሀላፊነቱን የሚወስደው መንግስት እና ችሎቱ ነው” ጃዋር መሀመድ](https://wazemaradio.com/በእኛ-ላይ-ምንም-አይነት-ጥቃት-ቢፈፀም-ሀ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የፀረ ሽብር እና በህገመንግስት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች ችሎት ዛሬ ጥር 4 ቀን 2013 ዓ.ም ረፋድ ላይ በኦፌኮ ከፍተኛ አመራሮች ላይ ጠቅላይ አቃቤ ህግ የከፈተውን የክስ መዝገብ ተመልክቷል፡፡ ችሎቱ ከዚህ ቀደም በነበረው ቀጠሮ ሲሰየም በመዝገቡ የተካተቱት ጃዋር መሀመድ እና በቀለ ገርባ “ወደ ፍርድ ቤት ስንመጣ ጥቃት ሊደርስብን - [የኦፓል ማዕድን በአዲስ አበባ በህገ ወጥ መንገድ እየተቸበቸበ ነው](https://wazemaradio.com/የኦፓል-ማዕድን-በአዲስ-አበባ-በህገ-ወጥ-መ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኦፓል የተሰኘው ውድ ዋጋ የሚያወጣው የጌጣጌጥ ማዕድን (የከበረ ድንጋይ) በአዲስ አበባ ባልተለመ ሁኔታ በከፍተኛ ደረጃ በህገ ወጥ መንገድ እየተቸበቸበ መሆኑን ዋዜማ ሬድዮ ከምንጮቿ ሰምታለች። በከተማው እየታየ ያለው ህገ ወጥ የኦፓል ንግድ በህገ ወጥ መንገድ ሀብትን ከሀገር የማሸሽ አንዱ ስልት መሆኑን ከተለያዩ ምንጮች መረዳት ችለናል። በስፋት እየተቸበቸበ ያለው ኦፓል ከወሎ የመጣው ሲሆን በአዲስ - [የደህንነት መስሪያ ቤቱ ራሱን በማፅዳት ዘመቻ](https://wazemaradio.com/የደህንነት-መስሪያ-ቤቱ-ራሱን-በማፅዳት-ዘ/) - ጨመቅ - ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ሀገሪቱ ከውጪና ከውስጥ የገጠሟትን የፀጥታና የደህንነት ችግሮች ለመቀልበስ ከፍተኛ ዋጋ ጭምር በመክፈል እየታገለ ያለ ተቋም ቢሆንም በ 2010 ዓም በሀገሪቱ የተፈጠረውን የፖለቲካ ለውጥ ተከትሎ በተለያየ ሀላፊነት የመደባቸው የራሱ ሰራተኞች ለከፋ ቀውስ ዳርገውት ቆይተዋል። ሁለት መቶ ያህሉ አሁን ታግደዋል። ዝርዝሩን ያንብቡት [ዋዜማ ራዲዮ] የብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት ከ2010 አ.ም - [ብሄራዊ ባንክ አዲስ ውሳኔ እስኪያሳልፍ በትግራይ ሁለቱም የገንዘብ ኖቶች ስራ ላይ እየዋሉ ነው](https://wazemaradio.com/ብሄራዊ-ባንክ-አዲስ-ውሳኔ-እስኪያሳልፍ-በ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በትግራይ ክልል ባለፉት ወራት የነበሩ የጸጥታ ችግሮችን ከግምት ውስጥ በማስገባት የተለየ ውሳኔ እስኪያሳልፍ ድረስ በክልሉ አዲሱም የቀድሞውም የገንዘብ ኖት ጥቅም ላይ እየዋለ ይቀጥል መባሉን ዋዜማ ራዲዮ ከሁነኛ ምንጮቿ ሰምታለች። አሮጌውን ብር በአዲሱ የመቀየሪያ ጊዜ ከመስከረም 6 ቀን 2013 አ.ም ጀምሮ ታህሳስ 6 ቀን 2013 አ.ም የጊዜ ገደቡ የተጠናቀቀ ቢሆንም በትግራይ - [ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ሹም ሽር እያካሄደ ነው](https://wazemaradio.com/ብሔራዊ-መረጃና-ደህንነት-አገልግሎት-ሹም/) - ዋዜማ ራዲዮ- በቅርብ ቀናት ከአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድርነታቸው ተነስተው ወደ ብሔራዊ መረጃና ደህንነት የተዛወሩት አቶ ተመስገን ጥሩነህ በተቋሙ ውስጥ የሚታዩ የተጋላጭነት ቀዳዳዎችን ለመድፈን ይረዳል የተባለ ሰፊ የሹምሽር እያደረጉ መሆኑን ዋዜማ ከተቋሙ ሁነኛ ምንጮች ስምታለች። አዲሱ ሹም ሽር የተደረገው አሁን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ሆነው የተሾሙት ደመላሽ ገብረ ሚካኤል መስሪያ ቤቱን ከመልቀቃቸው በፊትና ከለቀቁ በሁዋላ የተደረገ - [አሜሪካ ዜጎቿን ከትግራይ ለማስወጣት የኢትዮጵያን መንግስት ፈቃድ እየጠበቀች ነው](https://wazemaradio.com/አሜሪካ-ዜጎቿን-ከትግራይ-ለማስወጣት-የኢ/) - ዋዜማ ራዲዮ- አሜሪካ በትግራይ ውስጥ ያሉ አንድ ሺህ የሚገመቱ ዜጎቿን በአስቸኳይ ልዩ በረራ ከግጭት ቀጠናው ለማውጣት ከመንግስት ፈቃድ እየተጠባበቀች መሆኑን የዲፕሎማቲክ ምንጮች ለዋዜማ ተናግረዋል። በጉዳዩ ላይ የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ መስሪያቤት የአፍሪቃ ጉዳይ ረዳት ሀላፊ ቲቦር ናዥ ትናንት ከውጪ ጉዳይ ሚንስትር ደመቀ መኮንን ጋር በስልክ መወያየታቸውን ስምተናል።በትግራይ መውጫ አጥተው ያሉት ወገኖች በአብዛኛው የአሜሪካ ዜግነትን በተለያየ ጊዜ - [ወደመቀሌ የተላከው 1.3 ቢሊየን ብር የት እንደደረስ መንግስት ማረጋገጥ አልቻለም](https://wazemaradio.com/ወደመቀሌ-የተላከው-1-3-ቢሊየን-ብር-የት-እንደ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ጥቅምት 24 ቀን 2013 ምሽት 4:30 ላይ ሁለት አውሮፕላኖች 1.3 ቢሊየን አዲሱን የብር ኖት ጭነው መቀሌ አሉላ አባነጋ አየር ማረፊያ ደረሱ። በተመሳሳይ ወቅት በሕወሐት ታጣቂዎችና በመከላከያ ሰራዊት መካከል ግጭት ተቀሰቀሰ። ከአውሮፕላን ማረፊያው 300 መቶ ሜትር ርቀት ላይ ድንገተኛ ተኩስ ተከፈተ። ፓይለቶቹና የብሔራዊ ባንክ ወኪሎች ህይወታቸውን ለማትረፍ ተሸሸጉ። ትንሽ ቆይቶ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ነን - ["የህወሐት የውጊያ ዓላማ አቢይ አህመድን ከስልጣን ማስወገድ ነው"](https://wazemaradio.com/የህወሐት-የውጊያ-ዓላማ-አቢይ-አህመድን-ከ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የቀድሞው የኢሕአዴግ የረጅም ጊዜ ውጭ ግንኙነት ሃላፊ ሴኮቱሬ ጌታቸዉ እና የቀድሞ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት በሪሁን ተወልደ ብርሃን ከድምጸ ወያነ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣ ህወሐት እያካሄደ ያለው ውጊያ ዐላማ የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይን መንግሥት ከሥልጣን ለማስወገድ እንደሆነ ገልጸዋል። የክልሉ ፕሬዝዳንት ደብረፂዮን ገብረሚካዔል በዚህ ሳምንት በሰጡት መግለጫ ላይ የውጊያው አላማ በህልውናችን ላይ የተቃጣብንን - [የትግራይ ክልል ርዕሰ መሰተዳድር፣ ደብረ ጺዮን ገ/ሚካዔል፣ ዛሬ ምን አሉ?](https://wazemaradio.com/የትግራይ-ክልል-ርዕሰ-መሰተዳድር፣-ደብረ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የትግራይ ክልል ጸጥታ ሃይሎች እና የፌደራሉ መከላከያ ሠራዊት ወታደራዊ ግጭት ውስጥ ከገቡ ሁለተኛ ቀናቸው ሆኗል፡፡ በክልሉ የሚካሄደው ግጭት ምን መልክ እንዳለው ግን አስተማማኝ መረጃ ማግኘት አልተቻለም፡፡ የትግራይ ክልላዊ መንግሥት ትናንት በድምጸ ወያኔ ቴሌቪዥን ባስተላለፈው መግለጫ፣ በክልሉ የሚገኘው የመከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ከክልሉ ጸጥታ ሃይል ጎን እንደተሰለፈ የገለጸ ሲሆን፣ ፌደራል መንግሥቱ ግን አስተባብሏል፡፡ እነዚህ - [ኢትዮጵያ ወታደሮቿን ከሶማሊያ እያስወጣች ነው፣ ሱዳን ወታደሮቿን ወደ ድንበር አስጠግታለች](https://wazemaradio.com/ኢትዮጵያ-ወታደሮቿን-ከሶማሊያ-እያስወጣ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በትግራይ ክልል ታጣቂ ሀይልና በፌደራሉ መንግስት ወታደሮች መካከል ግጭት መቀስቀሱን ተከትሎ ኢትዮጵያ ወታደሮቿን ከጎረቤት ሶማሊያ ማስወጣት መጀመሯን በቦታው ከሚገኙ ምንጮች ስምተናል። ወታደሮቹ በትግራይ የተቀሰቀሰውን ግጭት ተከትሎ ድጋፍ እንዲሰጡ ዕቅድ ስለመኖሩም ተነግሯል። ከባድ መሳሪያ የታጠቁት የኢትዮጵያ ስላም አስከባሪ ወታደሮች ከነመሳሪያቸው ከሶማሌዋ ጌዶ ግዛት በብዛት ወደ ኢትዮጵያ ድንበር መመለሳቸውን የአፍሪካ ህብረት ስላም አስከባሪ ሀይል ምንጭ - [በመከላከያ ሠራዊት እና በትግራይ ክልል ታጣቂዎች መካከል ግጭት ተቀሰቀሰ](https://wazemaradio.com/በመከላከያ-ሠራዊት-እና-በትግራይ-ክልል-ታ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የትግራይ ክልል ታጣቂ ኀይል በክልሉ ውስጥ በሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ ካምፕ ላይ ጥቃት ማድረሱንና ሠራዊቱ በኮማንድ ፖስት እየተመራ “ሀገሩን የማዳን ተልዕኮውን እንዲወጣ” መታዘዙን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በፌስ ቡክ ገጻቸው ገለጹ። “የመከላከያ ሠራዊታችን በኮማንድ ፖስት እየተመራ ሀገሩን የማዳን ተልዕኮውን እንዲወጣ ትእዛዝ ተሰጥቶታል። ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል - [በጠቅላይ ሚኒስትሩ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ቦምብ በማፈንዳት የተከሰሱት 5 ግለሰቦች ላይ ፍርድ ተሰጠ](https://wazemaradio.com/በጠቅላይ-ሚኒስትሩ-የድጋፍ-ሰልፍ-ላይ-ቦም/) - ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓም በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን ለመደገፍ በተደረገው ሰልፍ ላይ የደረሰውን የቦምብ ፍንዳታ ተከትሎ ለጠፋው የ2 ሰዎች ህይወት እና በ150 ሰዎች ላይ ለደረሰው ከባድ እና ቀላል የአካል ጉዳት ተጠያቂ ናቸው ያላቸው 5 ግለሰቦች ላይ ወንጀለኛ መቅጫ ህግ እና በሽብር ወንጀል አዋጁ ክስ - [የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተከራያቸው 560 አውቶብሶች የግልጽነትና አዋጭነት ጥያቄ እየተነሳባቸው ነው](https://wazemaradio.com/የአዲስ-አበባ-ከተማ-አስተዳደር-የተከራያ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከተማዋን የትራንስፖርት ችግር ይፈታሉ በሚል የተከራያቸው 560 አውቶብሶች ጉዳይ የአዋጭነትና የግልፅነት ጥያቄዎች እየቀረበበት ነው። አስተዳደሩ ግን የከተማዋን የትራንስፖርት መፍታት ቀዳሚ አጀንዳው መሆኑን ይገልፃል። ። ዋዜማ ራዲዮ እንደተረዳችው ከሆነ አውቶብሶችን ተከራይቶ ለከተማዋ ትራንስፖርት አገልግሎት የማዋሉን ነገር አስበው ወደ ተግባር ሊገቡ የነበሩት የቀድሞው የከተማዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ ነበሩ። - [የገንዘብ አስቀማጮች የመድን ፈንድ ሊቋቋም ነው](https://wazemaradio.com/የገንዘብ-አስቀማጮች-የመድን-ፈንድ-ሊቋቋ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የገንዘብ አስቀማጮች የመድን ፈንድ (Deposit insurance fund) ሊያቋቁም እንደሆነ ገልጿል። ለኢትዮጵያ በአይነቱ አዲስ የሆነው ተቋምን ለማቋቋምም የህግ ሰነዶች መዘጋጀታቸውን የብሄራዊ ባንኩ ገዥ ይናገር ደሴ (ዶ/ር ) ከሰሞኑ በሰጡት መግለጫ አንስተዋል። የገንዘብ አስቀማጮች የመድን ፈንድ ባንኮችን ለአደጋ የሚዳርግ የገንዘብ ቀውስ በሚፈጠርበት ጊዜ ገንዘባቸውን በባንክ ያስቀመጡ ቆጣቢዎች ገንዘባቸውን እንዳያጡ የሚረዳ የመድን ተቋም - [አቃቤ ህግ በእነ እስክንድር ነጋ ጉዳይ ምስክሮች በዝግ ችሎትና ከመጋረጃ በስተጀርባ ሆነው ይሰሙልኝ አለ። ጉዳዩ ክርክር አስነስቷል](https://wazemaradio.com/አቃቤ-ህግ-በእነ-እስክንድር-ነጋ-ጉዳይ-ምስ/) - በዛሬው የፍርድ ቤት ውሎ አቃቤ ህግ በእነ እስክንድር ነጋ ጉዳይ ምስክሮች በዝግ ችሎትና ከመጋረጃ በስተጀርባ ሆነው ይሰሙልኝ በማለት ያቀረበው አቤቱታ ከፍታኛ ተቃውሞ እና ክርክር አስነስቷል፡፡ የዋዜማ ሪፖርተር ጉዳዩን ተከታትላዋለች ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ብሄርና ሀይማኖትን መሰረት ያደረገ ገጭት እንዲፈጠር በማነሳሳትና መንግስትን በማዳከም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስልጣንን በሀይል ለመያዝ እንዲሁም የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን - [በልማት ባንክ ግዙፍ ሙስና ተሳትፈዋል የተባሉ በወንጀል እንዲጠየቁ ተለይተዋል፤ ከሁለት ዓመት በኋላም አልተከሰሱም](https://wazemaradio.com/በልማት-ባንክ-ግዙፍ-ሙስና-ተሳትፈዋል-የተ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ልማት ባንክን ለከፍተኛ ችግርና ኪሳራ የዳረጉት የቀድሞና የአሁን አመራሮች ላይ የወንጀል ክስ እንዲመሰረት የተዘጋጀው ሰነድ ከሁለት ዓመታት በኋላም አስታዋሽ አላገኘም። ለወንጀል ክስ የተዘጋጀው ሰነድ ሆን ተብሎ ተድበስብሶ እንዲቀር መደረጉንም ዋዜማ ራዲዮ ከተለያዩ ምንጮች መረዳት ችላለች። በቀድሞና የአሁን የባንኩ አመራሮች ላይ የወንጀል ክስ እንዲመሰረት ሰነድ የተዘጋጀው በ2010 አ.ም የአጣሪ ቡድን ተቋቁሙ ከባንኩ የብድር - [የሐጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ተጠርጣሪዎች ወንጀሉን አልፈፀምንም አሉ](https://wazemaradio.com/የሐጫሉ-ሁንዴሳ-ግድያ-ተጠርጣሪዎች-ወንጀ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የህገመንግስት እና ፀረ-ሽብር ጉዳዮች ችሎት ከአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት አላቸው በሚል ክስ የተመሰረተባቸውን የጥላሁን ያሚ፣ ከበደ ገመቹ፣ አብዲ አለማየሁ እና ላምሮት ከማልን መዝገብ ዛሬ ረፋድ ተሰይሞ ተመልክቷል፡፡ ከዚህ ቀደም በነበረው ችሎት ከአንደኛ እስከ 3ኛ ያሉት ተከሳሾች ጠበቃ የማቆም አቅም እንደሌላቸው ለችሎት በመግለፅ መንግስት - [ተቋርጦ የነበረው የአብዲ ኢሌ ችሎት ተጀመረ](https://wazemaradio.com/ተቋርጦ-የነበረው-የአብዲ-ኢሌ-ችሎት-ተጀመ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከ7 ወራት መዘግየት በኋላ በቀድሞ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አብዲ ሞሀመድ (አብዲ ኢሌ) ላይ ዛሬ ጥቅምት 2 ቀን 2013 ለመጀመርያ ጊዜ ምስክር መሰማት ተጀመረ፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የህገመንግስት እና የፀረሽብር ጉዳዮች ችሎት የካቲት 26 ቀን 2012 ዓም በተሰየመበት ወቅት አቃቤ ህግ በቀድሞ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አብዲ ሞሀመድ - [ማንኛውም ግለሰብ ከአንድ ባንክ በአንድ ቀን ከ50 ሺህ ብር በላይ በጥሬ ማውጣት አይችልም ተባለ](https://wazemaradio.com/ማንኛውም-ግለሰብ-ከአንድ-ባንክ-በአንድ-ቀ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ትላንት ማለትም መስከረም 27 ቀን 2013 አ.ም ለሁሉም ባንኮችና አነስተኛ የብድርና ቁጠባ ተቋማት በላከው ደብዳቤ ; ማንኛውም ግለሰብ በአንድ ቀን ውስጥ ከአንድ ባንክም ሆነ የገንዘብ ተቋም ማውጣት የሚችለው ጥሬ ገንዘብ በ50 ሺህ ብር እንዲወሰን አዟል። በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የገንዘብ ተቋማት ዘርፍ ምክትል ገዥ አቶ ሰለሞን ደስታ ተፈርሞ የወጣው ደብዳቤ FIS/03/2020 - [የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከብድር ጋር የተያያዙ ሀላፊዎቹን ከስልጣን አነሳ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-ከብድር-ጋር-የተያ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በሀገሪቱ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ውስጥ ቁልፍ ሚና ያለውና ያለፉትን ዓመታት በዘርፈ ብዙ ችግሮች ፈተና ላይ የወደቀው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፣ ላጋጠመው ችግር መነሻ ናቸው ያላቸው በብድር ዘርፍ ላይ የነበሩ ከፍተኛ ሀላፊዎችን ከስልጣን ማንሳቱን ዋዜማ ራዲዮ ከምንጮቿ ሰምታለች። ከሀላፊነታቸው እንዲነሱ የተደረጉት በጥቅሉ ስድስት ከፍተኛ ሀላፊዎች ሲሆኑ፣ ከዚህ ውስጥ ሁለቱ የብድር ዘርፍ ምክትል ፕሬዝዳንቶች ፣ ማለትም - [መስፍን ወልደማርያም (1922-2013) -ዝክር](https://wazemaradio.com/መስፍን-ወልደማርያም-1922-2013-ዝክር/) - አንጋፋው የመብት ተሟጋችና ምሁር መስፍን ወልደማርያም በተወለዱ በ90 ዓመታቸው በኮሮና ህመም ሳቢያ በህክምና ሲረዱ ቆይተው መስከረም 19 ቀን 2013 ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ዋዜማ ራዲዮ የኚህን የአደባባይ ምሁር፣ ሞጋችና አነጋጋሪ ኢትዮጵያዊ ግለ ታሪክ እንዲህ ታስታውሳለች የአደባባይ ምሁሩ መስፍን ወ/ማርያም የተዋጣላቸው ጸሐፊ ናቸው፤ ገጣሚ፣ መምሕር፣ የሠብዓዊ መብት ተሟጋች እና ፖለቲከኛነታቸው ጎልቶ ይጠቀሳል፡፡ በመንፈሳዊ ትምሕርት ዲቁና፣ በዓለማዊው - [ምርጫ ቦርድ ውስጣዊና ውጫዊ ጫናዎች ተጋርጠውበታል](https://wazemaradio.com/ምርጫ-ቦርድ-ውስጣዊና-ውጫዊ-ጫናዎች-ተጋር/) - [ዋዜማ ራዲዮ] የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጠንካራ ውስጣዊና ውጫዊ ጫናዎች ተጋርጠውትበታል። የዋዜማ ምንጮች እንድሚሉት ከአምስቱ የቦርዱ አባላት አንዱ የሆኑት ጌታሁን ካሳ (ዶ/ር) የሥራ መልቀቂያ ማቅረባቸው የውስጣዊ ፈተናዎቹ ትልቅ ማሳያ ተደርጎ ሊቆጠር ይችላል። ዶ/ር ጌታሁን ትናንት ሰኞ፣ መስከረም 18 ቀን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የሥራ መልቀቂያቸውን ከማስገባታቸው በፊት ከአፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ጋራ ከረር - [የኢትዮጵያ መንግስት ከዓለም ባንክ ጋር ለመወያየት ጥያቄ አቀረበ](https://wazemaradio.com/መንግስት-ከዓለም-ባንክ-ጋር-ለመወያየት-ጥ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአለም ባንክ ኢትዮጵያ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ በሚል ቀርጻ እተገብረዋለሁ ላለችው መርሀ ግብር እሰጠዋለሁ ብሎ ቃል የገባው ሁለት ቢሊየን ዶላር ያህል ብድርና ድጎማ መስተጓጐል ከገጠመው በኋላ የኢትዮጵያ መንግስት ከባንኩ ጋር ለመወያየት ጥያቄ ማቅረቡን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የኢትዮጵያ መንግስት ያቀረበው ጥሪ በጥቅሉ በኢኮኖሚ ማሻሻያዎች አተገባበር ዙርያ ለመነጋገር እንደሆነም ተገልጿል። የዓለም ባንክ ኢትዮጵያ እተገብረዋለሁ - [የመስቀል አደባባይ እና ጃንሜዳ ጉዳይ](https://wazemaradio.com/የመስቀል-አደባባይ-እና-ጃንሜዳ-ጉዳይ/) - ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን የጥምቀት ማክበሪያዋ ጃንሜዳን በራሷ ለማልማት ዲዛይን እያዘጋጀች ነው ዋዜማ ራዲዮ- በግንባታ ላይ ያለው መስቀል አደባባይ ለአዲሱ ዓመት የደመራ በዓል ዝግጁ እንደሚሆን መንግስት ቃል ገብቶ ነበር። ይሁንና የግንባታ ስራው በታሰበው ጊዜ አልተጠናቀቀም። በጉዳዩ ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውይይት አድርገዋል። የበዓል አከባበሩንም በተመለከተ አማራጭ ዕቅድ አውጥተዋል። የዋዜማ ሪፖርተር ጉዳዩን - [የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ ለመስጠት ቃል የገባውን ከሁለት ቢሊየን ዶላር በላይ ድጋፍ አጠፈ](https://wazemaradio.com/የዓለም-ባንክ-ለኢትዮጵያ-ለመስጠት-ቃል-የ/) - ባንኩ ኢትዮጵያ ቃል በገባችው መሰረት የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን እየተገበረች አለመሆኑን በምክንያትነት አንስቷል። ዋዜማ ራዲዮ- የዓለም ባንክ የኮሮና ቫይረስ ጫናን ለመከላከልና ለሰብዓዊ ስራዎች ከሚውሉ ጉዳዮች ውጭ ለኢትዮጵያ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ መርሀ ግብር ሊያቀርበው የነበረውን ከሁለት ቢሊየን ዶላር በላይ ደጋፍ (ብድርና ድጎማ) እንደማያቀርብና ከኢትዮጵያ ጋር በዚህ ረገድ የገባውን ስምምነት እንዳቋረጠ ዋዜማ ራዲዮ ከታማኝ ምንጮቿ ሰምታለች። - [የብር የውጭ ምንዛሬ ተመን ለዚህ አመት ከታቀደውም በላይ እየተዳከመ ነው ፤ የለጋሾች ጫናም በርትቷል](https://wazemaradio.com/የብር-የውጭ-ምንዛሬ-ተመን-ለዚህ-አመት-ከታ/) - ዋዜማ ራዲዮ- መንግስት የብር በዶላር ምንዛሪ ተመንን በዝግታ ለማዳከም ከለጋሾች ጋር ተስማምቶ ነበር። ይሁን እንጂ የሀገሪቱ ኢኮኖሚ በገጠመው ፈተና ብር በራሱ ጊዜ ለጋሾች ካስቀመጡት ተመን ኣአሽቆልቁሏል። የለጋሾች ጫናና ሀገራዊ የኣኢኮኖሚ ፈተናው ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አስተዳደር ራስ ምታት ሆኖ መሰንበቱ አይቀሬ ይመስላል። መንግስት የኢኮኖሚውን መሰረታዊ ችግር ከመፍታት ይልቅ የአለማቀፍ የገንዘብ ተቋማትን ትእዛዝ መተግበር ላይ አተኩሯል - [በኦርቶዶክሳውያን ላይ ያነጣጠረውን ጥቃት በተደራጀና ስልታዊ በሆነ መልኩ የተፈፀመ "ኦርቶዶክሳውያንን የማፅዳት ዘመቻ"ነው ብላ እንደምታምን ቤተክርስቲያን አስታወቀች](https://wazemaradio.com/በኦርቶዶክሳውያን-ላይ-ያነጣጠረውን-ጥቃ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ላይ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እየተባባሰ የመጣው ጥቃት "በሽግግር ወቅት የሚያጋጥም" ተብሎ መታለፍ እንደሌለበትና ስልታዊ በሆነ መንገድ የተቀነባበረ "ኦርቶዶክሳውያንን የማፅዳት ዘመቻ" ነው ብላ እንደምታምን ቤተክርስትያኒቱ ዛሬ ባወጣችው መግለጫ አስታውቃለች። ለሀገርና አንድነትና ሰላም የሚተርፉ እሴቶችን ያበረከተችው ቤተክርስትያኗ የተሳሳቱ ርእዮተ ዓለማዊ ትርክቶችንና ጂኦ-ፖለቲካዊ ዳራዎችን መነሻ በማድረግ በተቀነባበረ እና በተደራጀ ስልት የሚፈጸሙ ኦርቶዶክሳውያንን የ‘ማጽዳት’ - [የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከረር ያለ ተቃውሞ ልታሰማ ነው](https://wazemaradio.com/የኦርቶዶክስ-ተዋሕዶ-ቤተ-ክርስቲያን-ከረ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በቅርቡ በኦሮሚያ ክልል በተከቷዮቿና በደብሮቿ ላይ አነጣጥሮ የተፈጸመ ነው ያለችውን ጥቃት በተመለከተ ነገ፣ ነሐሴ 20 ቀን፣ መግለጫ ልትሰጥ ነው። መግለጫው ጥቃት የተፈጸመባቸውን አካባቢዎች ተዘዋውሮ በጎበኘው የቤተ ክርስቲያኒቱ ልኡካን ቡድን ቀዳሚ ሪፖርት ላይ የተመሠረተ እንደሚሆን ታውቋል። ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ለዋዜማ እንደገለጹት የልኡካን ቡድኑ አጠቃላይ ግምገማ በመንግሥት ላይ የከረረ - [የአዲስ አበባ ነዋሪ ግራ የተጋባባቸውና የታከለ ኡማን ምላሽ የሚጠይቅባቸው ጉዳዮች](https://wazemaradio.com/የአዲስ-አበባ-ነዋሪ-ግራ-የተጋባባቸውና-የ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ሰፊ የመሬት ወረራ፣ ይፋዊና ህጋዊ ባልሆነ መንገድ የመሬት ዕደላ፣ በህዝብ ገንዘብ የተሰሩ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ግልፅ ባልሆነ መንገድ ዕጣ ላልደረሳቸው ሰዎች መስጠት ባለፉት ወራት በስፋት የታዩ ክስተቶች ናቸው። በጉዳዩ ላይ የከተማው አስተዳደርም ሆነ ያገባኛል የሚል የመንግስት አካል ማብራሪያና ምላሽ አልሰጠም። ችግሩን ለማቆም የሚያስችል እርምጃም አልወሰደም። የከተማው ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ የችግሩ - [ፈተና ያልተለየው ንግድ ባንክ 18 የምክትል ፕሬዝዳንቶች ምደባ አደረገ](https://wazemaradio.com/ፈተና-ያልተለየው-ንግድ-ባንክ-18-የምክትል-ፕ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፈው ሳምንት የአመራሮች ምደባን አካሂዷል። የአዲሱ የአመራር ምደባ የባንኩን ደካማ አፈጻጸም ያስተካክላሉ ተብለው ከጥቂት ወራት በፊት ወደ ባንኩ ፕሬዝዳንትነት የመጡት አቶ አቢ ሳኖ ሀላፊ ከሆኑ በሁዋላ የተፈጸመ የመጀመርያው ምደባ ነው። አቶ አቢ ሳኖ እንደ አዲስ የንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት ከመሆናቸው ከአመታት በፊትም ባንኩን በፕሬዝዳንትነት ማገልገላቸው የሚታወስ ሲሆን ፣ የኦሮምያ ኢንተርናሽናል ባንክን - [የአዲስ አበባ ከተማ ሲኒማ ቤቶች አስተዳደር በደረሰበት ኪሳራ 16 ሚሊዮን ብር ድጋፍ እንዲደረግለት ጠየቀ](https://wazemaradio.com/የአዲስ-አበባ-ከተማ-ሲኒማ-ቤቶች-አስተዳደ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ ከሚገኙ ልማት ድርጅቶች መካከል አንዱ ሆነው አዲስ አበባ ከተማ ሲኒማ ቤቶች አስተዳደር በአራት ወራት ውስጥ ብቻ በኮሮና ምክንያት ሁለት ሚሊየን አንድ መቶ ሃምሳ ሺህ ብር ማጣቱን ዋዜማ ከቅርብ ምንጮች ስምታለች። አስተዳደሩ ኪሳራው የደረሰበት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በከተማዋ ከተወሰዱ እርምጃውች መካከል አንዱ በሆነው ሲኒማ ቤቶች እንዲዘጉ የሚለውን መመሪያ ተከትሎ የስራ - [የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) ማስጠንቀቂያ ተሰጠው](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ብሮድካስቲንግ-ኮርፖሬሽን-ኢ/) - ሕግ ተላልፈዋል የተባሉ የሳተላይት ስርጭቶችን በዘላቂነት ለማስቆም ጥረት እየተደረገ ነው ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) በቅርቡ ካስተላፋቸው ፕሮግራሞች ውስጥ የሙያ ስነ ምግባር ጉድለት ታይቶባቸዋል ፣ የህገ መንግስት ጥሰትም ተስተውሎባቸዋል ፣ እንዲሁም የብሮድካስት አዋጁን ጥሰዋል በተባሉት ላይ ከኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን የግብረ መልስ ማስጠንቀቂያ እንደደረሰው ዋዜማ ራዲዮ ሰምታለች። የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) የ"ኢትዮጵያ" የሚል ስያሜ ይኑረው - [የእስክንድር ነጋ እና ጃዋር መሀመድ የፍርድ ቤት ውሎ](https://wazemaradio.com/የእስክንድር-ነጋ-እና-ጃዋር-መሀመድ-የፍር/) - በዋዜማ ሪፖርተር ዋዜማ ራዲዮ- ከድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር በተያያዘ በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ ከደረሰው የሰዎች ግድያና ንብረት ውድመት ምክንያት ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር የዋሉት ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ (ባልደራስ) ሊቀመንበር እስክንድር ነጋና ሰው በመግደልና ግጭት በመፍጠር ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ በሚገኘው የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስን (ኦፌኮ) አባል ጃዋር መሀመድ ዛሬ ረቡዕ ሐምሌ 22 2012 በፌደራል የመጀመሪያ - [ይልቃል ጌትነትና የሕወሐት አመራሮች ፍርድ ቤት ቀረቡ](https://wazemaradio.com/ይልቃል-ጌትነትና-የሕወሐት-አመራሮች-ፍር/) - ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ሞት ጋር ተያይዞ በተነሳ ሁከት በግድያና የንብረት ውድመት ወንጀል የተጠረጠሩት ይልቃል ጌትነት እንዲሁም ለሽብርተኞች የሀገር ምስጢር በማወበል የተጠረጠሩ የሕወሐት አመራሮችና ሌሎችም ዛሬ ማክሰኞ ሐምሌ 21 2012 ፍርድ ቤት መቅረባቸውን የዋዜማ ሪፖርተር በችሎቱ ተገኝታ ዘግባለች። ከድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ሞት ጋር ተያይዞ በተለይ በአዲስ አበባ ከ5 በላይ በሚሆኑ ክፍለ ከተሞች - ["የታሰርኩት በምርጫ እንዳልሳተፍ ነው" አቶ በቀለ ገርባ](https://wazemaradio.com/የታሰርኩት-በምርጫ-እንዳልሳተፍ-ነው-አቶ/) - ዋዜማ ራዲዮ - ከድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያና እሱን ተከትሎ ከተፈጠረው ሁከት ጋር በተያያዘ በእስር ላይ የሚገኙት እውቅ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች አቶ በቀለ ገርባና ልደቱ አያሌው ዛሬ ሰኞ ፍርድ ቤት መቅረባቸውን የዋዜማ ሪፖርተሮች ተከታትለዋል። ከድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር በተያያዘ በተፈጠረ ሞት፣ ሁከትና ብጥብጥ በቁጥጥር ሥር ውለው በሚገኙት የኦሮሞ ፌደራሊሰት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ከፍተኛ አመራር አቶ በቀለ - [የሀገር ምስጢር "ለሽብርተኞች" አቀብለዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ](https://wazemaradio.com/የሀገር-ምስጢር-ለሽብርተኞች-አቀብለዋል/) - ዋዜማ ራዲዮ- የሀገር ሚስጥርን ለሽብርተኞች በመስጠትና ተያያዥ ክሶች የተጠረጠሩ የአዲስ አበባ የሕወሐት ፅህፈት ቤት ሀላፊ የሆኑት አቶ ተወልደ ገ/ፃዲቅ ߹ የህግ ጥናትና ምርምር ማዕከል ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ተስፋለም ይሕደጉ እንዲሁም 2 የፅህፈት ቤቱ ሹፌሮች በድጋሚ ዛሬ (ሰኞ) አራዳ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቤት ቀረቡ። የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ሰራተኛና የአቃቂ ክፍለ ከተማ የደህንነት ሀላፊ - [የሕዳሴው ግድብ የውሀ ሙሌት ተጀመረ!](https://wazemaradio.com/የሕዳሴው-ግድብ-የውሀ-ሙሌት-ተጀመረ/) - የሶስትዮሽ ድርድሩ ያለውጤት ተጠናቋል ዋዜማ ራዲዮ- የከረረ የዲፕሎማሲና የፀጥታ ውዝግብ መንስዔ የሆነው የሕዳሴው ግድብ ውሀ መያዝ መጀመሩንና ወደ ኋላ የማይመለስበት ደረጃ ላይ መድረሱን ዋዜማ ራዲዮ ከተለያዩ ምንጮች አረጋግጣለች። መንግስት የግድቡን የውሀ ሙሌት መጀመር በይፋ ባይገልፅም ባለፉት ቀናት ግድቡ ውሀ መያዝ መጀመሩንና ወደ ግድቡ እየገባ ያለው የውሀ መጠን የመጀመሪያ ዓመት የግድቡን ሙሌት መጠን ለማሳካት ያስችላል ተብሎ - [ብልፅግና ፓርቲ ራሱን "ከመሀል ሰፋሪዎች" የማፅዳት ዘመቻ ሊጀምር ነው](https://wazemaradio.com/ብልፅግና-ፓርቲ-ራሱን-ከመሀል-ሰፋሪዎች-የ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮምያ ክልል የድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳን መገደል ተከትሎ ከፍተኛ ተቃውሞና የፀጥታ መደፍረስ መከሰቱ ይታወቃል። ክስተቱን ተከትሎ የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ ራሱን "ከመሀል ሰፋሪዎች" ለማፅዳት አስቸኳይ ስብሰባ እያዘጋጀ መሆኑንና በግምገማ የሚለዩትን አባላት እንደሚያሰናብት የፓርቲው ከፍተኛ ካድሬዎች ለዋዜማ ተናግረዋል። የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ አመራር እንደነገሩን በፓርቲው ውስጥ ሆነው ድርጅታዊ ስነምግባር ከሚፈቅደው ውጪ ከተለያዩ ጀብደኛና የሽብር ቡድኖች ጋር የዓላማ - [የኢትዮጵያ መንግስት አመፅ ቀስቅሰዋል ያላቸውን ሁለት የሳተላይት የቴሌቭዥን ስርጭቶች አሳገደ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-መንግስት-አመፅ-ቀስቅሰዋል-ያ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከሰሞኑ የድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳን መገደል ተከትሎ የተቀሰቀሰውን ማንነት ላይ ያነጣጠረ ጥቃት በመቀስቀስ ተሳትፈዋል የተባሉት ሁለት የትግራይ ክልል የቴሌቭዥን ጣቢያዎች ስርጭት ኢዩቴል(EutelSat) ከተባለው የፈረንሳይ ሳተላይ ላይ እንዲወርድ መደረጉን ተረድተናል። ድምፀ ወያነ እና ትግራይ ቴሌቭዥን ስርጭታቸው መቋረጡን ይፋ አድርገዋል።ስርጭቱ ከሳተላይት እንዲወርድ የተደርገው በፈረንሳይና በኢትዮጵያ መንግስታት መካከል በተደረገ ስምምነት መሆኑን ጣቢያዎቹ ተናግረዋል። የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ግን - [የአርቲስት ሐጫሉ ግድያ የእርስ በእርስ ግጭት ለመፍጠር ሆን ተብሎ የተፈፀመ ነው- ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ](https://wazemaradio.com/የአርቲስት-ሐጫሉ-ግድያ-የእርስ-በእርስ-ግ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በተያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ዉጥረት ነግሷል። በተለያዩ ከተሞች ተቃውሞና ግጭት እየተሰማ ነው። መንግስት በሰውና በንብረት ላይ ጉዳይ ለማድረስ ተንቀሳቅሰዋል ባላቸው ላይ የሀይል እርምጃ ወስዷል። የሰው ሕይወትም ጠፍቷል። በተወዳጁ ድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ሞት የተቀሰቀሰው ቁጣ ሀገሪቱን ለከፋ የፀጥታና መረጋጋት ፈተና ዳርጓታል። ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች አምነስቲ ኢንተርናሽናል የድምፃዊ ሐጫሉ ሁንዴሳ ግድያ በተመለከተ የኢትዮጲያ መንግስት - [የድምጻዊ ሃጫሉ ግድያ የቀሰቀሰው ውጥረት የጸጥታ ስጋት ጋርጧል](https://wazemaradio.com/የድምጻዊ-ሃጫሉ-ግድያ-የቀሰቀሰው-ውጥረት/) - ሰኔ 23፣ 2012 ታዋቂው የአፋን ኦሮሞ ድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ትናንት፣ ሰኞ ሰኔ 22 ቀን 2012፣ ምሽት ማንነታቸው ባልተወቁ ሰዎች አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በጥይት ተመትቶ ሕይወቱ አልፏል። ይህ ዜና የቀሰቀሰው ቁጣ በተለይ በኦሮሚያ ክልል እና በአዲስ አበባ ከተማ የጸጥታ ስጋት ፈጥሯል። ውጥረቱን ተከትሎ ዛሬ ጠዋት ኢንተርኔት ተቋርጦ ነበር። እኩለ ቀን ገደማ ተመልሶ መከፈቱ ታውቋል። በሌላ - [የሕዳሴው ግድብ ቀጣይ የድርድር አጀንዳዎች](https://wazemaradio.com/የሕዳሴው-ግድብ-ቀጣይ-የድርድር-አጀንዳዎ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የሕዳሴውን ግድብ ውሀ ለመሙላት ተይዞ የነበረውን ዕቅድ ኢትዮጵያ ለማዘግየት ተስማምታለች በሚል ከግብፅ ፕሬዝዳንት ፅሕፈት ቤት የተሰጠው መግለጫ መሰረተ ቢስና በሶስቱ ሀገራት የተደረሰበትን ስምምነት የሚፃረር መሆኑን የኢትዮጵያ የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ባለስልጣናት ለዋዜማ አረጋግጠዋል። በአፍሪቃ ህብረት አደራዳሪነት በተደረገው ውይይት ላይ ሀገራቱ በሕዳሴው ግድብ ዙሪያ ድርድራቸውን ለመቀጠል የተሰማሙ ሲሆን ከማናቸውም አደናቃፊ መግለጫዎች ለመታቀብ ተስማምተው ነበር። ይሁንና - [አዲሱ የመከላከያ ሰራዊት ግንባታ ስትራቴጂ ስነድ ፣ ከዓባይ ውሀ ውዝግብ እስከ ውስጣዊ የደህንነት ስጋቶች የሚያስፈልጉ ዝግጅቶችን ያብራራል](https://wazemaradio.com/አዲሱ-የመከላከያ-ሰራዊት-ግንባታ-ስትራቴ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ቀደም ሲል የነበሩትን የመከላከያ ሰራዊት ስትራቴጂክ ስነዶች ያሻሻለውና ዋዜማ ራዲዮ ያገኘችው የኢፌዲሪ መከላከያ ሰራዊት ግንባታ ስትራቴጂ ተቋሙ የምድር፣ የአየር፣ የባህርና የሳይበር ክፍሎች እንዲኖሩት ተደርጎ መዋቀሩን ያወሳል። አምስት ክፍሎች ባሉት በዚህ ሰነድ የመከላከያ ሰራዊት ራሱን ከዘመኑ ጋር ከሚሄድ ቴክኖሎጂ እንዲያስተዋውቅ፣ በዓላማው ላይ ግልፅነት እንዲኖርና በውስን ሀብት ውጤታማ መሆን የሚችልበት ስልት ተገልጿል። ከዚህ ቀደም ሰራዊቱ - [በኮሮና ቫይረስ የተያዙ የጤና ተቋም ስራተኛች ቁጥር 97 ደርሷል](https://wazemaradio.com/በኮሮና-ቫይረስ-የተያዙ-የጤና-ተቋም-ስራተ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጲያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ የጤና ተቋም ስራተኛች ቁጥር 97 ደርሷል ፣ በአብዛኛዎቹ በሁለት ሳምንት ውስጥ የተያዙ ናቸው፡፡ በኢትዮጲያ የኮረና ቫይረስ ከገባበት መጋቢት ወር በኃላ ስርጭቱ ባለፉት ሁለት ሳምታት በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መሆኑንና በቫይረሱ የሚያዙ የጤና ተቋም ሰራተኛች ቁጥርም እያሻቀበ እንደሆነ የጤን ሚንስትሯ ሊያ ታደሰ ከሚመለከታቸው ባለሙያዎች ጋር ባደረጉት ውይይት ላይ ተናግረዋል። ባለፉት ሁለት - [የብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ከግማሽ በላይ ሰራተኞቹን የሚቀንስ አዲስ አደረጃጀት አዘጋጀ](https://wazemaradio.com/የብረታብረትና-ኢንጂነሪንግ-ኮርፖሬሽን/) - ዋዜማ ራዲዮ-የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የሰራተኞቹን ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ የሚቀንስ አዲስ አደረጃጀት እያዘጋጀ ነው። በስራቸው ያለመቀጠል ስጋት ያደረባቸው ሰራተኞቹ ለተቃውሞ እየተዘጋጁ ነው። የመከላከያ ምርቶችን ከሚያመርቱ ፋብሪካዎች ተለይቶ ዘጠኝ ፈብሪካዎችን በስሩ ይዞ የተደራጀው የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን በስሩ ዘጠኝ ሺህ የሚሆኑ ሰራተኞችን አቅፎ ይዟል። ሆኖም ኮርፖሬሽኑ አዲስ ያወጣው የሰራተኛ ፍላጎት መዋቅር ብዙዎችን ከስራ ገበታ የሚያፈናቅል ነው - [ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችና የፀጥታ ዘርፍ ሀላፊዎች የተካተቱበት ልዑካን ወደ ሱዳን ድንበር አቀና](https://wazemaradio.com/ከፍተኛ-ወታደራዊ-መኮንኖችና-የፀጥታ-ዘር/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያና በሱዳን ድንበር ላይ የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ የኢትዮጵያና ወታደራዊና ሲቪል ልዑካን ቡድን በድንበር አካባቢ ተገኝቶ የሀገሪቱን ራስን የመከላከል ዝግጁነት የገመገመ ቅኝት ማድረጉን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። መንግስት የድንበር አካባቢ የፀጥታ ችግሩ የጋራ ወታደራዊ አጣሪ ኮሚቴ ተቋቁሞ አንዲጣራና በዲፕሎማሲ እንዲፈታ በይፋ የሱዳን መንግስትን ጠይቋል። ከአምስት ቀናት በፊት ሱዳን በኢትዮጵያ መንግስት ወታደሮች የተደገፉ ታጣቂዎች ድንበሬን - [በአዲስ አበባ የኮሮና ስርጭት የገነነበት አንድ መንደር ሙሉ በሙሉ ከቤት መውጣት ተከለከለ](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-የኮሮና-ስርጭት-የገነነበት/) - ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ ህዝብ ተጨናንቆ ከሚኖርባቸው አካባቢዎች በአንዱ ፣ አብነት አካካቢ፣ የኮሮና ስርጭትን ለመግታት ሲባል ሙሉ በሙሉ አንድ መንደር ውሽባ እንዲገባ ተደርጎ ነዋሪዎች ከቤት እንዳይወጡ መከልከሉን የዋዜማ ሪፖርተር በስፍራው ተገኝታ ተመልክታለች። በልደታ ክፍለከተማ አብነት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ወረዳ 3 ነዋሪ የሆኑ አንድ ግለሰብ ጋር ንክኪ የነበራቸው 32 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል፡፡ ግለሰቡ በተጎዳኝ ህመሞች - [መንግስት በታሪክ ትልቅ የተባለውን የቀጣዩን ዓመት ከ470 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አዘጋጀ](https://wazemaradio.com/መንግስት-በታሪክ-ትልቅ-የተባለውን-የቀጣ/) - ከአምናው 83 ቢሊየን ብር ብልጫ አለው100 ቢሊየን ብር ከሀገር ውስጥና ከውጪ ብድር የሚገኝ ነው ዋዜማ ራዲዮ- የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለ2013 አ.ም በኢትዮጵያ ታሪክ እጅግ ከፍተኛ የተባለውን በጀት አጽድቋል።በጀቱም ከ470 ቢሊየን ብር በላይ እንደሆነም ዋዜማ ራደዮ ከምንጮቿ ሰምታለች። በጀቱ ለ2013 አ.ም የኢትዮጵያ የፌዴራል መንግስት በጀት ተብሎ እንዲጸድቅም የሚኒስትሮች ምክር ቤት ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትም እንዲያጸድቀው ልኮለታል። - [የአዲስ አበባ አስተዳደር በ790 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ የአውቶቡስ መናኽሪያ ያስመርቃል](https://wazemaradio.com/የአዲስ-አበባ-አስተዳደር-በ790-ሚሊየን-ብር-ወ/) - ዋዜማ ራዲዮ- አዲስ አበባ ውስጥ ይገነባሉ ተብለው እቅድ ከተያዘላቸው የአውቶቡስ መናኽሪያ (ዴፖ) መካከል ሁለተኛው የቃሊቲ መናኽሪያ ነገ ቅዳሜ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ይሆናል፡፡ ቃሊቲ አውቶቡስ ዴፖ 789.5 ሚሊየን ብር በጀት በቻይናው ሲኤስሲኢ(CSCE) በተባለ የቻይና የግንባታ ተቋራጭ የተገነባ ሲሆን የማማከር ስራው ኢቲጂ በተባለ የሀገር ውስጥ ዲዛይነርና ማማከር ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ተከናውኖል፡፡ የዚህ ፕሮጀክት መሰረተ ድንጋይ የተጣለው - [ወደ ዋሽንግተኑ የሕዳሴው ግድብ ድርድር እንመለሳለን?](https://wazemaradio.com/ወደ-ዋሽንግተኑ-የሕዳሴው-ግድብ-ድርድር-እ/) - ድርድሩ ሳይጠናቀቅ የውሀ ሙሌቱ እንዳይጀመር አሜሪካ በድጋሚ አሳስባለችግብፅና ሱዳን በኢትዮጵያ የቀረበውን የድርድር ምክረ ሀሳብ አልተቀበሉም "ወደ ድርድሩ መመለስ የለብንም" የድርድሩ ቡድን አባላት ዋዜማ ራዲዮ- በኮሮና ወረርሽኝ ሳቢያ ረገብ ብሎ የሰነበተው የሕዳሴው ግድብ የውሀ ሙሌትና አለቃቀቅ ድርድር የበለጠ ወደ ተወሳሰበ የዲፕሎማሲ ጥልፍልፍ ውስጥ እየገባ ነው። ግብፅና ሱዳን በኢትዮጵያ በኩል የቀረበውን የመደራደሪያ ምክር ሀሳብ አንቀበልም በማለት ውድቅ - [አቶ በረከት ሰምዖን በ6 አመት ፅኑ እስረት እንዲቀጡ ተፈረደ](https://wazemaradio.com/አቶ-በረከት-ሰምዖን-በ6-አመት-ፅኑ-እስረት-እ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ጥር15 2011 ዓም ነበር ከህግ እና መመርያ ውጭ ግዥ በመፈፀም የሀብት ብክነት ፈፅመዋል በሚል የወንጀል ድርጊት ነበር የጥረት ኮርፖሬት የቀድሞ ሀላፊዎች እና የኢህአዴግ የቀድሞ ባለስልጣናት የነበሩት አቶ በረከት ስምዖን እና አቶ ታደሰ ካሳ በቁጥጥር ስር የዋሉት፡፡ አቃቤ ህግ የመሰረተባቸውን ክስ ሚያዝያ 7 ቀን 2011 ዓም ተቀብለው ለ1 አመት ያህል በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ - [የኢትዮጵያ ልማት ባንክን ለመታደግ 21 ቢሊየን ብር እንዲሰጠው ተወሰነ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ልማት-ባንክን-ለመታደግ-21-ቢሊየ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ ዘመናዊ የፋይናንስ ዘርፍ ታሪክ ብዙም ተሰምተው የማያውቁ የአሰራር ግድፈቶች ሲታዩበት ፣ያበደረውን ገንዘብ በብዛት ማስመለስ ሲያቅተውና ኪሳራ ሲያስመዘግብ ለአመታት የቆየው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፣ አሁን ላይ ከችግሩ እንዲወጣ ያስችለዋል የተባለ የካፒታል ማሳደጊያ ገንዘብን ከመንግስት እንዲያገኝ ተወስኖለታል። የሚኒስትሮች ምክር ቤት ትላንት ሀሙስ ባደረገው 20ኛው አስቸኳይ ስብሰባም ልማት ባንኩ ካፒታሉን ለማሻሻል የሚያስችለውን የተሻሻለው የባንኩ ማቋቋሚያ - [የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ታከለ ዑማ ወደ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የልዑካን ቡድን ላኩ](https://wazemaradio.com/የአዲስ-አበባ-ምክትል-ከንቲባ-ታከለ-ዑማ-ወ/) - ውይይት ተደርጎ ቤተክርስቲያኗ የመስቀል አደባባይ ፕሮጀክትን በራሷ መሀንዲስ እንድትገመግም ከስምምነት ተደርሷል የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ታከለ ዑማ ትናንት (ሐሙስ) ወደ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ፅህፈት ቤት የልዑካን ቡድን ልከው ውይይት መደረጉን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። በመስቀል አደባባይና በጃንሜዳ የበዓል ማክበሪያ ቦታዎች ላይ መንግስት እያከናወነ ባለው ተግባር ቅሬታ የገባት የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ቅሬታዋን በዝርዝር ለልዑካን ቡድኑ አስረድታለች። - [ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን መንግስት በመስቀል አደባባይና ጃንሜዳ እያከናወነ ያለው ተግባር መብቴን ጥሷል አለች](https://wazemaradio.com/ኦርቶዶክስ-ቤተ-ክርስቲያን-መንግስት-በመ/) - ቤተ ክርስቲያን መንግስትን ማብራሪያ ጠይቃለችመስቀል አደባባይ እየፈረሰ ነው ወይስ እየታደሰ? ባለሙያዎች ጥያቄ አላቸው ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ጥምቀትና የመስቀል ዳመራ የሚከበሩበት መስቀል አደባባይና ጃንሜዳ ላይ መንግስት ፈቃደኝቴን ሳይጠይቅ ሳያማክረኝ በወሰዳቸው እርምጃዎች "የባለቤትነት" መብቴን ተጋፍቷል ለዚህም ማብራሪያ እንዲሰጠኝ ስትል ጠየቀች። ለዋዜማ ራዲዮ የደረሰው ከቤተ ክርስቲያኒቱ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽህፈት ቤት ለአዲስ አበባ ከተማ - [ጠቅላይ ሚንስትሩ በምርጫ ዙሪያ ነገ ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ይወያያሉ](https://wazemaradio.com/ጠቅላይ-ሚንስትሩ-በምርጫ-ዙሪያ-ነገ-ከተቃ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ በነገው ዕለት (ረቡዕ )ከተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች ጋራ ይወያያሉ። የኮሮና ወረርሽኝ በቀጣዩ ምርጫ ዝግጅትና አፈጻጸም ላይ ባስከተለው ጫናና በመፍትሔዎቹ ዙሪያ እንደሚነጋገሩ ዋዜማ አረጋግጣለች። ውይይቱ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አገራዊና ክልላዊ ምርጫው አስቀድሞ በተያዘለት መርሐ ግብር ሊፈጸም እንደማይችል መወሰኑን ተከትሎ የሚነሡትን አንኳር ጥያቄዎች እንደሚዳስስ ይጠበቃል። ተወያዮቹ ቀጣዩ ምርጫ ሊካሄድባቸው የሚችሉትን መጻኢ ሁኔታዎች፣ - [የኮሮና ወረርሽኝ እየፈጠረ ባለው የኢኮኖሚ ቀውስ ሰራተኞች ከስራቸው እንዳይባረሩ መንግስት መርሀግብር እያዘጋጀ ነው](https://wazemaradio.com/የኮሮና-ወረርሽኝ-እየፈጠረ-ባለው-የኢኮኖ/) - አይ ኤም ኤፍ ለኢትዮጵያ 400 ሚሊየን ዶላር ድጎማ (Grant) ይሰጣል ተብሎም ይጠበቃል ዋዜማ ራዲዮ- መንግስት የኮሮና ወረርሽኝ እየፈጠረ ባለው የኢኮኖሚ ቀውስ ሰራተኞች ከስራቸው እንዳይባረሩ ይረዳል ያለውን መርሀ ግብር አዘጋጅቶ ወደተግባር ለመግባት እየተዘጋጀ መሆኑን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ሰምታለች። መርሀግብሩ ከሰሞኑ በይፋ ለህዝብ እንደሚገለፅም ለጉዳይ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ነግረውናል። ለውጭ ገበያ ምርቶቻቸውን የሚያቀርቡ ኢንዱስትሪዎች በተቀባይ ሀገራት ኮሮና - [በኢትዮጵያ 28 ሚሊየን ሰዎች በኮሮና ሊያዙ ይችላሉ - የመንግስት የአደጋ ዝግጁነት ሰነድ](https://wazemaradio.com/በኢትዮጵያ-28-ሚሊየን-ሰዎች-በኮሮና-ሊያዙ-ይ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኮሮና ቫይረስን ስርጭትና ጉዳት ለመገመት በመንግስት በተሰራ የአደጋ ዝግጁነት ቀመር በኢትዮጵያ 28 ሚሊየን ያህል ሰዎች በቫይረሱ ሊያዙ እንደሚችሉ ዋዜማ ያገኘችው ሰነድ ያመለክታል። የጤና ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት በጋራ ባዘጋጁት በዚህ 22 ገፅ ሰነድ በከተሞች አካባቢ ያለው ማህበረሰብ ሙሉ በሙሉ ማለትም 23 ሚሊየን ያህሉ ለወረርሽኙ ተጋላጭ ነው። 50 በመቶ የገጠር ነዋሪ ማለትም 43 - [መንግስት የኮሮና ወረርሽኝ ያስከተለውን የኢኮኖሚ ቀውስ ለመግታት እርምጃዎች መውሰድ ጀመረ](https://wazemaradio.com/መንግስት-የኮሮና-ወረርሽኝ-ያስከተለውን/) - ከአለም ባንክ አሁን ላይ 84 ሚሊየን ዶላር ተገኝቷል። ከአይኤም ኤፍ ጋር ደግሞ ውይይቶች እየተካሄዱ ነው። ባንኮች ለተበዳሪዎቻቸው የመክፈያ ጊዜን እንዲያራዝሙ የማግባባት ስራ እየተሰራ ነው ።ለደንበኞቻቸው ብድር መክፈያ ጊዜን ማራዘም የጀመሩ ባንኮችም አሉ።የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ከሚገጥመው የከፋ ችግር ለመታደግ ከቀጣይ ቀናት የመንግስት ተጨማሪ ውሳኔዎች ይጠበቃሉ። ዋዜማ ራዲዮ- በአለም አቀፍ ደረጃ ግዙፍ ሰብአዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውስን - [የሜቴክ የቀድሞ ከፍተኛ ሀላፊ በነበሩት ሌተናንት ኮሎኔል ተሰማ ግደይ ላይ የ9 አመት ዕኑ እስራት ቅጣት ተላለፈ](https://wazemaradio.com/የሜቴክ-የቀድሞ-ከፍተኛ-ሀላፊ-በነበሩት-ሌ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በመሰረተው ክስ የህብረት ማኑፋክቸሪንግ እና ማሽን ግንባታ ኢንዱስትሪ የሰራተኞች ንፅህና መስጫ (ላውንድሪ) አገልግሎት ኢንዱስትሪው በራሱ ማድረግ የሚችለበት አዋጪ ጥናት ቀርቦ የነበረ ቢሆንም 1ኛ ተከሳሽ የሆነው ሌተናንት ኮሎኔል ተሰማ ሃላፊነቱን ያላግባብ በመጠቀም ጥናቱን ውድቅ እንዳደረገ ገልፅዋል፡ ይልቁንም ባለቤቱ የሆነችው 3ኛ ተከሳሽ ሌተናል ኮለኔል ዙፋን በርሄ ፣ ጓደኛው የሆነችው 2ኛ ተከሳሽ - [የሕዳሴው ግድብ ዝቅተኛ የመደራደሪያ ነጥባችን የቱጋ ነው?](https://wazemaradio.com/የሕዳሴው-ግድብ-ዝቅተኛ-የመደራደሪያ-ነጥ/) - ከ31 ቢሊየን ሜትሪክ ኪዩብ ማለፍ የለብንም ይላሉ ባለሙያዎች፣ የድርድሩ ቡድን መሪ የተለየ ሀሳብ አላቸው ዋዜማ ራዲዮ- አሜሪካ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ውሀ አሞላልና አለቃቅ እንዲሁም በድርቅ ማካካሻ ላይ ኢትዮጵያ ግብጽና ሱዳንን ለማደራደር የሄደችበት መንገድ ችግር ከገጠመው በኋላ ኢትዮጵያ በራሷ የስምምነት ሰነድ እያዘጋጀች መሆኑ ተነግሯል። በፈረንጆቹ አቆጣጠር የካቲት ወር መጨረሻ ይፈረምበታል የተባለው ሰነድ ከመፈረም የተረፈው የኢትዮጵያው - [ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ላይ የ88 ሚሊዮን ብር ጉዳት በማድረስ የተጠረጠሩ የድርጅቱ ሀላፊዎች ችሎት ቀረቡ](https://wazemaradio.com/ሙገር-ሲሚንቶ-ፋብሪካ-ላይ-የ88-ሚሊዮን-ብር-ጉ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የተለያዩ የኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጭ የግል ማህበሮች ስራ አስኪያጆቻቸው እና ወኪሎቻቸው ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ በዱቤ ለሚሸጥላቸው ሲሚንቶ በአባይ ባንክ ስም የተዘጋጀ ሀሰተኛ የባንክ የዋስትና ሰነድ በማዘጋጀት እና በማስገባት በፋብሪካው ላይ ኪሳራ አድርሰዋል ተብሏል፡፡ ይህን ተከትሎም በጥቅም በመመሳጠር እና የፋብሪካውን መመርያ በመጣስ ሀሰተኛ ሰነዱ እንዲያልፍ አድርገዋል ተብለው የተጠረጠሩት የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ዋና ስራ አስኪያጅ አካሉ - [ብልፅግና ፓርቲ በመጪው ቅዳሜ ግዙፍ የድጋፍ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ያካሂዳል](https://wazemaradio.com/ብልፅግና-ፓርቲ-በመጪው-ቅዳሜ-ግዙፍ-የድጋ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ህወሀት ብቻ ሲቀር ሶስት የቀድሞው ኢህአዴግ አባል ፓርቲዎችና አጋሮች በጋራ የመሰረቱት ብልጽግና ፓርቲ በመጪው ቅዳሜ በሚሊኒየም አዳራሽ ግዙፍ የተባለ የድጋፍ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም እንደሚያካሂድ ዋዜማ ራዲዮ ሰምታለች። በቅዳሜው መርሀ ግብር ላይ እንዲሳተፉም በርካቶች ጥሪ ተደርጎላቸዋል። ባለሀብቶች : ምሁራንና የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች እንደሚገኙም ተረድተናል። የቅዳሜው የሚሊኒየም አዳራሽ መርሀ ግብርም "የብልጽግና ፓርቲ የማጠናከሪያ ድጋፍ ማሰባሰቢያ የመጀመርያው - [ከኢምፔርያል ሆቴል ጋር በተያያዘ የሙስና ክስ ከተመሰረታባቸው የሜቴክ ሀላፊዎች 5ቱ ጥፋተኛ ሲባሉ 3ቱ በነፃ ተለቀቁ](https://wazemaradio.com/ከኢምፔርያል-ሆቴል-ጋር-በተያያዘ-የሙስና/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኢምፔርያል ሆቴል ላይ ከተደረገ የእድሳት ስራ ጋር በተያያዘ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የኮርፖሬት ፕላንት ኢንስታሌሽን ም/ዋና ዳይሬክተር ኃላፊ ተወካይ በነበሩት ኮለኔል ተክስተ ሀይለማርያም ስም የከፈተውን የሙስና ወንጀል ክስ መዝገብ ማስረጃ እና ምስክሮቹነን በማስቀረብ ሲያስመረምር ሰንብቷል፡፡ የአቃቤ ህግ ክስ በ2004 ዓም ጥር ወር ላይ ግዥው የተፈፀመው የኢምፔርያል ሆቴል እድሳት የስም ዝውውር - [ከደምቢዶሎ ዩንቨርሲቲ የታገትን ተማሪዎች ነን በማለት በሀሰት ሕብረተሰቡን አደናግረዋል የተባሉ ሁለት ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ](https://wazemaradio.com/ከደምቢዶሎ-ዩንቨርሲቲ-የታገትን-ተማሪዎ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ጥር 24/ 2012 ዓም ከደንቢ ደሎ ዩንቨርስቲ የታገትን ተማሪዎች እኛ ነን በማለት የተሳሳተ የሀሰት ወሬ አውርተዋል ተብለው ተጠርጥረው የካቲት 3 ከባህርዳር ከተማ ተይዘው ለፌደራል ፖሊስ ተላልፈው የተሰጡት ና በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በእስር ላይ የሚገኙት የአንደኛ ደረጃ እና የሁለተኛ ደረጃ 2 ሴት ተማሪዎች ቅድስት በጋሻው እና ሸዋዬ ጌትነት ለ 3 ጊዜ በአራዳ የመጀመሪያ - [የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ ፕሬዝዳንት ተሾመለት](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-አዲስ-ፕሬዝዳንት/) - አቶ ባጫ ናጊስ ከስልጣናቸው ለምን ተነሱ? ዋዜማ ራዲዮ- ያለፉትን ወራት በቀውስና በውዝግብ ያሳለፈው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ ፕሬዝዳንት እንደተሾመለት ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። አዲሱ ፕሬዝዳንት አቢ ሳኖ ትናንት የሹመት ደብዳቤ የደረሳቸው ሲሆን ዛሬ ስራ እንደሚጀምሩ ይጠበቃል። አቶ አቢ ሳኖ የኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ እንዲሁም የባንኮች ማህበር ፕሬዝዳንት በመሆን ሲያገለግሉ ነበር። በቀደሙት አመታትም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ውስጥ - [ከመርከብ ግዥ ጋር ተያይዞ በእነ ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው ላይ በተመሰረተው ክስ ሁለት ምስክሮች ውድቅ ተደረጉ](https://wazemaradio.com/ከመርከብ-ግዥ-ጋር-ተያይዞ-በእነ-ሜጀር-ጀነ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የግዥ መመርያን በመተላለፍ እና የብረታ ብረት እና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ከተቋቋመበት አላማ ውጭ 2 የንግድ መርከቦችን በመግዛት ከ544 ሚሊዮን ብር በላይ በህዝብ እና በመንግበስት ላይ ጉዳት አድርሰዋል ሲል በ14 የቀድሞ የኮርፖሬሽኑ ሰራተኞች ላይ አቃቤ ህግ በከፍተኛ ፍርድ ቤት የሙስና ወንጀል ክስ መመስረቱ ይታወቃል፡፡ ከእነዚህም 3ቱ በዚህ ሳምንት ጠቅላይ አቃቤ ህጉ ክሳቸውን ካቋረጠላቸው መሀከል - [በአዲስ አበባ የሰዎች ህይወት የጠፋበት የእምነት ቦታ ሌላ 'ህጋዊ' ባለቤት አለው](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-የሰዎች-ህይወት-የጠፋበት-የ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ጥር 24 ቀን 2012 አ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 እና 5፣ ሀያ ሁለት አካባቢ ከቅዱስ ገብርኤል ሆስፒታል ፊትለፊት ልዩ ስሙ 24 ተብሎ በሚታወቀው ስፍራ ሌሊቱን ህግን እናስከብራለን ያሉ የጸጥታ ሀይሎች በከፈቱት ተኩስ ሁለት ወጣቶች (ምዕመናን) ሲገደሉ በርካቶችም ቆስለዋል። ጽላትን ጨምሮ በርካታ ንዋየ ቅድሳት እንደተወሰዱባትም ቤተክርስቲያን ገልጻለች።ነገሩም ትልቅ ውዝግብን ያስነሳ - [ስለ ድርድሩ፣ ከተደራዳሪዎቹ ባሻገር](https://wazemaradio.com/ስለ-ድርድሩ፣-ከተደራዳሪዎቹ-ባሻገር/) - በመስፍን ነጋሽ [ከዋዜማ ራዲዮ] ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ በሕዳሴ ግድብ የውሃ አሞላል ላይ ለመነጋገር የጀመሩት ድርድር ወደ መቋጫው እየደረሰ ይመስላል። ድርድሩ ሳይቋጭ ቢቀር የሚመኙ ኢትዮጵያውያን ቁጥር ጥቂት ባይሆንም፣ ያለንበት ሁኔታ ድርድርን አንጠልጥሎ ለመተው የሚያስችለን አይመስልም። የአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲሳባ የመጡትም “ድርድሩን ቋጩ” ብለው ጫና ለማሳደር ነው። እንዲያውም አሜሪካና የዓለም ባንክ ያዘጋጁትን የስምምነቱን “የመጨረሻ” ረቂቅ - [ጠቅላይ ሚንስትር ዓብይ አሕመድ ለነገ አስቸኳይ የምክክር ስብሰባ ጠሩ](https://wazemaradio.com/ጠቅላይ-ሚንስትር-ዓብይ-አሕመድ-ለነገ-አስ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ጠቅላይ ሚንስትር ዓብይ አሕመድ ነገ (ሰኞ) የካቲት 9 ቀን 2012 ዓ. ም እየተወሳሰበ የመጣውን የሕዳሴው ግድብ በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር ለመወያየት አስቸኳይ ስብሰባ መጥራታቸውን ዋዜማ ተረድታለች። ስብሰባው የሚደረገው በሕዳሴው ግድብ ዙሪያ በተከታታይ በዋሽንግተን ሲደረግ የነበረውን ድርድር ተከትሎ ነው። ድርድሩ ያልተቋጨ ቢሆንም አሜሪካ በመሪዎች ደረጃ ስምምነት እንዲፈረም ለማስቻል የውጪ ጉዳይ ሚንስትሯ ማይክ ፖምፒዮ በቀጣዮቹ - [የሕዳሴው ግድብ ስምምነት በመሪዎች ደረጃ እንዲፈረም አሜሪካ ጥረት እያደረገች ነው](https://wazemaradio.com/የሕዳሴው-ግድብ-ስምምነት-በመሪዎች-ደረጃ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ውጥረትና ውዝግብ የበረታበትና የመጨረሻ ነው የተባለው የህዳሴው ግድብ የውሀ አያያዝና አለቃቀቅ ድርድር በሱዳን በኢትዮጵያና ግብፅ የውሀ ሚንስትሮች መካከል ረቡዕና ሐሙስ በዋሽንግተን ሲካሄድ ቆይቶ በሚቀጥሉት ሳምንታት በመሪዎች ደረጃ ስምምነት ለመፈራረም የሚያስፈልጉ ዝግጅቶችን ለማድረግ እቅድ በማውጣት ተበትኗል። ዋዜማ ያገኘችው መረጃ እንዳመለከተው ከፍተኛ የአሜሪካ መንግስት ሹማምንት ባለቀ ሰዓት ተደራዳሪዎችን ለማግባባት ቢሞክሩም በግብፅ በኩል በተነሱና የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት - [በአጣዬና አካባቢው ግጭት ጋር ተያይዞ ክስ የተመሰረተባቸው 38 ግለሰቦች የክስ መቃወምያቸውን አቀረቡ](https://wazemaradio.com/በአጣዬና-አካባቢው-ግጭት-ጋር-ተያይዞ-ክስ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከመጋቢት 24 እስከ 29 2011 ዓም በሰሜን ሸዋ ዞን እና በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የኦሮምያ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን ውስጥ በተለይም በከሚሴ ፣ በአጣዬ ፣ ማጀቴ ቆሬ ሜዳ እና አጎራባች ወረዳዎች በተነሳ ግጭት የበርካታ ሰዎች ህይወት ማለፉ እና ንብረት መውደሙ የሚታወስ ነው፡፡ ይህንን ተከትሎም ምርመራ ሲያደርግ የቆየው የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በ2011 ዓም ማገባደጃ - [ምክትል ከንቲባው ለእድለኞች ያልተላለፉ ቤቶች እየተላለፉ እንደሆነ መናገራቸው ከፍተኛ መደናገርና ቅሬታ አስነሳ](https://wazemaradio.com/ምክትል-ከንቲባው-ለእድለኞች-ያልተላለፉ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ ባለፈው አመት የካቲት ወር ማገባደጃ ላይ ለባለ እድለኞች እጣ ከወጣባቸው 32 ሺህ 653 13ኛው ዙር የ20/80 የጋራ መኖርያ ቤት ኮንደሚኒየሞች ለባለእድለኞች ምንም የማስተላለፍ ሳይሰራ አብዛኞቹን የማስተላለፍ ስራ ተጀምሯል : ርክክብም እየተፈጸመባቸው ነው ብለው መናገራቸው ከፍተኛ መደናገርና ቅሬታ አስነስቷል። እነዚህ የጋራ መኖርያ ቤቶች እጣ ከወጣባቸው በኋላ - [በእነ ጌታቸው አሰፋ መዝገብ ላይ የተቆጠሩ ምስክሮችን አቃቤ ህግ ባለማቅረቡ ፍርድ ቤቱ ስረዛቸው](https://wazemaradio.com/በእነ-ጌታቸው-አሰፋ-መዝገብ-ላይ-የተቆጠሩ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ወንጀል ችሎት በእነ ጌታቸው አሰፋ መዝገገብ የተከሰሱ 25 ተከሳሾችን መዝገብ ዛሬ (ሐሙስ) ረፋድ ላይ ተመልክቷል፡፡ አቃቤ ህግ ክሴን ያስረዱልኛል ብሎ ካስቆጠራቸው 131 ምስክሮች ውስጥ ለ55ኛ ፣ 56ኛ እና 57ኛን ምስክሮች መጥሪያ አድርሶ ዛሬ እንዲቀርብ የተያዘ ቀጠሮ ቢሆንም አቃቤ ህግ ግን መጥሪያውን ለምስክሮቹ አለማድረሱን ለችሎቱ ገልፅዋል፡፡ ችሎቱም - [ኢትዮጵያን ቋሚ ባለዕዳ የሚያደርገው የህዳሴ ግድብ ስምምነት ላይ መንግስት የመፈረም ፍላጎት እያሳየ ነው](https://wazemaradio.com/ኢትዮጵያን-ቋሚ-ባለዕዳ-የሚያደርገው-የህ/) - ዋዜማ ራዲዮ የስምምነት ረቂቅ ሰነዱን አግኝታለች ዋዜማ ራዲዮ- በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሀ አሞላልና የድርቅ ማካካሻ ላይ የኢትዮጵያ : የሱዳንና የግብጽ የውጭና የውሀ ጉዳይ ሚኒስትሮች ከህግና የቴክኒክ ባለሙያዎቻቸው ጋር ባለፈው ሳምንት በአሜሪካ ዋሽንግተን ካደረጉት ውይይት በሁዋላ ከመቀራረብ ላይ ስለመድረሳቸው ከሁሉም ወገኖች ተሰምቷል። አሜሪካና የአለም ባንክ በአደራዳሪነት በተገኙበት ይህ ስብሰባ የሶስቱም ሀገራት የውሀና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች - [የዋሽንግተኑ የሕዳሴ ግድብ ድርድር ተራዘመ፣ የኢትዮጵያ ተደራዳሪዎች ማስፈራሪያ አዘል ጫና እየተደረገባቸው ነው](https://wazemaradio.com/የዋሽንግተኑ-የሕዳሴ-ግድብ-ድርድር-ተራዘ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ባለፉት ሁለት ቀናት በአሜሪካ ዋሽንግተን በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ውሀ አሞላልና የድርቅ ማካካሻን በሚወስነው መመሪያ ላይ ከስምምነት ለመድረስ ኢትዮጵያ ፣ ግብጽና ሱዳን በውጭ ጉዳይና በውሀ ሚኒስትሮቻቸው እንዲሁም በቴክኒክ ባለሙያዎቻቸው አማካይነት ሲመክሩ ቢቆዩም በሁለቱ ቀናት ውይይት ከስምምነት መድረስ አልቻሉም። አሜሪካና የአለም ባንክ ' በታዛቢነት ' በተገኙበት የሁለት ቀኑ የዋሽንግተን ስብሰባ ግብጽ ከአሜሪካና አለም ባንክ - [በሊቢያ በአሸባሪዎች በግፍ የተገደሉ ዜጎች አፅም ወደ ሀገርቤት ሊመጣ ነው](https://wazemaradio.com/በሊቢያ-በአሸባሪዎች-በግፍ-የተገደሉ-ዜጎ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከአምስት ዓመት በፊት በአሸባሪዎች በሊቢያ በግፍ የተገደሉ 34 ኢትዮጵያውያንና ኤርትራዉያን አፅም ወደ ሀገራቸው ገብቶ በወግ እንዲቀበር ለማድረግ በመንግስት በኩል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የኢትዮጵያውያንና ኤርትራዉያኑ አፅም ከአንድ ወር በፊት የሊቢያ የሽግግር መንግስት በቁጥጥር ስር ባዋላቸው አሸባሪዎች ጥቆማ ስርት በተባለችው ከተማ የባህር ዳርቻ አቅራቢያ አንድ እርሻ አጠገብ መቃብሩን ማግኘት ተችሏል። የመቃብሩ - [የመንግስት አካላት ላይ እርምጃ ለመውሰድ ሲነቀሳቅሱ ነበር በተባሉ 7 የሸኔ አባላት ላይ ክስ ተመሰረተ](https://wazemaradio.com/የመንግስት-አካላት-ላይ-እርምጃ-ለመውሰድ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ትናንት በተፈሪ ገረቦሼ፣ያደሳ ዮሴፍ ፣ቡርቃ ኩመራ፣መሀመድ ኢሳ ፣ኤፍሬም ኢያሱ፣ አብዲ ድሪባ እና መርጋ ጉታ ላይ የመሰረተውን የሸብር ወንጀል ክስ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የጸረ ሽብር ችሎት ክሱን አስነብቧል ። ተከሳሾች በምስራቅ ወለጋ ከሚንቀሳቀሰው ኩምሳ ድሪባ ወይም ጃልማሮ በሀገር ውስጥ የሸኔ ታጣቂ እና አመራር ጋር ግንኙነት ይፈጥሩ - [የሰኔ 16 ቦምብ ጥቃት ተከሳሾች መከላከያ መሰክር ያረጓቸው አቶ ለማ መገርሳ እና አቶ ብርሀኑ ጸጋዬ ባለመቅርባቸው ቅሬታ አሰሙ](https://wazemaradio.com/መከላከያ-ሚንስትሩ-ለማ-መገርሳና-ጠቅላይ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ሰኔ 16 ቀን 2010 በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን ለመደገፍ በተደረገው ሰልፍ ላይ የደረሰውን የቦምብ ፍንዳታ ተከትሎ በድርጊቱ ላይ እጃችው አለበት ያልቻው 5 ግለሰቦች ላይ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ከስ መመስርቱ ይታወሳል። በሽብር ወንጀል ክስ የተመሰረተባቸው ጌቱ ግርማ፣ ብርሀኑ ጁፋር ፣ ጥላሁን ጌታቸው ፣ ባህሩ ቶላ እና ደሳለኝ ተስፋዬ ጉዳያቸውን - [ኦፌኮ ጃዋር መሀመድ የዜግነቱን ሁኔታ የሚያረጋግጥ ማስረጃ እንዲያቀርብ ጠየቀ](https://wazemaradio.com/ኦፌኮ-ጃዋር-መሀመድ-የዜግነቱን-ሁኔታ-የሚ/) - ምርጫ ቦርድም ኦፌኮ ጃዋርን በምን ህጋዊ ማስረጃ አባል አድርጎ እንደተቀበለ እንዲያብራራ ጠይቋል ዋዜማ ራዲዮ- የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ፓርቲ በቅርቡ ፓርቲውን የተቀላቀለው ጃዋር መሀመድ ኢትዮጵያዊ ዜግነት እንዳለው የሚያረጋግጥ ማስረጃ እንዲያቀርብ ደብዳቤ እንደፃፈለት ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የቀድሞው የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ (OMN) ስራ አስኪያጅ ጃዋር መሀመድ የአሜሪካ ዜግነት ያለው ሲሆን የውጪ ዜግነቱን መልሶ የኢትዮጵያ ዜግነት ለመውስድ እየሞከረ - [አሜሪካ ለሕዳሴው ግድብ አዲስ የስምምነት ሰነድ የማቅረብ ፍላጎት አላት](https://wazemaradio.com/አሜሪካ-ለሕዳሴው-ግድብ-አዲስ-የስምምነት/) - የአፍሪቃ ህብረት አደራዳሪ እንዲሆን በኢትዮጵያ በኩል ፍላጎት አለ ዋዜማ ራዲዮ- የሕዳሴው ግድብ ውዝግብ በተካረረበት በዚህ ወቅት ዩናይትድ ስቴትስ ሀገራቱን ለማስማማት አዲስ የስምምነት ስነድ ለማቅረብ ፍላጎት እንዳላት ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የዓለም ባንክና ዩናይትድ ስቴትስ ላለፉት ሁለት ወራት በታዛቢነት ሲከታተሉት የነበረው የሕዳሴው ግድብ ውዝግብ ሊፈታ ባለመቻሉ የየሀገራቱ ባለስልጣናት ዋሽንግተን ላይ ለውይይት ታድመዋል። የዋሽንግተኑ ስብሰባ ዓላማ እስካሁን - [ድንግርግር በአዲስ አበባ መስተዳድር](https://wazemaradio.com/ድንግርግር-በአዲስ-አበባ-መስተዳድር/) - ዋዜማ ራዲዮ- በቅርቡ በአዲስ አበባ በይፋና ይፋዊ ባልሆነ መንገድ እየተጀመሩ ያሉ ፕሮጀክቶችና የመሬት ዕደላ በመስተዳድሩ ውስጥ ከፍ ያለ ግራ መጋባትና ድንግርግር ማስከተላቸውን ከከተማው አስተዳደር የተለያዩ ሀላፊዎች ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። የከተማዋን ገጽታና የህዝቡንም ኑሮ ይለውጣሉ ተብለው በቢሊየን ብሮች የተተመኑ ፕሮጀክቶች ብዙዎቹም ውስጥ ለውጥ የብዙ ውዝግብ መነሻ እየሆኑ ሲሆን ; እንደ ፕሮጀክቶቹ ብዛት ለተቋራጮች ሲተላለፉም ጨረታ የማውያውቃቸው - [Seeking fair trial from the wrong tribunal?](https://wazemaradio.com/seeking-fair-trial-from-the-wrong-tribunal/) - Ethiopia’s frantic efforts to seek justice on accessing its Nile Waters It is to be recalled that on Dec 26, 2019 Egyptian Ministry of Water Resources and Irrigation declared that Egypt will not change its position what so ever. This statement is released by Al Ahram, a government newspaper. This indicates that for Egypt the - [ምክትል ከንቲባ ታከለ ዑማ በቢሮዎችና ማዘጋጃ ቤት ስር የሆኑ ተቋማትን ተጠሪነት ወደ ራሳቸው እያዞሩ ነው](https://wazemaradio.com/ምክትል-ከንቲባ-ታከለ-ዑማ-የመስተዳድሩን/) - የአለም ባንክና የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር ድርጊቱን ተቃውመዋል ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ ወደ ሀላፊነት ከመምጣታቸው በፊት በከተማው ያሉ የተለያዩ መስሪያ ቤቶች እንደየስራ ጸባያቸው ለከተማው አስተዳደር የተለያዩ ቢሮዎችና ማዘጋጃ ቤቱ ተጠሪ ሆነው ነው የቆዩት። ይህ የተለያዩ ዘርፎችን በስራ ክፍፍል ለመምራትና ለተጠያቂነት ምቹነትን ይፈጥል ተብሎ የተደረገ የቆየ አሰራር ነው ። ምክትል ከንቲባ ታከለ - [ከሕዳሴ ግድብ ጋር የተያያዘ የ1.9 ቢሊየን ብር የሙስና ክስ ተመሰረተ](https://wazemaradio.com/ከሕዳሴ-ግድብ-ጋር-የተያያዘ-የ1-9-ቢሊየን-ብር/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከህዳሴ ግድብ ደን ምንጣሮ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል የቀድሞ ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢ/ር አዜብ አስናቀ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው፡፡ ጠቅላይ አቃቤ ህግ በ50 ተከሳሾች ላይ ስልጣንን ያለአግባብ የመገልገል ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ዛሬ ከሰዓት በኋላ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ ወንጀል ችሎት መስርቷል፡፡ ነገር ግን አቃቤ ህግ ክሱን ካቀረበባቸው - [የ32 ሺህ የጋራ መኖርያ ቤቶች ፤ የአዲስ አበባና የኦሮምያ የአስተዳደር ወሰን ውዝግብን እንዲፈታ የተቋቋመው ኮሚቴ ውጤታማ አልሆነም](https://wazemaradio.com/የ32-ሺህ-የጋራ-መኖርያ-ቤቶች-፤-የአዲስ-አበባ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የኦሮምያ ክልልን የአስተዳደር ወሰን ውዝግብን በመፍታት እጣ ወጥቶባቸው እንዳይተላለፉ የተደረጉ የጋራ መኖርያ ቤቶችን ጉዳይ እንዲፈታ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተቋቋመው ኮሚቴ ሀላፊነቱን መወጣት ተስኖት በቂ ስብሰባ እንኳ ማድረግ አለመቻሉን ዋዜማ ራዲዮ ሰምታለች። ባለፈው አመት የካቲት 27 ቀን 2011 አ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ51 ሺህ 229 የጋራ መኖርያ ቤቶችን እጣ ማውጣቱ - [በአዲስ አበባ በአስተዳደሩ የተደገፈ የመሬት ቅርምት ተጧጡፏል](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-በአስተዳደሩ-የተደገፈ-የመ/) - በአዲስ አበባ የመሬት የሊዝ ጨረታ በይፋ ከተቋረጠ በርካታ ወራት ቢቆጠሩም አሁንም ህግን ባልተከተለ መንገድ መሬት እየተከፋፈለ ነው። ዋዜማ ራዲዮ- ያለፉት ጥቂት ሳምንታት በአዲስ አበባ የመሬት ቅርምቱ እጅጉን ተጧጡፎ የቀጠለበት ሆኗል። አንዳንዶቹ የመሬት ቅርምቶች የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኒ የወሰነውን ውሳኔ አስታከው የተሰሩ መሆናቸውንም አስተውለናል። ዋዜማ ራዲዮ ከታማኝ ምንጮቿ ያገኘችው መረጃ እንደሚያመለክተው ፥ የከተማ አስተዳደሩ በ2003 - [ብልፅግና ፓርቲን እንዲቀላቀሉ የተጋበዙ የአዲስ አበባ የሕወሐት አባላት ፈቃደኝነት አሳይተዋል](https://wazemaradio.com/ብልፅግና-ፓርቲን-እንዲቀላቀሉ-የተጋበዙ/) - በአዲስ አበባ ከተማ ያሉ የሕወሐት አባላት ብልፅግና ፓርቲን እንዲቀላቀሉ ጥሪ ቀርቦላቸው በጎ ምላሽ የሰጡ በርካቶች ናቸው። ብልፅግና ፓርቲን በመቀላቀል ከህወሐት የሚደርስባቸውን ጫና ግን ከወዲሁ ፈርተውታል። ዝርዝሩን ያንብቡት ዋዜማ ራዲዮ - የኢትዮጵያ ገዥ ግንባር ሆኖ የቆየው የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) እህት ድርጅቶቹን አክስሞ እና አምስት አጋር ድርጅቶችን ቀላቅሎ ብልጽግና ፓርቲን የመመስረቱ ሂደት ቀና መንገድ - [የሕዳሴው ግድብ ድርድር እየተመራበት ያለው መንገድ የኢትዮጵያን ጥቅም እየጎዳ በመሆኑ ሊቆም ይገባል ተባለ](https://wazemaradio.com/የሕዳሴው-ግድብ-ድርድር-እየተመራበት-ያለ/) - የውሀ መስኖና ኤነርጂ ሚኒስትሩ በጉዳዩ ላይ ከብሄራዊ የቴክኒክ ኮሚቴ አባላት ጋር መግባባት አቅቷቸው የቴክኒክ ቡድኑ አባላት ላይ ዘለፋ በመሰንዘራቸው ስብሰባው ረግጠው የወጡ ሙያተኞች መኖራቸው ተሰምቷል። ዛሬም በሱዳን ካርቱም የሶስትዮሹ ስብሰባ ይቀጥላል ። ዝርዝሩን ያንብቡት ዋዜማ ራዲዮ- በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ውሀ አሞላልና አስተዳደር ላይ የኢትዮጵያ : ግብጽና ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ; ከኢትዮጵያ ደግሞ - [የግዮን ሆቴል ግቢ ውስጥ የተወሰነው መሬት ለቴዎድሮስ ተሾመ በጨረታ ተከራየ](https://wazemaradio.com/የግዮን-ሆቴል-ግቢ-ውስጥ-የተወሰነው-መሬት/) - ዋዜማ ራዲዮ- መንግስት በስሩ ሲያስተዳድራቸው ከነበሩ የልማት ድርጅቶች መካከል በተለያየ ዙር ጨረታ እያወጣ ለግሉ ዘርፍ እያስተላለፈ ቢቆይም የግዮን ሆቴልን ለመሸጥ ያወጣው ተደጋጋሚ ጨረታ ግን ስኬታማ ሳይሆን ቀርቷል።ሆቴሉን ለመሸጥ ከጫፍ የተደረሰባቸው ጊዜያት ቢኖሩም በተለያዩ ምክንያቶች ሳይሳካ ቀርቷል።ለቀድሞ ባለቤቶቹ ይሸጣል ተብሎም ነበር። ግዮን ሆቴል ያለበት ቦታ በብዙ ባለሀብቶች እንደ ዋና ተፈላጊ የንግድ ምቹ ቦታ ቢታይም የሆቴሉ ይዞታ - [ኢትዮጵያ የአይ ኤም ኤፍን ድጋፍ ለማግኘት የምንዛሬ ተመኗ በገበያ እንዲወሰን ለማድረግ ተስማምታለች](https://wazemaradio.com/ኢትዮጵያ-የአይ-ኤም-ኤፍን-ድጋፍ-ለማግኘት/) - የውጭ ምንዛሬ ጥቁር ገበያ ህጋዊ የሚሆንበት መንገድ ታስቧል ሀገሪቱ ከአይ ኤም ኤም ለሶስት አመታት ሊሰጣት የተዘጋጀው ገንዘብ ከዚህ ቀደም ለሶስት አመት ከነበራት ኮታ የ700 መቶ በመቶ ብልጫ አለው። ዋዜማ ራዲዮ- በሶናሊ ጄን ቻንድራ የተመራው የአለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) የልዑካን ቡድን አመታዊውን የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ በተለምዶ " article 4 consultation " የሚባለውን ምክክር ከፈረንጆቹ ጥቅምት - [የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ተከሳሾች መቃወሚያ አቀረቡ](https://wazemaradio.com/የመፈንቅለ-መንግስት-ሙከራ-ተከሳሾች-መቃ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በመከላከያ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሙ ግድያ የተከሰሰው 10 አለቃ መሳፍንት ጥጋቡ ህክምና ባለማግኘቱ "ጉዳት የደረሰበት እግሩ ወደ ሽባነት እየተቀየረ" መሆኑን ጠበቆቹ ገለፁ፡፡ ሰኔ 15 ከተደረገው "የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ" ጋር በተያያዘ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የፀረ ሽብር እና ህገመንግስታዊ ስርዓት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች ችሎት በ13 ግለሰቦች ላይ ክስ መመስረቱ ይታወሳል የመከላከያ ሰራዊት - [በቀድሞ የሱማሌ ክልል ፕሬዝዳንት አብዲ መሀመድ ኡመር መዝገብ ምስክርነት ሊሰማ ነው](https://wazemaradio.com/በቀድሞ-የሱማሌ-ክልል-ፕሬዝዳንት-አብዲ-መ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በሶማሌ ክልል በ2010 ዓም በደረሰው የ59 ሰው ሞት እና በርካታ ንብረት ውድመት ክስ ከተመሰረተባቸው 47 ሰዎች 28ቱ ጉዳያቸው በሌሉበት እየታየ ነው፡፡ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ጥር 20 2011 ዓም በመሰረተው ክስ የክልሉን ከፍተኛ አመራሮች ጨምሮ 47 ግለሰቦች በክልሉ በተለያዩ ስብሰባዎች እና በፌስቡክ ቅስቀሳ በማድረግ እና በጦር መሳርያ በመታገዝ ከሀምሌ 26-30 2010 ዓ.ም ባለው - [በ16 ቀናት ውስጥ የብር የምንዛሬ ተመን ከዶላር አንጻር በ3.4 በመቶ ተዳክሟል](https://wazemaradio.com/በ16-ቀናት-ውስጥ-የብር-የምንዛሬ-ተመን-ከዶላ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት የሀገሪቱ መገበያያ ገንዘብ የሆነው ብርን ከተለያዩ ሀገራት ገንዘቦች በተለይም ከአሜሪካ ዶላር አንጻር ያለውን የምንዛሬ አቅምን በየእለቱ በፍጥነት እያዳከመ መሆኑን ዋዜማ ራዲዮ ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ምንጮቿ መረዳት ችላለች። ይህን ዘገባ ያጠናቀርንበት እለትን ጨምሮ ባሉት 16 ተከታታይ የቀደሙ ቀናት በብሄራዊ ባንክ የወጣው ንግድ ባንኮች የአሜሪካ ዶላርና ሌሎች ምንዛሬዎችን እንዲገዙና እንዲሸጡበት ያወጣላቸው ተመን ባልተለመደ - [የሜቴክ የቀድሞ ሀላፊዎች የዐቃቤ ህግን ማስረጃ እንዲከላከሉ ተበየነባቸው](https://wazemaradio.com/የሜቴክ-የቀድሞ-ሀላፊዎች-የዐቃቤ-ህግን-ማ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በትራክተር ግዥ ለደረሰ የ319.4 ሚሊየን ብር ኪሳራ ክስ የተመሰረተባቸው ሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው እና ሌሎች የሜቴክ ባለስልጣናት የአቃቤ ህግን ማስረጃ እንዲከላከሉ ተበየነ፡፡ የ57 አመቱ የብረታ ብረት እና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን የቀድሞ ዋና ሀላፊ ሜጀር ጄነራል ክንፈ ዳኘው እና ሌሎች የኮርፖሬሽኑ የቀድሞ ባለስልጣናት እንዲሁም ባለሀብቶች ህዳር 3 ቀን 2011 ዓም ለመጀመርያ ጊዜ ችሎት ቀርበው ጥር 21 - [በአዲስ አበባ በትምህርት ቤት በተፈጠረ "የምግብ መመረዝ" በመቶዎች የሚቆጠሩ ተማሪዎች ሆስፒታል ገቡ](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-ትምህርት-ቤቶች-በተፈጠረ-የ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ ልደታ ክፍለ ከተማ በምገባ ፕሮግራም ስር ባለ በትምህርት ቤት በተፈጠረ "የምግብ መመረዝ" ጉዳት የደረሰባቸው ተማሪዎች በተለያዩ ሆስፒታሎች ዛሬ ህክምና ሲደረግላቸው ውሏል። ጥይት ፋብሪካ አቅራቢያ የሚገኘው ፍሬሕይወት ቁጥር አንድ አፀደ ህፃናትና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ቁርስ ከበሉ በኋላ በመታመማቸው ወደ ዘውዲቱ ፣ ጥቁር አንበሳና ራስ ደስታ ሆስፒታሎች ተወስደው ህክምና ሲደረግላቸው - [በ'መፈንቅለ መንግስት' ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ ተመሰረተ](https://wazemaradio.com/በመፈንቅለ-መንግስት-ተጠርጣሪዎች-ላይ-ክ/) - ተከሳሾች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዋል [ዋዜማ ራዲዮ] በመፈንቅለ መንግስት ሙከራው ተሳትፈዋል ከተባሉት ውስጥ 8 ተከሳሾች ከህግ ውጪ የአማራ የስለላ እና ደህንነት ድርጅት(አስድ) በመገንባት የተለያየ ተልዕኮ ወስደው እንደነበር አቃቤ ህግ ገለፀ፡፡ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ብርሀኑ ፀጋዬ ከዚህ ቀደም ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ሰከሰኔ 15ቱ የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ጋር በተያያዘ 68 ሰዎች ላይ ክስ መዘጋጀቱን መግለፃቸው ይታወሳል፡፡ - [ለልማት ተነሽ አርሶአደሮችና ቤተሰቦቻቸው ንግድ ቤቶች ሊሰጣቸው ነው](https://wazemaradio.com/ለልማት-ተነሽ-አርሶአደሮችና-ቤተሰቦቻቸ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ዳርቻ በተለያየ ጊዜ በልማት ምክንያት ከቀያቸውና ከይዞታቸው በልማትና በተለያዪ ምክንያቶች ተነሱ ለተባሉ አርሶአደሮችና ልጆቻቸው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በተሰሩ የጋራ መኖርያ ቤቶች (ኮንደሚኒየም) ላይ ያሉ የንግድ ቤቶች ሊሰጣቸው እንደሆነ ዋዜማ ራዲዮ ማረጋገጥ ችላለች። የንግድ ቤቶቹም በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ የጋራ መኖርያ ቤቶች ላይ ያሉትን የሚጨምር ሲሆን : የልማት ተነሽ አርሶ አደሮችን እና - [ኦዴፓ የሚያስተዳድረው ክልል ባለሀብቶች በጋምቤላ መሬት እንዲያገኙ እየጣረ ነው፣ አዴፓም ተመሳሳይ ፍላጎት አለው](https://wazemaradio.com/ኦዴፓ-የሚያስተዳድረው-ክልል-ባለሀብቶች/) - [ዋዜማ ራዲዮ] የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ( ኦዴፓ) እና የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) የሚመሯቸው ክልል ተወላጅ ባለሀብቶች በጋምቤላ ክልል ለጊዜው እየተሰራባቸው ያልሆኑ ሰፋፊ የእርሻ መሬቶችን ለመውሰድ በቅርቡ ሰፊ ጥረት ሲያደርጉ እንደቆዩ ዋዜማ ራዲዮ ሰምታለች። ከ2003 አ.ም ጀምሮ የጋምቤላን ክልል ጨምሮ በአራት ክልሎች ለሰፋፊ እርሻ ኢንቨስትመንት ይሆናል ተብሎ ከሶስት ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በፌዴራል መንግስት ቋት ውስጥ - [የአዲስ አበባ የቤቶች ልማት ዕቅድ ላይ ትችቶች እየቀረቡ ነው](https://wazemaradio.com/የአዲስ-አበባ-የቤቶች-ልማት-ዕቅድ-ላይ-ትች/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር 500,000 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን በ2012 ዓ.ም በመስተዳድሩ የቤቶች ኤጄንሲ እና ከቤት አልሚዎች ጋር ለመስራት እና ለተጠቃሚዎች ለማዳረስ የያዘውን እቅድ ይፋ ማድረጉ ይታወሳል፡፡ የዚህ እቅድ አካል የሆነው የ20 ሺህ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ በከተማ መስተዳድሩ ምከትል ከንቲባ ታከለ ኡማ አማካኝነት ጥቅምት 22 ቀን 2012 ዓ.ም ተጀምሯል፡፡ የቤት ፍላጎትን ለሟሟለት የታሰቡት - [23 ሺህ የጋራ መኖርያ ቤቶች የልማት ተነሽ ለተባሉ አርሶ አደሮች : ልጅና የልጅ ልጆቻቸው በሚስጥር ተሰጡ](https://wazemaradio.com/23-ሺህ-የጋራ-መኖርያ-ቤቶች-የልማት-ተነሽ-ለተ/) - -ቤቶቹን ለማጠናቀቅ ሁለት ቢሊየን ብር ተመድቧል-ሀገር ውስጥ የሌሉም ለካሳ ቤት ደርሷቸዋል ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ እና ዳርቻዎቿ በልማት ምክንያት ተነስተዋል ለተባሉ አርሶ አደር አባወራዎች : ልጆችና የልጅ ልጆቻቸው በሚስጥር በወጣ እጣ በአዲስ አበባ በተለያዩ ቦታዎች ከተሰሩ የጋራ መኖርያ ቤቶች (ኮንደሚኒየሞች) 23 ሺዎቹ መሰጠታቸውን ዋዜማ ራዲዮ ቤቶቹ ከተሰጣቸው ግለሰቦች አረጋግጣለች። በእጣ የተከፋፈሉት የጋራ መኖርያ ኮንደሚኒየሞች ኮዬ - [በአዲስ አበባ አስተዳደር የመንግስት ተቋማት የብሔር ስብጥርን የሚመለከት ጥናት ለጠቅላይ ሚንስትሩ ቀረበ](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-አስተዳደር-የመንግስት-ተቋ/) - [ዋዜማ ራዲዮ] በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኢ-ፍትሀዊ የብሄር ስብጥር አለባቸው የተባሉ ቁልፍ ተቋማት ላይ የማስካከያ ውሳኔ እንዲያሳልፉ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥናት ቀረበ። ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ ከመጡ ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር ባሉ ተቋማት ያለ የብሄር ስብጥር ጉዳይ አጨቃጫቂ ሆኖ መቆየቱ የሚታወቅ ነው። ይህ ጉዳይ በተለይም በኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዴፓ) እና በአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) - [የአዲስ አበባ መስተዳድር በዚህ ዓመት ከሜቴክ ሶስት ሺህ አውቶቡሶችን ሊገዛ ነው](https://wazemaradio.com/አዲስ-አበባ-መስተዳድር-በዚህ-ዓመት-ከሜቴ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከዚህ ቀደም ባሉ አመታት ብዙ ኪሳራ ካደረሰበት የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ሶስት ሺህ አውቶብሶችን ሊገዛ መሆኑን ማረጋገጥ ችለናል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከተማውን የትራንስፖርት ችግር ያቃልላሉ ያላቸውን ሶስት ሺህ አውቶብሶችን በዚህ 2012 አ.ም ነው ለመግዛት ያቀደው። አውቶብሶቹን ቢሸፍቱ አውቶሞቲቭ ኢንደስትሪ ከተባለው የሜቴክ አንድ አካል ከሆነው ቅርንጫፍ ነው የሚገዛው። - [ዝምታን የመረጡ የመንግስት አካላት እነሱም ነገ ይህ እንደሚደርስባቸው ሊያስቡት ይገባል - የቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት አብዲ ኢሌ](https://wazemaradio.com/ዝምታን-የመረጡ-የመንግስት-አካላት-እነሱ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በሶስት አዳዲስ ዳኞች የተሰየመው የፌደራሉ ከፍተና ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት የቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት አብዲ ሞሀመድ (አብዲ ኢሌ)፣ የክልሉ የቀድሞ ሴቶች እና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ የነበሩትን ወ/ሮ ረሀማ እና በክስ መዝገቡ የተካተቱ ሌሎች 47 ግለሰበችን ጉዳይ ተመልክቷል፡፡ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ጥር 20 2011 ዓም በመሰረተው ክስ የክልሉን ከፍተኛ - [በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎ ተከሰው የነበሩ ተከሳሾች 11 እና 12 ዓመት ተፈረደባቸው](https://wazemaradio.com/በቂሊንጦ-ማረሚያ-ቤት-ቃጠሎ-ተከሰው-የነበ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ነሀሴ 28 2008 ዓም የቂሊንጦን ማረሚያ አቃጥላችኃል ተብለው ተከሰው ከነበሩ 38 ተከሳሾች ውስጥ የቀሩት 4 ተከሳሾች ጥቅምት 18 ቀን ዓ. ም ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ የቅጣት ውሳኔው በማረሚያ ቤት ጉዳይ አስፈጻሚ በኩል ተላከላቸው፡፡ በልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በ 4ኛ ወንጀል ችሎት ክሳቸውን ሲከታተሉ የነበሩት 4 ተከሳሾች 31ኛ ተከሳሽ ጌታቸር እሸቴ 32ኛ ቶፊቅ ሽኩር 33ኛ - [ባለፉት ቀናት በአዲስ አበባ ስውር አላማ አለው የተባለ ሰፊ የመሬት ወረራ ተካሂዷል](https://wazemaradio.com/ባለፉት-ቀናት-በአዲስ-አበባ-ስውር-አላማ-አ/) - በመሬት ወረራው ከተጠረጠሩት ውስጥ የታሰሩ አሉ ዋዜማ ራዲዮ- ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ያገኘነው መረጃ እንዳሳየው ባለፉት ቀናት ብቻ በአዲስ አበባ ከተማ አራት ክፍለ ከተሞች በዘመቻ መልክ የመሬት ወረራ ተሰተውሏል። ንፋስ ስልክ ላፍቶ ፣ኮልፌ ቀራንዮ ፣ ቦሌ እና አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተሞች የመሬት ወረራው የተደረገባቸው ክፍለ ከተሞች ናቸው። በኮልፌ ቀራንዮ እና በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተሞች - [ታከለ ኡማ እና ሌሎች ሹሞች ከሀላፊነት እንዲነሱ ተደርሶ የነበረው ውሳኔ ተቀለበሰ፤ ለምን?](https://wazemaradio.com/ታከለ-ኡማ-እና-ሌሎች-ሹሞች-ከሀላፊነት-እን/) - የኦዴፓ ማዕከላዊ ኮሚቴ ውቅታዊ ሁኔታዎችን ከገመገመ በኋላ ምክትል ከንቲባና ታከለ ኡማና ሌሎች አመራሮች ከስልጣን እንዲነሱ የተደረሰበትን ውሳኔ ቀልብሶታል። ቢሯቸውን ለመልቀቅና ለትምህርት ወደ ውጪ ለመሄድ ሲሰናዱ የነበሩት ታከለ ኡማ የውሳኔውን መሻር ተከትሎ የከተማውን ካቢኔ ስብስበው ስለሁኔታው አስረድተዋል። ዋዜማ መረጃውን ተከታትላለች። አንብቡት ዋዜማ ራዲዮ- ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ( ኦዴፓ ) ማእከላዊ ኮሚቴ ስብሰባን - [ከቃሊቲ ማረሚያ ቤት እስረኞች አመለጡ](https://wazemaradio.com/ከቃሊቲ-ማረሚያ-ታራሚዎች-አመለጡ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከቃሊቲ ማረሚያ ቤት ዞን አንድ ማምለጣቸውን ምንጮች ለዋዜማ ተናገሩ ፡፡ በነፍስ ግድያ ጥፈተኛ ተብለው በቃሊቲ ማረሚያ ቤት በእስር ላይ የነበሩት 2 ታራሚዎች አሸናፊ መለሰ ፤ሳሙኤል መካ ጥቅምት 2 ቀን 2012 ዓ. ም ከረፋዱ 3 እስከ 4 ባለው ሰአት ውስጥ ከማረሚያ ቤቱ ቅጥር ግቢ ያመለጡ ሲሆን፤ ኤፍሬም ገ/ ጊዩርጊስ የተባለ ሌላ እስረኛ ደግሞ ለህክምና - [ታከለ ኡማና ሌሎች ሹማምንት ከስልጣናቸው ለምን ይነሳሉ?](https://wazemaradio.com/ታከለ-ኡማና-ሌሎች-ሹማምንት-ከስልጣናቸው/) - የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባና ሌሎች ሹማምንት ከስልጣናቸው ይነሳሉ። ዋዜማ ራዲዮ ባለስልጣናቱ የሚነሱበት ምክንያት ምንድ ነው? በሚል የነበሩትን ሂደቶች ተመልክተናል። አንብቡት ዋዜማ ራዲዮ- ዋዜማ ራዲዮ ከምንጮቿ ያገኘችው መረጃ እንደሚያሳየው በአዲስ አበባ ካቢኒ አባላት በተለይ በታከለ ኡማ እና እንዳወቅ አብጤ መካከል የነበረው የእርስ በርስ አለመተማመንና ተደጋጋሚ መወቃቀስ የከተማው አስተዳደር የሀላፊዎች ለውጥ ውስጥ እንዲገባ አስገድዶታል። በተለይ የአማራ - [አዲስ አበባ ከተማ ላይ ያተኮረ የፎቶ አውደርዕይና ውድድር ይካሄዳል](https://wazemaradio.com/አዲስ-አበባ-ከተማ-ላይ-ያተኮረ-የፎቶ-አውደ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል መንግስት ዋና ከተማ፣ የአፍሪካ ሕብረት መቀመጫ እና የአለም አቀፍ ተቋማት መናኸሪያ የሆነችውን አዲስ አበባ ከተማን የሚዘክር የፎቶግራፍ ውድድር እና አውደርዕይ (ኤግዚቢሽን) ተዘጋጀ፡፡ "ሌላ ቀለም” የግል ማህበር ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ጋር በመተባበር የከተማዋ ገጽታ የሚያሳይ “አዲስን እናንሳ” በእንግሊዝኛው (Capture Addis) የተሰኘ ለ7 ቀናት የሚቆይ የፎቶ ውድድር እና ኤግዚቢሽን ያዘጋጀ ሲሆን የፎቶ ኤግዚቢሽኑ - [ውዝግብ የተነሳባቸው 23 ሺህ የጋራ መኖርያ ቤቶች "ለልማት ተነሽ" አርሶ አደሮችና ቤተሰቦቻቸው ነገ ይሰጣሉ](https://wazemaradio.com/ውዝግብ-የተነሳባቸው-23-ሺህ-የጋራ-መኖርያ-ቤ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማት መርሀ ግብር ነዋሪዎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ከተገነቡ 20/80 የጋራ መኖርያ ቤት ኮንደሚኒየሞች ውስጥ 22915 ቤቶች ነገ በአዲስ አበባ ዳርቻ ለልማት በሚል ተነስተዋል ለተባሉ አርሶ አደር አባወራዎችና 18 አመት ለሞላቸው ልጆቻቸው ለመስጠት ዝግጅቶች ተጠናቋል። ዋዜማ ራዲዮ ቤቶቹን ለመረከብ ከጫፍ ደርሰዋል ከተባሉ ግለሰቦች ያገኘቸው መረጃ እንደሚያሳየውም ተነሽ አርሶ አደሮችና ልጆቻቸው - [አማራ ክልል አጣየ ከተማ አቅራቢያ ግጭት ተከስቷል](https://wazemaradio.com/አማራ-ክልል-አጣየ-ከተማ-አቅራቢያ-ግጭት-ተ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በአማራ ክልል፣ ሰሜን ሸዋ ዞን፣ አጣዬ ከተማ ልዩ ቦታው ኤፌሶን አካባቢ ቅዳሜ ዕለት የታጠቁ ኃይሎች በከፈቱት ተኩስ በአካባቢው አለመረጋጋት ፈጥሮ ነበር፡፡ ይሁንና ችግሩን ለማብረድ የአማራ ክልል ልዩ ኃይል እና የፌደራል መከላከያ በጥምረት ጣልቃ ገብተው ማረጋጋታቸውን የአጣዬ ከተማ ከንቲባ አቶ ጌታቸው በቀለ ለዋዜማ ተናግረዋል። አስከ እሁድ ረፋድ ድረስ የተኩስ ድምፅ መስማታቸውን ነዋሪዎች ነግረውናል። አካባቢው - [በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር ግጭት ተቀስቅሷል](https://wazemaradio.com/በአማራ-ክልል-ማዕከላዊ-ጎንደር-ግጭት-ተቀ/) - በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር በፀጥታ ሀይሎችና በታጣቂ ሀይሎች መካከል በተቀሰቀሰ ግጭት የሰው ህይወት መጥፋቱን ከአካባቢው የሚወጡ መረጃዎች ያመለክታሉ። ዋዜማ ራዲዮ- በማዕከላዊ ጎንደር ጭልጋ ወረዳ፡ ከአይከል ከተማ አንሥቶ እስከ ጓንግ- ቡሆና ድረስ በአካባቢው ታጣቂ ገበሬዎች (የቅማንት) እና በክልሉ ልዩ ኃይል መካከል በመስከረም 16/2012 ዓ.ም ጀምሮ የተቀሰቀሰው ግጭት እስከዛሬ ጧት ድረስ እንዳልተረጋጋ በአካባቢው ያነጋገርናቸው እማኞች ገለጹ፡፡ ግጭቱ - [የጋራ መኖሪያ ቤት ዕድለኞች ሰነዶች እየተለወጡ እየቀረቡ ነው](https://wazemaradio.com/የጋራ-መኖሪያ-ቤት-ዕድለኞች-ሰነዶች-እየተ/) - ንግድ ባንክና አዲስ አበባ መስተዳድር እየተወዛገቡ ነው ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ አማካይነት 18 ሺህ 576 የ40/60 የጋራ መኖርያ ኮንደሚኒየም ቤቶች የካቲት ወር ላይ ለባለ እድለኞች እጣ መውጣቱ የሚታወስ ነው።ከሰኔ ወር ጀምሮም ባለ እድለኞቹ የ40/60 የጋራ መኖርያ ቤቶች ምዝገባን ያከናወነው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በመሄድ የቤቱን ዋጋ አርባ በመቶ ክፍያ - [የሕዳሴው ግድብ የተርባይኖች ቁጥር እንዲቀነስ ተወሰነ](https://wazemaradio.com/የሕዳሴው-ግድብ-የተርባይኖች-ቁጥር-እንዲ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዲዛይን የተሰራው 16 የሀይል ማመንጫ ተርባይኖች እንዲኖሩት ታስቦ መሆኑ የሚታወስ ነው። እነዚህ 16 የሀይል ማመንጫ ተርባይኖች በተለያየ ጊዜ በተሰሩ የጥናት ማሻሻያዎች ከህዳሴው ግድብ የሚያመነጩት ሀይል 6450 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ሀይል ይሆናል ተብሏል። የተርባይኖች ምርትና ተከላ ስራ ላይ የብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ድርሻ ሙሉ ተቀምቶ ሙሉ ስራው ለውጭ ኩባንያዎች መሰጠቱ የሚታወቅ - [ኢትዮጵያ ለግብፅ ጫና ትንበረከክ እንደሁ ይለያል!](https://wazemaradio.com/ኢትዮጵያ-ለግብፅ-ጫና-ትንበረከክ-እንደሁ/) - አስዋን ግድብ ሲጎድል የሕዳሴው ግድብ ውሀ መሙላቱን ያቆማል --ግብፅ ያቀረበችው እቅድእያወዛገበ ባለው በሕዳሴው ግድብ ውሀ አሞላል ላይ ነገና ከነገ ወዲያ ውይይት ይደረጋል ዋዜማ ራዲዮ- ግብፅ የሕዳሴው ግድብ የውሀ አሞላልን በተመለከተ አዲስ ዕቅድ ማቅረቧን ተከትሎ የሱዳን የኢትዮጵያና የግብፅ ሚንስትሮች ለድርድር ይቀመጣሉ። ሲጀመር ኢትዮጵያ ከአመታት በፊት የዲፕሎማሲ የበላይነቱን በያዘችበት ወቅት የተዘጋ አጀንዳ እንዴት እንደ አዲስ ለውይይት ክፍት - [አዋሽ ኤፍ ኤም ራዲዮ ጣቢያ የማን ነው?](https://wazemaradio.com/አዋሽ-ኤፍ-ኤም-ራዲዮ-ጣቢያ-የማን-ነው/) - LTV ተሽጧል? ዋዜማ ራዲዮ- ከቅርብ ቀናት ወዲህ አዋሽ ኤፍ ኤም የተባለ ራዲዮ አዲስ አበባና አካባቢው ስርጭት እያካሄደ ነው። ስርጭቱ ባለፉት ዓመታት ዛሚ ኤፍ ኤም ሲተላለፍበት በነበረው 90.7 የአየር ሞገድ እየተላለፈ ይገኛል። በርካቶች በኪሳራና በፖለቲካዊ ምክን ያቶች ለመዘጋት ተቃርቦ የነበረው ዛሚ ኤፍ ኤም ለሌላ ወገን ተሽጦ መተላለፉን ሲተነብዩ ስንብተዋል። የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ ስራ አስኪያጅ ጃዋር መሀመድ - ["ምን ልታዘዝ" የቴሌቭዥን ድራማ ተቋረጠ](https://wazemaradio.com/ምን-ልታዘዝ-የቴሌቭዥን-ድራማ-ተቋረጠ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በፋና ቴሌቭዥን ሲቀርብ የነበረውና በይዘቱ ፖለቲካዊ ሽሙጥ ላይ ያተኮረው ምን ልታዘዝ ሳምንታዊ ድራማ "በተደረገበት የተቀነባበረ ዘመቻ" ለመቋረጥ መገደዱን የድራማው አዘጋጆች ለዋዜማ ተናገሩ። ከድራማው ፀሃፊዎች አንዱ የሆነውና የፊልም ባለሙያ በኋይሉ ዋሴ (ዋጀ) እንደነገረን ያለፉትን ወራት የገጠሟቸው ፈተናዎች በተቀነባበረ መልክ ወደ ህዝብ ተመልሰው እንዳይቀርቡ እንዳደረጋቸው ይገልፃል። ድራማውን በፋይናንስ ሲደግፍ የነበረውና የድራማው ተባባሪ አዘጋጅ የሆነው አያልነህ - [ቅዱስ ሲኖዶሱ በዛሬው አስቸኳይ ጉባኤው በሶስት ጉዳዮች ላይ ይወያያል](https://wazemaradio.com/ቅዱስ-ሲኖዶሱ-በዛሬው-አስቸኳይ-ጉባኤው-በ/) - የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ በሦሰት ዐበይት ጉዳዮች ጥልቀት ያለው ውይይት አድርጎ የመፍትሄ ውሳኔዎችን እንደሚያሳልፍ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ለዋዜማ ሬዲዮ ገልጸዋል፡፡ ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ በ24/12/2011 ዓ.ም በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የኦሮሚያ ቤተ ክህነት እናቋቁማለን በሚል እነ ቀሲስ በላይ መኮንን የሚሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ከቤተ ክርስቲያኗ ሕግና ሥርዓት ጋር የሚጋጭ በመሆኑ “ሕገወጥ” ነው - [የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ወታደራዊ ክንፍ ራሱን ከፖለቲካ አመራሩ አገለለ፣ መንግስትን በሀይል እፋለማለሁ ብሏል](https://wazemaradio.com/የኦሮሞ-ነፃነት-ግንባር-ኦነግ-ወታደራዊ-ክ/) - ዋዜማ ራዲዮ -የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ወታደራዊ ክንፍ ከማናቸውም የኦነግ የፖለቲካ አመራሮች ጋር አብሮ እንደማይሰራ በማስታወቅ ከእንግዲህ በስልጣን ላይ ያለውን መንግስት በሀይል ለመፋለም መወሰኑን አስታውቋል። የወታደራዊ ክንፉ አመራሮች ለዋዜማ እንደገለፁት በአቶ ዳውድ ኢብሳ የሚመራውም ሆነ ማናቸውም የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ፖለቲካዊ ድርጅት ጋር አብረው መስራት ካቆሙ ወራት ተቆጥረዋል። ከዚህ በኋላም "የኦሮሞ ህዝብ የታገለለት ዓላማ" ከግቡ እንዲደርስ - [የደረቶ ተፈናቃዮች!](https://wazemaradio.com/የደረቶ-ተፈናቃዮች/) - ዋዜማ ራዲዮ- ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በበጀት አመቱ የመጨረሻው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ተገኝተው በሰጡት ማብራሪያ ላይ በተለያየ ምክንያት ከቀያቸው የተፈናቀሉ ዜጎችን የመመለሱ ስራ እጅግ አመርቂ ነው ብለው ነበር። ተፈናቅለው ከነበሩት መካከል 95 በመቶው ወደ ቀያቸው መመለሳቸውን በማውሳት ለዚህም የሰላም ሚኒስትሯ ሙፈሪያት ካሚልን በምክር ቤቱ ፊት ማመስገናቸው አይረሳም። ዋዜማ ጉዳዩን አስመልክቶ ባሰባሰበችው መረጃ - [የቂሊንጦ ማረሚያ ቤትን በማቃጠል የተከሰሱ አራት ተከሳሾች ጥፋተኛ ተባሉ](https://wazemaradio.com/የቂሊንጦ-ማረሚያ-ቤትን-በማቃጠል-የተከሰ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ነሀሴ 28 /2008 ዓም የቂሊንጦን ማረሚያ ቤት አቃጥላችኃል ተበለው ተከሰው ከነበሩ 38 ተከሳሾች ውስጥ የቀሩ 4 ተከሳሾች ነሀሴ 1/2011 ዓም ጥፋተኛ የተባሉ ሲሆን ዛሬ ነሀሴ 13/2011 ክስ ማቅለያ ካላቸው እንዲያቀረወቡ ትእዛዝ በተሰጠው መሰረት ማቅለያ የለንም ባልፈፀምነው ወንጀል ክስ አቅልሉልን አንልም ስላሉ ፍርድ ለመስማት ለጥቅምት 7/2012 ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷል ፡፡ በነ ማስረሻ ሰጤ ምዝገብ - [ከ336 ቢሊየን ብር በላይ የልማት ድርጅቶች ዕዳ አልተመለሰም፣ ዕዳው እንዲሰረዝ አልያም ከበጀት እንዲከፈል ሀሳብ ቀርቧል](https://wazemaradio.com/ከ336-ቢሊየን-ብር-በላይ-የልማት-ድርጅቶች-ዕዳ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በእዳ ጫና ውስጥ ለመዘፈቁ ማሳያ የውጭ ብድር ብቻ ሳይሆን የመንግስት የልማት ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመቶ ቢሊየኖች ተበድረው በሚፈለገው ጊዜ መክፈል አለመቻላቸውም ነው። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል;የስኳር ኮርፖሬሽንና የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ላለፉት አመታት ተበድረው ሳይመልሱ ያከማቹት ገንዘብ በመቶ ቢሊየኖች የሚቆጠር መሆኑን አሁን የየኮርፖሬሽኖቹ ሀላፊዎች በይፋ የሚናገሩት ሀቅ - [ሁለት የኦነግ አንጃዎች በተመሳሳይ ስያሜ ለምርጫ ቦርድ የዕውቅና ጥያቄ አቀረቡ](https://wazemaradio.com/ሁለት-የኦነግ-አንጃዎች-በተመሳሳይ-ስያሜ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አንጃዎች ምርጫ ቦርድ ዕውቅና ስጥቶ እንዲመዘግባቸው ማመልከቻ ማስገባታቸውን ዋዜማ ራዲዮ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። አመልካቾቹ በዳውድ ኢብሳ የሚመራው ኦነግና በቅርቡ ከድርጅቱ ያፈነገጡ ግለሰቦች የተካተቱበት አዲስ የተመሰረተው ኦነግ ናቸው። አሁን የተመሰረተው ኦነግ ለምርጫ ቦርድ ጥያቄ ማቅረቡን ተከትሎ በሶደሬ ጠቅላላ ጉባዔውን አካሂዷል። በዳውድ ኢብሳ የሚመራው ኦነግ በበኩሉ ጠቅላላ ጉባዔውን አዲስ አበባ ከተማ ጉለሌ - [ከዋሽንግተን ጋር የደህንነት ሽርክና ያለው የኢትዮጵያ መንግስት በአሜሪካና በቻይና የንግድ ውዝግብ አጣብቂኝ ውስጥ ገብቷል](https://wazemaradio.com/ከዋሽንግተን-ጋር-የደህንነት-ሽርክና-ያለ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ጋር በፀጥታና ደህንነት ጉዳዮች የመረጃ ልውውጥ ስምምነት ካላቸው ሀገሮች አንዷ ናት። በተመሳሳይ ከቻይና ጋርም ቅርብ ወዳጅነት አላት። እንዳውም ኢትዮ ቴሌኮም ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል ደረጃ የቻይና ኩባን ያ መሳሪያዎችን ይጠቀማል። አሁን አሜሪካ የቻይናው ሁዋዌን መሳሪያዎች ከሚጠቀሙ ሀገራት ጋር የፀጥታና ደህንነት መረጃዎችን መለዋወጥ አቆማለሁ እያለች ነው። ጉዳዩ ኢትዮቴሌኮምን አጣብቂኝ ውስጥ ከቶት ስንብቷል። - [ድሕረ ኢሕአዴግ?](https://wazemaradio.com/ድሕረ-ኢሕአዴግ/) - ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ በውስብስብ ፈተናዎች ውስጥ በመውደቅና በመነሳት መካክል መሆኑ ይታወቃል። ድርጅቱ ተስፋ የለውም የሚሉ አንዳሉ ሁሉ ድርጅቱ ወደ አዲስ ቅርፅና አደረጃጀት እያመራ ነው የሚሉም አሉ። የዋዜማው ቻላቸው ታደሰ ድርጅቱ እየያዘ ያለውን አዲስ አሰላለፍና ቀዳዳ ያመላከተበትን ዘገባ አንብቡት የድሮው ኢሕአዴግ የለም ላይመለስ ከስሟል አሁን ያለነው በአዲስ ድህረ ኢሕአዴግ ወቅት ላይ ነው የሚል አስተያት ያላቸው የፖለቲካ - [የቀድሞው የሱማሌ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ አብዲ ኢሌ በከፍተኛ አጀብ ፍርድቤት ቀረቡ](https://wazemaradio.com/የቀድሞው-የሱማሌ-ክልል-ፕሬዝዳንት-አቶ-አ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በልደታ ከፍተኛ ፍርድቤት 4ኛ ወንጀል ችሎት ዛሬ (ዓርብ) የቀረቡት የቀድሞው የሱማሌ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ አብዲ ኢሌ “ ፍትህ አገኛለሁ የሚል እምነት የለኝም ከአቃቤህግ በላይ ፍርድ ቤቱ ነው እየከሰሰን ያለው…..” ሲሉ ለፍርድ ቤቱ ተናግረዋል። ከዛሬ ጀምሮ ከጠበቆች ጋር ያለኝን ስምምነት አቋርጫለሁ ብለዋል፡፡ ረፋዱ ላይ በከፍተኛ አጀብ በልደታ ከፍተኛ ፍርድቤት 4ኛ ወንጀል ችሎት የመጡት የቀድሞው - [በኢትዮጵያ ጉዳይ ስመጥር ተንታኝ የሆኑት ቴረንስ ሊየነስ አዲስ መፅሐፍ አሳተሙ](https://wazemaradio.com/በኢትዮጵያ-ጉዳይ-ስመጥር-ተንታኝ-የሆኑት/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ የጠራ አስተያየት በመስጠት የሚታወቁት ቴረንስ ሊየንስ አዲስ መፅሐፍ ለንባብ አብቅተዋል የተለያዩ ጥናቶችን በመፃፍ አስተያየት በመስጠትና በማማከር ለአሜሪካ የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት ቅርብ እንደሆኑ የሚነገርላቸው ቴረንስ ሊየንስ የኢትዮጵያ የፖለቲካ እንቆቅልሽ (The Puzzle of Ethiopian Politics) የሚል ርዕስ የሰጡትን ወደ 250 ገፅ ያለው መፅሐፍ አሳትመዋል። መፅሐፉ የኢትዮጵያን የፖለቲካ አጣብቂኝ በማውሳት ጀምሮ ሙሉ - [ከመሬታቸው ለተፈናቀሉ አርሶ አደሮችና ቤተሰቦቻቸው የጋራ የመኖሪያ ቤት ርክክብ ሊደረግ ነው](https://wazemaradio.com/ከመሬታቸው-ለተፈናቀሉ-አርሶ-አደሮችና-ቤ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከመሬታቸው ለተፈናቀሉ አርሶ አደሮችና ቤተሰቦቻቸው በመስከረም ወር የጋራ የመኖሪያ ቤቶችን ለማስረከብ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል። ርክክቡ ገንዘብ ቆጥበው ዕጣ ደርሷቸው ሲጠባበቁ የነበሩ ዕድለኞችን በተመለከት ውሳኔ ላይ አለመደረሱንም ስምተናል። የልማት ተነሽ ለሆኑ አርሶ አደሮችና ልጆቻቸው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካስገነባቸው የጋራ መኖርያ ቤቶች መካከል እንደሚሰጣቸው የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ የካቲት - [አዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም በገፍ እየሰጠ ያለው ብድር እያወዛገበ ነው](https://wazemaradio.com/አዲስ-ብድርና-ቁጠባ-ተቋም-በገፍ-እየሰጠ-ያ/) - ሁለት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥም ከ200 ሚሊየን ብር የበለጠ ብድር ሰጥቷል። ዋዜማ ራዲዮ- በአብዛኛው በአዲስ አበባ አስተዳደር እንደሚተዳደር የሚነገርለት የአዲስ ብድርና ቁጠባ ከቅርብ ወራት ወዲህ እየሰጠ ያለው በዘመቻ መልክ እየተካሄደ ያለ ብድር በፋይናንስ ተቋሙና በከተማው አስተዳደር ውስጥ መደናገርና ጥርጣሬ አስከትሏል። ከዚህ ቀደም ይህ አክስዮን ማህበር ብድርን ሲሰጥ ተያዥን ጨምሮ የሚጠይቃቸው የተለያዩ ያሉ መስፈቶች ነበሩ። ሆኖም - [ተከሳሽ በማረምያ ቤት ድብደባ እንደደረሰባቸው ለችሎት አቤቱታ አቀረቡ](https://wazemaradio.com/ተከሳሽ-በማረምያ-ቤት-ድብደባ-እንደደረሰ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በእነ አብዲ ሞሀመድ (አብዲ ኢሌ) መዝገብ ተከሳሽ የሆኑት ወ/ሮ ዘምዘም ሀሰን በማረምያ ቤት ድብደባ እንደደረሰባቸው ለችሎት አቤቱታ አቀረቡ እኚህን ተከሳሽ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሃኒ ሀሰን አህመዲን በሚል ስም በወንድ ፆታ 43ኛ ተከሳሽ አድርጎ አቅርቧቸው እንደነበር ይታወሳል፡፡ ሆኖም ተከሳሽ መታወቅያ እና ስለማንነታቸው የሚገልጽ የተለያዩ ማስረጃዎችን ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል - [ከሲዳማ የክልልነት ጥያቄና ህዝበ ውሳኔ ጋር ተያይዞ የሚጠበቁ አወዛጋቢ ጉዳዮች](https://wazemaradio.com/ከሲዳማ-የክልልነት-ጥያቄና-ህዝበ-ውሳኔ-ጋ/) - ደኢህዴን በሲዳማ ክልል የመሆን ጥያቄ ዙሪያ ያወጣው ግልፅነት የጎደለው መግለጫ ውዝግቡ ገና ከመቋጫው እንዳልደረሰ ጠቋሚ ነው። ምርጫ ቦርድ በበኩሉ ውጥረቱን ረገብ ያደረገና ህዝበ ውሳኔ ለማድረግ የሚቻልበትን ሁኔታ ያብራራ ምላሽ ሰጥቷል። በመጪዎቹ ወራት ከሲዳማ የክልልነት ጥያቄና ህዝበ ውሳኔ ጋር ተያይዞ የሚጠበቁ አወዛጋቢ ጉዳዮችን የዋዜማው ቻላቸው ታደሰ እንደሚከተለው ዝርዝሯል -አንብቡት ዋዜማ ራዲዮ- ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ተሸክሞት የከረመውን - [በጌታቸው አሰፋ መዝገብ የሚቀርቡ ምስክሮች ጉዳይ ፍርድቤትና አቃቤ ህግ አልተግባቡም](https://wazemaradio.com/በጌታቸው-አሰፋ-መዝገብ-የሚቀርቡ-ምስክሮ/) - በእነ ጌታቸው አሰፋ መዝገብ ጥበቃ ስለሚደርላቸው 29 ምስክሮች ፍርድ ቤቱ የሰጠው ትዕዛዝ ከአዋጁ ውጭ በመሆኑ ማስፈፀም እንደማይችል አቃቤ ህግ ገለፀ፡፡ ዋዜማ ራዲዮ- የብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት የቀድሞ ዋና ሀላፊ ጌታቸው አሰፋ እና ሌሎች 25 የደህንነት አባላት በተከሰሱበት የሙስና ወንጀል መዝገብ አቃቤ ህግ ይሰሙልኝ ያላቸውን 131 ምስክሮች ስም ዝርዝር ከክስ ቻርጅ አና የማስረጃ ዝርዝር ጋር - [የአዲስ አበባ አስተዳደር የስልጣን ዘመንን ለማራዘም ዝግጅት እየተደረገ ነው](https://wazemaradio.com/የአዲስ-አበባ-አስተዳደር-የስልጣን-ዘመን/) - ዋዜማ ራዲዮ- የስልጣን ጊዜው ተጠናቆ ለአንድ አመት ተጨማሪ ጊዜ በስልጣን ላይ የቆየውን የኣአዲስ አበባ መስተዳድር አሁንም ለተጨማሪ ጊዜ በስልጣን እንዲቆይ የሚያስችል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ከመስተዳድሩ የውስጥ ምንጮች ስምታለች። የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ካለፈው የከተማና የአካባቢ ምርጫ በሁዋላ የስራ ዘመኑ ተጠናቆ ፣ በ2010 አ.ም በወቅቱ በሀገሪቱ ምርጫ ለማካሄድ አልተቻለም በሚል የምክር ቤቱ የስራ ዘመን - [በቀድሞ የኢትዮ- ቴሌኮም ሀላፊዎች ላይ ከባድ የሙስና ክስ ተመሰረተ](https://wazemaradio.com/በቀድሞ-የኢትዮ-ቴሌኮም-ሀላፊዎች-ላይ-ከባ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮ-ቴሌኮም የቀድሞ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አማረ አምሳሉ ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ በዚህ የክስ መዝገብ የሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኛው ወንድም የሆኑት አቶ ኢሳያስ ዳኘው 2 ኛ ክስ የቀረባባቸው ሲሆን ሌሎች ስምነት የቴሌኮሙ የቀድሞ ሀላፊዎችም ተካተዋል፡፡ በዚህም 1ኛ የቴሌኮም የቀድሞ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አማረ አምሳሉ፣ 2ኛ የኤን.ጂ.ፒ.ኦ የስራ አስፈፃሚ አማካሪ አቶ - [የአብይ የፀጥታ ዘርፍ ማሻሻያና የባለስልጣቱ ግድያ](https://wazemaradio.com/የአብይ-የፀጥታ-ዘርፍ-ማሻሻያና-የባለስል/) - ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ መንግሥት ለአንድ ዓመት ቸል ብሎት የቆየው የጸጥታ ችግር በቅርቡ በክልልና ፌደራል ደረጃ የ6 ሲቪልና ወታደራዊ ከፍተኛ ባለስልጣናትን ሕይወት ቀጥፏል፡፡ እስካሁን ቁጥራቸው ያልታወቁ የአማራ ክልል ፖሊስና ልዩ ሃይል አባላትም ሞተዋል፡፡ ይህንኑ ክስተት ተከትሎም በአዲስ አበባና በክልሉ በርካቶች ለእስራት ተዳርገዋል፡፡ ከዚህ አስደንጋጭ ክስተት መንስዔው ደሞ በአማራ ክልል መፈንቅለ መንግሥት መሞከሩ እንደሆነ መንግሥት የገለጸ ሲሆን እስካሁንም - [ንግድ ባንክ አስራ አምስት ሚሊየን ብር ቅናሽ ያገኘበትን ጨረታ ለምን ሰረዘው?](https://wazemaradio.com/ንግድ-ባንክ-አስራ-አምስት-ሚሊየን-ብር-ቅና/) - ንግድ ባንክ አስቸኳይ ብሎ ያወጣውን ጨረታ አሸናፊ ከለየ በኋላ ግልፅ ባልሆነ ምክንያት ጨረታውን ሰርዞታል። ባንኩ ጨረታውን የመሰረዝ ሙሉ መብት ቢኖረውም እርምጃው በተጫራቾች በኩል ጥርጣሬን አጭሯል። ዝርዝሩን ያንብቡት ዋዜማ ራዲዮ- ሶፍትዌሩ የባንኩ መረጃ ደህንነት ማስጠበቅ የሚያስችል ስርአት ወይንም ሲስተም ሲሆን ባለሙያዎቹ privilege access management ይሉታል። ከአመት በፊት ግንቦት ወር 2018 ነው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የመረጃ ደህንነቱን - [ከባህርዳር የባለስልጣናት ግድያ ትይዩ በአዲስ አበባ ሌሎች ተቋማትና ባለስልጣናት ዒላማ ነበሩ](https://wazemaradio.com/ከባህርዳር-የባለስልጣናት-ግድያ-ትይዩ-በ/) - ዋዜማ ራዲዮ - ስኔ 15/2011 ዓ.ም መንግስት "መፈንቅለ መንግስት" ሲል የጠራው የአማራ ክልል ባለስልጣናት ግድያ በሰፊ መዋቅር የተደራጀ እንደነበርና በአዲስ አበባም ወታደራዊ ተቋማትና ባለስጣናት ላይ ያነጣጠረ እንደነበር ዋዜማ ሬዲዮ ለጉዳዩ ቅርብ ከሆኑ ምንጮች ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አምባቸው መኮንንን (ዶ/ር) ጨምሮ ሁለት የክልሉ ባለስልጣናት በባህርዳር በቢሯቸው እንዳሉ በታጣቂዎች ከተገደሉ ከሶስት ስዓት በኋላ - [በመንግሥት ባለሥልጣናት ላይ ጥቃት ሊያደርስ ነበር የተባለው ተጠርጣሪ የሟች ሜ/ጀ ገዛኢ አበራ ጠባቂ ነኝ በማለት በፍርድ ቤት ተከራከረ](https://wazemaradio.com/የመንግስት-ባለስልጣናት-ላይ-ጥቃት-ሊያደ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የጦር መሳርያ በመያዝ በሚሊንየም አዳራሽ የመንግስት ባለስልጣናት ላይ ጥቃት ሊያደርስ ነበር የተባለው ሀየሎም ብርሀኔ የሟች ሜ/ጀ ገዛኢ አበራ ጠባቂ ነኝ በማለት በፍርድ ቤት ተከራከረ፡፡ የፌደራል ፖሊስ ከአማራ ክልል "የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ" ጋር እና በአዲስ አበባ በከፍተኛ የጦር ሰራዊቱ መሪ ላይ ከተፈፀመው ግድያ ጋር በተያያዘ ጠረጠርኳቸው ያላቸውን 6 ግለሰቦች ሰኔ 19 በፌደራል የመጀመርያ ደረጃ - [የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተወሰኑ ሰራተኞችን ሊያሰናብት ነው](https://wazemaradio.com/የአዲስ-አበባ-ከተማ-አስተዳደር-የተወሰኑ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተፋሰስና አረንጓዴ አካባቢዎች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ በስሩ የተጠቃለሉ የሶስት ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት የኮንትራትና የድጋፍ ሰጭ ሰራተኞችን ሊያሰናብት ነው። በኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ጽዮን ተሾመ ሰኔ 10 2011 አ.ም ተፈርሞ የወጣው ደብዳቤ እንደሚያሳየው ፣ ኤጀንሲው የሚያሰናብታቸው የደጋፊና የኮንትራት ሰራተኞች በስሩ እንዲጠቀልላቸው የተወሰኑለት የሶስት ፕሮጀክት ጽህፈት ቤቶች ማለትም ፣ የእንጦጦና አካባቢው የቱሪስት - [በሶማሌ ክልል ሁከት ተከሰው ከቀረቡት ተከሳሾች መሀል አንዱ በስህተት መታሰሩን አቃቤ ህግ አመነ](https://wazemaradio.com/በሶማሌ-ክልል-ሁከት-ተከሰው-ከቀረቡት-ተከ/) - በተመሳሳይም 25ኛ ተከሳሽ ሆነው የቀረቡት ከድር አብዲ እስማኤል በዕርግጥም በክሱ ላይ የተጠቀሰው ስም የእራሳቸው እንደሆነ ለችሎቱ ቢገልፁም ክሱ ሲነበብላቸው ግን በክሱ የተጠቀሱትን የወንጀል ተግባራት ለማድረግ የሚያስችል ስልጣን የሌላቸው ተራ አርሶ አደር እንደሆኑ አቤቱታ አቅርበዋል፡፡ ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ልክ የዛሬ አመት ከሰኔ 10 ጀምሮ በተለያዩ ስብሰባዎች እና heego waaheegan በሚል በፌስቡክ ድህረ ገፅ በኦሮሞ - [አቃቤ ህግ በሙስና ተከሳሾች ላይ በህጉ ውስጥ የሌለ አንቀፅ በመጥቀሱ ችሎቱ በድጋሚ ተቀጠረ](https://wazemaradio.com/አቃቤ-ህግ-በሙስና-ተከሳሾች-ላይ-በህጉ-ውስ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በውሀ ስራዎች ኮንስትራክሽን ሀላፊዎች ላይ አቃቤ ህግ በሙሰና አዋጅ ላይ በሌለ አንቀፅ መክሰሱን ተከትሎ ክሱን እንዲያሻሽል ብይን ተሰጠ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በቀድሞ የውሀ ስራዎች ኮንስትራክሽን መስሪያ ቤት ሀላፊዎች ላይ ሚያዝያ 24 ቀን 2011 ዓም የሙስና ወንጀል ክስ መመስረቶ ነበር፡፡ ክሱን ለማቋቋምም ተላለፏቸው ያላቸውን ድንጋጌዎችም ከወንጀል ህጉ እና የሙስና ወንጀሎችን ለመደንገግ ከወጣው አዋጅ - [ከሰላሳ በላይ የሀጅ ተጓዦች በሀሰተኛ ስነድ ተጠርጥረው ቦሌ አየር ማረፊያ ላይ ተያዙ](https://wazemaradio.com/ከሰላሳ-በላይ-የሀጅ-ተጓዦች-በሀሰተኛ-ስነ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ቁጥራቸው ከ30 በላይ የሆኑ ኢትዮጵያውያን በሀሰተኛ ሰነድ ከሀገር ለመውጣት ሲዘጋጁ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ዋዜማ ከምንጮቻ አረጋግጣለች፡፡ ግለሰቦቹ ለሀጂ እና ኡምራ ጉዞ ወደ ሳውዲ አረቢ ለመጓዝ ሲሞክሩ ነው አርብ ግንቦት 30/2011 ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ የተያዙት፡፡ ተጠርጣዎቹ የያዙት ሰነድ ህገወጥ መሆኑን እንደማያውቁ እና ትክክለኛ ሰነድ ነው በማለት ይናገሩ እነደነበር - [የኢትዮጵያ መንግስት ሙሉ በሙሉ ሀገር ውስጥ ባልገባ ስንዴ ከሻጩ የ105 ሚሊየን ብር ክስ ቀረበበት](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-መንግስት-ሙሉ-በሙሉ-ሀገር-ውስ/) - ዋዜማ ራዲዮ- 350 ሺህ ሜትሪክ ቶን ስንዴን ለኢትዮጵያ የሸጠው የብሪታንያ ኩባንያ ሶስት የሀገሪቱ ተቋማት ላይ የ105 ሚሊየን ብር ክስ መሰረተ። ክሱን በኢትዮጵያ ሶስት የመንግስት ተቋማት ላይ ያቀረበው የብሪታንያው ኢንትሬድ የተባለ ኩባንያ ሲሆን የክሱ መነሻም በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር 2016 ለኢትዮጵያ ከሸጠው 350 ሺህ ሜትሪክ ቶን ስንዴ ጋር በተያያዘ ነው።በኩባንያው ክስ ያቀረበባቸው የኢትዮጵያ ሶስት የመንግስት ተቋማትም የመንግስት ግዥና - [ወደ ቤልጂየም እየተጓጓዘ የነበረ አራት መቶ ኩንታል ቡና ኦሮሚያ ውስጥ በታጣቂዎች ተዘረፈ](https://wazemaradio.com/ወደ-ቤልጂየም-እየተጓጓዘ-የነበረ-አራት-መ/) - ዋዜማ ራዲዮ- አምስት ሚሊየን ብር (ከ173 ሺህ ዶላር በላይ) የሚያወጣና ወደ ቤልጂየም ለመላክ እየተጓጓዘ ያለ ቡና በኦሮምያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ተዘረፈ። ኩሩ ኢትዮጵያ (Kuru Ethiopia Coffee Development PLC) በተባለ ኩባንያ ወደ ቤልጂየም ለመላክ መነሻው ከአለም ገና ካለ መጋዘን በተሳቢ መኪና በሁለት ኮንቴይነር ተጭኖ ወደ ጅቡቲ ወደብ እየተጓጓዘ ያለ 39.9 ሜትሪክ ቶን ቡና በኦሮምያ ክልል - [ሜቴክ ንብረቶቹን እየሸጠ ነው](https://wazemaradio.com/ሜቴክ-ንብረቶቹን-እየሸጠ-ነው/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ፣ ከስኳር ፕሮጀክቶችና በርካታ ኢንቨስትመንት ላይ ተሰማርቶ ለበርካታ ኪሳራ እና ሀገሪቱን ለከፋ ብክነት የዳረጋት የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) እንደ አዲስ ከተዋቀረና በአዲስ አመራር መመራት ከጀመረ በሁዋላ ኪሳራውን ቀንሶ ገቢን ለማግኘት በቢሊየን የሚያወጣ ገንዘብ ያስገኝልኛል ያላቸውን ንብረቶች በጨረታ አውጥቷል። የተወሰነው ጨረታ ገዥ ማግኘት ሳይችል የቀረ ሲሆን አዲስ የግብር ዕዳም ገጥሞታል። - [መንግስት ባገለገሉ ተሽከርካሪዎች ላይ ስለተጣለው ተጨማሪ ቀረጥ ማብራሪያ ሰጠ](https://wazemaradio.com/መንግስት-ባገለገሉ-ተሽከርካሪዎች-ላይ-ስ/) - ከመመሪያው በፊት የተገዙና በግዥ ሂደት ላይ የነበሩትን አይመለከትም ብሏል። ዋዜማ ራዲዮ- ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ሀገር ውስጥ ሲገቡ እንዲቀር የተደረገው 30 በመቶ የእርጅና ግብር ቅነሳ መመርያው ከመውጣቱ በፊት ሀገር ውስጥ እንዲገቡ ትእዛዝ የተሰጠባቸውን እንደማይመለከት የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ። ግንቦት 7 ቀን 2011 አ.ም በገቢዎች ሚኒስቴር ጸድቆ በጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 14 2011 አ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ የወጣው መመሪያ ፣ - [ምርጫ ቦርድ በመጪው ዓመት ምርጫው በተያዘለት ጊዜ ይካሄዳል በሚል መንፈስ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታወቀ](https://wazemaradio.com/ምርጫ-ቦርድ-በመጪው-ዓመት-ምርጫው-በተያዘ/) - ለ2012 ዓ.ም ምርጫ ማፈጸሚያ 3.7 ቢሊዮን ብር በጀት መያዙ ታውቋል፡፡ ይህ የበጀት መጠን ከዚህ ቀደም በተደረገው የምርጫ በጀት በስምንት ዕጥፍ ከፍ ያለ ነው። በውይይቱ የተሳተፈው የዋዜማ ሪፖርተር እንደዘገበው ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በምርጫ ወቅት መገናኛ ብዙሃን ሊኖራቸው የሚገባውን ሚና በተመለከተ ባዘጋጀው የምክክር መድረክ ላይ “ሚደያ እና ምርጫ፤ ከባለፈው ተሞክሮ እና ልምድ ሊወሰድ ስለሚገባው ትምህርት” - [የትግራይ ክልል ግንቦት ሀያን በዘላቂነት ለማክበር ዕቅድ አወጣ](https://wazemaradio.com/የትግራይ-ክልል-ግንቦት-ሀያን-በዘላቂነት/) - ዋዜማ ራዲዮ-- የትግራይ ክልል መንግስት የደርግ ስርዓት ወድቆ ህወሀት መር የሆነው የኢሕአዴግ አስተዳደር ስልጣን የያዘበትን የግንቦት ሀያ በዓል በክልሉ በዘላቂነት ለማክበር የረጅም ጊዜ እቅድ አውጥቷል። ማዕከላዊው መንግስትና የኢሕአዴግ አባል ድርጅቶች ግንቦት ሀያን ለማክበር በሚያንገራግሩበት በዚህ ወቅት የትግራይ ክልል መንግስት በዓሉን በደማቅ ሁኔታ በተለያዩ የትግራይ ከተሞች በየዓመቱ ያከብራል። የዘንድሮው የግንቦይ ሀያ በዓል በአክሱም ከተማ የሚከበር ሲሆን - [መንግስት ላገለገሉ ተሽከርካሪዎች ያደርግ የነበረውን የግብር ቅናሽ አቆመ](https://wazemaradio.com/መንግስት-ላገለገሉ-ተሽከርካሪዎች-ያደር/) - ዋዜማ ራዲዮ- መንግስት ያገለጉሉ መኪናዎች ከውጭ ሲገቡ ያደርግ የነበረውን የቀረጥ ስሌት ቅናሽ ከትላንት ጀምሮ አቆመ። መንግስት ከዚህ ቀደም ያገለገሉ ተሽከርካሪዎችን ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ ላለማበረታታት እንደሚሰራ በተደጋጋሚ ሲገልጽ ቆይቷል።ከትላንት ጀምሮ ተግባራዊ ሆኗል በተባለ የገቢዎች ሚኒስቴር አዲስ መመሪያም ያገለገሉ መኪናዎች ሀገር ውስጥ ሲገቡ ለመኪናዎቹ ቀረጥ ሲከፈል ፣ ከተሽከርካሪዎቹ ዋና ዋጋ ላይ የአገልግሎት ዋጋ ተብሎ እስከ 30 - [መመርያን በመጣስ የመድሀኒት ግዥ ፈፅመዋል የተባሉ ባለስልጣናት ላይ ላይ ክስ ተመሰረተ](https://wazemaradio.com/መመርያን-በመጣስ-የመድሀኒት-ግዥ-ፈፅመዋ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በኢትዮጵያ መድኃኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ የቀድሞ ሀላፊዎች እና ሰራተኞች ላይ ክስ መስርቷል፡፡ አቃቤ ህግ ሁለት የክስ መዝገቦችን ትናንት ግንቦት 12 ከሰዓት በኋላ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 15ኛ ወንጀል ችሎት የከፈተ ቢሆንም መደበኛ የስራ ሰዓት መገባደድን እና ተከሳሾ ያለ ጠበቃ መቅረባቸውን ተከትሎ ችሎቱ ጉዳዩን ለዛሬ ግንቦት 13 አሳድሮት - [ልማት ባንክ 170 የእርሻ ልማት ተበዳሪዎች ላይ ያወጣውን የሀራጅ ትዕዛዝ ማስፈፀም አልቻለም](https://wazemaradio.com/ልማት-ባንክ-170-የእርሻ-ልማት-ተበዳሪዎች-ላይ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ያልተመለሰለትን ብድር ለማስመለስ የ170 እርሻ አልሚ ተበዳሪዎቹን የብድር ማስያዣ በሀራጅ ለመሸጥ ቢወስንም ውሳኔውን ማስፈጸም አልቻለም። ልማት ባንኩ የካቲት 28 ቀን 2011አ.ም ነበር በባንኩ ምክትል ፕሬዚዳን አቶ ተሾመ አለማየሁ ተፈርሞ በወጣ ደብዳቤ ፣ በዝናብ የሚለሙ እርሻዎች የብድር ሁኔታቸው መልካም ባለመሆኑ ፣ የባንኩንም ያልተመለሰ ብድር ከፍ ስላደረጉት 170ዎቹ የተበደሩ የባንኩ ደንበኞች - [ኢትዮቴሌኮም ያለበትን ብድር የመክፈያ ጊዜ ለማራዘም ቻይናን እያግባባ ነው](https://wazemaradio.com/ኢትዮቴሌኮም-ያለበትን-ብድር-መክፈያ-ጊዜ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ ሰሞኑን የቴሌኮም ዘርፍ ያለበትን ብድር አስመልክቶ ከአበዳሪዎቹ የቻይና ባንኮች ጋር ለመወያየት ቻይና ደርሰው ተመልሰዋል። ቻይና የመሄዳቸው ዋና ምክንያትም ኢትዮ ቴሌኮም ለኔትወርክ ማስፋፊያ ስራዎች ተበድሮት የነበረውን ገንዘብ አስመልክቶ ከቻይና ባንኮች ጋር ለመወያየት ነው።ዋና ስራ አስፈጻሚዋ በቻይናው ቆይታቸው ከሀገሪቱ ኤክስፖርት ኢምፖርት (exim) ባንክ ጋር ስለመወያየታቸው ከምንጮቻችን ሰምተናል።በዚህም የኢትዮ - [የጠቅላይ  ሚኒስትር አብይ ከሀገሪቱ የተዘረፈ ሀብት የማስመለስ ውጥን እስካሁን ውጤት አላመጣም](https://wazemaradio.com/የጠቅላይ-ሚኒስትር-አብይ-ከሀገሪቱ-የተዘ/) - ዋዜማ ራዲዮ- መንግስት ከሀገር ቤት ተዘርፎ በውጪ ሀገራት ባንኮች ተደብቋል ያለውን ገንዘብ ለማስመለስ ከየሀገራቱ ጋር ንግግር መጀመሩን ካስታወቀ አንድ አመት ሊሆነው ነው። ይሁንና እስካሁን የመንግስት ጥረት ተሳክቶ ገንዘቡን ማስመለስ አለመቻሉን ዋዜማ ለጉዳዩ ቅርብ ከሆኑ ምንጮች ለመረዳት ችላለች። አብይ አህመድ ወደ ጠቅላይ ሚኒስትርነት የመጡ ሰሞን በባለሀብቶች ከኢትዮጵያ ተዘርፎ በተለያዩ ሀገራት ባንኮች የተቀመጠ ገንዘብን እንደሚያስመልሱ በተደጋጋሚ ሲናገሩ - [በምዕራብ ኦሮሚያ አሁንም ታጣቂዎች ባንክ ዘረፉ፣ ስርዓት አልበኝነት በርትቷል](https://wazemaradio.com/በምዕራብ-ኦሮሚያ-አሁንም-ታጣቂዎች-ባንክ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን አሁንም ስርዓት አልበኝነት መቀጠሉንና ታጣቂዎች ከሰሞኑ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን መዝረፋቸውን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። በምዕራብ ወለጋ ጊሊሶ ወረዳ በሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አይራ ቅርንጫፍ ላይ ታጣቂዎች ዝርፊያ አካሂደው ስምንት መቶ ሰማንያ ስድስት ሺህ ብር መዝረፋቸው ታውቋል። ታጣቂ ዘራፊዎቹ ወንጀሉን በሚፈፅሙበት ወቅት የአካባቢው ፖሊስ እርምጃ ለመውሰድ ዘገምተኛ መሆኑንም ጉዳዩን - [ኢትዮጵያና ኤርትራ የበሰላም ስምምነቱ አፈፃፀም ላይ አልተግባቡም](https://wazemaradio.com/ኢትዮጵያና-ኤርትራ-የበሰላም-ስምምነቱ-አ/) - በኢትዮጵያና የኤርትራ መካከል የሰላም ስምምነት ከተፈረመ ከአስር ወራት በኋላ ስምምነቱን ወደ ተግባር ለመቀየር ፈታኝ ሆኗል። የሁለቱ ሀገራት ተደራዳሪዎች በድብቅ እስከመገናኘት ደርሰዋል። በኤርትራ ያለውን ውስጣዊ ቀውስ ተከትሎ ድንበሩ ሙሉ በሙሉ የተዘጋ ሲሆን የዋዜማ ዘጋቢ ድንበር አካባቢ ስላለው ሁኔታም ተጉዞ ተመልክቷል። አንብቡት ዋዜማ ራዲዮ- ባለፈው ዓመት ኢትዮጵያና ኤርትራ መሪዎች በደረሱት የሰላም ስምምነት መሰረት እየተደረጉ ያሉ ድርድሮች ላይ - [ከፍተኛ የስንዴ ዱቄት እጥረት በሀገሪቱ ላይ እንዲከሰት አድርገዋል በተባሉ ሀላፊዎች ላይ ክስ ተመሰረተ](https://wazemaradio.com/ከፍተኛ-የስንዴ-ዱቄት-እጥረት-በሀገሪቱ-ላ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ለገበያ ማረጋግያ አላማ የሚውል 400ሺህ ሜትሪክ ቶን ስንዴ ግዥን በተመለከተ በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ 10 የቀድሞ የመንግስት ሀላፊዎች በቁጥጥር ስር ውለው ለምርመራ የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተሰጥቶባቸው እንደነበር ይታወሳል፡፡ የጊዜ ቀጠሮው ባበቃበት ሚያዝያ 24 ቀን 2011 ዓም የፌደራል ፖሊስ ሙስና ወንጀሎች ምርመራ ዳይሬክቶሬት ምርመራውን ማጠናቀቁን ተከትሎ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ መዝገቡን ተቀብሏል፡፡በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ - [የፌደራል ፖሊስ በሶማሌ ክልል ሁከት የተሳተፉ ተከሳሾችን መያዝ እንዳልቻለ ገለፀ](https://wazemaradio.com/የፌደራል-ፖሊስ-በሶማሌ-ክልል-ሁከት-የተሳ/) - እስካሁን ስላልተያዙት 39 ተከሳሾች አቃቤ ህግ የፖሊስን ሪፖርት ያብራራ ሲሆን በብዛት የስም መመሳሰል ስላለ ተከሳሾቹን እስካሁን ለይቶ መያዝ እንዳልቻለ ተገልፀዋል፡፡ ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት ሚያዝያ 24 ቀን 2011 ዓም የተለያዩ መዝገቦችን ለማስተናገድ ተሰይሞ ነበር፡፡ አስቀድሞ ባየው የሶማሌ ክልል የቀድሞ ባለስልጣናት ጉዳይም የፌደራል ፖሊስ አሁን በቁጥጥር ስር ከዋሉት 6 - [የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቅርብ በደረሰው አደጋ ሳብያ ለሚመጣበት የካሳ ተጠያቂነት የሚውል 30 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ተዘጋጀለት](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-መድን-ድርጅት-አየር-መንገድ-በ/) - የአውሮፕላኑ አደጋ መንስዔ ምርመራ ሲጠናቀቅ የሚቀርቡ ተያያዥ የካሳ ክፍያ ጥያቄዎች እንደሚኖሩና በተጎጂ ቤተሰቦችም ሆነ በአየር መንገዱ በኩል በውጪ ሀገር ከቦይንግ ኩባንያ ጋር ተያይዞ የሚታይ ነው። ዓለማቀፍ ጠበቆች ጉዳዩን ይዘው እየተከታተሉት መሆኑ ይታወቃል። ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦይንግ ማክስ 8 አውሮፕላን መከስከስ ሳብያ ለሚመጣበት የካሳ ተጠያቂነት የሚውል 30 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በኢትዮጵያ መድን ድርጅት በኩል - [በትግራይ በተፈናቃዮችን ስም የመሬት ቅርምት ተስፋፍቷል](https://wazemaradio.com/በትግራይ-በተፈናቃዮችን-ስም-የመሬት-ቅር/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከሀገሪቱ የተለያዩ ክልልሎች የተፈናቀሉ የትግራይ ክልል ተወላጆችን መልሶ ለማቋቋም በማሰብ የክልሉ መንግስት የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰደ ይገኛል፡፡ ከነዚህ መካከል ተፈናቃዮችን የቤት ባለቤት ለማድረግ የተጀመረው ጥረት አንዱ ነው፡፡ መቀሌን ጨምሮ በተለያዩ የክልሉ ከተሞች ውስጥ የቤት መስሪያ ቦታ ለመስጠትም ተፈናቃዮችን የመመዝገብ ስራም ተጀምራል፡፡ በተለይ በክልሉ በሚገኙ ታላላቅ በሆኑ 8ቱ ከተሞች ለነዚሁ ዜጎች የተዘጋጀው ቦታ 70 ካሬ - [እነ አቶ በረከት ስምኦን አሁንም ያለጠበቃ ለመከራከር ተገደዋል፣ ዛሬ ክስ ተመስርቶባቸዋል](https://wazemaradio.com/እነ-አቶ-በረከት-ስምኦን-አሁንም-ያለጠበቃ/) - እነ በረከት ስምኦን ህዝባዊ ድርጅትን ያለ አግባብ መርተዋል በሚል የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው፡፡ ዋዜማ ራዲዮ- የጥረት ኮርፖሬት የቀድሞ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ በረከት ስምኦን እና የኮርፖሬቱ የቀድሞ ዋና ስራ አስፈፃሚ እንዲሁም ሌሎች በቁጥጥር ስር ያልዋሉ ግለሰቦች የተካተቱበት ክስ ባሳለፍነው ሳምንት ሚያዝያ 7 ቀን 2011 ዓም ነበር ለተከሳሾች የደረሳቸው፡፡ በቀጣዩ ቀን ደግሞ በችሎት የቀረቡ ቢሆንም የክሱ ገፅ - [የደቡብ ሱዳን ሙርሌ ታጣቂዎች የኢትዮጵያን ድንበር አልፈው እየገቡ ነው](https://wazemaradio.com/የደቡብ-ሱዳን-ሙርሌ-ታጣቂዎች-የኢትዮጵያ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከ3 ዓመት በፊት በርካታ ህጻናትን አፍነው የወደሱትና በርካታ ሰዎችን የገደሉት የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች በድጋሚ በተደራጀ ሁኔታ ወደ ጋምቤላ መግባታቸው ተሰምቷል፡፡ ከየካቲት ወር ጀምሮም ጥቃት ሲፈፅሙ ነበር፡፡ በ2008 ዓ.ም ኢትዮጵያውያን ካዘኑባቸውና በብሔራዊ ሀዘን ጭምር ካሳለፉባቸው ክስተቶች አንዱ በጋምቤላ ክልል የተፈፀመው ዘግናኝ ጥቃት ነበር፡፡ በመቶዎች የሚቆጠሩ ህጻናት ከወላጅ ጉያ ተነጥለው ታግተዋል፤ ብዙዎችም ተገድለዋል፡፡ የጥቃቱ አድራሾች - [የኢትዮጵያ ልማት ባንክ መንግስት እንዲታደገው ሊጠይቅ ነው](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ልማት-ባንክ-መንግስት-እንዲታ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከአመታት ወዲህ በገባበት ያልተመለሰ ብድር ቀውስ ሳቢያ ከፍተኛ የካፒታል ማሽቆልቆል ውስጥ በመግባቱ እንደከዚህ ቀደሙ ብድር እያቀረበ መቀጠል እየተቸገረ እንደሆነ ምንጮቻችን ነግረውናል። የባንኩ ያልተመለሰ ብድር ራሱ ባመነው ደረጃ እንኳ ከአጠቃይ ከሰጠው ብድር 40 በመቶ ደርሷል።በቅርቡ ባንኩ ያወጣው መረጃ እንደሚያሳየው በጥቅሉ የሰጠው ብድር 46.17 ቢሊየን ብር ነው።ይህ ማለት ባንኩ ባመነው ደረጃ እንኳ - [የውጪ ምንዛሪ እጥረቱ ተበብሷል፣ ባንኮች ለመንገደኞች ምንዛሪ ማቅረብ የማይችሉበት ደረጃ ላይ ናቸው](https://wazemaradio.com/የውጪ-ምንዛሪ-እጥረቱ-ተበብሷል፣-ባንኮች/) - ዋዜማ ራዲዮ- በሀገሪቱ ያሉ የንግድ ባንኮች ያለባቸው የውጭ ምንዛሬ እጥረት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ በመምጣቱ ሳብያ ወደተለያዩ ሀገራት ለሚጓዙ መንገደኞች የሚሸጡት የውጭ ምንዛሬንም ማቅረብ የማይችሉበት ደረጃ ላይ መድረሳቸውን ዋዜማ ራዲዮ ባደረገችው ቅኝት መረዳት ችላለች። ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ንግድ ባንኮች ለተለያዩ ምክንያቶች ወደ ተለያዩ ሀገራት ለሚሄዱ ግለሰብ ደንበኞቻቸው እንደየባንኮቹ አሰራር ከ200 እስከ 5000 የአሜሪካን ዶላር ይሸጡላቸዋል።የሌሎች - [የአብይ አዲስ የፀረ ሙስና ዘመቻ አቤቱታ ሲቀርብባቸው በከረሙ ተቋማት ላይ አነጣጥሯል](https://wazemaradio.com/የአብይ-አዲስ-የፀረ-ሙስና-ዘመቻ-አቤቱታ-ሲ/) - በሳምንቱ ማብቂያ አዲስ የፀረ ሙስና ዘመቻ ተጀምሯል። መንግስት ስልሳ የሚጠጉ የሙስና ወንጀል ተጠርጣሪዎችን በቀጥጥር ስር አውሎ ጉዳያቸው እየተመረመረ ይገኛል። እነማን ታስሩ? በምንስ ወንጀል ተጠረጠሩ? ዋዜማ ጉዳዩን በበቂ ጥልቀት አቅርባለች። አንብቡት ዋዜማ ራዲዮ- በፌደራል ፖሊስ የሙስና ወንጀሎች ምርመራ ዳይሬክቶሬት ከጥር ወር ጀምሮ ምርመራ ሲደረግባቸው ከቆዩ የሙስና ወንጀል መዝገቦች መካከል ሶስቱ ዛሬ ፍርድ ቤት ፋይል ተከፍቶላቸዋል፡፡ ከዚህ - [ኤርትራ ከኢትዮጵያ ለቀረበላት የትብብር ሰነድ (ወደብን ጨምሮ) ምላሽ ሳትሰጥ አምስት ወራት ሞላት](https://wazemaradio.com/ኤርትራ-ከኢትዮጵያ-ለቀረበላት-የትብብር/) - የኢትዮጵያ መንግስት የወደብ አጠቃቀምን ጨምሮ ሌሎች የሁለትዮሽ የትብብር ሰነዶችን ለኤርትራ መንግስት ቢልክም ለወራት ከአስመራ ምላሽ አልተገኘም። ዋዜማ ራዲዮ- ባለፈው አመት የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ "ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር ዘላቂ ሰላም እንዲኖራት በሚል የአልጀርሱን ስምምነት ያለ ቅድመ ሁኔታ ትተገብራለች" ካለ በሁዋላ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ወደ አስመራ አቅንተው ፤ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂም ወደ አዲስ አበባ መጥተው የሁለቱ - [የሐረሪን ፖሊስ ከውድቀት ለማዳን ጥረት እየተደረገ ነው](https://wazemaradio.com/የሐረሪን-ፖሊስ-ከውድቀት-ለማዳን-ጥረት-እ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በስነምግባር ጉድለትና ብሄርን መሰረት ባደረገ ወገንተኝነት ከስራ ውጪ የተደረገውን የሐረሪ ክልል ፖሊስ ከውድቀት ለመታደግ የፖሊስ አባላቱ የተሀድሶ ስልጠና እንዲወስዱ እየተደረገ ነው። የክልሉ ፖሊስ አገልግሎት በመከላከያ ሰራዊትና በፌደራል ፖሊስ እጅ መወደቁን ተከትሎ የክልሉ ፖሊስ አባላት ሰንዳፋ ፖሊስ ማስልጠኛ ኮሌጅ ለአንድ ወር የሚቆይ ስልጠና በተለያየ ዙር እየወሰዱ ነው። በሐረሪ ክልል በነዋሪዎች ላይ አጋጥሞ የነበረው የጸጥታ - ["የተመሰረተብኝ ክስ ምንም መሰረት የሌለው ውሸት መሆኑን በሂደት ፍርድቤቱ እንደሚረዳኝ አምናለሁ"- ኢሳያስ ዳኘው](https://wazemaradio.com/የተመሰረተብኝ-ክስ-ምንም-መሰረት-የሌለው/) - ዋዜማ ራዲዮ- የ59 አመቱ ኢትዮ ቴሌኮም የቀድሞ የኦፕሬሽን ክፍል ዋና ሀላፊ እና የሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው ወንድም የሆኑት ኢሳያስ ዳኘው ዛሬ መጋቢት 25 ቀን 2011 ዓም የእምነት ክህደት ቃላቸውን ለፍርድ ቤት ሰጥተዋል፡፡ አቶ ኢሳያስ በኢትዮ ቴሌኮም የNGPO ዳይሬክተር በነበሩበት ወቅት የዩኒቨርሲቲ ኔትዎርክ ዝርጋታ ግንባታ ፕሮጀክትን የትምህርት ሚኒስቴር ጥያቄ ባልቀረበበት ሁኔታ ዜድ.ቲ.ኢ ለተባለ የቻይና ኩባንያ ያለጨረታ ሰጥተዋል - [የዲፕሎማሲ ድጥ!](https://wazemaradio.com/የዲፕሎማሲ-ድጥ/) - መንግስትን በሕዳሴው ግድብ ዙሪያ እንዲያማክር የተሰየመው 15 አባላት ያሉት የከፍተኛ ባለሙያዎች ቡድን እስከ ቅርብ ቀናት ድረስ ጠቅላይ ሚንስትሩን አግኝቶ ለማነጋገር አልቻለም ነበር ጠቅላይ ሚንስትር አብይ በብቸኝነት የሚመሩት የሀገሪቱ ዲፕሎማሲ ፈተና ተጋርጦበታል ዋዜማ ራዲዮ- የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳስ ግድብ ግንባታ የተጀመረበት ስምንተኛ አመት በተለያዩ ዝግጅቶች የሚታሰብበት ጊዜ እንደሆነ መንግስት እየተናገረ ነው።የግድቡ ግንባታ በውስብስብ ሙስና ውስጥ አልፎ አሁን - ["ንግድ ባንክ እርዳታ ማከፋፈል ውስጥ ባይገባ ይሻለው ነበር" ይናገር ደሴ የብሄራዊ ባንክ ገዥ](https://wazemaradio.com/ንግድ-ባንክ-እርዳታ-ማከፋፈል-ውስጥ-ባይገ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለተፈናቃዮች እርዳታ ሲሰጥ ለክልሎች ማከፋፈል ውስጥ ባይገባ ይሻለው እንደነበር የብሄራዊ ባንክ ገዥ ይናገር ደሴ (ዶ/ር) ተናገሩ። ዶክተር ይናገር ደሴ ይህን ያሉት ዛሬ መጋቢት 19 ቀን 2011 በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው የመስሪያ ቤታቸውን የበጀት አመቱን ስምንት ወራት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ካቀረቡ በሁዋላ ለተጠየቁት ጥያቄ ምላሽን ሲሰጡ ነው።ከምክር ቤት አባል ንግድ - [ድንግርግር በለገሀርና የአዲስ አበባ የወንዝ ዳር ልማት ፕሮጀክት ዙሪያ](https://wazemaradio.com/ድንግርግር-በለገሀርና-የአዲስ-አበባ-የወ/) - የለገሀሩ የ 50 ቢሊየን ብር ፕሮጀክት እንዲከለስ ተወስኗል የወንዝ ዳር ፕሮጀክቱን ማን ይገንባው በሚለው ዙሪያ መግባባት የለም ዋዜማ ራዲዮ- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አዲስ አበባ ላይ በድምሩ 79 ቢሊየን ብር የሚያወጡ የመዝናኛ እና የቤት ልማት ፕሮጀክቶችን ይፋ አድርገዋል። አንዱ 50 ቢሊየን ብር ወጭ የሚደረግበት ለገሃር የተቀናጀ የመኖሪያ አገልግሎት መስጫና የመዝናኛ ስፍራ ልማት ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ 29 - [የኦሮሚያ ክልል መንግስት የዞንና የወረዳ አመራሮቹን ሊቀይር ነው](https://wazemaradio.com/የኦሮሚያ-ክልል-መንግስት-የዞንና-የወረዳ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በሚያስተዳድራቸው ሁለት መቶ ያህል ወረዳዎች እና 20 የዞን አስተዳደሮች በሀላፊነት ያስቀመጣቸውን አመራሮች በአዳዲስ ለመተካትና አንዳንዶቹንም በአዲስ ሀላፊነት ለመሾም እየተዘጋጀ መሆኑ ተሰማ። ዋዜማ ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው ምንጮች እንደሰማችውና ከክልሉ አንድ ከፍተኛ ተሿሚ እንዳረጋገጠችው የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዴፓ) በሚያስተዳድረው የኦሮምያ ክልል የተሻለ ብቃትና ልምድ ያላቸውን አመራሮች ለመመደብ ዝግጅቱን አጠናቋል። ሹም ሽሩ በፓርቲውና - [ሚድሮክ ወርቅ በለገደምቢ ሸኪሶ የተጣለበት ዕገዳ ሊነሳ ነው](https://wazemaradio.com/ሚድሮክ-ወርቅ-በለገደምቢ-ሸኪሶ-የተጣለበ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ባለፉት ሁለት ሳምንታት በዘርፉ ከተሰማሩ ባለሀብቶች ጋር ውይይት አድርጎ መሻሻል ስለሚገባቸው አሰራሮችም ተነጋግሯል። በዚሁ ለመገናኛ ብዙሀን ዝግ በነበረ ስብሰባ ላይ የማዕድንና ነዳጅ ሚንስትሩ ሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር) በሚድሮክ ወርቅ ላይ ተጥሎ የነበረውን እገዳ ለማንሳት የሚያስችል ደረጃ ላይ መደረሱን ተናግረዋል። እገዳው የሚነሳው ሚድሮክ በአካባቢው አስከትሎታል የተባለውን ብክለት የሚያጠና የተፅዕኖ ግምገማ ቡድን ጥናቱን - [የቃል ኪዳን ሰነዱ የማይመልሳቸው አስቸኳይ ቀውሶች](https://wazemaradio.com/የቃል-ኪዳን-ሰነዱ-የማይመልሳቸው-አስቸኳ/) - ሰሞኑን ኢሕአዴግን ጨምሮ 107 የፖለቲካ ድርጅቶች የጋራ የአሠራር ስርዓት ቃል ኪዳን ሰነድ ፈርመዋል፡፡ ሰነዱን ታሪካዊ ሲሉ ያሞካሹት እንዳሉ ሁሉ፣ የለም ሀገሪቱ ካለችበት የፖለቲካ ውጥረት አንፃር ሰነዱ ከወረቀት የዘለለ ሚና አይኖረውም ሲሉ የሚከራከሩ አልጠፉም። ቻላቸው ታደሰ የሚከተለውን ፅፏል የድምፅ ዘገባ ከታች ይመልከቱ ዋዜማ ራዲዮ- ሰሞኑን ኢሕአዴግን ጨምሮ 107 የፖለቲካ ድርጅቶች የጋራ የአሠራር ስርዓት ቃል ኪዳን ሰነድ - [የደህንነትና ማረሚያ ቤት ሀላፊዎች የችሎት ክርክር ቀጥሏል](https://wazemaradio.com/የደህንነትና-ማረሚያ-ቤት-ሀላፊዎች-የችሎ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በተለያየ ወንጀል ተጠርጥረውና እና ታስረው በነበሩ ግለሰቦች ላይ ኢሰብዓዊ ድርጊት ፈፅመዋል የተባሉ 33 የብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት ባለሞያዎች፣ የፌደራል ፖሊስ ወንጀል መርማሪዎች እና የማረሚያ ቤቶች ሀላፊዎች ታስረው በህግ ጥላ ስር እንደሚገኙ ይታወቃል፡፡ የፖሊስ ምርመራ ካበቃ በኋላም አቃቤ ህግ በሶስት ምድብ ከፍሏቸዋል፡፡ ከነዚህ ውስጥ 15ቱ የደህንነት የቀድሞ አባላት ለየብቻ መዝገብ ከተከፈተባቸው የቀድሞ የስራ ሂደት - [በሞያሌ ከተማ ሰው በመግደል ወንጀል የታሰሩት የመከላከያ አባላት ከ1 አመት በኋላ በመደበኛ ፍርድ ቤት ክስ ተመሰረተባቸው](https://wazemaradio.com/በሞያሌ-ከተማ-ሰው-በመግደል-ወንጀል-የታሰ/) - ከአንድ ዓመት በፊት በሞያሌ ከተማ ለዘጠኝ ስዎች ሞትና ከስምንት ሺ በላይ ለሆኑት መፈናቀልና ወደ ኬንያ እንዲሰደዱ ሰበብ በሆነው ግጭት በግድያ የተጠረጠሩት የመከላከያ አባላት ፍርድ ቤት ቀርበዋል። ዋዜማ ራዲዮ- መጋቢት 1 ቀን 2010 ዓም ከቀኑ ሰባት ሰዓት አካባቢ በሞያሌ ከተማ ልዩ ቦታው ሸዋ በር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በጦር መሳሪያ በመታገዝ ከባድ የአካል ጉዳት እና ከባድ የሰው - [የዐብይ መንታ መንገድ](https://wazemaradio.com/የዐብይ-መንታ-መንገድ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ ሥልጣን ከያዙ ወዲህ በርካታ ፖለቲካዊ ማሻሻያዎችን መውሰዳቸው ርግጥ ነው፡፡ በዚያው ልክ ደሞ መንግሥታቸው በሀገር ውስጥ እየተነሱ ያሉ በርካታ ጥያቄዎችን ተስፋ ሰጭ በሆነ ሁኔታ መመለስ አልቻለም፡፡ መንግሥታቸው መዋቅራዊ የሆኑ የሀገሪቱን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ለመፍታት ፍላጎቱ፣ አቅሙ እና ቁጠርኝነቱ አለው ወይ? በሀገር ውስጥ ችግሮችን ሳይቀርፉ በቀጠናዊ ዲፕሎማሲ መጠመዳቸውስ ተገቢ ነውን? የሚሉ - [አቶ ኢሳያስ ዳኘው ካቀረቡት የክስ መቃወሚያ አራቱን ችሎቱ ተቀብሎታል](https://wazemaradio.com/አቶ-ኢሳያስ-ዳኘው-ካቀረቡት-የክስ-መቃወሚ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮ ቴሌኮም የቀድሞ የኦፕሬሽን ክፍል ሀላፊ ኢሳያስ ዳኘው የካቲት 12 ቀን 2011 ዓም ረፋድ ላይ ቀድመው በተጠረጠሩበት ጉዳይ የዋስትና መብት በጠቅላይ ፍርድ ቤት ሲሰጣቸው በተመሳሳይ ቀን ከሰዓት በኋላ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 15ኛ ወንጀል ችሎት ደግሞ አቃቤ ህግ ክስ አቅርቦባቸው እንደነበር ይታወሳል፡፡ በክሱም አቶ ኢሳያስ በኢትዮ ቴሌኮም የኤን.ጂ.ፒ.ኦ ዳይሬክተር በነበሩበት ወቅት - [ንግድ ባንክ በቢሊየን የሚቆጠር ብድሩን መሰብሰብ አልሆነለትም](https://wazemaradio.com/ንግድ-ባንክ-በቢሊየን-የሚቆጠር-ብድሩን-መ/) - የመንግስት የፖሊስ ባንክ ተብለው ከሚታወቁት ውስጥ አንዱ የሆነው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በቢለየን የሚቆጠር ብድር ካለባቸው ድርጅቶችና ግለሰቦች ዕዳውን መሰብሰብ ተቸግሯል። ችግሮቹን ከቀድሞው አመራር የተንከባለሉ ይሁኑ እንጂ አዳዲስ ተግዳሮቶችም ብቅ ብቅ እያሉ ነው። ዝርዝሩን ያንብቡት። ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ የመንግስት የፖሊሲ ባንክ ከሚባሉት ውስጥ የልማት ባንክ ባልተመለሰ ብድር ምጣኔ መናር ምክንያት በተደጋጋሚ ስሙ ሲነሳ ቆይቷል። ሌላኛውም የፖሊሲ - [በእስር ላይ ያሉ የቀድሞ የማረሚያ ቤት ሀላፊዎች የክስ መቃወሚያ አቀረቡ](https://wazemaradio.com/በእስር-ላይ-ያሉ-የቀድሞ-የማረሚያ-ቤት-ሀላ/) - በእስር ላይ የሚገኙ የማረሚያ ቤት ሀላፊዎችና በስብዓዊ መብት ጥሰት የተከሰሱ ግለሰቦች የካቲት 27/2011 በዋለው ችሎት የቀረበብን ክስ አግባብነት ይጎድለዋል፣ ለመከላከል እንዳንችል ተደርጎ ቀርቦብናል ሲሉ ዘለግ ያለ መከራከሪያቸውን አቅርበዋል። የዋዜማ ሪፖርተር ጉዳዩን ተከታትሎ ያዘጋጀውን ዘገባ አንብቡት ዋዜማ ራዲዮ- በተለያየ ወንጀል ተጠርጥረውና እና ታስረው በነበሩ ግለሰቦች ላይ ኢሰብዓዊ ድርጊት ፈፅመዋል የተባሉ 33 የብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት ባለሞያዎች፣ - [ፍርድ ቤቱ ከሆቴል ግዥ ጋር በተያያዘ በቀረበው ክስ የሜ/ጀ ክንፈ ዳኘውን እና ሌሎች ተከሳሾችን የክስ መቃወሚያ ውድቅ አደረገ](https://wazemaradio.com/ፍርድ-ቤቱ-ከሆቴል-ግዥ-ጋር-በተያያዘ-በቀረ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 15ኛ ወንጀል ችሎት በዛሬ (የካቲት 26/2011) ውሎው የብረታ ብረት እና ኢንጅነሪን ኮርፖሬሽን(ኢብኮ) የቀድሞ ዋና ሀላፊ ሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው ከተከሱሳባቸው 4 ክሶች ውስጥ በአንዱ ላይ ብይን ሰጥቷል፡፡ ጥር 7 ቀን 2011 ዓም የተከፈተው የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የክስ መዝገብ ሁለት ክሶችን በውስጡ የያዘ ሲሆን ይህም ኢብኮ የገዛቸውን የሪቬራ - [ኢሳያስ ዳኘው ዛሬም ፍርድ ቤት ቀርበዋል](https://wazemaradio.com/ኢሳያስ-ዳኘው-ዛሬም-ፍርድ-ቤት-ቀርበዋል/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮ ቴሌኮም የቀድሞ የኦፕሬሽን ክፍል ዋና ሀላፊ እና የሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው ወንድም የሆኑት ኢሳያስ ዳኘው ዛሬ የካቲት 19 -2011 ረፋድ ላይ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 15ኛ ወንጀል ችሎት ቀርበዋል፡፡ አቶ ኢሳያስ በኢትዮ ቴሌኮም የNGPO ዳይሬክተር በነበሩበት ወቅት የዩኒቨርሲቲ ኔትዎርክ ዝርጋታ ግንባታ ፕሮጀክትን ዜድ.ቲ.ኢ ለተባለ የቻይና ኩባንያ ያለጨረታ ሰጥተዋል በማለት የፌደራል ጠቅላይ - [የትግራይ ክልል ለነባር ታጋዮች እና ለመንግስት ሰራተኞች መሬት ለመስጠት መዝገባ ጀመረ](https://wazemaradio.com/የትግራይ-ክልል-ለነባር-ታጋዮች-እና-ለመን/) - ዋዜማ ራዲዮ- የትግራይ ክልል በተለይ በመቀሌ ከተማና በዙሪያዋ ለነባር ታጋዮች እና ለመንግስት ሰራተኞች የቤት መስሪያ ቦታ ለመስጠት መዝገባ መጀመሩን ከስፍራው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ ለነባር ታጋዮች ለመስጠት እየተዘጋጀ ያለው ቦታ 140 ካሬ ሜትር ሲሆን በከተማዋ ውስጥ የሚገኙ ዋና ዋና ክፍት ቦታዎች ለነኚሁ ነባር ታጋዮች ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ከምንጮቿ አረጋግጣለች ፡፡ ለመንግስት ሰራተኛው ለመስጠት የታሰበው - [የውጪ ምንዛሪ በማሸሽ የሚጠረጠሩ 240 ድርጅቶች ዝርዝር ተዘጋጀ](https://wazemaradio.com/የውጪ-ምንዛሪ-በማሸሽ-የሚጠረጠሩ-240-ድርጅቶ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ባለፉት ዓመታት ለገቢና ለወጪ ንግድ አገልግሎት በሚሊየን የሚቆጠር ዶላር ሲወሰዱ የነበሩና ተመጣጣኝ ምርት ወደ ሀገር ቤት ያላመጡ እንዲሁም ከፍተኛ ተፈላጊነት ያላቸውን ምርቶች ወደ ውጪ ልከው ገንዘቡን ወደ ሀገርቤት ያልመለሱ 240 ድርጅቶች ዝርዝር መዘጋጀቱን ከብሔራዊ ባንክ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ህግ መሰረት የትኛውም አስመጪ ከየትኛውም ንግድ ባንኮች በተፈቀደለት የውጭ - [ከሶማሌ ክልል የተፈናቀሉ የኦሮሞ ተወላጆችን በአዲስ አበባና ዙሪያዋ በቋሚነት ለማስፈር ግንባታ ተጀመረ](https://wazemaradio.com/ከሶማሌ-ክልል-የተፈናቀሉ-የኦሮሞ-ተወላጆ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከሶማሌ ክልል የተፈናቀሉ የኦሮሞ ተወላጆችን በአዲስ አበባና ዙሪያዋ በቋሚነት ለማስፈር በየከተማው ቦታዎች እንቅስቃሴ እየተደረገ ነው። በ2009 አ.ም መጨረሻና በ2010 አ.ም መጀመርያ በኦሮምያና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች በተነሳ ግጭት ሳብያ ከሁለቱም ወገኖች በርካቶች መሞታቸው ይታወቃል። በተለይ ከኦሮምያ በኩል ከአንድ ሚሊየን በላይ ሰዎች መፈናቀላቸው የሚታወስ ነው። በሁለቱ ክልል አስተዳደሮች በኩል እርቅን በማውረድ ተፈናቃዮችን ወደ ቀዬያቸው - [በጠቅላይ ሚንስትሩ ትዕዛዝ በልማት ባንክ የብድር ቀውስ ላይ ጥናት እየተደረገ ነው](https://wazemaradio.com/በጠቅላይ-ሚንስትሩ-ትዕዛዝ-በልማት-ባንክ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በከፍተኛ ደረጃ የተበላሸ ብድር ቀውስ ውስጥ ያለው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ካለበት ችግር እንዲወጣ ያስችለዋል የተባለ ጥናት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤትና በብሄራዊ ባንክ ትእዛዝ እየተካሄደ ነው። ጥናቱ የሚራውም በቅርቡ የባንኩ የቦርድ ሊቀመንበር እንዲሆኑ በተሾሙት ተገኝወርቅ ጌቱ መሆኑን ሰምተናል። በልማት ባንኩ ላይ የሚሰራው ጥናት ከ2008 እስከ 2009 አ.ም ከተደረገው በሰፋፊ እርሻዎች ላይ ያተኮረ የብድር ቀውስ - [በምዕራብ ኦሮምያ በነበረው ሁከት ተሳትፈዋል የተባሉ የመንግስት አመራሮች እየተመረመሩ ነው](https://wazemaradio.com/በምዕራብ-ኦሮምያ-በነበረው-ሁከት-ተሳትፈ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በምዕራብ ኦሮምያ ዞኖች ባለፉት ወራት በነበረው የፀጥታ ቀውስ ሀላፊነታቸውን አልተወጡም ተሳትፎም አድርገዋል ተብለው የተጠረጠሩ አንድ መቶ ያህል የክልሉ አመራሮችና የፀጥታ አካላት ላይ ምርመራ እየተካሄደ ሲሆን ስምንት መቶ የሚጠጉ ፖሊሶችም ስልጠና እንዲወስዱ እየተደረገ ነው። ባለፉት ወራት የምዕራብ ወለጋ፣ ምስራቅ ወለጋ ፤ ሆሮ ጉዱሩ እና ቄለም አካባቢዎች በኦሮሞ ነፃነት ግንባር ታጣቂዎችና በመንግስት የፀጥታ ሀይሎች መካከል - [ተክለብርሀን አምባዬ ኮንስትራክሽን ለሰራተኞቹ ደሞዝ መክፈል አልቻለም](https://wazemaradio.com/ተክለብርሀን-አምባዬ-ኮንስትራክሽን-ለሰ/) - በሀገሪቱ ግዙፍ ከሚባሉት የግንባታ ተቋራጭ ድርጅቶች አንዱ የሆነው ተክለብርሀን አምባዬ ኮንስትራክሽን በግንባታ ዘርፍ መቀዛቀዝና ከፍ ባለ የታክስ ዕዳ ክፍያ ሳቢያ ወደ ቀውስ ገብቷል። ሰራተኞች ለስድስት ወራት ያህል ደሞዝ አልተከፈላቸውም። ዋዜማ ራዲዮ- በሀገሪቱ ከሚንቀሳቀሱ የግንባታ ተቋራጮች መካከል አውራየሆነው ተክለ ብርሃን አምባዬ ኮንስትራክሽን በስሩ ከ1 ሺህ በላይ ጊዜያዊ እና ቋሚ ሰራተኞችን ይዞ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በመውሰድ ሲሰራ ቆየታል፡፡ - [ትውልደ ኢትዮጵያውያን በባንክና ኢንሹራንስ ዘርፍ እንዲሰማሩ ሊፈቀድ ነው](https://wazemaradio.com/ትውልደ-ኢትዮጵያውያን-በባንክና-ኢንሹራ/) - በሀገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ ጉልህ የተባለ አዲስ የፖሊሲ ማሻሻያ ከሰሞኑ ይደረጋል። ቀድሞ በባንክና ኢንሹራንስ ዘርፍ እንዳይሳተፉ ተከልክለው የነበሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን አሁን በዘርፉ እንዲሳተፉ የሚያስችል የህግ ማሻሻያ እየተደረገ ነው። ዋዜማ ራዲዮ ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው ምንጮች እንዳረጋገጠችው የኢትዮጵያ መንግስት በተለያዩ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊ ሆነው ዜግነታቸውን የቀየሩ የዲያስፖራ ማህበረሰብ አባላት በኢትዮጵያ የባንክና ኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ ውስጥ አክስዮን ገዝተው - [የጤፍ የባለቤትነት መብት ላይ የመለስ ዜናዊ ሚና ምን ነበር?](https://wazemaradio.com/የጤፍ-የባለቤትነት-መብት-ላይ-የመለስ-ዜና/) - ዋዜማ ራዲዮ- የጤፍን የባለቤትነት ጉዳይ በተመለከተ ከሰሞኑ ግር የሚያሰኙ ዘገባዎች በተለያዩ የመገናኛ ብዙሀንና በማህበራዊ ሚዲያ ተሰራጭቷል። የመንግስት የመገናኛ ብዙሀን ሳይቀር የጤፍ የባለቤትነት መብት በህግ ለኢትዮጵያ ተረጋገጠ፣ ባለቤትነታችን ተመለሰ ሲሉ ዘግበዋል። መረጃው ትክክል አይደልም። የጠቅላይ አቃቤ ህግ ቢሮ እንደተናገረውና እኛም ስለጉዳዩ ከሚያውቁ ጠይቀን እንደተረዳነው ነገሩ እንዲህ ነው። ለአስራ አምስት ዓመታት ያህል ጤፍን ፈጭቶና አሽጎ ለገበያ የሚያቀርበው - [ባለሀብቶች የቴሌኮም ባለቤት እንዲሆኑ የሚፈቅድ የህግ ረቂቅ ቀረበ](https://wazemaradio.com/ባለሀብቶች-የቴሌኮም-ባለቤት-እንዲሆኑ-የ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የቴሌኮም አገልግሎት ረቂቅ አዋጅ በሚል ስያሜ የተዘጋጀው ሰነድ ኢትዮጵያን በቴሌኮም ዘርፍ ለመሰማራት ለፈለገ የሀገር ውስጥም ሆነ የውጭ ባለ ሀብት ክፍት የማድረግን የመንግስትን ፍላጎት ይፋ አድርጓል። ረቂቅ አዋጁ የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ባለፈው አመት በቴሌኮም ዘርፉ እንዲተገበር ከወሰነው ሰፋ ባለሁኔታ ዘርፉን ለገበያ ክፍት የሚያደርግ ነው። ቀድሞ ተነግሮ የነበረው መንግስት የኢትዮ ቴሌኮምን አብላጫ ድርሻ ይዞ - [በሚድሮክ ወርቅ ላይ የቀረበው ውንጀላ ሌላ ገፅታ](https://wazemaradio.com/በሚድሮክ-ወርቅ-ላይ-የቀረበው-ውንጀላ-ሌላ/) - በሚድሮክ ወርቅ በብክለት ጉዳት ደርሶባቸዋል የተባሉና ምስላቸው ሲዘዋወር የነበሩትን ሰዎች መርማሪ ቡድኑ ሊያገኛቸው አልቻለምበለገደንቢ ብክለት አስከተሏል የተባለውን ኬሚካል ለትግራይ ክልል ኩባንያ እንዲያበድር ሚድሮክ በመንግስት ተጠይቋል ዋዜማ ራዲዮ- ትውልደ ኢትዮጵያዊውና ሼክ መሀመድ አላሙዲን ከእስር ከተለቀቁ በሁዋላ ኢትዮጵያ ውስጥ ካላቸው ኢንቨስትመንት እንዳልሆነ ሆኖ የሚያገኙት የሜድሮክ ወርቅ ማዕድን ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርን ነው። ኢትዮጵያ በዚህ በጀት አመት ስድስት - [በኢትዮጵያ የመጀመሪያው አረንጓዴ የፖለቲካ ፓርቲ ዕውን ሊሆን ነው](https://wazemaradio.com/በኢትዮጵያ-የመጀመሪያው-አረንጓዴ-የፖለ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃና በማህበራዊ ፍትህ ላይ ያተኮረ የመጀመሪያውን አረንጓዴ የፖለቲካ ፓርቲ (Green Party) ለማቋቋም ጊዜያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ መሰየሙን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። ከአስተባባሪዎቹ አንዱ ውባለም ታደሰ (ዶር) እንዳሉት የተለያዩ ታዋቂ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ምሁራን የተካተቱበት ይህ ፓርቲ በሀገሪቱ የሚታየውን ስር የሰደደ ድህነትና ማህበራዊ ፍትህ ዕጦት ለመቅረፍ አረንጓዴ ፓርቲ መፍትሄ አለው ብሎ ያምናል። ፓርቲው - [መንግስት ለድሬዳዋ ቀውስ በአንድ ወር ጊዜ መፍትሄ ለማምጣት አማራጮችን እያየ ነው](https://wazemaradio.com/መንግስት-ለድሬዳዋ-ቀውስ-በአንድ-ወር-ጊዜ/) - በድሬዳዋ ከተማ የሚሰራበት 40-40-20 የተባለው የብሄር የፖለቲካ ኮታ አስከትሎታል የተባለውን ቀውስ ለመቅረፍ የጠቅላይ ሚንስትሩ ቢሮ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ መፍትሄ ለመስጠት ቃል ገብቷል። የጠቅላይ ሚንስትሩ መልዕክተኞች ድሬዳዋ ደርሰው ተመልሰዋል። ዋዜማ ራዲዮ- የጥምቀት በአል የመጨረሻ ቀን ላይ ግጭት ከተቀሰቀሰ በሁዋላ ያለፈውን ሳምንት ድሬዳዋ ሰላሟን አጥታ ሰንብታለች።የከተማዋ መንገዶች ተዘጋግተው ነበር በነበሩ : በሁከቶች ሰዎች ቆስለዋል በርካቶችም ታስረዋል።በጥቅሉም - [የፍርሀት ደመና በድሬ ስማይ ስር](https://wazemaradio.com/የፍርሀት-ደመና-በድሬ-ስማይ-ስር/) - ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የድሬዳዋ ከተማ ከባድ የጸጥታና የደህንነት ችግሮችን ተጋርጦባታል። የቀድሞው የሶማሌ ክልል ፕሬዚደንት አብዲ መሀመድ ኡመር ከስልጣንናቸው ተነስተው ክልሉ በሰላም እጦት የታመሰ ሰሞን ድሬዳዋም ከፍተኛ የጸጥታ ችግር አጋጥሟት ሰዎች በአሰቃቂ ሁኔታም መሞታቸው ይታወሳል።ይህ የሆነው ባለፈው አመት መጨረሻ ላይ ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የከተማዋ ነዋሪዎች በከፍተኛ ስጋት ውስጥ እንዳሉ ይናገራሉ። ሰለጉዳዩ ዝርዝር አለን ያንብቡት ዋዜማ - [በሕዝባዊ አመፁ ወቅት የደህንነት መስሪያ ቤቱ አለቆች ግዙፍ ህገወጥ ንግድ ላይ ነበሩ](https://wazemaradio.com/በሕዝባዊ-አመፁ-ወቅት-የደህንነት-መስሪያ/) - ሀገሪቱ በከፍተኛ የፖለቲካና የፀጥታ ቀውስ ውስጥ ገብታ ህዝባዊ አመፅ በበረታበት ወቅት የደህንነት መስሪያቤቱ ሹማምንት በውጪ ሀገር ካሉ የዲፕሎማቲክ ሰራተኞች ጋር በመመሳጠር አድንዛዥ ዕፅን ጨምሮ ከፍ ባለ ህገወጥ ንግድ ላይ ተሰማርተው እንደነበር የሚያሳዩ መረጃዎች እየወጡ ነው። ህገወጥ ንግዱ በዲፕሎማሲ ቀረጥ ያለመክፈልና ያለመፈተሽ ከለላ የሚከናወን ነበር። ዋዜማ በጉዳዩ ላይ ምርመራ ሲያደርጉ ከነበሩና ጉዳዩን በቅርበት ከሚያውቁ ያሰባሰበችውን መረጃ - [የ40/60 የጋራ የመኖሪያ ቤት ፕሮጀክት አለመግባባት ሊፈታ ስላልቻለ ወደ ጠቅላይ ሚንስትሩ ተመራ](https://wazemaradio.com/የ40-60-የጋራ-የመኖሪያ-ቤት-ፕሮጀክት-አለመግባ/) - ከስድስት አመታት በፊት ምዝገባው የተካሄደው የ40/60 የጋራ የመኖሪያ ቤት ፕሮጀክት አሁን ለባለ ዕድለኞች የሚወጣበት ቀን ተቃርቧል። ይሁንና ጉዳዩ ይመለከተናል በሚሉ ሶስት የመንግስት ተቋማት መካከል በዕጣው ማን ይካተት በሚለው ጉዳይ ዙሪያ መግባባት አልተቻለም። የአዲስ አበባ መስተዳድር፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር በመካከላቸው የተፈጠረው ልዩነት ሊፈታ ባለመቻሉ ጉዳዩ ወደ ጠቅላይ ሚንስትር ፅህፈት ቤት አምርቷል። ዋዜማ - [ይድረስ ለአብይ አህመድ አስተዳደር](https://wazemaradio.com/ይድረስ-ለአብይ-አህመድ-አስተዳደር/) - ከኤርትራ ጋር የተጀመረው አዲስ ወዳጅነት ዘላቂ የሀገር ጥቅምን ታሳቢ ያደረገና ከመሪዎቹ መልካም ፈቃድ ይልቅ በህግና በተቋማት የታገዘ መሆን አለበት ብለው ያምናሉ። ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ለአፍሪቃ ቀንድ የሚተርፍ አዲስ የለውጥ አጀንዳ ይዘው በመምጣታቸው እድናቆት አላቸው፣ እስከ ቅርብ ጊዜ የመንግስታቱ ድርጅት መልዕክተኛ፣ ከዚያ በፊት ለረጅም ዓመታት የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ዴዔታ የነበሩት አንጋፋው ዲፕሎማት ተቀዳ አለሙ። የዓረብ - [የሕዳሴው ግድብ የደን ምንጠራ ስራ ለአማራና ቤንሻንጉል ወጣቶች ሊሰጥ ነው](https://wazemaradio.com/የሕዳሴው-ግድብ-የደን-ምንጠራ-ስራ-ለአማራ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የህዳሴ ግድብ ውሀ የሚተኛበት ቦታ ላይ ያለው የደን ምንጣሮ ስራ ከብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ተነጥቆ ለአማራ እና ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ወጣቶች ሊሰጥ ነው። ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሀይል እንዲያመነጭ የሚያስፈልገው ቦታ ወደሁዋላ 246 ኪሎ ሜትር ርዝመት የሚተኛ ሲሆን በጥቅሉ ደን የሚመነጠርበት ስፋት 180 ሺህ ሄክታር ስኩዌር ያህል ነው ።ይህን ደን የመመንጠር ስራ - [ሜቴክ የሰወረው ሌላ ስምንት ቢሊየን ብር አልተገኘም](https://wazemaradio.com/ሜቴክ-የሰወረው-ሌላ-ስምንት-ቢሊየን-ብር-አ/) - [26 ሚሊየን ብር እንዴት ወደ 335 ሚሊየን ብር ይቀየራል?](https://wazemaradio.com/26-ሚሊየን-ብር-እንዴት-ወደ-335-ሚሊየን-ብር-ይቀ/) - ከሶስት አመት በፊት ሁለት የቻይና ባለሀብቶች በ3 ቢሊየን ብር የሲሚንቶ ፋብሪካ ይገነባሉ፣ ስራ በጀመረ በአጭር ጊዜ ባለሀብቶቹ ተሰወሩ። ይህን ፋብሪካ በ26 ሚሊየን ብር ከወጋገን ባንክ ላይ የገዙት ኢትዮጵያዊ ባለሀብት እንደገና 335 ሚሊየን ብር ከልማት ባንክ ተበድረውበታል። አሁን ፋብሪካው በመዘጋት አፋፍ ላይ ነው። ሂደቱ ይህን ይመስላል። - [የደህንነት መስሪያ ቤት ባልደረባ ጌታቸው ዋለልኝ በዋስ ተፈታ](https://wazemaradio.com/የደህንነት-መስሪያ-ቤት-ባልደረባ-ጌታቸው/) - ዋዜማ ራዲዮ- የደህንነት ሰራተኝነቱን እንደ ሽፋን በመጠቀም የሙስና ወንጀል ፈጽሟል በሚል ተጠርጥሮ በቁጥጥር ስር ውሎ የነበረው የቀድሞ የብሄራዊ የመረጃና የደህንነት አገልግሎት ባልደረባ ጌታቸው ዋለልኝ የዋስትና መብት ተፈቀደለት። የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 18ኛ የወንጀል ችሎት ነው በዛሬው ውሎው ለጌታቸው ዋስትናውን የፈቀደለት። በደህንነት መስሪያ ቤት ውስጥ ለ10 አመት ያህል በኢኮኖሚ ደህንነት ባለሙያነት የሰራው ጌታቸው ዋለልኝ - [የወጋገን ባንክ ድንገተኛ አንድ ቢሊየን ብር ትርፍ እያነጋገረ ነው](https://wazemaradio.com/የወጋገን-ባንክ-ድንገተኛ-አንድ-ቢሊየን-ብ/) - ዋዜማ ራዲዮ፡ ሰሞኑን ንግድ ባንኮች ያለፈ አመት ሂሳባቸውን እያወራረዱ ትርፋቸውን ይፋ የሚያደርጉበት ነው። ወጋገን ባንክም ባደረገው የባለ አክስዮኞች ጠቅላላ ስብሰባ ላይ ባንኩ 1.05 ቢሊየን ብር ትርፍን ከታክስ በፊት ማግኘቱን ይፋ አድርጓል።ይህም ባለፈው አመት ካገኘው ትርፍ በ50 በመቶ ብልጫ ያለው እንደሆነ ገልጿል። በትርፍ ቢሊየን ብርን በመቀላቀል በግል ንግድ ባንኮች ታሪክ አዋሽና ዳሽን ባንክን ተከትሎ ሶስተኛ ሆኖ - [412 ሚሊየን ብር በተጭበረበረ መንገድ በወሰደው ኩባንያና ብድሩን በፈቀዱት የልማት ባንክ ሰራተኞች ላይ ምርመራ እየተደረገ ነው](https://wazemaradio.com/412-ሚሊየን-ብር-በተጭበረበረ-መንገድ-በወሰደ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ 412 ሚሊየን ብር በተጭበረበረ መንገድ በወሰደው የቱርክ ኩባን ያና ብድሩን በፈቀዱት የባንኩ ሰራተኞች ላይ ምርመራ እየተደረገ ነው። ከሶስት ዓመታት በፊት በጨርቃጨርቅ ምርት ዘርፍ ለመሰማራት የቱርኩ አሪ አምባላጅ ቴክስታይል ኩባንያ የኢንቨስትመንት ፈቃድ አውጥቶ ይመዘገባል። አሪ አምባላጅ ቴክስታይል በኢትዮጵያ ስሙን ወደ ጊዛል ጨርቃጨርቅ በመቀየርና በሁለትቱርካውን ባለሃብቶች ኢሃን አልፋይ እና ኒሃት አልፋይ በተባሉ ባለሃብቶች - ["አለ በጅምላ" እንደምን ወደ ውድቀት ሊያመራ ቻለ?](https://wazemaradio.com/አለ-በጅምላ-እንደምን-ወደ-ውድቀት-ሊያመ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከአራት አመት በፊት መንግስት ሸቀጥ በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ ለማቅረብ ያቋቋመው "አለ በጅምላ" የተባለ የንግድ ተቋም ራሱ በዕዳ ተዘፍቆ በቀውስ ላይ ይገኛል። 36 መደብሮችን ለመክፈት አቅዶ እስካሁን መክፈት የቻለው 7 ብቻ ነው። ከባንክ በብድር ከወሰደው ገንዘብ ከግማሽ በላይ የሚሆነው ለአማካሪ ድርጅት ተከፍሏል። የዋዜማ ሪፖርተር ድርጅቱ እንደምን ወደ ውድቀት ሊያመራ ቻለ? የሚለውን አብይ ሀሳብ ተመልክቶታል የቀድሞው - [ቤትን በተሸከርካሪ መለዋወጥ በአዲስ አበባ አዲስ የንግድ ፋሽን እየሆነ ነው](https://wazemaradio.com/ቤትን-እና-ተሸከርካሪን-መለዋወጥ-በአዲስ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከቅርብ ግዜ ወዲህ በአዲስ አበባ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ መቀዛቀዙን ተከትሎ አዳዲስ ስልቶች እየታዩ መምጣታቸውን ታዝበናል፡፡ በተለይም የመኖሪያ ቤትን በተሸከርካሪ እንቀይራለን የሚሉ የሽያጭ አማራጮችም በስፋት እየተስዋሉ መምጣታቸውን ዋዜማ ተመልክታለች ፡፡ የቤቱን መገኛ አድራሻ እና የቤቱን ይዞታ በፎቶ ግራፍ ጭምር አስደግፈው የሚወጡት እኚሁ የፌስቡክ እና ትዊተር ማስታወቂዎች የቤቱን ዋጋ ካስቀመጡ በኃላ የመኪናውን አይነት በመግለጽ በተሸከርካሪ - [የብሄራዊ ደህንነት ፣ የፌዴራል ፖሊስና መከላከያ ሚኒስቴር ያለአግባብ የተባረሩ ሰራተኞቻቸውን እየመለሱ ነው](https://wazemaradio.com/የብሄራዊ-ደህንነት-፣-የፌዴራል-ፖሊስና-መ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ወደ ስልጣን ከመጡ በሁዋላ የደህንነትና ጸጥታ ተቋማት ላይ የአሰራር ማሻሻያ ከማድረግ አንስቶ የተቋማት ሀላፊዎችን ከመቀየር መልሶ እስከማዋቀር የደረሱ ስራዎች እየተሰሰሩ ነው። ከዚህ ጎን ለጎንም ካለፈው አንድ ወር ጀምሮ በሶስቱ ተቋማት ማለትም በብሄራዊ የመረጃና የደህንነት አገልግሎት : በፌዴራል ፖሊስና በመከላከያ ሚኒስቴር ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ መንግስት በፊት ከበላዮቻቸው ጋር በነበራቸው አለመግባባት ሳብያ ከስራቸው - [ትንቅንቅ በብሄራዊ መረጃና ደህንነት ፣ የጌታቸው ዋለልኝ ታሪክ ይህ ነው](https://wazemaradio.com/ትንቅንቅ-በብሄራዊ-መረጃና-ደህንነት-፣-የ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ለሀያ ሰባት ዓመታት በስልጣን ላይ የነበረውንና በህዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ ህወሐት ይመራ የነበረው መንግስት በለውጥ አራማጆች እጅ እንዲገባ ህዝባዊ ተቃውሞ ከፈጠረው ግፊት በተጨማሪ በራሱ በመንግስት ውስጥ የነበረው ክፍፍል አስተዋፅዖ አድርጓል። ብዙዎች ቲም ለማ በመባል የሚታወቀውን የኦህዴድና የብአዴን አንጃ የሆነውን አብይ አህመድ፣ ለማ መገርሳ፣ ገዱ አንዳርጋቸው ፣ ደመቀ መኮንን፣ አምባቸው መኮንንና ሌሎችም ያሉበትን ቡድን - [መንግስት የማህበራዊ ሚዲያ መገናኛ ዘዴዎች ላይ የክፍያ ታሪፍ ለማውጣት እየተዘጋጀ ነው](https://wazemaradio.com/መንግስት-የማህበራዊ-ሚዲያ-መገናኛ-ዘዴዎ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮ ቴሌ ኮም እነ ዋትሳፕና ሚሴንጀር መሰል ማህበራዊ መገናኛዎች ላይ ልዩ ታሪፍ ከማውጣት እስከ መዝጋት የሚያስችለውን የቴክኖሎጆ መሳሪያ ግዥ መፈፀሙን ዋዜማ ራዲዮ ጉዳዩን ከሚያውቁ ምንጮች አረጋግጣለች። እንዳሰባሰብነው መረጃ ፣ ኢትዮ ቴሌ ኮም እንደ ዋትሳፕ : ሚሴንጀር : ቫይበር : ኢሞ : ዊቻትና ቴሌግራም አይነት የኢንተርኔት መገናኛዎች አጠቃቀም ላይ የተለየ ታሪፍ ለመጣልና አስፈላጊ ሆኖ - [አዲስ የቴሌኮም አዋጅ ሊወጣ ነው](https://wazemaradio.com/አዲስ-የቴሌኮም-አዋጅ-ሊወጣ-ነው/) - ዋዜማ ራዲዮ-መንግስት የተመረጡ የመንግስት ይዞታ ስር የነበሩ ድርጅቶችን በከፊል ለውጪ ኩባንያዎች ለመሸጥ መወሰኑን ከወራት በፊት አስታውቆ ነበር። ይህን ሂደት ለማቀላጠፍ የተሻሻለ የቴሌኮም አገልግሎት አዋጅ አስፈልጓል። አዲሱ አዋጅ የቴሌኮም ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ እንዲቋቋም ያደርጋል። ኤጀንሲው ከፍ ያለ ስልጣን ይኖረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ሊቀመንበር የሆኑበት የኢህአዴግ በስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው አማካይነት ኢትዮ ቴሌኮም አብዛኛውን ድርሻ መንግስት ይዞ ቀሪው - [ያለ ሕገመንግስት ማሻሻያ የተሳካ ምርጫ ማድረግ ይቻለናል?](https://wazemaradio.com/ያለ-ሕገመንግስት-ማሻሻያ-የተሳካ-ምርጫ-ማ/) - ዋዜማ ራዲዮ - በኢትዮጵያ ተዓማኒ ምርጫ ለማካሄድ የሕገ መንግስት ማሻሻያ ጭምር የሚያስፈልጋቸው እርምጃዎች መወሰድ አለበት። ምርጫው የቀረው ጊዜ አስራ ሰባት ወራት ነው። አዳዲስ ክልሎች እውቅና ይሰጠን ብለው አሰፍስፈዋል። ህዝበ ውሳኔ የሚጠብቁና የማንነት ጥያቄ ያላቸውም አሉ። ምርጫ ቦርድ እነዚህን ሁሉ ጉዳዮች ማስተናገድ ይጠበቅበታል። ታዲያ የፖለቲካ ፓርቲዎቹና መንግስት የታለመውን ተዓማኒ ምርጫ ማድረግ ይቻላቸዋል? ቻላቸው ታደሰ ይህን ዘገባ አዘጋጅቷል ዜግነት - [ብሔራዊ ባንክ የወጪ ንግድን የሚያበረታታ አዲስ መመሪያ አዘጋጀ](https://wazemaradio.com/ብሔራዊ-ባንክ-የወጪ-ንግድን-የሚያበረታታ/) - ዋዜማ ራዲዮ - የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በአዲሱ ገዥ ዶክተር ይናገር ደሴ መመራት ከጀመረ በሁዋላ የፋይናንሱ ዘርፍ ላይ በርካታ ማሻሻያዎችን እያደረገ ነው።ዋዜማ ራዲዮ ከሳምንታት በፊት እንደዘገበችው ብሄራዊ ባንኩ ለተበዳሪዎች የብድር መክፈያ ጊዜን ከማራዘም አንጻር አዲስ መመሪያን አውጥቶ ለሀገሪቱ ንግድ ባንኮች በሙሉ አሰራጭቷል።አሁን ደግሞ የተለያዩ ምርቶችን ለውጭ ሀገር ገበያ የሚልኩ ኤክስፖርተሮች ሀገር ውስጥ ያስገቡትን የውጭ ምንዛሬን የሚጠቀሙበትን - [የዩናይትድ ስቴትስና የሲውዲን ባለስልጣናት ወደ አዲስ አበባ እያመሩ ነው](https://wazemaradio.com/የዩናይትድ-ስቴትስና-የሲውዲን-ባለስልጣ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የዩናይትድስቴትስ የውጪ ጉዳይ መስሪያቤት የአፍሪቃ ጉዳዮች ረዳት ሀላፊ ቲቦር ናጊ እና የሲውዲን የልማት ትብብር (SIDA) ዳይሬክተር ካሪን ዩምቲን በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ወደ አዲስ አበባ ያመራሉ። የአሜሪካው ቲቦር ናጊ ለአስር ቀናት ያህል ጅቡቲ፣ ኤርትራ፣ ጅቡቲ፣ ኬንያና ኢትዮጵያን ለመጎብኘት ዕቅድ ይዘዋል። በኢትዮጵያ ቆይታቸው በሀገሪቱ በቅርቡ ከመጣው ለውጥ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ላይ ከተለያዩ ባለስልጣናት ጋር - [የብርቱካን ሸክም !](https://wazemaradio.com/የብርቱካን-ፈተናዎች/) - ዋዜማ ራዲዮ- ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ የብሄራዊ ምርጫ ቦርድን እንዲመሩ መሾማቸው በሀገሪቱ የፖለቲካ ሽግግር አዲስ ምዕራፍ ነው። የግለሰቧ የጀርባ ታሪክ ለህግ ልዕልና ያላቸው ፅናትና በህዝብ ዘንድ ያላቸው አመኔታ ሹመቱን እንደ ትልቅ እርምጃ እንድንወስደው ግድ ይሉናል። ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ በንግግራቸው ተሹዋሚዋ ካሁን ቀደም የመሯቸውን ተቃዋሚ ድርጅቶች ከመጥቀስ ተቆጥበዋል፡፡ እስረኛ የነበሩ መሆናቸውንም እንዲሁ… ምናልባት የዕጩዋን ማንነት ፖለቲካዊ - [የ37 ቢሊየን ብሩ መዳረሻና የሜቴክ የውስጥ መዝገብ](https://wazemaradio.com/የ37-ቢሊየን-ብሩ-መዳረሻና-የሜቴክ-የውስጥ-መ/) - ሜቴክ በአመዛኙ አስመጪና አከፋፋይ እንጂ አምራች አልነበረም ዋዜማ ራዲዮ ከ37 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን የሜቴክ የውጭ ሀገር ግዥዎች የሚያሳይ 5 ሺህ ያህል የክፍያ ልውውጦችን የያዘ የግዥ ሂሳብ መረጃ ደርሷታል። [እዚህ ይመልከቱ- Wazema Radio METEC Transactions ] ዋዜማ ራዲዮ- የብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ለአመታት ሀገሪቱን በቴክኖሎጂና በፈጠራ እመርታ እንድታመጣ እየሰራ እንደሆነ ሲናገር ቢቆይም የድርጅቱ የውስጥ መረጃ - [ብሄራዊ ባንክ አዲስ የብድር መመሪያ አወጣ፣ ለሁሉም የንግድ ባንኮች ተልኳል](https://wazemaradio.com/ብሄራዊ-ባንክ-አዲስ-የብድር-መመሪያ-አወጣ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ብሄራዊ ባንክ ንግድ ባንኮች የብድራቸው 20 በመቶ የረጅም ጊዜ ብድር እንዲሆን የሚያዝና ለተበዳሪዎች እፎይታን የሚሰጥ አዲስ መመሪያ አወጣ። ዋዜማ ዝግጅት ክፍል የደረሰው አዲሱ መመሪያ የግል ንግድ ባንኮች ባበደሩ ቁጥር ከብሄራዊ ባንክ የሚገዙትን የ27 በመቶ ቦንድን ሊያስቀረው ይችላልም እየተባለ ነው። የሀገሪቱ ንግድ ባንኮች እስከዛሬ ሲሰሩበት የነበረው የብድር ማረዘሚያ መመሪያ ሳብያና በሌሎች ምክንያቶች የተበላሸ - [የሜቴክ የቀድሞው ስራ አስኪያጅ ተያዙ](https://wazemaradio.com/የሜቴክና-የቀድሞው-ከፍተኛ-አመራር-ተያዙ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በከፍተኛ የሙስና ወንጀል የተጠረጠሩትና መቀሌ ተደብቀው የነበሩት የሜቴክ ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥጥር ስር ውለዋል። የመንግስት የፀጥታ ምንጮች እንደነገሩን የሜቴክ ዋና ስራ አስኪያጅ የነበሩት ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው ሁመራ አካባቢ በፌደራል ፖሊስና በትግራይ ክልል ልዩ ሀይል ትብብር በቁጥጥር ስር ውለው ወደ አዲስ አበባ ተወስደዋል። ክንፈ ወደ ሁመራ የሄዱት ለሽሽት እንደነበረ ቢነገርም እስካሁን ከመንግስት ወገን ማረጋገጫ አልተገኘም።ግለሰቡ - [ሜቴክና ኢንጂነር ስመኘው](https://wazemaradio.com/ሜቴክና-ኢንጂነር-ስመኘው/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኢንጂነር ስመኘው በቀለ የሕዳሴ ግድብ ስራ አስኪያጅነትን ሙሉ በሙሉ ጠቅለው እንዲይዙ የተደረገው የብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽንን(ሜቴክ) ጥቅም አይጋፉም በሚል ተስፋ ነበር። ኢንጂነር ስመኘው ከህልፈተ ህይወታቸው ጥቂት ቀናት አስቀድሞ ስለሚመሩት ፕሮጀክት ዝርዝር ሪፖርት አዘጋጅተው እንዲያቀርቡ ይታዘዛሉ። በተመሳሳይ ጊዜ የመንግስት የልዑካን ቡድን ወደ ሕዳሴው ግድብ መገናኛ ብዙሀንን ይዞ በመሄድ እንደሚጎበኝ መርሀ ግብር ይወጣል። ኢንጅነር ስመኘው ለመንግስት ለማቅረብ - [ባንኮች የሀራጅ ሽያጭ እንዲያቆሙ ታዘዙ](https://wazemaradio.com/ባንኮች-የሀራጅ-ሽያጭ-እንዲያቆሙ-ታዘዙ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በሀገሪቱ ያሉ የመንግስትና የግል የንግድ ባንኮች የተበላሸ የብድር ምጣኔ አምስት በመቶ እያለፈ በመምጣቱ ማናቸውንም በብድር የተያዘ ንብረትና መያዣ ለሀራጅ እንዳያቀርቡ ብሔራዊ ባንክ ትዕዛዝ መስጠቱን ለዋዜማ የደረሰ መረጃ ያመለክታል። ብሄራዊ ባንክ አዲስ የብድር ማራዘሚያ መመሪያ ሊያወጣ እየተዘጋጀ መሆኑም ተሰምቷል። ቀደም ባለው ጊዜ የልማት ባንክ የተበላሸ ብድር ምጣኔ ከ15 በመቶ ማለፍ ሳይገባው 51.6 በመቶ ወይም - [ሜቴክ ላይ ሲደረግ የነበረው ምርመራ እየተገባደደ ነው](https://wazemaradio.com/ሜቴክ-ላይ-ሲደረግ-የነበረው-ምርመራ-እየተ/) - ዋዜማ ራዲዮ- መንግስት በብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ውስጥ ተፈፅሟል የተባለውን ከፍተኛ ሙስና ማጣራት ከጀመረ ወራት ተቆጥረዋል። በማጣራቱ ሂደት በርካታ መረጃዎች ተሰብስበዋል። ይሁንና ከመስሪያ ቤቱ የተሰወሩ፣ ያልተሟሉና የተጭበረበሩ መረጃዎችን የማጣራቱ ስራ አስቸጋሪ ሆኖ ቆይቷል። ዋዜማ ከምርመራው ጋር ቅርበት ካላቸው ምንጮች እንደሰማቸው የሙስና ስንሰለቱ ከፖለቲካ አመራሩ ከግል ባለሀብቶችና በውጪ ሀገር ካሉ ኩባንያዎች ጋር የተያያዘና እጅግ ፈታኝ ነበር። - [ከዐብይ አህመድ የመቶ ቀን የባህር ሀይል ምስረታ ዕቅድ፣ ለግርምት እንዘጋጅ?](https://wazemaradio.com/ከዐብይ-አህመድ-የመቶ-ቀን-የባህር-ሀይል-ም/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኢህአዴግ ኢትዮጵያን ሲቆጣጠር ደርግ ከአሜሪካ ገዝቷቸው ከነበሩ ሰባት የጦር መርከቦች አራቱን ሽጧቸዋል : ሶስቱን ደግሞ እስካሁን አልተረከባቸውም። ኢትዮጵያ የባህር ሀይል ያስፈልጋታል : በቅርቡም ታቋቁማለች የሚል ንግግር ከመንግስት በተደጋጋሚ እየተሰማ ነው። የኢትዮጵያ መንግስት ዘመናዊና የባህር የአየር የየብስና የህዋ ተዋጊ ሀይል ለመገንባት እቅድ እንዳለውና ለዚህም እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ በዚህ ሳምንት ይፋ አድርገዋል። ኢትዮጵያ - [የቀድሞው ሜቴክ አውሮፕላን ገዝቶ ነበር፣ አሁን የት እንዳለ አልታወቀም](https://wazemaradio.com/የቀድሞው-ሜቴክ-አውሮፕላን-ገዝቶ-ነበር፣/) - ሁለት መቶ መኖሪያ ቤቶችን በድርጅቱ ገንዘብ ገዝቶ ለግለሰቦች ሰጥቷል ኢትዮ ፕላስቲክ ስልሳ ሚሊየን ብር በአደባባይ ተዘርፏል ዋዜማ ራዲዮ- የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) በአዲስ መልክ እንዲዋቀርና በድርጅቱ ውስጥ የተፈፀመው ምዝበራ ተጣርቶ ተጠያቂ ግለሰቦች ህግ ፊት እንዲቀርቡ ለማድረግ የሚያስችል ሰፊ ምርመራ ከተጀመረ ስንብቷል። በከፍተኛ ምስጢር ተይዞ እየተካሄደ ያለው ምርመራ እጅግ ግር የሚያሰኙና አዳዲስ መረጃዎችን አግኝቷል። ምርመራው እንደቀጠለ - [አይካ አዲስ በቢሊየን ከሚቆጠር ብድርና ኪሳራ ጋር ወደ ውድቀት እያመራ ነው](https://wazemaradio.com/አይካ-አዲስ-በቢሊየን-ከሚቆጠር-ብድርና-ኪ/) - ድርጅቱ ከልማት ባንክ የወሰደውን 2.3 ቢሊየን ብር ዕዳ መክፈል አልቻለም በኢትዮጵያ ከስሪያለሁ ቢልም በቡርኪና ፋሶ ግዙፍ ፋብሪካ መገንባት ጀምሯል ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ሲገባ በጨርቃጨርቅ ዘርፍ በስራ እድል : በውጭ ምንዛሬ እና በቴክኖሎጂ ሽግግር ብዙ ለውጥ እንደሚያመጣ ተነግሮለት የነበረው የቱርኩ አይካ አዲስ ቴክስታይል ኤንድ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ የተበደረውን ከ2.3 ቢሊየን ብር በላይ መክፈል ባለመቻሉ - [የሀገሪቱ ባንኮች ለተፈናቀሉ ወገኖች ማቋቋሚያ ሊያዋጡ ነው](https://wazemaradio.com/የሀገሪቱ-ባንኮች-ለተፈናቀሉ-ወገኖች-ማቋ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የሀገሪቱ ባንኮች ከአመታዊ ትርፋቸው 0.5 በመቶ የሚሆነውን በሀገሪቱ ለተፈናቀሉ ወገኖች ማቋቋሚያ ሊያዋጡ ነው። ዋዜማ ባገኘችው መረጃ መሰረት በሀገሪቱ ያሉ ሁለት ሚሊየን የሚጠጉ ተፈናቃዮችን ለማቋቋም መንግስት አቅም አንሶታል፣ ከለጋሾችም የሚፈለገው ድጋፍ ሊገኝ አልቻለም። ተፈናቃይ ዜጎች በብዛት ያሉባቸው ክልል አስተዳደሮች ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት ነው ልገሳው የተጀመረው። በአሁን ሰአት በኢትጵያ ውስጥ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች 1.8 ሚሊዮን - [እንዲታጠፉና እንዲዋሀዱ የተደረጉ መስሪያ ቤቶች ስራተኞች ግራ ተጋብተዋል](https://wazemaradio.com/እንዲታጠፉና-እንዲዋሀዱ-የተደረጉ-መስሪ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በቅርቡ መንግስት የሚንስትር መስሪያ ቤቶችን ቁጥር ከ28 ወደ 20 መቀነሱን ተከትሎ የሚታጠፉና የሚዋሀዱ መስሪያ ቤት ሰራተኞች ዕጣ ፈንታችን አሳስቦናል ብለዋል። በከፍተኛ ሀላፊነት ሲሰሩ የነበሩ አሁን በስራ ልምድ በትምህርት ዝግጅትና በደሞዝ ጭምር በሚያንሷቸው የሌላ መስሪያቤት ሰራተኞች ስር መመደባቸው ተገቢ አይደለም ብለው ያምናሉ። ቀደም ሲል በያዙት ሀላፊነትና የሙያ መስክ ስለመቀጠላቸው እንደሚጠራጠሩና በሂደት በሰው ሀይል መደራረብ - [ሜቴክ 340 ሚሊያን ብር "ከልክሎናል"](https://wazemaradio.com/ሜቴክ-340-ሚሊያን-ብር-ከልክሎናል/) - ዋዜማ ራዲዮ- የብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ካሳየው የብቃት ማነስና ከሚጠረጠርበት በቢሊየን የሚቆጠር ገንዘብ ብክነትና ሙስና በተጨማሪ የሀገሪቱ ቁልፍ ፕሮጀክቶች ለዓመታት እንዲጓተቱ ሰበብ ሆኗል። የህዳሴው ግድብ አንዱ ነው። በህዳሴው ግድብ የኤሌክትሮ መካኒካል ስራ ላይ ከደረሰው መስተጓጎል በተጨመሪ ለግድቡ ውሀ መተኛ የደን ምንጣሮ ለማድረግ ሁለት ነጥብ ስድስት ቢሊየን ብር ወስዶ አብዛኛው ገንዘብ የደረሰበት አይታወቅም። የምንጣሮ ስራውን እንዲያከናውኑ - [የፀጥታ ተቋማትን ሁሉ በአንድ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ስር መጠርነፍ ለምን አስፈለገ?](https://wazemaradio.com/የፀጥታ-ተቋማትን-ሁሉ-በአንድ-ሚኒስቴር-መ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ ሥልጣን ከያዙ ወዲህ ሁለተኛው የሆነውን ካቢኔያቸውን ሰሞኑን አዋቅረዋል፡፡ ከዚሁ ጋርም የሥራ አስፈጻሚውን ሥልጣንና ተግባር የሚወስነው አዋጅ ተሻሽሏል፡፡ በርግጥ የሚንስቴር መስሪያ ቤቶችን አወቃቀር መቀየር አዲስ ነገር አይደለም፡፡ ለአዲስ ጠቅላይ ሚንስትር ይቅርና ለነባርም ቢሆን እንደተጨባጭ ሁኔታው እያዩ ተቋማዊ ሽግሽግ እና ሹም ሽር ማድረግ የተለመደ ነው፡፡ በተለይ የኢሕአዴግ አባል ድርጅቶች አንጋፋ አመራሮቻቸውን - [ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ የካቢኔ ሹም ሽር ሊያደርጉ ነው](https://wazemaradio.com/ጠቅላይ-ሚንስት-አብይ-አህመድ-የካቢኔ-ሹም/) - ዋዜማ ራዲዮ- ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ በመጪው ሳምንት በፓርላማ ተገኝተው በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከፓርላማ አባላት ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ምላሽ እንደሚሰጡና አዲስ ያዋቀሩትን ካቢኔም ይፋ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል። ሹም ሽሩ ያስፈለገው 28 የነበሩት የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ወደ 20 ዝቅ እንዲሉ በማድረግ እንዲሁም አዳዲስ የሚኒስቴር መስሪያቤቶች እንዲዋቀሩ በመደረጉ ነው። አንዳንድ የሚኒስቴር መስሪያቤቶች ደግሞ ይቀላቀላሉ። የዋዜማ ምንጮቹ እንደገለጹት ጠቅላይ ሚንስትር አብይ በሳምንቱ - [ከጭነት ይልቅ ዕዳ የከበዳቸው የኢትዮጵያ መርከቦች](https://wazemaradio.com/ከጭነት-ይልቅ-ዕዳ-የከበዳቸው-የኢትዮጵያ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከአምስት አመት በፊት ኢትዮጵያ የገዛቻቸውን ሰባት የደረቅ ጭነትና ሁለት የነዳጅ ጫኝ መርከቦች ሰባት ቢሊየን ብር ያህል ወጥቶባቸዋል። ገንዘቡ በዋናነት ከቻይና የተገኘ ብርድ ነው። አሁን መርከቦቹ ሰርተው ዕዳቸውን መክፈል የሚችሉ አልሆኑም። እንዳውም ተጨማሪ ዕዳ ይዘው እየመጡ ነው። ይህ በተገቢው ጥናት ላይ ያልተመሰረተ ግዥ እንዲፈፀመ ያደረጉ ባለስልጣናት አልተጠየቁም። ዝርዝሩን ያንብቡት። [ተጨማሪ የድምፅ ዘገባ ከታች ይመልከቱ] ከሁለት - [በመቀሌ የመሬትና የመኖሪያ ቤት ዋጋ እየናረ ነው](https://wazemaradio.com/በመቀሌ-የመሬትና-የመኖሪያ-ቤት-ዋጋ-እየና/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከቅርብ ግዜ ወዲህ በትግራይ ክልል ርእሰ መዲና በመቀሌ የመሬትና የመኖሪያ ቤት ዋጋ በከፍተኛ ፍጥነት እየናረ መምጣቱን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል። በከተማይቱ ያነጋገርናቸው በድለላ ስራ ላይ የተሰማሩ ድርጅቶች፣ አከራዮችና ነዋሪዎች እንደነገሩን የመሬትና የመኖሪያ ቤት ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ ንሯል። ባለፈው አንድ አመት የመኖሪያ ቤት ግዥ ፍላጎትና የተከራዮች ቁጥር ከሌላው ጊዜ ላቅ ብሎ መታየቱን በዘርፉ ላይ - [የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የተበላሸ የብድር መጠን 51.6 በመቶ (20 ቢሊየን ብር) ደረሰ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ልማት-ባንክ-የተበላሸ-የብድር/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከሁለት ወራት በፊት የተሸከመው 40 በመቶ የተበላሽ የብድር መጠን አሁን 51.6 በመቶ (20ቢሊያን ብር) መድረሱን ዋዜማ ከባንኩ ምንጮች ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የባንኩ ሹማምንት ስንበት ያለ አሀዝ በመጥቃስ የማረጋጋት ስራ ለመስራት እየሞከሩ ነው። የፋይናንስ ቀውሱ ሀገሪቱ የልማት ስራዎችን ለመፈፀም ቀርቶ መደበኛ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዎችን እንዳያስቆም ስጋት አለ። ቀውሱ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከሰጠው - [የሕዳሴው ግድብ ውሀ አሞላል ድርድር ተጠናቀቀ፣ ግብፅ ስምምነቱን አልፈረመችም](https://wazemaradio.com/የሕዳሴው-ግድብ-ውሀ-አሞላል-ድርድር-ተጠና/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ሱዳንና ግብፅ በሕዳሴው ግድብ ውሀ አሞላል ላይ ሲያደርጉ የነበረውን ውይይት አጠናቀቁ፣ ግብፅ ስነዱን አልፈረመችም። ማክስኞ በአዲስ አበባ ሲደረግ የነበረው በሕዳሴው ግንብ ውሀ አሞላል ላይ ባለሙያዎች ያቀረቡት የቴክኒክ ጥናት ላይ ሲደረግ የነበረው ድርድር በመስማማት ምሽቱን ተጠናቋል። ሱዳንና ኢትዮጵያ ስነዱን ወዲያውኑ ሲፈርሙ የግብፅ ልዑካን ቡድን ግን በጉዳዩ ላይ ከሀገሪቱ መንግስት ከፍተኛ ባላስልጣናት ጋር ተነጋግሮ እንደሚመለስ - [የአዲሳባ ፖሊስ ቢከሰስስ ?](https://wazemaradio.com/የአዲሳባ-ፖሊስ-ቢከሰስስ/) - በመስፍን ነጋሽ (ከዋዜማ ራዲዮ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽነር የሰጡትን መግለጫ ሰማሁት፣ አየሁት። ፖለቲካውን በፖሊስ ቋንቋ፣ የፖሊስን ጥፋት በፖለቲካ ቋንቋ ለማጽደቅ ተሞክሯል፤ እንደድሮው። በኮሚሽነሩ መግለጫ ላይ ዝርዝር አስተያየት መስጠት ይቻል ነበር። ግን ጥቅም ያለው አልመሰለኝም። መማማር ራሱ አቅምና ፍላጎት ይጥይቃል። እዚያ አልደረስንም። በወንጀል የተጠረጠሩ ሰዎች አይጠየቁ ያለ ሰው የለም። አልነበረምም። ለምሳሌ፣ በቪኦኤ ላይ የቀረበው (ወደፓስተር አካባቢ - [ሜቴክ ሁለቱን የኢትዮጵያ የጭነት መርከቦች ወዴት ሰወራቸው?](https://wazemaradio.com/ሜቴክ-ሁለቱን-የኢትዮጵያ-የጭነት-መርከቦ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) በርካታ የግንባታ ፕሮጀክቶችን በማዘግየትና በምዝበራ ስሙ ተደጋግሞ ሲነሳ ስምታችኋል። ሌላ ያልሰማችሁትን የሜቴክ ረጅም እጅ ከሀገር ውጪ ጭምር ህገ ወጥ ተግባር የተፈፀመበትን ጉዳይ እንነግራችኋለን። ሜቴክ ሁለት የኢትዮጵያ ግዙፍ መርከቦችን ከብዙ ኪሳራ ጋር ህገ ወጥ በሆነ መንገድ ሽጧቸዋል። ነገሩ ከዛሬ ስድስት አመት በፊት በአውሮፓውያኑ 2012 በሀበሻ አቆጣጠር ይጀምራል። በወቅቱ የቀድሞው የኢትዮጵያ ንግድ - [ገዥው ግንባር የፓርቲ ሚዲያዎችን ወደ ህዝብ ለማዘዋወር እቅድ አቀረበ](https://wazemaradio.com/ገዥው-ግንባር-የፓርቲ-ሚዲያዎችን-ወደ-ህዝ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የገዥው ፓርቲ ንብረቶች የሆኑት ፋና ብሮድካስት ኮርፖሬት (ራዲዮ ፋናና ፋና ቴሌቭዥን)፣ ዋልታ ( ዋልታ ቴሌቭዥን) እንዲሁም በሁለቱ ድርጅቶች ጥምረት የተመሰረተው ዋፋ ፕሮሞሽን የተባለው የማስታወቂያ ድርጅት ከኢሕአዴግ ጉባዔ ተከትሎ የህዝብ ንብረት እንዲሆኑ ዕቅድ ቀረበ። የፓርቲ አባል የሆኑ የድርጅቶቹ አመራሮችም በቦታቸው እንደማይቀጥሉ ተነግሯል። ኢህአዴግ በመስከረም ወር መጨረሻ ከሚያደርገው ስብሰባ በሁዋላ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት: ዋልታ እና - [ግብፅ የሕዳሴውን ግድብ ድርድር አቋረጠች](https://wazemaradio.com/ግብፅ-የሕዳሴውን-ግድብ-ድርድር-አቋረጠች/) - ዋዜማ ራዲዮ- የሕዳሴው ግድብ የደረሰበትን ምስቅልቅልና ዘረፋ ተከትሎ ግብፅ ከኢትዮጵያና ሱዳን ጋር ስታደረግ የነበረውን የሞት ሽረት ድርድር አቋርጣለች። በግድቡ ተፅዕኖ ዙሪያ ሲሰሩ የነበሩ ጥናቶችም አስታዋሽ አጥተዋል። ግብጽ እንዲጀመር ስትወተውተው ከነበረው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ውሀ አሞላል ድርድር ራሷን ማግለሏል በድርድሩ ተሳታፊ ከነበሩ ምንጮች ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ግብጽ ይህንን እርምጃ መውሠዷም ያልተጠበቀና አስገራሚ እንደሆነም ጉዳዪን በቅርበት - [በሜቴክ እየተገነባ ያለው ያዩ የማዳበሪያ ፋብሪካ አደጋ ደረሰበት](https://wazemaradio.com/በሜቴክ-እየተገነባ-ያለው-ያዩ-የማዳበሪያ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ተይዞ ግንባታው እጅግ የተጓተተው የያዩ ማዳበሪያ ፋብሪካ በቅርቡ የፕሮጀክቱ አንድ አካል የሆነው የማቀፊያ ግንብ መደርመሱን ከስፍራው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ይህ የማቀፊያ ግንብ የመስንጠቅ አደጋ ገጥሞት በአስቸኳይ መፍትሄ እንዲፈለግለት የፓርላማ አባላት ጭምር ጥያቄ ሲያቀርቡ የቆዩ ቢሆንም ምላሽ ባለመገኘቱ በሐምሌ ወር መገባደጃ ላይ የመደርመስ አደጋው መድረሱን ስምተናል። ስድስት መቶ ሜትር ያህል - [ሜቴክ ስራተኞቹን በግዳጅ እረፍት እያስወጣ ነው ፣ ድርጅቱ በአዲስ መልክ ይደራጃል](https://wazemaradio.com/ሜቴክ-ስራተኞቹን-በግዳጅ-እረፍት-እያስወ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በሙስናና በብቃት ማነስ ለከፍተኛ የሀብት ብክነት ስበብ የሆነው የብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ሜቴክ ሲቪል ሰራተኞቹን በግዳጅ እረፍት እያስወጣ ነው። ድርጅቱ በአዲስ መልክ ሊዋቀር እንደሆነም ተሰምቷል። በጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ የተሰየሙ ሶስት የጥናት ቡድኖች ባቀረቡት ሀሳብ ላይ በመንተራስ ሜቴክ ወታደራዊና ሲቪል ምህንድስናና አምራች ክፍሎቹ እንደ አዲስ ይዋቀራሉ። በመልሶ ማዋቀሩ ተቋሙ ብቃት ሳይኖረው የገባባቸውን የስራ ዘርፎች - [የበረከት ምጸቶች!](https://wazemaradio.com/የበረከት-ምጸቶች/) - [በመስፍን ነጋሽ] በረከት ስምዖን በ“ታዲያስ አዲስ” ከሰይፉ ፋንታሁን እና በጀርመን ድምጽ ከነጋሽ መሐመድ ጋራ ያደረጋቸውን አጫጭር ቃለ ምልልሶች አደመጥኳቸው። መቼም ከሰይፉ ጋራ ያደረገው ቃለ መጠይቅ በራሱ በበረከት አነሳሽነት የተደረገ እንደሆነ መገመት ይቻላል። የነጋሽ ቃለ ምልልስ በብአዴን ውሳኔ ወይም በሰይፉ ቃለ መጠይቅ ንሸጣ የተጀመረ ሊሆን ይችላል፤ ይህም ግምት ነው። የሁለቱም ቃለ ምልልስ አላማው ተመሳሳይ ነው፤ በብአዴን - [TPLF’s Counter Revolution and Potential Antidotes- Part 2](https://wazemaradio.com/tplfs-counter-revolution-potential-antidotes-part-2/) - "The departure of the former security chief was not an individual affair. A network of intelligence and counter- intelligence officers with a command and control chain have gone underground. From the type of attacks they allegedly conducted this far, we can deduce they have well organized and financed operational units. They also have technical units. - [የሕዳሴው ግድብ እክል ገጥሞታል](https://wazemaradio.com/የሕዳሴው-ግድብ-እክል-ገጥሞታል/) - ዋዜማ ራዲዮ- የሕዳሴው ግድብ ዋና መሀንዲስ የነበሩት ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ባልታወቀ መልኩ ሞተው ከመገኘታቸውን አስቀድሞ በጣልያኑ ተቋራጭ ሳሊኒ እና በመከላከያ ብረታብረትና ኢንጂነሪንግ (ሚቴክ) መካከል የከረረ አለመግባባት እንደነበር ይፋ ሆኗል። ሳሊኒ በሚቴክ ዝርክርክ አሰራር ከፍ ያለ የገንዘብ ኪሳራ ደርሶብኛል ብሏል። ሳሊኒ የደረሰበት የኪሳራ መጠን 350 ሚሊየን ዩሮ ያህል እንደሆነ ይናገራል። ኢንጂነር ስመኘው በቀለ የተገደሉት የፕሮጀክቱ ባለቤት የኤሌክትሪክ ሀይል ኮርፖሬሽን - [TPLF’s Counter Revolution and Potential Antidotes](https://wazemaradio.com/tplfs-counter-revolution-potential-antidotes/) - By- Derese G Kassa (PhD) / Wazema Radio Part 1 Popular unrest exploded by the youth in Oromiya, Amhara regions and other parts of Southern Ethiopia. Popular discontent boiled among Muslim Ethiopians. The disaffection and resentment from the urban middle class and civil servants simmered underneath. There was no room where dissent can be ventilated - [የእንግሊዝ መንግስት የሶማሌ ክልል ልዩ ሀይልን አላሰለጠንኩም አላስታጠኩም አለ](https://wazemaradio.com/የእንግሊዝ-መንግስት-የሶማሌ-ክልል-ልዩ-ሀ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የእንግሊዝ መንግስት የሶማሌ ክልል ልዩ ሀይልን አሰልጥኗልና አስታጥቋል በሚል ሲወጡ የከረሙት ዘገባዎች የተሳሳቱ ናቸው ሲል አስተባበለ። በአዲስ አበባ የሚገኘው የእንግሊዝ ኤምባሲ ለዋዜማ በላከው መግለጫው እንግሊዝ በሶማሌ ክልል ከ 2013 እስከ 2015 ድረስ ድጋፍ ያደረገችው ህፃናትና ሴቶች ተኮር ለሆነ የፍትህ ስርዓት ማሻሻያ ስልጠና ነበር። ድጋፉ ለትምህርት ለጤናና ለንፁሕ የመጠጥ ውሀ አቅርቦት ላይ ያተኮረ ጭምር - [የኢትዮጵያ መንግስት የኤርትራን ወደብ አጠቃቀም የሚያጠና ቡድን አቋቋመ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-መንግስት-የኤርትራን-ወደብ-አ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በቀድሞ በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ግርማ ብሩ የሚመራ ቡድን ኢትዮጵያ የኤርትራን ወደቦች የምትጠቀምበትን ሁኔታ ማጥናት እንደጀመረ ከኢትዮጵያ የማሪታይም ጉዳዮች ባለስልጣን ያገኘነው መረጃ ያሳያል ። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከሁለት ሳምንታት በፊት በሀገሪቱ ካሉ የዩኒቨርሲቲ ምሁራን ጋር ባደረጉት ቆይታ ሀገሪቱ አሁን ላይ የምጽዋ ወደብን በተቻለ ፍጥነት ወደመጠቀም እንደምትገባም ተናግረው ነበር ። ኢትዮጵያ የኤርትራን ወደቦች - [ከባህር ማዶ የተመለሱ የተቃዋሚ መሪዎችና ግለሰቦች የሆቴልና የመጓጓዣ ወጪ መንግስትን እየፈተነ ነው](https://wazemaradio.com/ከባህር-ማዶ-የተመለሱ-የተቃዋሚ-መሪዎችና/) - የአርበኞች ግንቦት ሰባት አመራሮች ከቀናት በኋላ አዲስ አበባ ይገባሉ ዋዜማ ራዲዮ- ቀደም ሲል ወደ ሀገር ቤት የገቡ የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲ ድርጅቶች አመራሮች፣ ታዋቂ ግለሰቦችና ጉዳይ አስፈፃሚዎችን በዓየር ለማጓጓዝ ለሆቴልና ትራንስፖርት መንግስት ዳጎስ ያለ ወጪ ማውጣቱ ተሰምቷል። ለግለሰቦቹ የየዕለት የሆቴል መስተንግዶና ሌሎች ወጪዎች ከዕለት ዕለት እየናረ መምጣቱን የሚናገሩት የመንግስት የሰራ ሀላፊዎች ወጪው ለሀገር ሰላምና ዕርቅ ሲባል - [የሶማሌ ክልል የቀድሞ ፕሬዝዳንት አብዲ መሀመድ ዑመር (አብዲ ኢሌ) በቁጥጥር ስር ውለዋል](https://wazemaradio.com/የሶማሌ-ክልል-የቀድሞ-ፕሬዝዳንት-አብዲ-መ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የሶማሌ ክልል የቀድሞ ፕሬዝዳንት አብዲ መሀመድ ዑመር (አብዲ ኢሌ) በቁጥጥር ስር ውለዋል። የክልሉ ምክር ቤት ምንጮች እንደነገሩን አብዲ ኢሌ በጅጅጋ ከነበሩበት ቤተ መንግስት ተይዘው ተወስደዋል። ፕሬዝዳንቱን ለመያዝ በተደረገው ጥረት ተኩስ መሰማቱን እማኞች ይናገራሉ። ዛሬ ማለዳ ከክልሉ ባለስልጣናት ጋር ምክክር መደረጉን የሚናገሩት አንድ የምክር ቤት አባል ስብሰባዊን ተከትሎ የመከላከያ ሰራዊት አባላት አብዲ ኢሌን በቁጥጥር ስር - [በፌደራል መንግስትና በሶማሌ ክልል መካከል ንግግር እየተካሄደ ነው](https://wazemaradio.com/በፌደራል-መንግስትና-በሶማሌ-ክልል-መካከ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በፌደራል መንግስትና በሶማሌ ክልል መካከል ባለፉት ሁለት ቀናት በተደረገ ውይይት የክልሉን ሰላምና መረጋጋት ለመመለስ መግባባት ላይ መደረሱ ተሰማ። በፌደራሉ መንግስትና በሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት አብዲ መሀመድ ዑመር (አብዲ ኢሌ) መካከል ቅዳሜ በስልክ፣ እሁድ ዕለት ደግሞ በፊት ለፊት በተደረገ ውይይት አለመግባባት የተፈጠረባቸውን ጉዳዮች በንግግር ለመፍታትና የተፈጠረውን ቀውስ ለማረጋጋት የጋራ እርምጃ ለመውሰድ ከመግባባት ተደርሷል። አሁንም ቢሆን - [አርበኞች ግንቦት ሰባት ከመንግስት ጋር ስምምነት ላይ ደረሰ](https://wazemaradio.com/አርበኞች-ግንቦት-ሰባት-ከመንግስት-ጋር-ስ/) - ዋዜማ ራዲዮ - የአርበኞች ግንቦት ሰባት አመራሮች ከጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ ጋር በአሜሪካ ባደረጉት ሁለት ዙር ዝግ ውይይት ወደ ሀገር ቤት ተመልሰው በሰላማዊ መንገድ በፖለቲካ የሚሳተፉበት ሁኔታ ላይ መስማማታቸው ተሰማ። አርብ ዕኩለ ለሊት አቅራቢያ በተጠናቀቀው ውይይት ላይ በኤርትራ ያሉ የአርበኞች ግንቦት ሰባት ታጋዮችን በተመለከት እንዲሁም ሀገሪቱ ወደ ፊት ወደ ዴሞክራሲ ሽግግር ለማድረግ በሚረዷት ጉዳዮች ላይ - [ኢትዮጵያ፤ የዴሞክራሲያዊ ሽግግር ፍለጋ [በመስፍን ነጋሽ]](https://wazemaradio.com/ኢትዮጵያ፤-የዴሞክራሲያዊ-ሽግግር-ፍለጋ/) - ለተሐድሶ እና ለሽግግር ዘመን የፍኖተ ካርታ ጥቆማ (ሙሉ ፒዲኤፍ PDF) በመስፍን ነጋሽ- ዋዜማ ራዲዮ ጠቅላይ ሚኒስትሩ (ጠ/ሚሩ) ሥልጣን ከያዙ ጀምሮ በርካታ ተስፋ ሰጪ እርምጃዎችን እየወሰዱ ነው። በየዕለቱ የሚደረጉ ነጠላ እርምጃዎች አገሪቱ በሆነ አይነት የለውጥ ሒደት ውስጥ እያለፈች መሆኑን በማያጠራጥር መልኩ ይናገራሉ። ይሁንና እነዚህ ነጠላ ለውጦችና ክስተቶች በራሳቸው ካላቸው ትርጉምና ክብደት አልፎ በአጠቃላዩ ሒደት ውስጥ ያላቸውን ስፍራ - [የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ዋና ስራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አዜብ አስናቀ ከሀላፊነታቸው ሊነሱ ነው](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ኤሌክትሪክ-ሀይል-ዋና-ስራ-አስ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ዋና ስራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አዜብ አስናቀ ከሀላፊነታቸው ሊነሱ ነው።የኢንጂነር አዜብ መነሳት የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የልማት ተቋማትን የማሻሻል አንዱ አቅጣጫ መሆኑ ተጠቅሷል። በጠቅላይ ሚንስትሩ ቢሮ በኩል ውሳኔው መተላለፉን ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ ምንጮቻችን ነግረውናል። ሌሎች የመንግስት ድርጅቶች ሐላፊዎችንም ለመተካት እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን ስምተናል። ኢንጂነር አዜብ አስናቀ ወደ ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ዋና ስራ - [ፌሽታ የጋረደው የድንበር ማካለል ጉዳይ!](https://wazemaradio.com/ፌሽታ-የጋረደው-የድንበር-ማካለል-ጉዳይ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያና ኤርትራ ስላም አውርደው የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቱ ተጀምሯል። መሪዎችም ጉብኝት አድርገዋል። የንግድ ልዑካንም መነጋገር ጀምሯል። የዓስብ ወደብን ለመጠቀም ዝግጅት ተጀምሯል። በዚህ ሁሉ መሀል ግን የድንበሩ ጉዳይ እንዴት እልባት ሊበጅለት እንደታሰበ በይፋ አልተነገርም። ድንበር ማካለል ውስብስብ ጉዳዮችን ያካትታል። ተግባራዊ ማድረግም የራሱ ፈተና አለው። መሪዎቹ እንዳሉት የድንበር ጉዳይ ኢምንት ነውን? አንዳንድ ፈተና ሊሆኑ የሚችሉ ጉዳዮችን - [ኢትዮ ቴሌኮም ሀላፊዎቹን አባረረ](https://wazemaradio.com/ኢትዮ-ቴሌኮም-ሀላፊዎቹን-አባረረ/) - የጠቅላይ ሚንስትሩን ቢሮ በመሰለል መረጃው ለሶስተኛ ወገን ይተላለፍ ነበር ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮ-ቴሌኮም ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር አንዱዓለም አድማሴን ጨምሮ የተለያዩ የድርጅቱ ሀላፊዎች ከሀላፊነታቸው መነሳታቸውን ከድርጅቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ወ/ሪት ፍሬሕይወት ታምሩ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው ተሹመዋል። የግዥ፣ የሰው ሀይልና የኦፐሬሽን ሀላፊዎችም ተነስተዋል። ሀላፊዎቹ ከጠቅላይ ሚንስትሩ ቢሮ በተፃፈ ደብዳቤ እንዲሰናበቱ መደረጉንም ለመረዳት ችለናል። ዶ/ር አንዱዓለም በሀላፊነት በቆዩበት ወቅት - [የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ካበደረው 33 ቢሊየን ብር አርባ በመቶው ተበላሽቷል ፣ ባክኗል](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ልማት-ባንክ-ካበደረው-33-ቢሊየን/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ካበደረገው ብድር በአጠቃላይ የተበላሸው ብድር ምጣኔ 40 በመቶ ደረሰ ። ልማት ባንኩ አሁን ላይ የሰጠው ብድር ወይንም (outstanding loan) ከ33 ቢሊዮን ብር የሚያልፍ ሲሆን ፤ ከዚህ ውስጥ የተበላሸው ብድር ማለትም (non performing loan) 14 ቢሊዮን ብር መጠጋቱን የባንኩ ምንጮቻችን ነግረውናል ። ይህም ባንኩ የተጋረጠበትን ትልቅ ፈተናና ሀገሪቱ ያለችበትን ኢኮኖሚያዊ ዉጥንቅጥ እንዳባባሰው የዘርፉ - [የሽብር ወንጀልና ተያያዥ ከፍተኛ ወንጀሎችን በመክሰስና በማሰፈረድ የሚታወቁት አቃቤ ሕግ ብርሀኑ ወንድማገኝ ተሰናበቱ](https://wazemaradio.com/የሽብር-ወንጀልና-ተያያዥ-ከፍተኛ-ወንጀሎ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራሉ ዋና ዓቃቤ ህግ ጽህፈት ቤት ለዓመታት በርካቶችን ባልተጨበጠ የሽብር ወንጀልና ተያያዥ ከፍተኛ ወንጀሎችን በመክሰስና በማሰፈረድ የሚታወቁትን ዓቃቤ ህግ አቶ ብርሃኑ ወንድማገኝን ከኃላፊነት በማሰናበት በቦታቸው አቶ ፍቃዱ ፀጋን መሾሙን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ዋና ዓቃቤ ህጉ አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ አቶ ብርሃኑ ሐምሌ 12፣ 2010 ዓ.ም የመስሪያ ቤታቸውን የለውጥ ሂደት (ሪፎርም) በተመለከተ የተለያዩ ርምጃዎችን ለስራተኞቹ ያስተዋወቁ - [የኢትዮጵያ መርከበኞች በገፍ እየሸሹ ከስራ እየተባረሩም ነው](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-መርከበኞች-በገፍ-እየሸሹ-ከስ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መርከበኞችን በተመለከተ ከሰሞኑ አስደንጋጭ የሆኑ መረጃዎች ሲሰሙ ቆይቷል ። የሀገሪቱ መርከበኞች ከመርከብ ላይ እየኮበለሉ መጥፋት ለሀገሪቱ ከባድ ፈተና ሆኗል ፤ በሥራቸው ላይ የነበሩ ሠማንያ ያሕል ኢትዮጵያውያን መርከበኞች በመጥፋታቸው የተነሳ 10 ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች ከኢትዮጵያ አዳዲስ መርከበኞችን መቅጠር አቁመዋልም ተብሏል ። ይህም ብቻ ሳይሆን 1050 መርከቦች ያሏቸው 30 ካምፓኒዎች የሥራ ግንኙነት ስለማቋረጣቸው ፤ - [የኤርትራው ዕርቅ ፈተና ይጠብቀዋል](https://wazemaradio.com/የኤርትራው-ዕርቅ-ፈተና-ይጠብቀዋል/) - ዋዜማ ራዲዮ- ሁለቱ መሪዎች አሥመራ ላይ መግባቢያ ስምምነት መፈራረማቸውን ተከትሎ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ኢትዮጵያን ጎብኝተዋል፡፡ ከሁሉም በፊት ግን መጀመሪያ ደፋሩን የዕርቀ ሰላም ርምጃ የወሰዱት ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ቢሆኑም ፕሬዝዳንት ኢሳያስም በጎ ምላሽ ለመስጠት ጊዜ አላጠፉም፡፡ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቱም በኢምባሲዎች ደረጃ ተጀምሯል።፡፡ በርግጥ አስመራ ላይ የተፈረመው ባለ አምስት ነጥቡ የመግባቢያ ስምምነት ገና በዝርዝር ስምምነቶች መብራራት ያለበት ነው፡፡ - [መጪው ጊዜ ከዐብይ ጋር!](https://wazemaradio.com/መጪው-ጊዜ-ከዐብይ-ጋር/) - ዋዜማ ራዲዮ- መንግሥት በሽብርተኝነት ለፈረጃቸው ተቃዋሚ ቡድኖች የሽብርተኝነት ፍረጃውን በማንሳት ትልቅ ርምጃ ወስዷል፡፡ ጸረ-ሽብር ሕግ አንስቶ የምህረት አዋጅ አጽድቋል፡፡ ይህንኑ ርምጃ ተከትሎ በሽብር ተከሰው የነበሩ ፖለቲካ ቡድኖች ወደ ሀገራቸው እንዲገቡ ጥሪ አድርጓል፡፡ በሌላ በኩል ብሄርተኞች የክልልነት፣ የሙስሊም መብት ተሟጋቾች ደሞ ነባር ጥያቄያቸውን እያሰሙ ያሉት ለውጡን ለመጠቀም ነው፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደሞ በውጭ ሀገራት ያሉ የተቃራኒ - [ደብረማርቆስ በተቃውሞ ስትታመስ ውላለች፣ ንብረት ወድሟል](https://wazemaradio.com/ደብረማርቆስ-ነባር-አመራሩን-በሚቃወም-ት/) - ዋዜማ ራዲዮ- የምስራቅ ጎጃም ዞን መቀመጫ በሆነችው የደብረ ማርቆስ ከተማ ሐምሌ 4 ቀን በተቀሰቀሰ ታቀውሞ በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱና ከተማዋ እስከምሽት ድረስ ተኩስ ሲሰማባት መዋሏን ዋዜማ ከከተማዋ ነዋሪዎችና አመራሮች ለማረጋገጥ ችላለች፡፡ ከተማዋ በተኩስ ስትናጥ ብትውልም ባልተለመደ መልኩ የጸጥታ አካላት በህዝብ ላይ ጉዳት ላለማድረስ ኃላፊነታታቸውን እየተወጡ መሆናቸውን የዋዜማ ምንጮች ይናገራሉ። ለክፉ የማይሰጥ የመቁሰል ጉዳይ የደረሰባቸው መኖራቸው ተነግሯል። የገዢው - [ኢትዮጵያ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት አዲስ አምባሳደር ሰየመች](https://wazemaradio.com/ኢትዮጵያ-ለተባበሩት-መንግስታት-ድርጅት/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት ላለፉት ሰባት ዓመታት በመንግስታቱ ድርጅት ተጠሪ የነበሩትን ዶ/ር ተቀዳ አለሙን በማንሳት አምባሳደር ታዬ ዐፅቀስላሴን መመደቡን አስታወቀ። የውጪጉዳይ ሚኒስቴር እንዳረጋገጠልን የረጅም ዘመን የዲፕሎማሲ አገልግሎት ያላቸው ዶ/ር ተቀዳ አለሙ ወደ ዋናው መስሪያ ቤት ተጠርተዋል። አምባሳደር ተቀዳ በኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ታሪክ የረጅም ዘመን አገልግሎት የሰጡ አንጋፋ ባለሙያ ሲሆኑ የየትኛውም የፖለቲካ ድርጅት አባልም አይደሉም። ዶ/ር ተቀዳ - [የዲላ ዩንቨርሲቲ ፕሬዝዳንት በዜጎች ላይ የሚደረሰውን መፈናቀል በመቃወም ስራ ለቀቁ](https://wazemaradio.com/የዲላ-ዩንቨርሲቲ-ፕሬዝዳንት-በዜጎች-ላይ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የዲላ ዮኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ቃልኪዳን ነጋሽ በትምሕርት ስርዓቱ ውስጥ በሚንፀባረቀው ብሄርን መሰረት ያደረገ ማጥላላትና በዜጎች ላይ የሚደረሰውን መፈናቀል በመቃወም ስራቸውን በፈቃዳቸው መልቀቃቸውን አስታወቁ። በተለያዩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመምህርነትና በሀላፊነት ያገለገሉት ዶ/ር ቃልኪዳን ለዋዜማ እንደተናገሩት ያለፈውን አንድ ዓመት ተኩል ያህል በፕሬዝዳንትነት በመሩት የዲላ ዩንቨርሲቲ ከተፈጠረው የከረረ ብሄርን ያማከለ ሽኩቻ በተጨማሪ ሰኔ ሁለት ቀን በዩኒቨርሲቲው - [[ታዳጊ ክልሎች] የሕወሐት አኩራፊ ቡድን ወይስ የዐብይ ፌደራል መንግስት?](https://wazemaradio.com/ታዳጊ-ክልሎች-የሕወሐት-አኩራፊ-ቡድን-ወይ/) - ዋዜማ ራዲዮ- አሁን ለሁለተኛ ጊዜ ኢሕአዴግ በተለይም ሕወሃት ፊቱን ወደ አጋር ድርጅቶች የሚያዞርበት ጊዜ የመጣ ይመስላል፡፡ ኢሕአዴግ አጋሮቼ የሚላቸው ድርጅቶች እንግዲህ ጋምቤላ፣ የኢትዮጵያ ሱማሌ፣ ቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ አፋር እና ሐረሬ የተባሉትን ክልሎች የሚያስተዳድሩት ብሄራዊ ድርጅቶች ናቸው፡፡ ከሽግግሩ ቻርተር ጀምሮ አምስቱም ክልሎች በአጋር ድርጅቶች ነው የሚተዳደሩት፡፡ ባለፉት ሦስት ወራት ሕወሃት ወደ ኩርፊያ ማዘንበሉን ተከትሎ፣ ከአጋር ድርጅቶች ጋር - [ኢትዮ-ቴሌኮም ሊያካሂድ የነበረውን ሶስተኛ ዙር የማስፋፊያ ፕሮጀክት ሰረዘ](https://wazemaradio.com/ኢትዮ-ቴሌኮም-ሊያካሂድ-የነበረውን-ሶስተ/) - ዋዜማ ራዲዮ፡ ኢትዮ-ቴሌኮም በቢሊየን ዶላር ሊያካሂድ የነበረውን ሶስተኛ ዙር የማስፋፊያ ፕሮጀክት ሰረዘ። የድርጅቱ የቅርብ ምንጮች እንደነገሩን ይህ ሶስተኛ ዙር የማስፋፊያ ፕሮጀክት በሀገሪቱ መቶ ሚሊየን የሞባይል ኔትወርክ መሽከም የሚችል እቅም የማድረስ ዕቅድ የነበረው ነው። እንዲሁም አዳዲስ የቴሌኮም አገልግሎቶችን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት ዝግጅት ሲያደርግ ነበር። ይሁንና በቅርቡ መንግስት በዘርፉ የግል ባለሀብቶች በአነስተኛ ድርሻ እንዲሳተፉና ሀብታቸውን እንዲያፈሱ ካወጣው - [የኦጋዴን ነፃነት ግንባር በኦጋዴን የሚደረገውን የነዳጅ ማውጣት ተቃወመ](https://wazemaradio.com/የኦጋዴን-ነፃነት-ግንባር-በኦጋዴን-የሚደ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃነት ግንባር በሶማሌ ክልል የተጀመረውን ነዳጅ የማውጣት ፕሮጀክት እንደሚቃወምና የኦጋዴን የራስን ዕድል በራስ መወሰን ሳይረጋገጥ የሚደረግ እንቅስቃሴ ህገ ወጥ ዝርፊያ ነው ብሎ እንደሚያምን አስታወቀ። የኦጋዴን የነዳጅ ጉድጓድ ተመርቆ የሙከራ ስራ በተጀመረ በሰዓታት ውስጥ ድርጅቱ ባወጣው መግለጫ የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክቶቹ የክልሉን ህዝብ ጭቆናና የመብት ጥሰት ሊጋርዱት አይገባም ብሏል። የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃነት - [በአሶሳ በተከሰተው ብሄር ተኮር ጥቃት በርካታ ሰዎች ተጎድተዋል](https://wazemaradio.com/በአሶሳ-በተከሰተው-ብሄር-ተኮር-ጥቃት-በር/) - መከላከያ ሰራዊት ዛሬ ረፋዱን ወደ ስፍራው ከደረሰ በኋላ ግጭቱ ረግቧል ዋዜማ ራዲዮ፡ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዋና ከተማ አሶሳ ስኔ 18 ምሽት ላይ የተቀሰቀሰ ብሄር ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ተባብሶ ለሰው ህይወት መጥፋትና መቁሰል እንዲሁም መፈናቀል ምክንያት ሆኗል። ከኦሶሳ ሆስፒታል ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው እስካሁን የስምንት ስዎች ህይወት ሲያልፍ በርካታ ስዎች ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል፣ በሆስፒታል እየተረዱ ነው። “የበርታ - [ኢኤን ኤን (ENN) ቴሌቭዥን ጣቢያ ከሀምሌ አንድ ጀምሮ ስርጭቱን ያቋርጣል](https://wazemaradio.com/ኢኤን-ኤን-enn-ቴሌቭዥን-ጣቢያ-ከሀምሌ-አንድ-ጀ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኢኤን ኤን(ENN) ቴሌቭዥን ጣቢያ ከሀምሌ አንድ ጀምሮ ስርጭቱን አቋርጦ በይፋ ሊዘጋ መሆኑ ተሰማ። በመጪው አርብ 110 የሚሆኑ ቋሚ ሰራተኞቹን በይፋ ሊያሰናብት መዘጋጀቱንም የቅርብ ምንጮች ነግረውናል። የኢኤን ኤን ከስርጭት መውጣት ምክንያት የመንግስት መስሪያቤቶች መረጃ ለጣቢያው መስጠት ማቆማቸው አንዱ ሲሆን የአመት ስፖንሰር የሆኑት ኢትዮ ቴሌኮም እና ንግድ ባንድ በድንገት ውላቸውን ማቋረጣቸው የጣቢያውን ገቢ ማሳጣቱን የኢኤን - [ሕወሐት በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አመራር ላይ መግባባት አልቻለም](https://wazemaradio.com/ሕወሐት-በጠቅላይ-ሚኒስትር-አብይ-አህመድ/) - የትግራይ ክልል መገናኛ ብዙሀን ኤጀንሲ የአማርኛና የኦሮምኛ የቴሌቭዥን ስርጭት በቅርቡ ይጀምራል ዋዜማ ራዲዮ- የትግራይን ክልል የሚመራውና እስከቅርብ ጊዜ በሀገሪቱ የፖለቲካ አመራር የፈላጭ ቆራጭነት ሚና የነበረው ሕወሐት በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አመራር ላይ ሁለት የተለያዩ አቋሞችን ለማስታረቅ መቸገሩ ተሰማ። በድርጅቱ በመካከለኛ ሀላፊነት ላይ ያሉና (የለውጥ ሀሳብ ደጋፊ የሆኑ) ሶስት አባላቱ እንደነገሩን አንዳንድ የሕወሐት አመራሮች ጠቅላይ ሚኒስትር - [ይድረስ ለአዲሳባ፣ ከአዲስ አበባዊ](https://wazemaradio.com/ይድረስ-ለአዲሳባ፣-ከአዲስ-አበባዊ/) - [መስፍን ነጋሽ - ለዋዜማ ራዲዮ እንደከተበው] ክብርት ሆይ! ለጤናሽ እንደምን ከርመሻል?! በዐይነ ስጋ ከተያየን ብዙ ቅዳሜ ነጎደ፣ ብዙ ጥር አለፈ! ስንት መውሊድ ተከብሮ ስንት ልደት ተቆጠረ! ስንት ጾም ተይዞ ስንት ጾፍ ተፈታ! ስንት ሰው ተይዞ ስንት ሰው ተፈታ! ስንት ሰው ተወልዶ፣ ስንት ሰው አለፈ! ዝርዝሩ ብዙ ነው። ስለእኔ የምትሰሚውን ባላውቅም፣ ስላቺ እሰማለሁ፣ ስላቺ እሳላለሁ። - [ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ ወደ አስመራ ይጓዛሉ](https://wazemaradio.com/ጠቅላይ-ሚንስትር-ዐብይ-አህመድ-ወደ-አስመ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያን የኤርትራን ግንኙነት ለማሻሻል በሁለቱም ሀገሮች በኩል ፈቃደኝነት በተገኘበት በአሁኑ ሰዓት ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ ዝርዝር ጉዳዮችን ለመነጋገር ወደ አስመራ ያቃናሉ ተብሏል። ዋዜማ ለጉዳዩ ቅርብ ከሆኑ ምንጮች እንደሰማችው ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ በአስመራ ቆይታቸው የድንበር ጉዳይን ጨምሮ በሁለቱ ሀገሮች መካከል የአለመግባባት ምክንያት ናቸው ተብለው በተለዩ ጉዳዮች ላይ ከፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር እንደሚወያዩ ይጠበቃል። የጠቅላይ - [ኤርትራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ወደ አዲስ አበባ ለመላክ እየተዘጋጀች ነው](https://wazemaradio.com/ኤርትራ-ከፍተኛ-የልዑካን-ቡድን-ወደ-አዲስ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኤርትራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ወደ አዲስ አበባ ለመላክ እየተዘጋጀች መሆኑን ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ተናገሩ። ፕሬዝዳንት ኢሳያስ በየዓመቱ በሚከበረው የሰማዕታት መታሰቢያ ላይ በቀጥታ የቴሌቭዥን ስርጭት እንደተናገሩት በድንበር ጉዳይ ላይ የሚነጋገር የልዑካን ቡድን ወደ አዲስ አበባ ለመላክ ሀሳብ አላቸው። ተጨማሪ ዝርዝር አልሰጡም። በጃፓን የኤርትራ አምባሳደር እስጢፋኖስ አፈወርቂም ይህንኑ መረጃ በትዊተር ገፃቸው አስነብበዋል። በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል - [የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ በተስፋና ሙግት መሀል](https://wazemaradio.com/የአማራ-ብሄራዊ-ንቅናቄ-በተስፋና-ሙግት-መ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) የተባለ አዲስ ተቃዋሚ ብሄርተኛ ድርጅት ከሁለት ሳምንት በፊት በርካታ ሰዎች በተገኙበት በአማራ ክልል ርዕሰ ከተማ ባሕር ዳር ተመስርቷል፡፡ ንቅናቄው የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ መምህር የሆኑትን ወጣቱን ዶክተር ደሳለኝ ጫኔን ሊቀመንበሩ አድርጎ መርጧል፡፡ ሊቀመንበሩ በምስረታ ጉባዔው ላይ ባደረጉት ንግግር “ንቅናቄው በአማራ ሕዝብ ላይ ሲደርስ ለኖረው ግፍ የተሰጠ መለኮታዊ ምላሽ ነው” በማለት - [20 ሚሊዮን ዜጎችን ለመድረስ የተዘረጋው የጎልማሶች ትምህርት ፕሮግራም በገንዘብ እጥረት መቀጠል ተቸግሯል](https://wazemaradio.com/20-ሚሊዮን-ዜጎችን-ለመድረስ-የተዘረጋው-የጎ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ ከአመታት በፊት የተጀመረው የጎልማሶች እና መደበኛ ያልሆነው ትምህርት ውጤታማ መሆን አልቻለም ተብሏል ። በ2004 የተጀመረው እና 20.4 ሚልዪን ምንም አይነት ትምህርት ያላገኙ ጎልማሶችንና እድሜያቸው ከ15 - 60 አመት ያሉ ዜጎችን ለማስተማር በመንግሥት ያወጣው ፕሮግራም ውጤታማ አለመሆኑን የመንግሥት የስራ ሀላፊዎች ይናገራሉ። በትምህርት ሚኒስቴር የጎልማሶች እና መደበኛ ያልሆነ ዘርፍ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ መሀመድ አቡበከር - [ኢትዮጵያና ኤርትራን የማደራደር አዲስ ጥረት እየተካሄደ ነው](https://wazemaradio.com/ኢትዮጵያና-ኤርትራን-የማደራደር-አዲስ-ጥ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ የአልጀርሱን የሰላም ስምምነት ያለቅድመ ሁኔታ እንደምትቀበል መግለጿን ተከትሎ የኤርትራ መንግስት በጉዳዩ ላይ ምንም አይነት ይፋዊ ምላሽ ለመስጠት አልሞከረም። ኢትዮጵያ በተግባር ወታደሮቿን ከባድመ ካላስወጣች በቀር የሰላም ስምምነቱን ተቃብያለሁ ማለቱ ብቻ በቂ ባለመሆኑ የኤርትራ መንግስት ምላሽ መስጠት አስፈላጊ ነው ብሎ እንደማያምን ተሰምቷል። ኢትዮጵያ ወታደሮቿን በተቆረጠ ቀን ከባድመ ለማስወጣት የኤርትራን ምላሽ ስትጠባበቅ እንደነበረ አሁን ግን - [አሜሪካ ለኢትዮጵያ አየር ሀይል የጦር አውሮፕላን ስጦታ አበረከተች](https://wazemaradio.com/አሜሪካ-ለኢትዮጵያ-አየር-ሀይል-የጦር-አው/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአሜሪካ መንግስት እጅግ ዘመናዊና በዓለም ላይ ዘርፈ ብዙ አገልግሎት በመስጠትም ሆነ በተሰማራባቸው የጦር ግንባሮች ተልእኮዎችን በስኬት በመፈጸም አስተማማኝነቱ የሚነገረለትን C-130 የተባለውን የጦር መጓጓዣ አውሮፕላን ለኢትዮጵያ መከላከያ ኃይል በስጦታ አበረከተ፡፡ በአሜሪካው መከላከያ መስሪያ ቤት ፔንታጎን ከ60 ዓመታት በላይ ተመራጭ እንደሆነ የሚነገርለት C-130 Hercules ተብሎ የሚጠራውና ሎክሂድ (Lockheed Martin) ግዙፍ ኩባንያ የሚመረተው ይኸው የጦር አውሮፕላን በዋነኝነት በጦር - [ኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ "OMN " በኢትዮጵያ ቢሮ ከፍቶ ለመንቀሳቀስ እየተዘጋጀ ነው](https://wazemaradio.com/የኦሮሞ-ሚዲያ-ኔትወርክ-omn-በኢትዮጵያ-ቢሮ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ OMN በተፈጠረው አዲስ የፖለቲካ ድባብ ተነሳስቶ በሀገር ቤት ቅርንጫፍ ከፍቶ ለመንቀሳቀስ ማቀዱን አስታወቀ። በዩናይትድ ስቴትስ ሜኒሶታ ግዛት ለትርፍ ባልተቋቋመ ድርጅትነት ተመዝግቦ የሚገኘው ኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ(OMN) በሀገር ቤት ለመንቀሳቀስ የሚያስችለውን ዝርዝር ለመወሰን ሁለት የድርጅቱ አመራር አባላትን ወደ አዲስ አበባ መላኩን አስታውቋል። ከተመሰረተ አምስት አመት ያስቆጠረው OMN እና የድርጅቱ መሪ አቶ ጃዋር መሀመድ ላይ ከዚህ - [የመከላከያ ሰራዊቱን በአዲስ መልክ የማደራጀት ስራ ይፋ ተደረገ](https://wazemaradio.com/የመከላከያ-ሰራዊቱን-በአዲስ-መልክ-የማደ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የመከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ አመራሮችን በብቃት በትምህርትና ስልጠና ዝግጅት እንዲሁም የሀገሪቱን የብሄር ተዋፃኦ ባገናዘበ መልኩ ለማደራጀት አዲስ የምደባ መዋቅር መዘጋጀቱን ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ከመከላከያ ባለስልጣናት ጋር አርብ ዕለት ባደረጉት ውይይት በአዲሱ አደረጃጀትና ማሻሻያ የአመራር ለውጥ የሚደረግ ሲሆን ይህ ለውጥ ሀገሪቱ ያለችበትን ሁኔታ ባገናዘበ መንገድ እንደሚካሄድና ማንንም የመጉዳትና የመጥቀም ተልዕኮ - [ብሄር ላይ ያነጣጠረው ማፈናቀል ቀጥሏል](https://wazemaradio.com/ብሄር-ላይ-ያነጣጠረው-ማፈናቀል-ቀጥሏል/) - ዋዜማ ራዲዮ- ዜጎችን በብሄር ማንነታቸው ለይቶ ከቀያቸው ማፈናቀል ከብሄር ተኮሩ ፌደራላዊ ሥርዓት ዕድሜ ጋር እኩያ ነው ማለት ይቻላል፡፡ በታይቶ በማይታወቅ መጠን የታየው ግን በቅርቡ በሱማሌ ክልል የሚኖሩ ከ800 ሺህ በላይ የኦሮሞ ብሄር ተወላጆች የተፈናቀሉ ጊዜ ነው ማለት ይቻላል፡፡ አዲሱ ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አሕመድ ሥልጣን ይዘው በሀገሪቱ ተስፋ የሚያጭር ሁኔታ በታየበት ሰዓት ማፈናቀሉ መቀጠሉ ብቻ ሳይሆን - [ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ በስፖርት በዓሉ ላይ አይገኙም](https://wazemaradio.com/ጠቅላይ-ሚንስትር-ዐቢይ-በስፖርት-በዓሉ-ላ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከአንድ ወር በኋላ በዳላስ በሚደረገው የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን የስፖርት ፌደሬሽን ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ በበዓሉ ላይ ለመገኘት ያቀረቡት ጥያቄ ከረፈደ የመጣ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ለማስተናገድ እንደሚቸገር በመግለፅ ጥያቄውን ሳይቀበለው ቀርቷል። የፌደሬሽኑ የቦርድ አመራሮች በጉዳዩ ላይ በዝርዝር ከመከሩ በኋላ የዝግጅቱ ቦታ (ስታዲየም) ሰው የመያዝ አቅም ፣ የፀጥታና ደህንነት ጉዳዮች እንዲሁም የኢንሹራንሰ ሽፋንን በቀረው አጭር - [ዲያስፖራውን ከመከፋፈል ለማዳን ብልህ ውሳኔ ያስፈልጋል - አለም አቀፍ የኢትዮጵያውያን ግብረ ሀይል](https://wazemaradio.com/ዲያስፖራውን-ከመከፋፈል-ለማዳን-ብልህ-ው/) - ዋዜማ ራዲዮ- ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ በዳላስ ቴክሳስ በሚደረገው የኢትዮጵያው ያን የስፖርት በዓል ላይ የሚጋበዙ ከሆነ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ እንግዳ በመጋበዝ ሊከስት የሚችለውን ልዩነት ማጥበብ እንደሚገባ አለም አቀፍ የኢትዮጵያውያን ግብረ ሀይል አሳሰበ። ግብረ ሀይሉ ለዋዜማ ባደረሰው መግለጫው ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድን መጋበዝም ሆነ አለመጋበዝ የሚያስከትለውን ልዩነት ለማስወገድ ዶ/ር ብርሀኑ ነጋ፣ ዶ/ር መራራ ጉዲና አልያም አቶ - [Three strikes and Patriotic Ginbot 7 should go home! A Rejoinder to Dr. Berhanu Nega’s Address](https://wazemaradio.com/three-strikes-ginbot-7-go-home-rejoinder-dr-berhanu-negas-address/) - Derese G Kassa (PhD) Three Strikes: Berhanu’s Synopsis I remember him driving in Sidist Kilo campus blasting the air waves with Marvin Gaye’s “Brother, Brother”. College juniors, I and my friends wondered, “Who is this guy?” Apparently he was an Economics professor who happened to be one of the most consequential and inspiring faculty members - [የኦዴግ ወንዝ ወደ ኢሕአዴግ ባሕር ትፈሳለች](https://wazemaradio.com/የኦዴግ-ወንዝ-ወደ-ኢሕአዴግ-ባሕር-ትፈሳለ/) - መስፍን ነጋሽ ለዋዜማ ራዲዮ የእነ ሌንጮ ለታ ቡድን ወደ አገር ቤት መመለሱ መልካም ዜና ነው። ሆኖም የግለሰቦቹ መመለስም ሆነ የድርጅታቸው የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዴግ) አገር ቤት መግባት ያለው ፖለቲካዊ ፋይዳ መጋነን የለበትም። በመሠረቱ አሁን ባለው የፖለቲካ አሰላለፍ ግለሰቦቹም ሆኑ ድርጅታቸው ይህ ነው የሚባል ተጨባጭ ተጽእኖ የላቸውም። በድርጅታዊ አቅምም ይሁን በርእዮተ ዓለማዊ ተዋስኦ ለአገር ቤቱ ፖለቲካ - [የነ ሌንጮ መንገድ!](https://wazemaradio.com/የነ-ሌንጮ-መንገድ/) - ዋዜማ ራዲዮ- መቀመጫውን በውጭ ሀገር ያደረገውና በአንጋፋዎቹ የኦሮሞ ብሄርተኞች አቶ ሌንጮ ለታ እና ዶክተር ዲማ ነገዎ የሚመራው የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዴግ) ከመንግሥት ጋር የፖለቲካ ድርድር መጀመሩን ካሳወቀ ጥቂት ዐመታት ተቆጥረዋል፡፡ ሆኖም ስምምነት ሊደረስ ባለመቻሉ ኦዴግ ነፍጥ ካነሳው አርበኞች ግንቦት-7 ጋር የጋራ ጥምረት እስከ መመስረት ደርሶ ነበር፡፡ የኦዴግ መሪዎች ከአንዴም ሁለቴ ወደ አዲሳባ ተመላልሰው ለኢሕኤግ-መራሹ መንግስት - [[አዲስ መፅሐፍ] የኢትዮጵያ ፖለቲካ: በስምምነት ላይ የተመሰረተ ባህላዊ አንድነት](https://wazemaradio.com/አዲስ-መፅሐፍ-የኢትዮጵያ-ፖለቲካ-በስምም/) - ዋዜማ ራዲዮ-የኢትዮጵያ ፖለቲካ በስምምነት ላይ የተመሰረተ ባህላዊ አንድነት እና ሌሎች ጉዳዮች በሚል በ10 ምዕራፎች የተከፈለው እና 288 ገጾችን የያዘው የአቶ ገለታው ዘለቀ መፅሀፍ ባሳለፍነው ሳምንት በዋሽንግተን ዲሲ ሳንኮፋ መፅሐፍት መደብር ተመርቋል:: በሀገሪቱ ያለውን አጠቃላይ ሁኔታ መነሻ በማድረግ ምን አይነት የፖለቲካ አስተሳሰብ እና ቅርፅ ያስፈልገናል ለሚለው ከራሳቸው የጥናት ግኝት በመነሳት ያዘጋጁት መፅሀፍ ነው:: የዋለልኝን የብሄሮች ጥያቄ በኢትዮጵያ - [ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ አቅርበው ስልጣን ላይ ያሉ ሹመኞች ጉዳይ እየተጣራ ነው](https://wazemaradio.com/ሀሰተኛ-የትምህርት-ማስረጃ-አቅርበው-ስል/) - ዋዜማ ራዲዮ-በሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ ከፍተኛ የመንግስት ስልጣን ይዘው የሚገኙ ግለሰቦችንና ሌሎች የክልልና የፌደራል መንግስት ሰራተኞችን የትምህርት ማስረጃዎች የማጣራት ስራ ተጀመረ። ብሄራዊ የመረጃና ደህንነት ኤጀንሲ (INSA) ከትምህርት ሚንስቴር ጋር እያደረገ ባለው ምርመራ ከፍተኛ ባለስልጣናት ሀሰተኛ ሰነድ በማቅረብ ተለይተዋል። ከቅርብ ወራት ወዲህ በኢትዮጵያ ክልሎችን ጨምሮ በመንግስት መስሪያ ቤቶች ውስጥ ለበርካታ ዓመታት በተጭበረበረና በሐሰት የትምህርት ማስረጃ ተቀጥረው በሚሰሩ - [አንዳርጋቸው ፅጌ እንዲፈታ ከውሳኔ ተደርሷል](https://wazemaradio.com/አንዳርጋቸው-ፅጌ-እንዲፈታ-ከውሳኔ-ተደር/) - ዋዜማ ራዲዮ- ላለፉት አራት አመታት በእስርና እንግልት ላይ የነበረውን የአርበኞች ግንቦት ስባት ዋና ጸሐፊ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌን ከእስር ለመፍታት ተወስኖ በጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ የተመራ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች አመለከቱ። መረጃውን ለዋዜማ ያደረሱና ከጉዳዩ ጋር ቅርበት ያላቸው ምንጮች እንደነገሩን አቶ አንዳርጋቸው እንዲፈታ ውሳኔ ከተላለፈ በርካታ ቀናት ተቆጥረዋል። በቅርቡ ከእስር ይፈታል ተብሎ ይጠበቃል። - [በሞያሌ በተቀሰቀሰ ግጭት ቢያንስ አስራ ስድስት ሰዎች ተገደሉ](https://wazemaradio.com/በሞያሌ-በተቀሰቀሰ-ግጭት-ቢያንስ-አስራ-ስ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮሚያና ሶማሌ ክልል አዋሳኝ ሞያሌ ከተማ በገሬና በቦረና ጎሳ መካከል በተቀሰቀሰ ግጭት ቢያንስ አስራ ስድስት ሰዎች መሞታቸው ተሰማ። ትናንት በተከሰተው በዚህ ግጭት አስራ ሶስት ሰው ከኦሮሚያ ቦረና ጎሳ ተጨማሪ ሶስት ሰዎች ከገሬ ጎሳ መገደላቸውን መረጃ እንዳላቸው በአካባቢው የሚንቀሳቀስ የረድዔት ድርጅት ሀላፊ ለዋዜማ ተናግረዋል። የሟቾች ቁጥር ከዚህም ከፍ ሊል ይችላል ያሉት ሀላፊው በአካባቢው ባለው - [የምስራቅ ኢትዮጵያ የፀጥታ ስጋትና ጅቡቲ](https://wazemaradio.com/የምስራቅ-ኢትዮጵያ-የፀጥታ-ስጋትና-ጅቡቲ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከሰሞኑ ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አሕመድ ኢትዮጵያ በጅቡቲ ወደብ የባለቤትነት ሽርክና እንድታገኝ በመሠረተ ሃሳብ ደረጃ ከጅቡቲ መሪዎች ጋር መስማማታቸው የኢትዮጵያ ሱማሌ ክልል ኢሳዎች በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አብዲ ኢሌ አስተዳደር ዘይቤ ላይ ካነሱት ተቃውሞ ጋር ተገጣጥሟል፡፡ እንደተባለው ኢትዮጵያ የኢሳዎች የበላይነት ባለባት ጅቡቲ የወደብ ባለቤትነት ድርሻ ካገኘች በኢትዮጵያ ሱማሌ ክልል ፖለቲካ፣ ፌደራል መንግስቱ ከአፋር እና ሱማሌ - [Mapping the Ethiopian Media- Briefing Paper/report](https://wazemaradio.com/mapping-ethiopian-media-briefing-paperreport/) - You can download the full report HERE Since the overthrow of a military socialist regime in 1991, the private media in Ethiopia has had a volatile and precarious existence. This has increasingly been due to the authorities' heavy-handed approach. For a little more than a decade, the press flourished and no subject was off-limits. The urban - [እስክንድር ከአመታት በኋላ የፕሬስ ነፃነት ቀንን አከበረ፣ ከሀገሩ ውጪ!](https://wazemaradio.com/እስክንድር-ከአመታት-በኋላ-የፕሬስ-ነፃነ/) - (ዋዜማ ራዲዮ) ዛሬ ሐሙስ ሚያዝያ 25/2010 (ሜይ 3/2018) በመላው ዓለም የፕሬስ ነጻነት ቀን ተከብሯል፡፡ ናይሮቢ ዌስትላንድ አካባቢ በሚገኘው የ“አምነስቲ ኢንተርናሽናል ኬንያ” ቢሮ በተካሄደ ፕሮግራም በክብር እንግድነት የተጋበዘው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፤ “መገናኛ ብዙሀን ምን ዓይነት ዕክል ሊገጥማቸው ይችላል” በሚለው ርዕስ ዙሪያ ማብራሪያ ሠጥቷል፤ ከታዳሚዎች ለቀረቡ ጥያቄዎች ምላሽ ሠጥቷል፡፡ ከተቀረው የአሕጉሪቱ ክፍል… ምስራቅ አፍሪካ በተለየ የፕሬስ መብት - [አብይ ሲለካ.. የጠቅላይ ሚንስትር አብይ አንድ ወር !](https://wazemaradio.com/አብይ-ሲለካ-የጠቅላይ-ሚንስትር-አብይ-አን/) - [ዋዜማ ራዲዮ] አዲሱ ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ስልጣን ከተረከቡ አንድ ወር ሊደፍኑ ቀናት ይቀራሉ። መሪው ወደስልጣን የመጡበት ድባብ የተለየ ከመሆኑ ባሻገር በአስታራቂና አማላይ ንግግሮቻቸውም ቀላል የማይባል ደጋፊ አበጅተዋል። ዋዜማ ራዲዮ ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ስልጣን ከተረከቡ የመጀመሪያ ቀን ጀምሮ ያደረጉትን ንግግር በተለይ መንግስታቸው ያከናውነዋል ያሉትን ቁልፍ ቃል ኪዳኖች ነቅሰን አውጥተናል። ምንም እንኳ አንድ ወር አጭር - [ሕግ የማያውቀው መንግሥታዊ ሽልማት፣ ብሔራዊ ባንክ የማያውቀው ብር ነው](https://wazemaradio.com/ሕግ-የማያውቀው-መንግሥታዊ-ሽልማት፣-ብሔ/) - መስፍን ነጋሽ- ዋዜማ ራዲዮ ጠ/ሚ አብይ አህመድ ለቀድሞው ጠ/ሚ ኀማደ “ከፍተኛ የክብር ዲፕሎማ" እና ለወ/ሮ ሮማን ደግሞ “የእውቅና የምስክር ወረቀት" መስጠታቸውን አየን፣ ሰማን። ወደዝርዝሩ ሳንገባ፣ አንድ የአገር መሪ ተሰናባቹን በክብር ሲሸኝ፣ ለክብሩ የራት ግብዣ ሲያደርግ ማየት በጣም መልካም ነገር ነው። ለአገራችንም እጅግ እንግዳ ባህል ነው። የክብር ኒሻን ወይም ሜዳይ መስጠት ግን ፍጹም የተለየ ጉዳይ ነው። - [የአሜሪካ መንግስት ልዑካን ወደ አስመራ አቀና](https://wazemaradio.com/የአሜሪካ-መንግስት-ልዑካን-ወደ-አስመራ-አ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ተጠባባቂ ምክትል ሀላፊ ዶናልድ ያማማቶ የተመራ የአሜሪካ የልዑካን ቡድን ወደ ኤርትራ አቀና። የልዑካን ቡድኑ ከስኞ ጀምሮ ለሁለት ቀናት በአስመራ በሚኖረው ቆይታ ከሀገሪቱ ባለስልጣናትና በአስመራ ተቀማጭ ከሆኑ የዲፕሎማቲክ ማህበረስብ አባላት ጋር ይነጋገራል።የልዑካን ቡድኑ ተልዕኮውን በይፋ አላሳወቀም። የጉብኝቱ ዋና ተልዕኮ በኤርትራ መንግስት ተይዘው ለእስር የተዳረጉ የአሜሪካ ኤምባሲ ስራተኞች ጉዳይ - [የአብይ ካቢኔ- ባለህበት እርገጥ?](https://wazemaradio.com/የአብይ-ካቢኔ-ባለህበት-እርገጥ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የጠቅላይ ሚንስትር አብይ አሕመድ ካቢኔ ሹም ሽር ከድሮው ከጅምሩም በተለየ መነጽር እንዲታይ ያስገደዱት ምክንያቶች ነበሩ፡፡ ባንድ በኩል ጠቅላይ ሚንስትር አብይ የቀውስ ጊዜ ጠቅላይ ሚንስትር ናቸው፡፡ የተረከቧት ሀገር እና መንግስት ብሎም ገዥው ድርጅት ከገቡበት ቀውስ እንዲወጡ ያዋቀሩት ካቢኔ ተደርጎ ነው የሚወሰደው፡፡ የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚም ለቀውሱ ራሱን ዋነኛ ተጠያቂ ስላደረገ ከዚህ ቢያንስ ፖለቲካዊ ይዘት ለሌላቸው - [ለሜቴክ ተሰጥተው የነበሩ ትላልቅ ፕሮጀክቶች ተሰረዙ](https://wazemaradio.com/ለሜቴክ-ተሰጥተው-የነበሩ-ትላልቅ-ፕሮጀክ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ለመከላከያ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) በከፍተኛ የገንዘብ መጠን እንዲሰራቸው ተሰጥተውት የነበሩ ትላልቅ ፕሮጀክቶች በአዲሱ ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ትዕዛዝ እንዲሰረዙ መወሰኑን ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ ምንጮች ተናገሩ። በመንግስት ሀላፊነት ላይ ያሉና ስማቸውን መግለፅ ያልፈለጉ ምንጭ ስኞ ዕለት ለዋዜማ እንደተናገሩት የሰኳር ፕሮጀክቶችን ጨምሮ ቢያንስ አንድ መቶ ቢሊየን ብር የሚጠጋ ፕሮጀክቶች ላይ ሜቴክ የነበረው ተሳትፎ ሙሉ - [ሜቴክ ለደን መመንጠሪያ የተከፈለው 2 ቢሊዮን ብር ጠፍቶበታል](https://wazemaradio.com/ሜቴክ-ለደን-መመንጠሪያ-የተከፈለው-2-ቢሊዮ/) - ክስተቱ የቀድሞ የህወሓት ታጋዮችን አስቆጥቷል ዋዜማ ራዲዮ- የብረታ ብረት ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የሕዳሴው ግድቡ ዉሀ የሚተኛበትን ሰፊ ቦታ ከደን ነጻ እንዲያደርግ 2 ቢሊዮን ብር ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኮርፖሬሽን የተሰጠው ከዓመታት በፊት ነበር፡፡ አሁን ግን ገንዘቡ ሳይባክንብኝ አልቀረም እያለ ነው፡፡ ይህ ገንዘብ የተከፈለው ከመንግሥት አሠራር ውጭ ፣ ያለምንም መደበኛ ውል፣ ሥራው ተሠርቶ እንደተፈጸመ ተደርጎ መቶ እጅ ክፍያን በመፈጸም - [የደህንነትና የስለላ ተቋሙ ከመጋረጃ ጀርባ](https://wazemaradio.com/የደህንነትና-የስለላ-ተቋሙ-ከመጋረጃ-ጀር/) - የሀገራችን የደህንነትና የስለላ መዋቅር የሀገር ጥቅምና ህልውና ከማስጠበቅ ይልቅ በስልጣን ላይ ያለውን ገዥ ቡድን የሚያገለግል መሳሪያ ሆኖ ቆይቷል፣ አሁንም አልተለወጠም። አዲሱ ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ የስለላና የፀጥታ መዋቅሩን አፍርሰው ካልሰሩት በሀገሪቱ የዲሞክራሲያዊ ስርዓት የመገንባት ህልም ብዙ ፈተና ይጠብቀዋል። ለመሆኑ የደህንነትና የስለላ መዋቅሩ ምን ይመስላል? [ዘርዘር ያለ የድምፅ ዘገባ ከታች ይመልከቱ] ዋዜማ ራዲዮ- ከሰሞኑ የኢትዮጵያ ብሄራዊ መረጃና - [የአሜሪካ ኮንግረስ በኢትዮጵያ ላይ ጫና እንዲደረግ የሚጠይቀውን የውሳኔ ሃሳብ አፀደቀ](https://wazemaradio.com/የአሜሪካ-ኮንግረስ-በኢትዮጵያ-ላይ-ጫና-እ/) - ዋዜማ ራዲዮ-በኢትዮጵያ በስፋት የሚታየውን የስብዓዊ መብት ጥሰትና ግድያ ተከትሎ የአሜሪካ ኮንግረስ HR128 የተባለውን የህግ ረቂቅ የውሳኔ ሀሳብ አፀደቀው። ኮንግረሱ ማክስኞ ባደረገው ስብሰባው ድምፅ መስጠት ሳያስፈልግ የውሳኔ ሀሳቡን አፅድቆታል። በውሳኔ ሀሳቡ መሰረት የኢትዮጵያ መንግስት የተፈፀሙ የመብት ጥሰቶች በገለልተኛ አካል እንዲጣሩ፣ ተጠያቂዎችም ለፍርድ እንዲቀርቡ ይጠይቃል። በሀገሪቱ የፖለቲካ ምህዳሩ እንዲሰፋ፣ አፋኝ ህጎች እንዲሻሩ እንዲሁም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እንዲነሳ - [አብይ፤ በቃል የቆሰለ በቃል ይድናል?](https://wazemaradio.com/አብይ፤-በቃል-የቆሰለ-በቃል-ይድናል?/) - በመስፍን ነጋሽ (ዋዜማ ራዲዮ) በድጋሚ ለማስታወስ፤ ኢትዮጵያን በተመለከተ ለአዲሱ ጠ/ሚ የምነግረው አዲስ ምኞትም ሆነ አዲስ ጥያቄ የለኝም። ይህን ስንል ግን በአብይ አህመድ አሊ(3አ) እጅ የገባውን ሥልጣን ማጣጣሌ አይደለም። አብይ ከጠ/ሚ መቀመጫ የሚመነጭ ሕጋዊና ልማዳዊ ሥልጣኖች ይኖሩታል። እርግጥ እነዚህን ሥልጣኖች በነጻነት የሚጠቀምበት አቅምና እድል ይኑረው አይኑረው አሁን ላይ እርግጠኛ ሆነን መናገር አንችልም። ለማንኛውም ግን፣ አብይ በዘመኑ - [ዶ/ር አብይ አህመድ ከኃይለማርያም ደሳለኝ በምን ይለያሉ?](https://wazemaradio.com/ዶር-አብይ-አህመድ-ከኃይለማርያም-ደሳለኝ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ገዥው ግንባር መዋቅራዊና ፖለቲካዊ ለውጦችን ባያካሂድም የኦሕዴዱ ሊቀመንበር ዶክተር አብይ አሕመድ ወደ ጠቅላይ ሚንስትርነቱ መምጣታቸው በብዙ ወገኖች ዘንድ በተለይም በኦሮሞ ብሄር ተወላጆች ዘንድ የደስታ እና ተስፋ ስሜት ፈጥሯል፡፡ በርግጥ በእሳቸው አመራር ስር ኢሕአዴግ የሚከተለውን አካሄድ ጊዜ ወስደው በጥንቃቄ ማየት የሚፈልጉም ብዙ ናቸው፡፡ የተለያዩ ወገኖች የሚደሰቱበትና ተስፋ የሚያሳድሩበት የየራሳቸው ግልጽ እና ስውር ምክንያት ሊኖራው ይችላል፡፡ - [የሞያሌውን ግድያ እንዲያጣራ የተቋቋመው ቡድን ማጣራቱን እንዲያቆም ታዘዘ](https://wazemaradio.com/የሞያሌውን-ግድያ-እንዲያጣራ-የተቋቋመው/) - ዋዜማ ራዲዮ- በቅርቡ በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ሞያሌ ከተማ በመከላከያ ሰራዊት አባላት ስለተገደሉት ዜጎች ጉዳይ እንዲያጣራ የተሰየመውና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን አፈፃፀም የሚከታተለው መርማሪ ቦርድ የማጣራት ተልዕኮውን እንዲያቋርጥ መታዘዙን የዋዜማ ምንጮች አመለከቱ። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተቋቋመው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርዱ ስብሳቢ በአቶ ታደሰ ወርዶፋ የሚመራውና አስራ ሁለት አባላትን ያካተተው መርማሪ ቡድን ከመጋቢት 16 እስከ - [ገዥው ግንባር በኤርትራ ላይ አቋሙ ምንድነው?](https://wazemaradio.com/ገዥው-ግንባር-በኤርትራ-ላይ-አቋሙ-ምንድነ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኤርትራ ላይ የሚከተለውን የውጭ ፖሊሲ እየከለሰ መሆኑን ደጋግሞ ሲገልጽ የከረመው ኢሕአዴግ-መራሹ መንግስት እንደገና ውስጣዊ የጸጥታና ፖለቲካ ቀውሱን ባለፈው ሳምንት በኤርትራ መንግስት አሳቧል፡፡ ባለፈው መጋቢት 8 የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነሩ አሠፋ አብዩ በሰጡት መግለጫ ነበር በኤርትራ መንግስት ላይ የተለመደው ውንጀላ የቀረበው፡፡ ባለፈው ሕዳር ወር ግድም ኤርትራና ግብጽ በሱማሌዎችና ኦሮሞዎች መካከል የብሄር ተኮር ግጭትና ጅምላ ግድያ - [የኦሮሞ ነፃነት ግንባር በሁለት አቅጣጫ በመንግስት ላይ ጥቃት ሰነዘርኩ አለ](https://wazemaradio.com/የኦሮሞ-ነፃነት-ግንባር-በሁለት-አቅጣጫ-በ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ባለፉት ቀናት በደቡብ ምዕራብ ሞያሌ እና በምዕራብ ወለጋ አካባቢዎች በመንግስት ወታደሮች ላይ ጥቃት አድርሻለሁ ሲል አስታወቀ። በአስመራ ዋና መቀመጫውን ያደረገው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር የማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና ከፍተኛ አመራር የሆኑት ቢሎ ገርቢ ለዋዜማ የኦሮምኛ ቋንቋ እንደተናገሩት መንግስት በሞያሌ በኦሮሞዎች ላይ ያደረሰውን ጥቃት ተከትሎ በሁለት አቅጣጫ በተደረገ የደፈጣ ጥቃት በመንግስት ላይ ጉዳት - [ሶማሊያና ጅቡቲ ከኢትዮጵያ ጋር ኩርፊያ ላይ ናቸው](https://wazemaradio.com/ሶማሊያና-ጅቡቲ-ከኢትዮጵያ-ጋር-ኩርፊያ-ላ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ የዐረብ ኤምሬትሱ ዱባይ ፖርትስ (Dubai Ports) ና ሶማሊላንድ የበርበራ ወደብን በጋራ ለማልማትና ለመጠቀም የደረሱበት ስምምነት ሞቃዲሾን አስቆጥቷል። የሀገሪቱ ፓርላማም ስምምነቱን ውድቅ አድርጎታል፡፡ ፓርላማው ከአንድ ተቃውሞና ከአንድ ድምጸ ተዓቅቦ በስተቀር በሙሉ ድምጽ ስምምነቱን ውድቅ ሲያደርግ የሦስትዮሽ ስምምነቱ የሱማሊያን ሕገ መንግስት የጣሰ፣ ዐለም ዐቀፍ ሕግን ያልተከተለ እና ለሱማሊያ ሉዓላዊነት አደጋ የሚደቅን ነው በማለት ነው፡፡ - [የኃይሌ ገብረስላሴ የንግድ ተቋም በኮማንድ ፖስቱ ትዕዛዝ ተዘጋ](https://wazemaradio.com/የኃይሌ-ገብረስላሴ-የንግድ-ተቋም-በኮማን/) - ከአዘጋጁ፡ ይህ ዜና አዳዲስ መረጃ ትክሎበታል፣ በስተ መጨረሻው ላይ ተመልክቷል። ዋዜማ ራዲዮ- የታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ኃይሌ ገብረስላሴ ንብረት የሆነ ሪዞርት በአስቸኳያ ጊዜ አዋጁ ስበብ በኮማንድ ፖስቱ እንዲዘጋ መደረጉን የዋዜማ ሪፖርተሮች አረጋግጠዋል። በኦሮምያ ክልል ሱሉልታ ከተማ የሚገኘው ያያ ሪዞርት ( Yaya Africa Athletics Village) ባለፈው ሳምንት የተጠራውን የሶስት ቀናት የስራ ማቆም አድማ ተከትሎ አገልግሎት በማቋረጡ ሳቢያ የኮማንድ - [የቀለም አብዮት ተረት ተረት እንደገና!](https://wazemaradio.com/የቀለም-አብዮት-ተረት-ተረት-እንደገና/) - ዋዜማ ራዲዮ- ሰሞኑን ኢሕአዴግ-መራሹ መንግስት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ሽፋን አድርጎ ህዝባዊ አመጹን ከቀለም አብዮት ጋር የሚያገናኝ ትርክት በማምጣት በዴሞክራሲያዊ ማሻሻያ ላይ በተጣለው የተስፋ ጭላንጭል ላይ በረዶ ቸልሶበታል፡፡ ከዐመታት በፊት የሀገሪቱ ነባራዊ ሁኔታ ቀለም አብዮት ለማስነሳት ምቹ እንዳልሆነ ሲናገር እንዳልነበር እና ላለፉት ሁለት ዐመታት የታየው የሕዘብ አመጽ ዋነኛ ገፊ ምክንያቱ ከውጭ ሳይሆን ከውስጥ ነው የሚለውን አቋሙን - [የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር በመጪው ሳምንት አዲስ አበባ ይመጣሉ](https://wazemaradio.com/የአሜሪካ-የውጪ-ጉዳይ-ሚንስትር-በመጪው-ሳ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ሪክ ቲለርሰን በመጪው ሳምንት ኢትዮጵያን ጨምሮ አምስት የአፍሪቃ ሀገራትን ይጎበኛሉ። የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት ሐሞስ ዕለት ይፋ እንዳደረገው ሚንስትሩ ኢትዮጵያን ጨምሮ ኬንያ ጅቡቲ ቻድና ናይጀሪያን ከየካቲት 27 እስከ መጋቢት 4 ድረስ ይጎበኛሉ። የአዲስ አበባ ቆይታቸው በዋነኝነት የአፍሪቃ ህብረት ኮምሽን ውስጥ የተለያዩ የአፍሪቃ ሀገራት ተወካዮችን በማነጋገር ላይ ያተኮረ ሲሆን - [በውጭ ምንዛሪ እጥረት ሳቢያ የነፍስ አድን መድኃኒቶች ጥቁር ገበያ ደርቷል](https://wazemaradio.com/በውጭ-ምንዛሪ-እጥረት-ሳቢያ-የነፍስ-አድን/) - እንደሞባይል በግመል ተጭነው ወደ አገር ውስጥ የሚገቡ መድኃኒቶች ተበራክተዋል ዜጎች መድኃኒት ፍለጋ እየተንከራተቱ ነው ዋዜማ ራዲዮ- ከውጭ ምንዛሬ ጋር በተያያዘ አገሪቱ አጣብቂኝ ውስጥ መግባቷን የሚያሳብቁ ምልክቶች መታየት ከጀመሩ ሰንበትበት ብሏል፡፡ የውጭ ምንዛሬ መሳሳትን ተከትሎ አገር ውስጥ የግንባታ ዕቃዎች የዋጋ ንረት መፈጠሩን በዘገብን በሳምንታት ውስጥ ችግሩ ከብረታ ብረት የግንባታ ዕቃ ወደ ነፍስ አድን መድኃኒቶች መዛመቱ የአገሪቱ - [የስዊድኑ የልብስ አምራች H&M በሀዋሳ የምርት አቅራቢው ሳቢያ ውግዘት ገጠመው](https://wazemaradio.com/የስዊድኑ-የልብስ-አምራች-hm-አዲስ-ቅሌት-በሀ/) - የአዘጋጁ ማስታወሻ፡ ቀደም ሲል ባቀረብነው መረጃ ላይ አንዳንድ ስህተቶችን ስላገኘንበት አርትዖት አድርገን እንደገና አቅርበነዋል። ዋዜማ ራዲዮ- በሐዋሳ የጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ከፍቶ ስራ የጀመረውና ለስዊድኑ ኤች ኤንድ ኤም (H&M) ልብሶችን የሚያቀርበው የባንግላዴሽ ኩባንያ (ዲቢኤል) ለኢትዮጵያውያን ሠራተኞቹ የሚፈጽመው 1050 ብር ወርሃዊ ክፍያ እጅግ ዝቅተኛ መሆኑ ስዊድን ውስጥ ውዝግብ አስነሳ። የስዊድን የሕዝብ ቴሌቪዥን ኤስቴቬ ካካሔደው ምርመራ በመነሳት ባቀረበው ዘገባ ዲቢኤል በሐዋሳ - [በአዲስ አበባ ከፍተኛ ካድሬዎች መሬት እየታደላቸው ነው](https://wazemaradio.com/በአዲስ-አበባ-ከፍተኛ-ካድሬዎች-መሬት-እየ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የሥርዓቱን መፍረክረክ ተከትሎ በተፈጠረ የአሠራር ክፍተትና ቸልተኝነት በከተማዋ የሚገኙ የገዥው ፓርቲ ታማኝ ካድሬዎች በአዲስ አበባ የማስፋፊያ መንደሮች ቦታ እየተቀራመቱ እንደሚገኝ ዋዜማ ከሁለት ክፍለ ከተማ የመሬት ልማት ማኔጅመንት ባለሞያዎች የደረሳት መረጃ ያሳያል፡፡ ካድሬዎቹ መሬት እየታደላቸው ያለው በዋናነት በተፈናቃይ አርሶ አደር ስም ራሳቸውን በቤተሰብ መልክ እያደራጁ እንደሆነም ተጠቁሟል፡፡ በከተማዋ ማስፋፊያ ቦታዎች የልማት ተፈናቃይ አርሶ አደር - [ከኦብነግ ጋር የተደረገው ድርድር በምን ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነበር?](https://wazemaradio.com/ከኦብነግ-ጋር-የተደረገው-ድርድር-በምን-ጉ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኢሕአዴግ-መራሹ መንግስት ከሰባት ዐመታት በፊት “አሸባሪ” ብሎ ከፈረጀው የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻነት ግንባር (ኦብነግ) ጋር በኬንያ አስተናጋጅነት ለሦስተኛ ዙር ሰላም ድርድር ተቀምጦ ሰንብቷል፡፡ ድርድሩ የተካሄደው ከመንግስትም ሆነ ኦብነግ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ እያሉ መሆኑ ደሞ ልዩ ያደርገዋል፡፡ በኦጋዴን እምቅ ነዳጅ ሃብት እንዳለ መገመቱ እንዲሁም ኢትዮጵያን፣ ሱማሌያንና ኬንያን የሚያካትት ቀጠናዊ ችግር በመሆኑ የአንዳንድ ዐለም ዐቀፍ መገናኛ - [የድርድር ጥያቄ ገፍቶ እየመጣ ነው](https://wazemaradio.com/የድርድር-ጥያቄ-ገፍቶ-እየመጣ-ነው/) - ዋዜማ ራዲዮ-በሀገሪቱ ገፍቶ የመጣውን ፓለቲካዊ ቀውስ ለመፍታት ገዥው ግንባር ከተቀናቃኝ ሀይሎች ጋር ድርድር እንዲቀመጥ ጥያቄ ቀረበለት። የዲፕሎማቲክ ምንጮች ለዋዜማ እንደገለፁት የመጀመሪያው የድርድር ግብዣ ከጀርመን መንግስት በኩል የቀረበ ሲሆን የኢትዮጵያ መንግስት ለድርድር ፈቃደኛ ስለመሆኑ ምላሽ አልሰጠም። ለጉዳዩ አፅንኦት ለመስጠት የጀርመኗ መራሒተ መንግስት አንጀላ ማርኬል ጠቅላይ ሚንስትር ሀይለማርያም ደሳለኝን አነጋግረው እንደነበር ይታወሳል። የአውሮፓ ህብረት በበኩሉ በሀገራዊ ቀውሱ - [የኢትዮጵያ ራዲዮ እና ቴሌቭዥን ድርጅት በአዲስ መልክ ሊዋቀር ነው](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ራዲዮ-እና-ቴሌቭዥን-ድርጅት-በ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የቀድሞው "የኢትዮጵያ ራዲዮ እና ቴሌቭዥን ድርጅት" በአዲስ መልክ ሊዋቀር ነው። አዲሱ አወቃቀር የሀገሪቱ የፖለቲካ ሁኔታ መቀየሩን ተከትሎ ሀገራዊ አንድነትን የሚፈታተኑ ተግዳሮቾችን ለመቀልበስ ያለመ ነው ተብሏል። በአዲሱ አደረጃጀት የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የሚለው ስያሜ "የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን" ወደሚለው የቀድሞ ስያሜው ይመለሳል። ምክንያቱ ደግሞ ተቋሙን ብዙ ሰው የሚያውቀው በዚህ ስያሜ ስለሆነ የሚል ነው። የራዲዮና - [የኢህአዴግ ውስጣዊ ቀውስ ተባብሷል- ስራ አስፈፃሚው አስቸኳይ ስብሰባ ይቀመጣል](https://wazemaradio.com/የኢህአዴግ-ውስጣዊ-ቀውስ-ተባብሷል-ስራ-አ/) - ዋዜማ ራዲዮ-የበረታውን የፖለቲካ ቀውስ ተከትሎ ገዥው ግንባር በተለያዩ አቅጣጫዎች እየተውተረተረ ይገኛል። መሰረታዊ የፖለቲካ ማሻሻያ መደረግ አለበት የሚሉ ድምጾች በበረቱበት በአሁኑ ሰዓት ስባት ሚሊየን አባላት ያሉት ኢህአዴግ ራሱን አንድ አድርጎ መራመድ ተስኖታል። የድርጅቱ ስራ አስፈፃሚ ለአስቸኳይ ስብሰባ ተጠርቷል። የመከላከያ ኤታማዦር ሹሙ ሳሞራ የኑስ መልቀቂያ ያስገባሉ ተብሎ እየተጠበቀ ነው። ጠቅላይ ሚንስትሩ እንዲነሱ የቀረበው ሀሳብ ከምንግዜውም በላይ አጀንዳ - [የእስክንድር ነጋ መልዕክት!](https://wazemaradio.com/የእስክንድር-ነጋ-መልዕክት/) - ዛሬ ተጨማሪ የፖለቲካ እስረኞች በነፃ ተለቀዋል፣ እስክንድር ነጋ አንዱ ነው። ከእስር እንደወጣ ያስተላለፈው መልእክት ይህ ነው። ምስጋናዬ ይድረሳችሁ ክብር ለኃያሉ እግዚአብሔር፣ ለህዝብ፣ ለወዳጆቼ፡ የሙያ አጋሮቼ ለሆኑት ጋዜጠኞችና የሰብዓዊ መብት ተከራካሪዎች፤ እንዲሀም ለዓለም አቀፍ ማሕበረሰብ (በተለይ ለምዕራባዊያን) ይሁንና በዛሬዋ ዕለት ከትንሿ እስር ቤት ወጥቼ ትልቁን እስር ቤት ተቀላቅያለሁ፡፡ ልቦናቸውን በጭቆና ያደነደኑ አምባገነኖች እጄ ለ18 ዓመታት እንዲጠፈር - [የህዝብ ቆጠራ በአዲሱ የፖለቲካ ቀውስ መሀል](https://wazemaradio.com/የህዝብ-ቆጠራ-በአዲሱ-የፖለቲካ-ቀውስ-መሀ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በየአስር ዐመቱ የሚካሄደው ሕዝብና ቤቶች ቆጠራ በውስብስብ ጥያቄዎችና ችግሮች ታጥሮ ከተፍ ብሏል፡፡በማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ አማካኝነት የሚካሄደው የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ሊካሄድ ቀን ተቆርጦለታል፡፡ በኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ ሕዝብና ቤቶች ቆጠራ የተጀመረው ከ1976 ዓ.ም ነበር፡፡ ዐለም ዐቀፍ ድርጅቶች ባሁኑ ጊዜ ጠቅላላ ሕዝብ ብዛት 100 ሚሊዮን እንደደረሰ ሲገምቱ ማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ትንበያ ግን 90 ሚሊዮን ገደማ መሆኑን - [መንግስት ከኦጋዴን ብሄራዊ ነፃነት ግንባር ጋር ያደረገው ምስጢራዊ ድርድር ሀገሪቱን ወደ ባሰ ቀውስ የሚመራ ነው -ምሁራን](https://wazemaradio.com/መንግስት-ከኦጋዴን-ብሄራዊ-ነፃነት-ግንባ/) - ዋዜማ ራዲዮ- መንግስት ከህዝብ ተሸሽጎ ከኦጋዴን ብሄራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) ጋር የሚያደርገው ድርድር አላማው የኢትዮጵያን ሉዐላዊነት መደራደሪያ አድርጎ ማቅረብ ብሎም የህወሀት ሀገር የመገንጠል ዝንባሌ ምልክቶች ናቸው ሲሉ የፖለቲካ ምሁራን አሳሰቡ። ዶ/ር ዲማ ነገዎ፣ ፕሮፌሰር ጌታቸው በጋሻው እና ሻለቃ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ በጋራ በፃፉት አስተያየት በናይሮቢ በመንግስትና በኦብነግ መካከል የተደረገው ድርድር ቅንነት የጎደለውና የኦብነግን የረጅም ጊዜ የመገንጠል - [የጀርመኗ መሪ በወቅታዊ የፖለቲካ ጉዳይ ላይ ከጠ/ሚ/ር ሀይለማርያም ጋር በስልክ ተወያዩ](https://wazemaradio.com/የጀርመኗ-መሪ-በወቅታዊ-የፖለቲካ-ጉዳይ-ላ/) - ዋዜማ ራዲዮ-የጀርመኗ መሪ አንጀላ ማርከል በኢትዮጵያ የሚካሄደው የፖለቲካ ማሻሻያ እንዲፋጠን ጠየቁ። የእስረኞች መፈታትን አወድሰዋል። የጀርመን የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት ምንጮች እንደነገሩን አንጀላ ማርኬል ከጠቅላይ ሚንስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ ጋር ባደረጉት የስልክ ውይይት ኢትዮጵያ አሁን ያለችበት የፖለቲካ ቀውስ ጀርመንን ጨምሮ የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራትን እንደሚያሳሳብ ገልፀው ገዥው ፓርቲ የፖለቲካ ማሻሻዎችን እንዲተገብር መክረዋል። የጀርመን ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በቅርቡ - [ከቀረጥ ነፃ የተፈቀደላቸው ዜጎች ሀገር ቤት ሲደርሱ ቀረጥ ክፈሉ ተባሉ](https://wazemaradio.com/ከቀረጥ-ነፃ-የተፈቀደላቸው-ዜጎች-ሀገር-ቤ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በቅርቡ የተፈቀደው ከቀረጥ ነጻ የቤት ውስጥ መገልገያ እቃወችን ኢትዮጵያውያን ማስገባት ይችላሉ ተብሎ የወጣውን ህግ ተከትሎ እቃ ባስገቡ ሰዎችና የጉምሩክ ባለስልጣን መ/ቤት መሀል ከፍተኛ ቅራኔ ተፈጠረ ። ዜጎች ከቀረጥ ነጻ የመገልገያ ቁሳቁሶችን እንዲያስገቡ የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር ለንግድ የማይውሉ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ የግል መገልገያ እቃዎችን በሚመለከት ታህሳስ 5 ቀን 2010 አጽድቆ ተፈጻሚ እንዲሆን - [አዲስ አበባ ለኦሮሚያ ተፈናቃዮች መሬት እንድታቀርብ ታዘዘች](https://wazemaradio.com/አዲስ-አበባ-ለኦሮሚያ-ተፈናቃዮች-መሬት-እ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከሶማሌ ክልል ለተፈናቀሉ የኦሮሚያ ተወላጆች የሚሆኑ ሰፋፊ ሄክታሮችን ከየትም ብለው በተቻለው ፍጥነት እንዲያዘጋጁ ለአዲስ አበባ የአስሩም ክፍለ ከተማ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ኃላፊዎች ታዘዙ፡፡ ከከንቲባ ጽሕፈት ቤት ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ለአስሩም ክፍለ ከተሞች በተበተነ ደብዳቤ ነው ይህ ትዕዛዝ የተላለፈው፡፡ ሰፋፊ መሬቶቹ የሚዘጋጁት ከወራት በፊት ከሶማሌ ክልል የድንበርና የብሔር ግጭትን ተከትሎ የተፈናቀሉ በሺዎች የሚቆጠሩ የኦሮሚያ - [ኢህአዴግን ማዋሀድ ፤ ኦህዴድን መድፈቅ ወይስ ኢትዮጵያዊነትን ማግነን?](https://wazemaradio.com/ኢህአዴግን-ማዋሀድ-ኦህዴድን-መድፈቅ-ወይ/) - የኦሕዴድ አመራር በኦሮሞ ህዝብ መሪነት ኢትዮጵያዊ ህብረ ብሄራዊነትን ገና ሳያጠናክር ወደ ውህደት ቢገባ አጀንዳውን እንደተነጠቀ ሊያስብ ይችላል፡፡ በውህድ ፓርቲ ውስጥ ደሞ በእንጥልጥል ላይ ያሉትን የኦሮሞ ህዝብ ጥያቄዎች መመለስ አስቸጋሪ ነው የሚሆነው፡፡ የኦሕዴድ አመራር ሲያራምደው የከረመው ኢትዮጵያዊነትን በከፊል የማቀፍ አዝማሚያ ሕወሃትን የውህደት አጀንዳውን ባቋራጭ ለማቀላጠፍ አስቦ የሚያቀጣጥለው ስሜት ሊሆን እንደሚችል ሌላ ግምት መያዝ ይቻላል፡፡ ጉዳዩን በዝርዝር ለመመልከት ሞክረናል - [የዉጪ ምንዛሪ እጥረት በቅርብ ታይቶ የማይታወቅ ቀውስ እያስከተለ ነው](https://wazemaradio.com/የዉጪ-ምንዛሪ-እጥረት-በቅርብ-ታይቶ-የማይ/) - በአዲስ አበባ የአርማታ ብረት ዋጋ ሰማይ እየነካ ነው፡፡ የዶላር ግዢ በጥቁር ገበያ 35 ብር ደርሷል ብረት በ9 ወራት ውስጥ በእጥፍ ጨምሯል በአዲስ አበባ ብቻ 26ሺህ የሕንጻ ግንባታዎች ሊስተጓጎሉ ይችላሉ ዋዜማ ራዲዮ- የውጭ ምንዛሬ መንጠፍን ተከትሎ የግንባታ ግብአቶች ዋጋ መናርና ብሎም ከገበያ ጨርሶዉኑ መጥፋት በግንባታ ኢንደስትሪው ላይ ሁሉን አቀፍ ጫና እየፈጠረ ነው፡፡ አዲስ አበባም በቅርብ ጊዜ - [ትግራይን የመገንጠል አጀንዳ እውን ቢሆንስ?](https://wazemaradio.com/ትግራይን-የመገንጠል-አጀንዳ-እውን-ቢሆን/) - ዋዜማ ራዲዮ- መገንጠልን እንደ ፖለቲካ ግብ ይዘው የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ቡድኖች ለሀገራችን እንግዳ አደሉም። ህወሀትም ቢሆን በ 1970ዎቹ መጀመሪያ ላይ የትግራይ ሪፐብሊክን የመመስረት ውጥኑን እንደ አጀንዳ ይዞ መነሳቱ ይታወሳል። በቅርቡ ደግሞ አንዳንድ የድርጅቱ ደጋፊዎች ደረሰብን ላሉት ጥቃት አፀፋ መገንጠል አማራጭ ነው ሲሉ ተደምጠዋል። በእርግጥ ሀሳቡ የግለሰቦቹ እንጂ የትግራይን ህዝብ አይወክልም። አሁን ህወሀትም ይሁን ሌላ የፖለቲካ ቡድን - [ሚንሶታ ሰለሞን ደሬሳን አከበረች](https://wazemaradio.com/ሚንሶታ-ሰለሞን-ደሬሳን-አከበረች/) - ዋዜማ ራዲዮ- በወለጋይቱ ጩታ መንደር የተወለደው ገጣሚ ፣ሀያሲ፣ ተመራማሪ ፣ ፈላስፋ ፣ መምህር ባጠቃላይ ገጸ ብዙው ኢትዮጵያዊ ሰለሞን ደሬሳ የእድሜውን እኩሌታ የኖረባት የአሜሪካ ግዛት የሆነችው ሚንሶታ ባሳለፍነው ሳምንት (ጃንዋሪ 26,2018) አርብ ምሽት በስራዋቹ ስታከብረው አምሽታለች። ሰለሞን ደሬሳ በህዳር ወር 2017 በአካል ቢለይም ትቶ ባሳለፋቸው ስራዋቹ እና ትዝታዋቹ ሁሌም ሲታወስ ይኖራል። ብእርና ዜማ በሚል ስያሜ የተሰባሰቡና - [የጥጥና ጨርቃ ጨርቅ ዘርፉ ፈተና: ርካሽ ጉልበት፣ ስብዓዊ መብትና የአካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች](https://wazemaradio.com/የጥጥና-ጨርቃ-ጨርቅ-ዘርፉ-ፈተና-ርካሽ-ጉል/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ-መር የሆነውን ዕድገቷን ለማፋጠን ትኩረቷን ወደ ጥጥ እርሻ፣ ጨርቃ ጨርቅ እና ስፌት ምርት በማዞር ላይ ትገኛለች፡፡ የጨርቃ ጨርቅ ዘርፉ ሀገሪቱን በ2025 ዓ.ም የአፍሪካ ኢንዱስትሪ ማዕከል ለማድረግ የተያዘው ጥረት አንድ አካል ሲሆን ባለፈው ዐመትም ሀገሪቱን በጥጥ አምራችነት አሁን በአፍሪካ ካለችበት አስረኛ ደረጃ ወደ አንደኛ ደረጃ ለማሳደግ የ15 ዐመት መርሃ ግብር ቀርፃለች፡፡ አሁን አሁን - [የአማራ የፖለቲካ ሃይሎች ግንባር ፈጠሩ](https://wazemaradio.com/የአማራ-የፖለቲካ-ሃይሎች-ግንባር-ፈጠሩ/) - "አንድ አማራ" የሚል ድርጅትም አቋቁመዋል ዋዜማ ራዲዮ- ከዚህ ቀደምበተበታተነ መልኩ የሚካሄደውን ትግል በማቀናጀት በስልጣን ላይ ያለውን መንግስት ለመቀየርም ያለመ "አንድ አማራ" በሚል በአዲስ አደረጃጀት መጥተዋል። የአማራ ዘውጌ ፖለቲከኞችን ወደ አንድ መድረክ እንዲመጡ ለማድረግ ላለፈው አንድ አመት ገደማ ድርድር እና ዝግጅት ሲደረግ እንደነበር መስራቾቹ ይናገራሉ። የአማራ ህዝብ የተቃጣበትን ህልውና የማጥፋት ዘመቻ ለመመከት የሚሰራ እንድሆነ የተነገረለት ይኸው - [በወልዲያ ህዝባዊ አመፅ ቀጥሎ ዋለ](https://wazemaradio.com/በወልዲያ-ህዝባዊ-አመፅ-ቀጥሎ-ዋለ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የጥምቀትን በዓል አስታኮ በወልዲያ ከተማ የተቀሰቀሰው ፀረ አገዛዝ ተቃውሞ ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ ወጣቶች እና ሁለት የፀጥታ ሀይል አባላት እንዲገደሉ ምክንያት ሆኗል፣ ከፍተኛ ንብረትም ወድሟል። ዋዜማ ያነጋገረቻቸው የከተማው ነዋሪዎችና የመንግስት አካላት እንደነገሩን ላለፉት ሁለት ወራት በነዋሪዎችና በፀጥታ ሀይሎች መካከል በዓይነ ቁራኛ መተያየት የነበረ ሲሆን የጥምቀት በዓል ዋዜማ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የመከላከያ ስራዊት መሳሪያ የደገኑ - [ኢትዮጵያና ሱዳን የጋራ ወታደራዊ እንቅስቃሴ ማድረግ ጀመሩ](https://wazemaradio.com/ኢትዮጵያና-ሱዳን-የጋራ-ወታደራዊ-እንቅስ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በቅርብ ወራት የተባባሰውን የአፍሪቃ ቀንድ ፖለቲካዊ ትኩሳት ተከትሎ ሱዳንና ኢትዮጵያ የጋራ ወታደራዊ እንቅስቃሴ ማድረግ መጀመራቸውን የሱዳን ወታደራዊ ምንጮች አስታወቁ። የቀድሞ የሱዳን ከፍተኛ ወታደራዊ ሹም ስሞኑን በአዲስ አበባ ባደረጉት ቆይታ ወቅት ለዋዜማ ዘጋቢ እንደነገሩት ሁለቱ ሀገሮች የጋራ ድንበራቸው ላይ የተቀናጀ ወታደራዊ እንቅስቃሴ የጀመሩ ሲሆን የአየር ቅኝትና የጋራ ወታደራዊ ልምምድን ያካተተ ስምምነት በሁለቱ ሀገሮች ተደርሶ - [ከሶማሌ ክልል የተፈናቀሉ ዜጎችን በአዲስ አበባ ዙሪያ ለማስፈር በተደረገ ጥረት በተነሳ አለመግባባት የሰው ህይወት መጥፋቱ ተሰማ](https://wazemaradio.com/ከሶማሌ-ክልል-የተፈናቀሉ-ዜጎችን-በአዲስ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በቅርቡ ከሶማሌ ክልል የተፈናቀሉ ዜጎችን በአዲስ አበባ ዙሪያ ለማስፈር በተደረገ ጥረት በተነሳ አለመግባባት የሰው ህይወት መጥፋቱን በቦታው የተገኙ እማኞች ገለፁ። እማኞች እንደነገሩና የዋዜማ ሪፖርተር እንዳጣራችው በአዲስ አበባ በኮልፌ አቅጣጫ አዲስ አበባና ኦሮምያ በሚዋሰኑበትና በኦሮምያ ክልል በሚገኘው አሸዋ ዴዳ በተባለው አካባቢ ከዚህ ቀደም ከገበሬዎች ላይ መሬት በመግዛት መኖሪያ ቤት ገንብተው በአካባቢው የሚኖሩና በዝቅተኛ የኑሮ - [የዩናይትድ ስቴትስ መንግስት ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ወደ አዲስ አበባ ይጓዛል](https://wazemaradio.com/የዩናይትድ-ስቴትስ-መንግስት-ከፍተኛ-የል/) - ዋዜማ ራዲዮ- የዩናይትድ ስቴት ስ መንግስት ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ወደ አዲስ አበባ ይጓዛል። የአሜሪካ የውጪጉዳይ መስሪያ ቤት ምንጮች ለዋዜማ እንደተናገሩት የልዑካን ቡድኑ በአዲስ አበባ ቆይታው ከኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት ጋር ተገናኝቶ ይነጋገራል። ውይይቱ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ማሻሻያና በክፍለ አህጉራዊ የፀጥታ ጉዳይ ላይ ያተኩራል። ከልዑካን ቡድኑ ጉብኝት አስቀድሞ በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ በኢትዮጵያ እውነተኛ የፖለቲካ ማሻሻያዎች እንዲደረጉ - [ብሄራዊ የፀጥታና ደህንነት ምክር ቤት አዳዲስ ዕቅዶች አወጣ](https://wazemaradio.com/ብሄራዊ-የፀጥታና-ደህንነት-ምክር-ቤት-አዳ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀጥታና ደህንነት ምክር ቤት በተሸኘው ሳምንት መጨረሻ በደረገው ስብሰባ የሀገሪቱ የፀጥታ ሁኔታ መሻሻል ባለማሳየቱ መንግስት ፖለቲካዊ መፍትሄ ጭምር እንዲፈልግ ከፀጥታ አካላት መጠየቁ ተሰማ። ጠቅላይ ሚንስትር ሀይለማርያም ደሳለኝና የመከላከያ ሚንስትሩ ሲራጅ ፈጌሳ በመሩት በዚህ ስብሰባ ከፌደራልና ክልል ፖሊስ፣ ከመከላከያ ስራዊት፣ ከልዩ ሀይልና ከደህንነት ክፍሎች ሪፖርቶች የቀረቡ ሲሆን በአማራና ኦሮሚያ ክልሎች ያለው ሁኔታ - [ኢህአዴግ ስንቴ ይክደናል?](https://wazemaradio.com/ኢህአዴግ-ስንቴ-ይክደናል/) - ዋዜማ ራዲዮ- ገዥው ግንባር ኢህአዴግ አስገዳጅ የፖለቲካ ቀውስ ሲገጥመው ድርድርና የፖለቲካ ማሻሻያ አደርጋለሁ፣ ከሰማይ በታች የማልደራደርበት ጉዳይ አይኖርም ሲል ይደመጣል። በተግባር ግን ግንባሩ በታሪኩ ቃሉን የመጠበቅም ሆነ ህዝብን የማክበር ድፍረት የሚያንሰው አስመሳይ ነው የሚሉት ብዙዎች ናቸው። ለዚህም ይመስላል እንደሰሞኑ እስረኞችን እፈታለሁ፣ ማዕከላዊን እዘጋለሁ፣ ታድሼ ችግሮቼን ፈትቻለሁ ሲል አብዛኛው ማህበረስብ በጥርጣሬ የሚመለከተው። ተከታዩ ዘገባ ኢህአዴግ የፖለቲካ - [መንግስት በእስረኞች መፍታትና አለመፍታት ጉዳይ መግባባት ተስኖታል](https://wazemaradio.com/መንግስት-በእስረኞች-መፍታትና-አለመፍታ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ገዥው ፓርቲ የተወሰኑ እስረኞችን ለሀገራዊ መግባባት ስል እፈታለሁ ማለቱን ተከትሎ በደህንነት መስሪያ ቤቱና በፍትህ አካላት እንዲህም በፖለቲካ ድርጅቶቹ መካከል የከረረ አለመግባባት መከሰቱን ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ ምንጮች እየተናገሩ ነው። ከእስር የሚፈቱ ፍርደኛና ክሳቸው በሂደት ላይ ያሉ የፖለቲከኞችና ሌሎች ግለሰቦችን ስም ዝርዝር ለፕሬዝዳንቱ ፅህፈት ቤት እንዲያቀርቡ የታዘዙት ፍትሕ ሚኒስቴርና ፍርድ ቤት ስም ዝርዝር እያዘጋጁ በነበረበት - [በነገራችን ላይ : ኢህአዴግ እነማንን ይፈታል?](https://wazemaradio.com/በነገራችን-ላይ-ኢህአዴግ-እነማንን-ይፈታ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ገዥው ፓርቲ ለዓመታት ሲወገዝበት የነበረውን ተቀናቃኞቹንና ትችት የሰነዘሩበትን ለማሰቃየት የሚጠቀምበትን የማዕከላዊ እስር ቤት ዝግቶ ወደ ሙዚየምነት ለመለወጥ መዘጋጀቱን ይፋ አድርጓል። የፖለቲካ እስረኞችንም እፈታለሁ ሲል ቃል ገብቷል። በርካቶች የድርጅቱን እርምጃ በበጎ ቢመለከቱትም ተግባራዊነቱ ላይ ጥርጣሬ አላቸው። የሚፈቱት እስረኞች እነማን ናቸው? መልስ የሚፈልግ ጥያቄ ነው። ይህ እርምጃ አዲስ የፖለቲካ ሽግ ግር ጅማሮ ነውን ወይስ ገዥው - [እነ ለማ መገርሳ መግለጫ ይሰጣሉ](https://wazemaradio.com/እነ-ለማ-መገርሳ-መግለጫ-ይሰጣሉ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢህአዴግ አራቱ አጋር ፓርቲዎች ዛሬ ወይም ነገ ምሽት በብሔራዊው የቴሌቪዥን ጣቢያ ቀርበው መግለጫ በመስጠት ሕዝቡን ያረጋጋሉ ተበሎ ይጠበቃል፡፡ በህዝቡ ዘንድ ተስፋ ተደርጎ የነበረው ለውጥ ተቀልብሷል የሚል አስተያየት በስፋት እየተስተዋለ ሲሆን በተለይ አቶ ለማና ድርጅታቸው ወደው አልያም ተገደው የህዝቡ ፍላጎት እንዲዳፈን ተደርጓል የሚሉም ብዙዎች ናቸው።አቶ ለማ መገርሳን ጨምሮ የሕወሓትና የብአዴንና የደኢህዴን ሊቀ መንበሮች - [መራር ግፍ!](https://wazemaradio.com/መራር-ግፍ/) - ዋዜማ ራዲዮ-በሀገሪቱ በፖለቲካ አመለካከታቸው አልያም በጥርጣሬ ብቻ ታስረው ስቃይ የሚፈፀምባቸው በሺህ የሚቆጠሩ ዜጎች አሉ። የስቃዩ መጠን ይለያያል። ይህ ገዥው ፓርቲ አፋፍሞ የቀጠለው ግፍና እስር ዛሬ በሀገሪቱ ለተከሰተው ህዝባዊ አመፅ አንዱ ምክንያት ነው። ግፍ እየተፈፀመባቸው ያሉ የተወሰኑ እስረኞችን እናስተዋውቃችሁ። [በድምፅ የተሰናዳውን ዘገባ ከግርጌ ያድምጡ] የሰብዓዊ መብት ጥሰት የተፈፀመባቸውን ዜጎች ሁሉ ዘርዝሮ በደላቸውን ለማንሳት ቢያሰቸግርም ዋዜማ ራዲዮ - [ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ከሥልጣን ሊነሱ ይችላሉ](https://wazemaradio.com/ጠቅላይ-ሚኒስትር-ኃይለማርያም-ከሥልጣን/) - የአቶ አባዱላ መልቀቂያ ጉዳይ እልባት እንዳላገኘ እየተነገረ ነው የኮምኒኬሽን ሚንስትሩ ዶር ነገሪ ሌንጮ ስንብት አይቀሬ ነው የሥራ አስፈጻሚው ስብሰባ በዚህ ሳምንት ይጠናቀቃል ዋዜማ ራዲዮ- ለመንግሥት ቅርብ የሆኑ የመረጃ ምንጭ ላለፉት ቀናት ሲካሄድ በነበረው የኢህአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ዝግ ስብሰባ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ላይ ከረር ያሉ ሂሶች የተሰነዘረበት እንደነበር እንደሚያውቁ ለዋዜማ ተናግረዋል፡፡ ከዚህም በመነሳት አቶ ኃይለማርያም በመሪነት የመቀጠል - [ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ከስልጣን አልተነሳሁም እያሉ ነው](https://wazemaradio.com/ዶር-ነገሪ-ሌንጮ-ከስልጣን-አልተነሳሁም-እ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ባለፉት ቀናት ከኮምኒኬሽን ጉዳዮች ሚንስትርነት ሀላፊነታቸው መነሳታቸው በስፋት ሲነገር ቢቆይም ሚንስትሩ ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ አሁንም በስራ ገበታቸው ላይ መሆናቸውን አዲስ አበባ የሚገኙ ሪፖርተሮቻችን አረጋግጠዋል። በዛሬው እለት ሚንስትሩ እንግዳ ሲቀበሉና ሲያነጋግሩ የነበረ ሲሆን ከስልጣን የመልቀቃቸውን አልያም የመነሳታቸውን ጉዳይ አንስተው ለጠየቋቸው የቅርብ ወዳጆቻቸው ነገሩ ሀሰት ነው፣ ይህን የሚሉትም የተለየ አጀንዳ ያላቸው አካላት ናቸው ሲሉ ተደምጠዋል። - [ኢሕአዴግ ወደነበረበት የሚመለስበት እድል ያከተመ ይመስላል](https://wazemaradio.com/ኢሕአዴግ-ወደነበረበት-የሚመለስበት-እድ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ ውስጥ ውስጡን ሲብላላ የከረመው የአባል ድርጅቶቹ ሽኩቻ አደባባይ ከወጣ ሳምንታት ተቆጠሩ። ገዥው ፓርቲም ልዩነት መከሰቱን አልሸሸገም፣ የስራ አስፈፃሚው ስብሰባ ገና ግማሽ መንገድ ሳይጓዝ መግለጫ አውጥቶ ድርጅቱን ለማደስ ያለውን ቁርጠኝነት አትቷል። እውነታው ግን ወዲህ ነው። ፓርቲው መልሶ ሊጠግነው የማይችል ልዩነት ውስጥ ነው። ሊያደርግ የሚችለው ነገር ቢኖር በውስጡ የነበረውን ያልተመጣጠነ የሀብትና የስልጣን - [የኦሮሚያና የአማራ ቴሌቭዥንን የሚገደብ አዲስ እቅድ ተዘጋጀ](https://wazemaradio.com/የኦሮሚያና-የአማራ-ቴሌቭዥንን-የሚገደብ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያው ገዥ ፓርቲ ከገጠመው ህዝባዊ ተቃውሞ ባሻገር የራሱ አባል ድርጅቶችም በከረረ አለመግባባት ላይ መሆናቸውን ድርጅቱ ራሱ አልሸሸገም። ይህ የፖለቲካ ሽኩቻ ጎልቶ ከሚንፀባረቅባቸው መድረኮች አንዱ ፓርቲዎቹ በሚመሯቸው ክልሎች ያሉት የክልል መገናኛ ብዙሀን ተቋማት ናቸው። የአማራና የኦሮሚያ ክልል የቴሌቭዥን ስርጭቶች በሀገሪቱ የፖለቲካ ስርዓት ሙሉ ቁጥጥርና የበላይነት ያለውን ህወሐት የሚነቅፉና በማዕከላዊነት የሚተላለፈውን ፕሮፓጋንዳ መና ያስቀሩ ሆነዋል። - [የኦሮሞ ትግል መንታ ገፅታ!](https://wazemaradio.com/የኦሮሞ-ትግል-መንታ-ገፅታ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኦሮሚያ ክልል የለፉትን ሁለት አመታት ተከታታይ ተቃውሞዎችን በማድረግ ቀዳሚነቱን የያዘ የሀገሪቱ ክፍል ነው። በርካቶች ሞተዋል ከግማሽ ሚሊያን በላይ ተፈናቅለዋል። ተቃውሞው አሁንም እንደቀጠለ ነው። ለመሆኑ የኦሮሞ ኢትዮጵያውያን ተቃውሞ ከየት ተነስቶ የት ደረሰ? የኦሮሞ ህዝብ ትግል በየዘመናቱ የገጠሙት ፈተናዎችስ ምንድን ናቸው? የኦሮምኛ ተናጋሪው አዲስ ትውልድ በተምታቱ ተቃራኒ ስብከቶች መሀከል እየዋለለ ነው። ተከታዩ ዘገባችን የኦሮሞ ህዝብ - ["ኒዎሊበራሉ" የዓለም የገንዘብ ድርጅት ኢህአዴግን ይታደገዋል?](https://wazemaradio.com/ኒዎሊበራሉ-የዓለም-የገንዘብ-ድርጅት-ኢህ/) - 12 ፋብሪካዎች ምርት አቁመዋል ዶላር በጥቁር ገበያ በድጋሚ አሻቅቧል ባንኮች የደንበኞቻቸውን የቁጠባ ብር ለመስጠት ያንገራግራሉ በመርካቶ የግንባታ ዕቃዎች ላይ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ ተከስቷል የብረት አምራቾች አኩረፈዋል፡፡ ከአቅም በታች እያመረቱ ነው ዋዜማ ራዲዮ- በሀገሪቱ መንግስት የጀመራቸው ትልልቅ ፕሮጀክቶች በፈጠሩት ከልክ ያለፈ መለጠጥ ከሁሉ በላይ ደግሞ አሁን በሀገሪቱ እየታየ ያለው አለመረጋጋት ኢኮኖሚውን ለከፍተኛ ቀውስ ዳርጎታል። ፋብሪካዎች ማምረት - [ኢህአዴግ በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ውሳኔ ያሳልፋል](https://wazemaradio.com/ህወሐት-በሀገሪቱ-ወቅታዊ-ጉዳይ-ላይ-የሚነ/) - ዋዜማ ራዲዮ-የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በመጪዎቹ ቀናት "ወሳኝ" የተባለለትን ውሳኔ ያሳልፋል። ስራ አስፈፃሚው ያለፉትን ቀናት በስብሰባ ያሳለፈ ሲሆን በመጪዎቹ ቀናት አዳዲስ ውሳኔዎችን ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል። በዚህ ስብሰባ የሀገሪቱን የወደፊት አቅጣጫ የሚቀይር የውሳኔ ሀሳቦች ቀርበው ውይይት ይደረግባቸዋል ተብሏል። የድርጅቱን የስብሰባ ዕቅድ የነገሩን ምንጮች ግን ስለ ስብሰባው አጀንዳ ለመናገር ፈቃደኛ ሳይሆኑ ቀርተዋል። "ድርጅቱ በእስከዛሬ ታሪኩ ወሳኝ የሚባል መሰረታዊ - [ታክሲና ፖለቲካ፣ የአፍሪቃ የትራንስፖርት ዘርፍ የፖለቲካ መሳሪያ ነው](https://wazemaradio.com/ታክሲና-ፖለቲካ፣-የአፍሪቃ-የትራንስፖር/) - ዋዜማ ራዲዮ- ትራንስፖርትና ፖለቲካ በአህጉር አፍሪቃ ልዩ ዝምድና አላቸው። በተለይ በከተሞች አካባቢ ያሉት ታክሲዎች ለተቃዋሚዎች ዋነኛ የፖለቲካ መሳሪያ ሆነው በማገልገል ለመንግስታት ራስ ምታት የሆኑባቸው አጋጣሚዎችን ማስታወስ ይቻላል። በሀገራችን በ 1997 ምርጫ ወቅት ታክሲዎች የተጫወቱት ሚና አይዘነጋም። ተከታዩ የቻላቸው ታደሰ ዘገባ ትራንስፖርትና የተቃውሞ ፖለቲካን በአዲስ መነፅር ይመለከታል። ተጨማሪ የድምፅ ዘገባችንን ከታች ይመልከቱ! በብዙ አፍሪካዊያን ሀገሮች የከተማ ታክሲ ፖለቲካ - [ኢቢ ኤስ ቴሌቭዥን በመንግስት በኩል የተነሱ ችግሮችን በተመለከት እየተወያየሁ ነው አለ](https://wazemaradio.com/ኢቢ-ኤስ-ቴሌቭዥን-በመንግስት-በኩል-የተነ/) - ዋዜማ ራዲዮ-በቅርብ ቀን በፓርላማ አባላት ፊት አራት የሳተላይት የቴሌቭዥን ጣቢያዎችን እስከመዝጋት የሚደርስ እርምጃ ለመውስድ የዛቱትን የብሮድካስት ባለስልጣን ዘርዓይ አስገዶም አስተያየት ተከትሎ ኢቢ ኤስ ቴሌቭዥን ጉዳዩን በውይይት ለመፍታት እየጣረ መሆኑን ገልጿል። የኢቢኤስ ቴሌቭዥን መስራችና ሀላፊ አቶ ነብዩ ያሬድ ለዋዜማ እንደተናገሩት በመንግስት በኩል የተነሱትን የባለቤትነትና የውጪ ሀገር የስራ ፈቃድ ማቅረብን በተመለከተ ባለፉት ወራት ውይይት ሲካሄድ ቆይቷል። የውጪ - [[በነገራችን ላይ] የብሄር ፌደራሊዝሙ ቢቀርብንስ?](https://wazemaradio.com/በነገራችን-ላይ-የብሄር-ፌደራሊዝሙ-ቢቀር/) - ዋዜማ ራዲዮ- ብሄርን መሰረት ያደረገው የኢትዮጵያ ፌደራሊዝም የህዝቦችን የመብትና የስልጣን ጥያቄ ከመመለስ ይልቅ ሀገሪቱን ወደ መበታተን አቅጣጫ እየመራት ነው። የለም ህገ መንግስቱ በትክክል ስራ ላይ ቢውል ብዙዎቹ ችግሮች መፍትሄ ያገኛሉ የሚሉ ተከራካሪዎችም አሉ። ለውይይት የጋበዝናቸው እንግዶች የብሄር ፌደራሊዝሙን ማስተካከል ይቻላል? ወይስ ሌላ አዲስ አይነት የፌደራል ስርዓት ያስፈልገናል? አሁን እየታዩ ያሉት ችግሮችስ እንዴት መፈታት አለባቸው? በሚለው - [የግብፅ እንደራሴዎች ጠ/ሚር ሀይለማርያም በሀገሪቱ ፓርላማ ንግግር እንዳያደርጉ ተቃውሞ አቀረቡ](https://wazemaradio.com/የግብፅ-እንደራሴዎች-ጠሚር-ሀይለማርያም/) - ዋዜማ ራዲዮ-በግብፅና በኢትዮጵያ መካከል የተካረረውን የህዳሴው ግድብ ውዝግብ ተከትሎ የግብፅ የፓርላማ አባላት በመጪዎቹ ቀናት በካይሮ ጉብኝት የሚያደርጉት አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ በሀገሪቱ ፓርላማ ተገኝተው ንግግር ለማድረግ የያዙትን ዕቅድ ተቃውመዋል። የግብፅ ዕለታዊ ጋዜጣ እንደዘገበው አስራ ዘጠኝ የፓርላማ አባላት ጠቅላይ ሚንስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ ወደሀገሪቱ ፓርላማ እንዳይመጡ ከባለሙያዎችና ከውሀና መስኖ ሚንስትር ጋርም እንዳይገናኙ የሚጠይቅ ማመልከቻ ለሀገሪቱ መንግስት አስገብተዋል። ጠቅላይ - [በኢትዮጵያ የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ ለመነጋገር የአሜሪካ ልዑክ ወደ አዲስ አበባ አቀኑ](https://wazemaradio.com/በኢትዮጵያ-የፖለቲካ-ጉዳዮች-ላይ-ለመነጋ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ላለፉት ሁለት ዓመታት ቀውስ ያልተለየውን የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሁኔታ አንስቶ ለመነጋገር የአሜሪካ ከፍተኛ ልዑክ ወደ አዲስ አበባ እንደሚጓዝ የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት አመለከተ። የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት የአፍሪቃ ጉዳዮች ተጠባባቂ ረዳት ሀላፊ ዶናልድ ያማማቶ ከወራት በፊት ከኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት ጋር መግባባት የተደረሰባቸው የፖለቲካ ማሻሻያዎች ባለመተግበራቸው የአሜሪካ መንግስትን ቅሬታ ያስረዳሉ ተብሎ ይጠበቃል። የፖለቲካ - [ህወሀት ውሳኔዎቹን ለምን ሸሸገን? ለምሳሌ ስለኤርትራ!](https://wazemaradio.com/ህወሀት-ውሳኔዎቹን-ለምን-ሸሸገን-ለምሳሌ/) - ዋዜማ ራዲዮ-በህወሀት ዝግና ምስጢራዊ የማዕከላዊ ኮሚቴ ጉባዔ የደህንነት ሀላፊው አቶ ጌታቸው አሰፋና ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል አሸናፊ ሆነው ወጥተዋል። ትዕግስትና የመግባባት ችሎታ ለሚያንሳቸው ዶ/ር ደብረፅዮን ዝቅተኛ የካድሬነት ልምዳቸው ተደምሮበት በፓርቲው ውስጥ "ምንም አዲስ ነገር ሊያመጡ አይችሉም" ሲሉ ከወዲሁ ትችት የሚያቀርቡ አሉ። ለመሆኑ አዲሱ የህወሀት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረፅዮን ማን ናቸው? ከመጋረጃ ጀርባ ህወሀት ሰለተነጋገራቸውና ውሳኔ ስላሳለፈባቸው ሀገራዊ - [የኢትዮጵያ እስከ መገንጠል መብት ለጎረቤት ሀገሮችም ስጋት ሆኗል](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-እስከ-መገንጠል-መብት-ለጎረቤ/) - የራስን ዕድል በራስ መወሰን እስከመገንጠል የሚፈቅደውን የኢትዮጵያ ህገመንግስት በርካታ ሰዎች እጅግ በስጋት እነደሚመለከቱት ይታወቃል። ጊዜ የሚጠብቅ ፈንጂ የሚሉትም አሉ። ጎረቤት ሀገሮችም ይህን የኢትዮጵያ ህገ መንግስት አንቀፅ በስጋት ይመለከቱታል። ጦሱ ለነሱም እንደሚተርፍ ከወዲሁ የሚያስጠነቅቁም አሉ። ቻላቸው ታደሰ የሚከተለውን ፅፏል፣ በድምፅ የተሰናዳውንም ግርጌ ላይ ያገኙታል ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ በህገ መንግስቷ የብሄሮችንና ብሄረሰቦችን የራስን እድል በራስ መወሰን መብት - [የትዳር አጋሮቻቸውን በዲፕሎማቲክ ሰራተኝነት ያሰቀጠሩ አምባሳደሮች ጉዳይ እያወዛገበ ነው](https://wazemaradio.com/የትዳር-አጋሮቻቸውን-በዲፕሎማቲክ-ሰራተ/) - የዲፕሎማቲክ ስራተኞች ወደ ምድብ ሀገሮቻቸው የትዳር አጋሮቻቸውን ይዘው መሄድ ሙሉ መብት ያላቸው ቢሆንም የትዳር አጋሮቻቸው በመንግስት በጀት ደሞዝ ተከፋይና የመንግስት ተቀጣሪ አድርጎ መውሰድ አዲስ ክስተት ነው ዋዜማ ራዲዮ- በቅርቡ በተለያዩ ሀገራት ከተመደቡ አምባሳደሮች መካካል የተወሰኑት የትዳር አጋሮቻቸውን በመንግስት ተሿሚነት ማስመደባቸውን የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ምንጮች ለዋዜማ አጋለጡ። በዲፕሎማቲክ ምደባ ላይ ወትሮም ቢሆን ፖለቲካዊ ውሳኔ ከፍ ያለ ተፅዕኖ - [ሳዑዲ አረቢያ ሶስት የጦር መርከቦቿን በኤርትራ አሰብ ወደብ አሰፈረች](https://wazemaradio.com/ሳዑዲ-አረቢያ-ሶስት-የጦር-መርከቦቿን-በኤ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በክፍለ ቀጠናው ራሷን የአካባቢው ሀያል ሀገር ለማድረግ እየተቀሳቀሰች ያለችው ሳዑዲ አረቢያ ባለፈው ሳምንት ሶስት የጦር መርከቦቿን በኤርትራ አሰብ ወደብ ማስፈሯን ለዋዜማ ቅርብ የሆኑ ምንጮች ተናገሩ። የሳተላይት መረጃን ዋቢ ያደረጉት እነዚህ ምንጮች ሳዑዲ በአሰብ ወደብ ጦር መርከብ ስታሰፍር ያሁኑ የመጀመሪዋ ነው። የጦር መርከቦቹ ለረጅም ጊዜ በአሰብ የመቆየት ዕቅድ ይኑራቸው አይኑራቸው የታወቀ - [በሳዑዲ በእስር ላይ የሚገኙት ሼክ መሀመድ አላሙዲ ከእስር ለመፈታት እየተደራደሩ ነው](https://wazemaradio.com/በሳዑዲ-በእስር-ላይ-የሚገኙት-ሼክ-መሀመድ/) - ዋዜማ ራዲዮ-ከሳምንታት በፊት በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ከበርካታ የሳዑዲ አረቢያ ልዑላንና ባለስልጣናት ጋር በቅንጦት ሆቴል ውስጥ በቁም እስር ላይ የሚገኙት ሼክ መሀመድ አላሙዲ የሀብታቸውን የተወሰነውን ክፍል ለመንግስት በመስጠት ከእስር ለመለቀቅ እየሞከሩ መሆኑን ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ ምንጮች ይናገራሉ። በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ አላሙዲንና ሌሎች ባለሀብቶች ታስረው ባሉበት ካርል ሪትዝ ሆቴል በአካል በመገኘት ስለታሳሪዎቹ መረጃ ሲያሰባስቡ የነበሩ የዋዜማ - [የኦብነግ መሪ ተላልፎ መሰጠቱ ህገ ወጥ መሆኑን የሶማሊያ ፓርላማ ገለፀ](https://wazemaradio.com/የኦብነግ-መሪ-ተላልፎ-መሰጠቱ-ህገ-ወጥ-መሆ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ከሶማሊያ የወሰደችው የኦብነግ መሪ በሶማሊያ የደህንነት መስሪያ ቤት ተላልፎ መሰጠቱ ህገ ወጥ መሆኑን የሀገሪቱ ፓርላማ አጣሪ ቡድን ገለፀ። ባለፈው ነሀሴ በሶማሊያ የፀጥታ ሀይሎች ተይዞ ለኢትዮጵያ ተላልፎ የተሰጠው የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) ከፍተኛ አመራር አብዱራኪም ሼክ ሙሴ ተላልፎ መሰጠቱ ህገወጥ ነበር ሲል በፓርላማው የተቋቋመው አጣሪ ቡድን ይፋ ባደረገው ሪፖርቱ አስታውቋል። በተለይም የሶማሊያ - [በዝዋይ በተቀሰቀሰ ግጭት ቢያንስ አስራ አንድ ሰዎች ሞቱ](https://wazemaradio.com/በዝዋይ-በተቀሰቀሰ-ግጭት-ቢያንስ-አስራ-አ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮሚያ ክልል ዝዋይ (ባቱ) ከተማ ከትናንት ጀምሮ በተቀሰቀሰ ብሄርን ያማከለ ግጭት ቢያንስ አስራ አንድ ሰዎች መገደላቸውን የዋዜማ ምንጮች አረጋግጠዋል።በርካታ ሰዎች ቆስለዋል፣ተፈናቅለዋል። በሁለት ግለሰቦች መካከል የተቀሰቀሰ ፀብ ወደ ሰፊ ግጭት መቀየሩን የከተማው የፖሊስ ምንጮች ተነግረዋል። ሌሎች እማኞች በበኩላቸው በቡድን የተደረጁ ወጣቶች በከተማዋ እየተዘዋወሩ በርካታ የሌላ ብሄር አባላትን እየመረጡ ሲደበድቡና ሲያዋክቡ ተመልክተናል ይላሉ። ከከተማዋ ፖሊስ - [የአፍሪቃ የውጪ ጉዳይ ሚንስትሮች ዋሸንግተን ተሰብስበዋል](https://wazemaradio.com/የአፍሪቃ-የውጪ-ጉዳይ-ሚንስትሮች-ዋሸንግ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአፍሪቃ የውጪ ጉዳይ ሚንስትሮች ከፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር ጋር በፀጥታና ኢንቨስትመንት ጉዳዮች ላይ ለመመካከር ዛሬ ሀሞስ ዋሸንግተን ተሰብስበዋል። ስብሰባውን ያዘጋጁት የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ሪክ ቲለርሰን ሲሆኑ በአፍሪቃና በዩናይትድ ስቴትስ መካከል በግርታ ተውጦ የቆየውን ግንኙነት ለማጥራት ያለመ ነው። ጉባዔው ለሁለት ቀናት ይቆያል። በተለይ በፀጥታና ልማት ትብብር ዙሪያ አዲስ ፖሊሲ ለመቅረፅ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ - [ወህኒ የሚገኘው ኡስታዝ አህመዲን ጀበል የጤና ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ ላይ በመድረሱ ህክምና እንዲፈቀድለት ቤተሰቦቹ እየወተወቱ ነው](https://wazemaradio.com/ወህኒ-የሚገኘው-ኡስታዝ-አህመዲን-ጀበል-የ/) - "አስቸኳይ ህክምና ለአህመዲን ጀበል አሁኑኑ" በሚል የፌስቡክና የትዊተር ዘመቻ ይካሄዳል ዋዜማ ራዲዮ- ሀያ ሁለት ዓመታት እስር ተፈርዶበት ወህኒ የሚገኘው ኡስታዝ አህመዲን ጀበል የጤና ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ ላይ በመድረሱ ህክምና እንዲፈቀድለት ቤተሰቦቹ እየወተወቱ ነው። ያለፉትን አምስት አመታት በእስር ላይ ያለውና ተወዳጅ የታሪክና የሀይማኖት መምህር የሆነው ኡስታዝ አህመዲን ጀበል ለእስር የተዳረገው የሙስሊሙ ማህበረሰብ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ ህዝብ ግንኙነት - [በኢትዮጵያ ማናቸውንም የተቃውሞ ስልፍ ማድረግ ተከለከለ](https://wazemaradio.com/በኢትዮጵያ-ማናቸውንም-የተቃውሞ-ስልፍ-ማ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የሀገሪቱ የፀጥታና ደህንነት ምክር ቤት ትናንት ባደረገው ስብስባ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የሚስተካከል አዲስ ስልፍና ተቃውሞ የማድረግ መብትን የሚያግድ ክልከላ ጥሏል። አዲሱ የሰልፍ ገደብን የኦሮሚያ ክልል ተቃውሞ ቢያቀርብበትም ከብዙ ክርክር በኋላ ስምምነት ተደርሶበታል። በተለይ የፀጥታ ሀይሎች "እርምጃ መውሰድ እንዲችሉ" መባሉ የኦሮሚያን ክልል እንደሚያሳስበው ገልጿል። በአዲሱ የፀጥታ ዕቅድ መሰረት ሀገሪቱን በተለያዩ ዕዞች በሚመሩ የፌደራል መከላከያ ስራዊት - [ሰለሞን ዴሬሳ፣ የማይዳሰስ ውብ ቅርፅ](https://wazemaradio.com/ሰለሞን-ዴሬሳ፣-የማይዳሰስ-ውብ-ቅርፅ/) - [በነገራችን ላይ] ዋዜማ ራዲዮ- በሰማንያ ዓመቱ በሞት ያጣነው ሰለሞን ዴሬሳ ቀርበው ሲመለከቱት ይበልጥ ጥያቄ የሚያጭር ማንነት ያለው፣ በዘመናዊው የኢትዮጵያ ስነ ፅሁፍ ውስጥ አማፂ ሊባል የሚችል ማንነት ያለው፣ ሙግትና ተጠየቅን የሚወድ ነበር። መስፍን ነጋሽ ከሱራፌል ወንድሙ ጋር የሚያውቁትንና የተረዱትን የሰለሞን ማንነትና ስራዎቹን አንስተው ይወያያሉ። አድምጧቸው። መስፍን ነጋሽና ሱራፌል ወንድሙ ያደረጉትን ቆይታ ለመስማት የድምፅ ማህደሩን እዚህ ይጫኑ ሰለ - [የፀጥታው ምክር ቤት ተቆጣጣሪ ቡድን ኤርትራ ለአልሽባብ ድጋፍ ስለማድረጓ ማስረጃ የለኝም አለ](https://wazemaradio.com/የፀጥታው-ምክር-ቤት-ተቆጣጣሪ-ቡድን-ኤርት/) - ዋዜማ ራዲዮ- የፀጥታው ምክር ቤት የሶማሊያና የኤርትራን ጉዳይ የሚቆጣጠረው ኮሚቴ ኤርትራ ባለፈው አንድ አመት ለአልሽባብ ድጋፍ ስለማድረጓ ማስረጃ ማግኘት አልቻልኩም አለ። ኮሚቴው ኤርትራ ለሌሎች ተቃዋሚዎች በተለይም ለኢትዮጵያ ተቃዋሚዎች የገንዘብና የጦር መሳሪያ ድጋፍ ማድረጓን በስፋት ያትታል። ተቆጣጣሪ ቡድኑ ባለፉት ዓመታት ሶስት ሪፖርቶቹ ኤርትራ ለሶማሊያው ሸማቂ ቡድን ድጋፍ ማድረጓን ከሁለተኛ ደረጃ ምንጮች በተገኘ መረጃ አስደግፎ ሲያቀርብ ቢቆይም - [መንግሥት የቀበሌ ቤቶችን የተመለከተ አወዛጋቢ መመሪያ አዘጋጀ](https://wazemaradio.com/መንግሥት-የቀበሌ-ቤቶችን-የተመለከተ-አወ/) - መመሪያው በቀበሌ ቤት ግቢ ለ40 ዓመት የኖሩ ዜጎችን ያፈናቅላል፡፡ የቀበሌ ቤት ከግለሰብ የተከራዩ ግለሰቦች ቤቱን ‹‹መውረስ›› ይችላሉ፡፡ ዋዜማ ራዲዮ-ከ42 ዓመታት በፊት ትርፍ የከተማ ቤትና ቦታን በተመለከተ የወጣው አዋጅ ቁጥር 47/67ን ተከትሎ ከግለሰቦች የተወረሱ በርካታ ቤቶችን በተመለከተ የኢህአዴግ መንግሥት ግልጽ የሆነ መተዳደሪያ ሳያቀርብ ላለፉት 26 ዓመታት አሳድሮታል፡፡ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ከጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ ለከተማ ልማትና ቤቶች - [የሼክ መሀመድ አላሙዲ የባንክ ሂሳብ እንዳይንቀሳቀስ ታገደ](https://wazemaradio.com/የሼክ-መሀመድ-አላሙዲ-የባንክ-ሂሳብ-እንዳ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከቅዳሜ አመሻሽ ጀምሮ የሳዑዲ መንግስት በወሰደው እርምጃ ከሀገሪቱ ልዑላውያንና ባለሀብቶች ጋር አብረው የታሰሩት የሼክ መሀመድ አላሙዲንን ጨምሮ የታሳሪዎቹ የባንክ ሂሳብ መታገዱ ተሰማ። የሳዑዲ መንግስት ባስተላለፈው ውሳኔ ታሳሪዎቹ ገንዘብ እንዳያንቀሳቅሱ ከማገድ በተጨማሪ በተጠረጠሩበት የሙስና ወንጀል ዙሪያ ምርመራ እየተደረገ መሆኑም ተነገሯል። እግዱ በሳዑዲ ብቻ ያላቸውን ገንዘብ የሚመለከት ይሆን አለማቀፍ እግድ አልተብራራም። እስሩ ከሙስና ይልቅ በሳዑዲ - [ኢትዮጵያ የውጪ ጉዳይና የደህንነት ፖሊሲዋን ልትቅይር ነው](https://wazemaradio.com/ኢትዮጵያ-የውጪ-ጉዳይና-የደህንነት-ፖሊሲ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ሁለት አስርተ አመታት ለሚጠጋ ጊዜ ስትመራበት የነበረውን የውጪ ጉዳይና ደህንነት ፖሊሲ ለመቀየር እየተዘጋጀች መሆኑን የዋዜማ ምንጮች ገልፀዋል። የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ፖሊሲውን ለመከለስ የሚረዱ ሀሳቦችን በማሰባሰብ ላይ ያተኮረ ስራ ሲሰራ የቆየ ሲሆን፣ ረቂቅ ፖሊሲው በቅርቡ ቀርቦ ውይይት ይደረግበታል ተብሎ ይጠበቃል። ፖሊሲው በተለይ በአፍሪቃ ቀንድ አካባቢ የተከሰቱ ለውጦችን ታሳቢ አድርጎ እየተዘጋጀ መሆኑን ለጉዳዩ ቅርበት - [ለሰሎሞን ዴሬሳ ቀጠሮ “አንድ ዕድሜ ላይበቃ”?](https://wazemaradio.com/ለሰሎሞን-ዴሬሳ-ቀጠሮ-አንድ-ዕድሜ-ላይበ/) - መስፍን ነጋሽ (ዋዜማ ራዲዮ) ከአንዳንድ ሰዎች ጋራ የሆነ ቀጠሮ ያላችሁ ይመስላችኋል። ቀኑና ሰዓቱ የማይታወቅ ቀጠሮ። ሰሎሞን ዴሬሳ ለእኔ ከእዚያ ብጤ ሰዎች ቁንጮው ነበር። ባገኘው የምነግረው የሆነ ልዩ ነገር ኖሮኝ፣ አለያም እርሱ ብቻ የሚመልሰው ጥያቄ ገጥሞኝ አይደለም። ብቻ እንዲሁ በድጋሚ የማየው የማገኘው ይመስለኝ ነበር። ደሞ ኮ ያልተቆረጠ ቀጠሮም ሰጥቶን ነበር። “ተጨማሪ ጥያቄ ካለ፣ ለብስለት መገኘት ዋዜማ - [ከድርድሩ ጀርባ](https://wazemaradio.com/ከድርድሩ-ጀርባ/) - ዋዜማ ራዲዮ-ሀገሪቱ በተቃውሞ ገዥው ፓርቲ ደግሞ በውስጣዊ ሽኩቻ ተወጥሯል። ግን ደግሞ ከተወሰኑ ተቃዋሚዎችና ራሱ ከፈጠራቸው "ተቃዋሚ መሰል" ፓርቲዎች ጋር ድርድር ማድረግ መጀመሩንና አንዳንድ ውጤቶችም አግኝቻለሁ ማለቱ ይታወሳል። ገዥው ፓርቲ ለምን መደራደር አስፈለገው ስለድርድሩና ስለ ኢህአዴግ ስሌት በሚከተለው መሰናዶ እናነሳለን። አድምጡት https://youtu.be/bMoKZxzMvdU - [የተቃውሞ ስልፍ በአስመራ](https://wazemaradio.com/የተቃውሞ-ስልፍ-በአስመራ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኤርትራ አስመራ ከተማ ዛሬ በድንገት በተደረገ የተቃውሞ ስልፍ ተማሪዎችና ፖሊሶች ተጋጩ። የትምህርት ቤታቸው የቦርድ ዳይሬክተር መታሰራቸውን የተቃወሙ ተማሪዎች በፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ቢሮ ዳጃፍ ስልፍ ለማድረግ ሲሞክሩ በታጣቂዎች የተኩስ እሩምታ ገጥሟቸዋል። በግጭቱ ስለደረሰው ጉዳት የታወቀ ነገር የለም። በኤርትራ ይህን መስል ስልፍ ማድረግ ፈፅሞ የማይታስብ ሆኖ ቆይቷል። የቦርድ ስብሳቢው ሀጂ ሙሳ የታሰሩት በታሪኩ ከእስልምና እምነት - [የአገር ሰው ጦማር- ኃይለማርያም፣ ዶቅዶቄ፣ አዲ'ሳ'ባ](https://wazemaradio.com/የአገር-ሰው-ጦማር-ኃይለማርያም፣-ዶቅዶቄ/) - [ሙሔ ሀዘን ጨርቆስ ለዋዜማ ራዲዮ] ትሪቨር ኖህ ምናለ በጦቢያ ቢወለድ እላለሁ-አንዳንዴ፡፡ የፖለቲካ ኮሜዲ በሀበሻ ምድር በሽ ነዋ! ይኸው የኛው ጉድ በአጋዚ ስለሚያልቁ ንጹሐን ይነግሩናል ስንል ፓርላማ ገብተው ዶቅዶቄ ስለደቀነው አገራዊ አደጋ ይንዶቆዶቃሉ? ሰውየው Extremely ብሽቅ ሆነው እንጂ ‹‹ይንዶቆዶቃሉ›› የሚለው ቃል ለአገር መሪ የሚሆን አልነበረም፡፡ ግን ስንናደድስ! እንዲያውም በፕሬዝዳንቱ የመክፈቻ ንግግር ስለ ዶቅዶቄ ሞተር ሳይክል አስከፊነት - [ሀይለማርያም ደሳለኝ ኢህአዴግን ይታደጉታል?](https://wazemaradio.com/ሀይለማርያም-ደሳለኝ-ኢህአዴግን-ይታደጉ/) - ዋዜማ ራዲዮ-በሀገሪቱ ተባብሶ የቀጠለው ቀውስ ከአደባባይ ተቃውሞ ባሻገር በገዥው ፓርቲ ውስጥ ያለውን የበረታ ሽኩቻና ክፍፍል እያሳበቀ ነው። ኢህአዴግ አሁን ያለውን አመራሩን በመለወጥና ከተቀናቃኞቹ ጋር በመደራደር አፋጣኝ የፖለቲካ መፍትሄ ካላበጀ አሁን ባለው ችግሩን በአግባቡ የመረዳት አቅም ማነስ ቀውሱ በቶሎ የሚፈታ አይመስልም። የፖለቲካ እስረኞችን ከመፍታት ጀምሮ ያሉ የህዝብ ጥያቄዎችን በመመለስ አዲስ ሁሉን አቀፍ ስርዓት ለመገንባት ካልተሞከረ የህወሀት - [የኢሕአዴግ በውድቀት አፋፍ?](https://wazemaradio.com/የኢሕአዴግ-በውድቀት-አፋፍ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ ውህድ (unified) ሳይሆን ጥምር (coalition/front) ግንባር በመሆኑ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ውስጣዊ ፈተናዎች እየገጠሙት ነው፡፡ የመፈረካከስ አደጋም ያንዣበበት ይመስላል፡፡ ከአወቃቀሩ ስናየው ኢሕአዴግ በግንባርነቱ መቀጠሉ ዘግይቶ የሚፈነዳ ቦንብ መሆኑ አያጠራጥርም፡፡ በመሠረቱ ለ26 ዐመታት በግንባር ደረጃ መቆየት ውስጣዊ ቅራኔዎችን ከማፈን እና ከማስታመም እንጂ ከመግባባት ይመነጫል ብሎ ማሰብ ሞኝነት ነው ፡፡ ይህ ዘገባ ፓርቲው - [መከላከያው ኃይለማርያምን ፊት ነስቷል](https://wazemaradio.com/መከላከያው-ኃይለማርያምን-ፊት-ነስቷል/) - ጠቅላይ ሚንስትሩ ሀሞስ ፓርላማ ቀርበው በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ሪፖርት ያቀርባሉ አቶ ተስፋዬ ዳባ ለአፈጉባኤነት የተሻለ ግምት ተሰጥቷቸዋል ዋዜማ ራዲዮ- በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አካባቢ የሚወጡ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከኢህአዴግ አራቱ የፓርቲ አመራሮችም ሆነ ከመከላከያው አካባቢ ተሰሚነታቸው እየቀነሰ እየመጣ ነው፡፡ በተለይም ከህወሓት መንደር የሆኑ ከፍተኛ የጦር መኮንኖች እንዲሁም የፓርቲው - [ዛሚ ሬዲዮና ENN ቴሌቭዥን የፖሊስ ጥበቃ እየተደረገላቸው ነው](https://wazemaradio.com/ዛሚ-ሬዲዮና-enn-ቴሌቭዥን-የፖሊስ-ጥበቃ-እየተ/) - ዋዜማ ራዲዮ-በመንግሥት የስለላ መዋቅር በሕቡዕ ይደገፋሉ የሚባሉት የዛሚ ሬዲዮና ኢኤንኤን ቴሌቭዥን ትናንት ከኦሮሚያ አመጽ ጋር በተያያዘ ያስተሏለፏቸው ስርጭቶችን ተከትሎ ከአድማጭ ተመልካች ከፍተኛ ዛቻና ማስፈራሪያ እየደረሰባቸው ነው ተባለ፡፡ ‹‹ከጠዋት ጀምሮ የስልክ ዛቻው ከሚገመተው በላይ ስለሆነ ከለላ እንዲሰጥ ተጠይቋል›› ትላለች አምባሳደር አካባቢ በሚገኘው ዛሚ ሬዲዮ ጣቢያ የምትሠራ ነባር ጋዜጠኛ፡፡ ‹‹ስልኩ ለደቂቃ አላረፈም፤ በጣም ብዙ ሰው ነበር እየደወለ - [ሕወሓት ያቋረጠውን ስብሰባ ይቀጥላል](https://wazemaradio.com/ሕወሓት-ያቋረጠውን-ስብሰባ-ይቀጥላል/) - ዋዜማ ራዲዮ-ከመስከረም 23 ጀምሮ መቀሌ ከትሞ የነበረው የሕወሓት ማዕከላዊ ምክር ቤት ጉባኤ በደኢህዴን ምስረታ በዓል ስብሰባና በማዕከላዊ መንግሥቱ ዙርያ ባጋጠሙ ሌሎች አጣዳፊ ጉዳዮች ምክንያት ተቋርጦ የነበረ ሲሆን በዚህ ሳምንት ይቀጥላል ተብሏል፡፡ የዶክተር ደብረጽዮን ቡድን እያየለ እንደሆነ በሚነገርበት በዚህ ጉባኤ ሕወሓት አሁን አገሪቷ ካለችበት ፖለቲካዊ ምስቅልቅል ለማውጣት ከየትኞቹ አጋር ድርጅቶች ጋር መሰለፍ እንዳለበት ስትራቴጂያዊ አቅጣጫን ይይዛል - [የኦርቶዶክስ ቤተ-ክህነት ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ስልጣናቸውን ለመልቀቅ እየተማከሩ ነው](https://wazemaradio.com/የኦርቶዶክስ-ቤተ-ክህነት-ፓትርያርክ-አቡ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ብዙ ውጣ ውረዶችና ፖለቲካዊ ጣልቃ ገብነት የሚፈታተናት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክህነት ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ለቅርብ ስዎቻቸው በመጪው ሳምንት "ስልጣኔን እለቃለሁ" ማለታቸውን የዋዜማ ምንጮች ነግረውናል። ባለፉት አራት ቀናት ሲካሄድ በነበረውና ትናንት ሐሞስ በተጠናቀቀው 36ኛው የሰበካ መንፈሳዊ ጉባዔ ላይ ከሌሎች ጳጳሳትና ከቤተክህነት አስተዳደር ጋር በአደባባይ እስጥ አገባ ውስጥ ያሳለፉት አቡነ ማትያስ በጉባዔው ጣልቃ ስልጣናቸውን ለመልቀቅ - [የሕወሓት የስልጣን ሽኩቻ ተካሯል](https://wazemaradio.com/የሕወሓት-የስልጣን-ሽኩቻ-ተካሯል/) - ዋዜማ ራዲዮ- የድርጅቱ ብሔርተኛ ካድሬዎች ካልሆኑ በስተቀር እምብዛምም የሕዝብ አለኝታና ድጋፍ የላቸውም የሚባሉት አቶ አባይ ወልዱ የሕወሓትን የሊቀመንበርነት ቦታ ይዞ የመቀጠል እድላቸው ጠባብ እንደሆነ እየተነገረ ነው፡፡ ዶክተር ደብረጺዮን ቦታውም ለመያዝ ግልጽ ፍላጎት እንዳሳዩም ተወርቷል፡፡ ምናልባት አቶ አባይ በዚህ ወንበር ላይ የሚቆዩት እስከሚቀጥለው የኢህአዴግ ጉባኤ ብቻ ሊሆን ይችላል፡፡ በአንጻሩ ዶክተር ደብረጺዮን ውስጥ ውስጡን ከፍተኛ የካድሬ ድጋፍ - [‹ኢህአዴግ ለሁለት የመሰንጠቁ ነገር አይቀርለትም› አቶ በረከት ስምዖን](https://wazemaradio.com/ኢህአዴግ-ለሁለት-የመሰለንጠቁ-ነገር-አ/) - ዋዜማ ራዲዮ- አቶ በረከት ስምዖን የስልጣን መልቀቂያ ከማቅረባቸው ባሻገር ስለ ኢህአዴግ "መሰንጠቅና" ስለ "ርዕዮት አለም መስመር አለመታመን" በአደባባይ እየተናገሩ ነው። አቶ በረከት የፓርቲያቸውን ከፍተኛ ካድሬዎች ማጥመቂያ በሆነው ስልጠና ላይ እየሰጡ የነበረው አስተያየት መደናገርና ጥያቄ አጭሯል። በውስጣዊ ቀውስ የሚታመሰው ኢህአዴግ በአቶ በረከት የስልጣን መልቀቂያ ሳቢያ ወደ አዲስ ትርምስ መግባቱ እየተነገረ ነው። ላለፉት ወራት በዙር ሲሰጥ የነበረውን - [ጋዜጠኛ ተመሰገን ደሳለኝ ከእስር ተፈታ](https://wazemaradio.com/ጋዜጠኛ-ተመሰገን-ደሳለኝ-ከእስር-ተፈታ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ሶስት አመታትን በእስር ያሳለፈው ጋዜጠኛ ተመሰገን ደሳለኝ የእስር ፍርድን አጠናቆ ተፈታ ተመሰገን ደሳለኝ በጥቅምት 3 ቀን 2009 ዓ. ም የመፈታት እደሉን በዝዋይ ፌደራል ማረሚያ ቤት ተነፍጓ ተጨማሪ አንድ ዓመት በእስር እንዲያሳልፍ ተገዷል።ባለፈው አርብ የእስር ጊዜውን ቢያጠናቅቅም ዛሬ እሁድ ጥቅምት 5 ቀን 2010 ከዝዋይ ማረሚያ ቤት ወጥቷል። የፌደራል ዝዋይ ማረሚያ ቤት ተመስገንን በአመክሮ ላለመፍታት - [በሻሸመኔው የተቃውሞ ሰልፍ መንገደኞች በግዳጅ እንዲሳተፉ ተደርጓል](https://wazemaradio.com/በሻሸመኔው-የተቃውሞ-ሰልፍ-መንገደኞች-በ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች እየተካሄደ በነበረ በአንዱ ተቃውሞ ሰልፍ ተሳትፎ ያልነበራቸው መንገደኞች በሰልፈኞች ተማርከው በግዳጅ አመጹን እንዲቀላቀሉ መደረጋቸውን ሰምተናል፡፡ በግዳጅ ብንገባም ለመቃወም እድል ስላገኘን አልተከፋንም ይላሉ። ከአዲስ አበባ ወደ ሐዋሳ በጉዞ ላይ የነበሩ ተሳፋሪዎች በተቃውሞ ስትናጥ በነበረችው ሻሸመኔ ሲደርሱ በወጣት ሰልፈኞች እንዲቆሙ ከተደረጉ በኋላ ለጥቂት ደቂቃዎች ታግተው መቆየታቸው ተነግሯል፡፡ በኋላም እጃቸውን በተቃውሞ ምልክት አጠላልፈው በሰልፍ - [በሶማሌ ክልል አዲስ ብሄርን ያማከለ የመፈናቀል አደጋ አንጃቧል](https://wazemaradio.com/በሶማሌ-ክልል-አዲስ-ዘርን-ያማከለ-የመፈና/) - ከኦሮሞ ጋር ወግናችኋል የተባሉ የአማራና የጉራጌ ብሔረሰብ ተወላጆች ንብረታቸው እየተቀማ ነው ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮሚያ እና በሱማሌ ክልሎች ውስጥ የተነሳው ግጭት ከመብረድ ይልቅ በተለይ በጅግጅጋ (ጅጅጋ) ከተማ መልኩን እየቀየረ መሆኑን ዋዜማ በስፍራው ከሚገኙ ምንጮቹ መስማት ችሏል። እነዚሁ ምንጮች እንዳሉት ከሆነ “ከዚህ ቀደም በተከሰተው ግጭት የተፈናቀሉትን ለማቋቋም የተሰበሰበው ገንዘብ ለሶማሌ ተፈናቃዮች አይውልም ተብሏል፤ እንዲሁም በክልሉ የሚኖሩ የአማራና - [የዶላር ጭማሪ አዲስ አበባን እያመሳት ነው](https://wazemaradio.com/የዶላር-ጭማሪ-አዲስ-አበባን-እያመሳት-ነው/) - ነጋዴዎች እቃቸውን እያሸሹ ነው፡፡ መርካቶ በዋጋ ተመን መዋዠቅ ግራ ተጋብታለች፡፡ ዋዜማ ራዲዮ-ከትናንት በስቲያ የተደረገውን የውጭ ምንዛሬ ተመን ማስተካከያ ተከትሎ በማግስቱ የጀመረ የዕቃ አቅርቦት ችግርና የዋጋ መዋዠቅ በመዲናዋ በተለይም በመርካቶ በስፋት እየተስተዋለ ነው፡፡ በርካታ አስመጪዎች እጃቸው ላይ የሚገኙ እቃዎቻቸን እንዲሁም በችርቻሮ ሱቆች ለገበያ ያቀረቧቸውን ቁሳቁሶች መልሰው ወደ መጋዘን በማጎር ላይ እንደሚገኙ የዋዜማ ዘጋቢዎች በተዘዋወሩባቸው የገበያ ማእከላት - [አባዱላ በአዲስ ክልላዊ ሃላፊነት መቀጠላቸው እየተነገረ ነው](https://wazemaradio.com/የአባዱላ-ስንብት/) - ዋዜማ ራዲዮ- ለኦህዴድ ካድሬዎች እንኳ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ የሰነበተው የአቶ አባዱላ የሥልጣን መልቀቅ ጥያቄ እያነጋገረ ነው፡፡ ለፓርቲው ቅርብ ነን የሚሉ ሰዎች የአባዱላን ‹‹ድንገተኛ›› እርምጃ በጥልቅ ታስቦበት የተደረገና አዲሱ የኦህዴድ አመራር እየተዳከመ ለመጣው ማዕከላዊው መንግሥት የላከው አደገኛ መልዕክት አድርገው ይወስዱታል፡፡ ከማስተር ፕላኑ ጥያቄ አንስቶ በኦሮሚያ ክልል እስከሚከሰቱ ጥቃቅን ግጭቶች ድረስ በየአካባቢው እየዞሩ ሕዝብን ሲያረጋጉ የኖሩት አቶ - [የኢትዮዽያ ቀውስና የጎረቤት ሀገሮች ስጋት](https://wazemaradio.com/የኢትዮዽያ-ቀውስና-የጎረቤት-ሀገሮች-ስጋ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የተባባሰው ዘውግን ያማከለ ግጭት ሀገሪቷን ወደማትወጣው ቀውስ ከመክተት ባሻገር ከጎረቤት ሀገሮች ጋር ሊያናቁረን የሚችል አሉታዊ ተፅዕኖ ይኖረዋል። ለዚህም አንዳንድ ምልክቶች አሉ። የኢትዮዽያን ቀውስ ጎረቤት ሀገሮች በአንክሮ እየተከታተሉት ነው። ሀገሪቱ ከአስታራቂነትና ከሰላም አስከባሪነት ወደ ክፍለ አህጉራዊ የደህንነት ስጋት ከተሸጋገረች የአፍሪቃ ቀንድ ቀጠና ሊወጣው ወደማይችል አዲስ ትርምስ ይገባል። ኤርትራ ይህን ስጋቷን ከሰሞኑ - [ሰማያዊና መኢአድ በመጪው የአካባቢ ምርጫ በጥምር ይወዳደራሉ](https://wazemaradio.com/ሰማያዊና-መኢአድ-በመጪው-የአካባቢ-ምርጫ/) - ዋዜማ ራዲዮ-በሰላማዊ መንገድ በሀገር ቤት እንታገላለን ብለው የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከመኖራቸው ያለመኖራቸው ይበጃል በሚል የሚከራከሩ አሉ። የለም የሀገር ቤት የፖለቲካ ፓርቲዎች ወሳኝ ሚና አላቸው፣ አሁን በራሳቸው ውስጣዊና ገዥው ፓርቲ በደነቀረው ፈተና ተተብትበው ነው በሚል የሚሟገቱላቸውም አልጠፉም። የሰማያዊና የመኢአድ መሪዎች ከገጠሙን ተደራራቢ ፈተናዎች ባሻገር ትግሉን አንድ እርምጃ ለማራመድ ያደረግነው ጥረት ስምሮ አሁን በስልጣን ላይ ያለው መንግስት - [የኢትዮጵያ ሰመመን](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ሰመመን/) - ዋዜማ ራዲዮ- አልጀዚራ በአዲስ አበባ ቢሮውን መክፈቱ ለአፍሪቃ ህብረት ጉዳዮች ትኩረት ለመስጠት አቅዶ ነው የሚለው መከራከሪያ ሞኛ-ሞኝነት ይመስላል። ይልቁንም የሰሞኑ የአልጀዚራ ዘገባዎችን ላየ ምስጢሩ ይገለፅለታል። ኤርትራዊው የአልጀዚራ የአዲስ አበባ ቢሮ ሃላፊም ቢሆኑ ሻዕቢያና ወያኔን ገና ጫካ ሳሉ ጀምሮ የሚያውቁና ከዐረቦቹ ጋር የሚያገናኙ ጉዳይ አስፈፃሚ ነበሩ። ኳታር በአዲስ አበባ ወደ አስመራ ስታጠቃ ንዝረቱ ሳዑዲና ዱባይ ይደርሳል - [መንግስት ለኢሬቻ በዓል የፀጥታ እቅድ አዘጋጀ](https://wazemaradio.com/መንግስት-ለኢሬቻ-በዓል-የፀጥታ-እቅድ-አዘ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት የኦሮሞ ህዝብ አመታዊ የኢሬቻ አከባበርን በተመለከት ከክልሉ የፀጥታ ሀይሎች ጋር የጋራ ዕቅድ ነደፈ። የኦሮሞ አክቲቪስቶችና አድመኛ ወጣቶች በበኩላቸው በበዓሉ ወቅት በግፍ ለተገደሉ ወገኖቻቸው ድምፃቸውን ለማሰማት እየተሰናዱ ነው። ዋዜማ ለጉዳዩ ቅርብ ከሆኑ ምንጮች እንዳገኘችው ካለፈው ሳምንት ጀምሮ በኢሬቻ በዓል ወቅት ስለሚኖረው የፀጥታ አጠባበቅ፣ ችግሮች በሚከሰቱ ጊዜ መወሰድ ስላለበት እርምጃና ማን ምን ሀላፊነት ይወስድ - [እነዚህ ሴቶች!](https://wazemaradio.com/እነዚህ-ሴቶች/) - ዋዜማ ራዲዮ- አስገድዶ መድፈር፣ ጉንተላ በስራና በትምህርት ቦታ እኩል አለመታየት ብሎም መገለል የበርካታ ሴቶች ፈተና ነው። የጋበዝናቸው ሴቶች ስለነዚህ ጉዳዮች ማህበረሰቡ አንድ ነገር ማድረግ አለበት ባይ ናቸው። የችግሩ የመጀመሪያ መፍትሄ ደግሞ አስተሳሰባችንን መግራት ነው ሲሉ ያስረዳሉ። አድምጡት https://youtu.be/Gm47ALW8XJg - [የአሜሪካ የስለላ ድርጅት በኢትዮጵያ](https://wazemaradio.com/የአሜሪካ-የስለላ-ድርጅት-በኢትዮጵያ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከሰሞኑ የአሜሪካ የሰለላ ተቋም አንዱ የሆነው ናሽናል ስኩሪቲ ኤጀንሲ (NSA) ላለፉት አስራ አምስት አመታት ከኢትዮዽያ ጋር ባደረገው ስምምነት የድምፅ ግንኙነትን ለመጥለፍ የሚረዱ ዘመናዊ መሳሪያዎችን በማስታጠቅ በጋራ ሲሰራ መቆየቱ ተጋልጧል። ይህን ቴክኖሎጂ የኢትዮጵያ መንግስት ተቀናቃኞቹን ለማጥቃት ይጠቀምበታል የሚል ስጋት ያላቸው ወገኖችም ጉዳዩ አሳሳቢ መሆኑን እየተናገሩ ነው። አሜሪካ ይህን ትብብር በሶማሊያ ና በአካባቢው ሀገሮች ላይ - [የሰው ህይወት የጠፋበት ግጭት እንዲጣራ አሜሪካ ጠየቀች](https://wazemaradio.com/የሰው-ህይወት-የጠፋበት-ግጭት-እንዲጣራ-አ/) - [ዋዜማ ራዲዮ] በ2009 ኢሬቻ በዓል አከባበር ላይ የኦሮሞ ባህላዊ ልብስ የለበሱ የደህንነት ሰዎች ወደ ህዝቡ በዘፈቀደ ሲተኩሱ እንደነበረ እማኞችን ጠቅሶ አለማቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ሂውማን ራይትስ ዎች በሪፖረቱ አጋለጠ። አሜሪካ በበኩሏ ኢትዮጵያ ግልጽና ሁሉን አቀፍ የፖለቲካ ውይይት፣ የመንግሥት አሰራር፤ እንዲሁም የዴሞክራሲ እና የፍትህ ተቋማትን ማጠናከር እንደሚገባት አሳሰበች። በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ሰሞኑን በኦሮሚያ-ሶማሌ ድንበር - [[ልዩ ዘገባ] ከግጭቱ ማን ምን ያተርፋል ?](https://wazemaradio.com/ልዩ-ዘገባ-ከግጭቱ-ማን-ምን-ያተርፋል/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ እየተፈፀመ ላለው ብሄርን ያማከለ ግጭት ከወቅታዊ ጉዳዮች በዘለለ ተቋማዊና ህገመንግስታዊ መደላድል እንዲያገገኝ ያደረጉ ምክንያቶች አሉ። አሁን በኦሮሚያና በሶማሌ ክልል መንግስታት መካከል የተለኮሰው ግጭት ያለፉትን ሶስት አመታት አንካሳ ሆኖ ለሰነበተው ህወሀትና የማዕከላዊ መንግስቱ ትርፍ እንዲያስገኝ ተደርጎ የተዘጋጀ ተውኔት ነው። ተውኔቱ ከታለመለት ግብ አልፎ ከሄደ ሀገሪቱ ትልቅ ፈተና ይጠብቃታል። ዋዜማ ራዲዮ በጉዳዩ ላይ የሚከተለውን - [አንዱዓለም አራጌ ለምን ታሰረ?](https://wazemaradio.com/አንዱዓለም-አራጌ-ለምን-ታሰረ/) - አንዱዓለም አራጌ ከታሰረ እነሆ ዛሬ ስድስተኛ ዓመቱን ጨርሶ ሰባተኛውን ይጀምራል። ከእረኝነት ሸሽቶ የከተማ ህይወት ጀመረ። አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲን በወጣት አመራር ለመተካት ታግሏል። እንደልማዱ በድፍረት ሲናገር የገዥው ፓርቲ ቀልፍ ባልሰልጣንን አንገት አስደፍቷል። አንዷለም የተመኛት የነፃነትና የፍትህ ሀገር ዛሬም ሩቅ ናት። እሱም የዕድሜ ልክ እስራት ተፈርዶበት ወህኒ ይገኛል። የአንዱዓለምን የቅርብ ወዳጅ አነጋግረናል፣ እንዘክረዋለንም። አድምጡት፣አጋሩት። https://youtu.be/QdvgRlyEpS0 - [ዋዜማ ተሸለመች!](https://wazemaradio.com/ዋዜማ-ተሸለመች/) - ዋዜማ ራዲዮ-ከተመሰረተ ሁለተኛ አመቱን የያዘውና የተሻለ አፃፃፍና የሀሳብ አቀራረብ ያላቸውን ጋዜጠኞችና ጦማርያን ለማበረታታት የተቋቋመው Rewarding Good Wrting (RGW) የዋዜማን ባልደረባ "ገረመው" በአንደኝነት ሸልሞታል። ከአዲስ ስታንዳርድ መፅሄት ማህሌት ፋሲልና የዞን ዘጠኝ ጦማሪው ዘላለም ክብረትም ለዚሁ ሽልማት ከታጩት ውስጥ ነበሩ። ሁለተኛና ሶስተኛ በመሆን ተሸልመዋል። የዋዜማ ራዲዮ ባልደረባ "ገረመው" ለሽልማት የበቃው "ከአሳሪ ወገን ነዎት ወይስ ከታሳሪ" በሚል ለንባብ - [ውል ያልተፈጸመባቸው የ40/60 ቤቶች በአዲሱ ዓመት ለካድሬዎች ይተላለፋሉ](https://wazemaradio.com/ውል-ያልተፈጸመባቸው-የ4060-ቤቶች-በአዲሱ-ዓመ/) - ባለ ‹‹4 መኝታ ቤቶች›› ተገንብተዋል የተባለው ሐሰት ነው ዋዜማ ራዲዮ- በ40/60 ልማት ላይ የተሳተፉና ለዋዜማ ዘጋቢ የሚያውቁትን መረጃ ያቀበሉ አንድ የንግድ ባንክ የግንባታ ክትትል ባለሞያ ውል የማይፈጸሙባቸው 324 ‹‹ባለ 4-መኝታ ቤቶች›› በመጪው ዓመት ምናልባትም ከከተማው ምርጫ በኋላ ከድርጅት ለሚወከሉ ካድሬዎች ሊሰጡ እንደሚችሉ የሚያመላክት መረጃን ሰጥተዋል፡፡ በተጨማሪም በተለምዶ ‹‹ባለ 4-መኝታ ቤቶች›› እየተባሉ የሚጠሩ የ40/60 ቤቶች እንደሚባለው - [ሶማልያ የኦጋዴን ነፃነት ግንባር አሸባሪ ድርጅት ነው ስትል ፈረጀች](https://wazemaradio.com/ሶማልያ-የኦጋዴን-ነፃነት-ግንባር-አሸባሪ/) - ዋዜማ ራዲዮ፡ የሶማሊያ መንግስት በቅርቡ ለኢትዮጵያ ተላልፎ የተሰጠው የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) አመራር አብዱከሪም ሼክ ሙሴ የአሸባሪ ድርጅት አባል ነው ሲል ወነጀለ። የሶማሊያ መንግስት ካቢኔ በጉዳዩ ላይ ከህዝብ የደረሰበትን ተቃውሞ ተከትሎ ባደረገው አስቸኳይ ውይይት አብዱልከሪም የሚመራው ድርጅት ኦብነግ ከአልሸባብ ጋር ግንኙነት አለው፣ በቅርቡም ወታደራዊ ጥቃት ለማድረስ ሲዘጋጅ ነበረ ሲል በአሽባሪነት ፈርጆታል። በተከታታይ ስልጣን ላይ - [ኦነግ በኦሮሚያ የሚደረገውን አድማና ትግል እየመራ መሆኑን አስታወቀ](https://wazemaradio.com/ኦነግ-በኦሮሚያ-የሚደረገውን-አድማና-ትግ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኦሮሞ ነፃነት ግንባር በቅርቡ የተደረገውን ቤት የመቀመጥ አድማ ጨምሮ በኦሮሚያ ወጣቶች በአፋኙ ስርዓት ላይ የሚያደርጉትን ትግል ከፊት ሆኜ እየመራሁት ነው ሲል አስታወቀ። ድርጅቱ በኤርትራ አስመራ ለአስር ቀናት ያደረገውን ጉባዔ ሲያጠቃልል ባወጣው መግለጫ የኦነግ ክንፍ የሆነው የኦሮሞ ወጣቶች ክንፍ (ቄሮ) እያካሄደ ያለው ትግል ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገቡን አስምሮበታል። ኦነግ ለቄሮ የሚያደርገውን ድጋፍ በሶስት እጥፍ በማሳደግ - [የሶማሊያ መንግስት የኦጋዴን ነፃነት ግንባር መሪን ለኢትዮጵያ መንግስት አሳልፎ ሰጠ](https://wazemaradio.com/የሶማሊያ-መንግስት-የኦጋዴን-ነፃነት-ግን/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት የኦጋዴን ነፃነት ግንባር ወታደራዊ ሐላፊ አብዲ ከሪን ሼክ ሙሴን ከሶማሊያ ጋልማዱግ ግዛት አፍኖ በማገት ወደ ኢትዮጵያ መውሰዱ ተሰማ። የኦጋዴን ነፃነት ግንባር እንዳስታወቀው የድርጅቱ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የወታደራዊ ጉዳዮች ሀላፊ አብዲ ከሪን ሼክ ሙሴን ጋልካዮ ከተማ ቤተሰብ ለመጎብኘት በሄደበት ወቅት በሶማሊያ የፀጥታ ሀይሎች ተይዞ ለኢትዮጵያ መንግስት ተላልፎ መሰጠቱን ገልጿል። የሞቃዲሾ ነዋሪ የሆነውና የኢትዮጵያን - [የኦሮሚያው ቤት የመቀመጥ አድማ በእርግጥ የተሳካ ነበርን?](https://wazemaradio.com/የኦሮሚያው-ቤት-የመቀመጥ-አድማ-በእርግጥ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮሚያ አንዳንድ አካባቢዎች የተደረገው ቤት የመቀመጥ አድማ ከታቀደው አስቀድሞ ግቡን ስለመታ በሶስት ቀናት ማብቃቱን የአድማው አስተባባሪዎች ተናግረዋል። ሌሎች "አድማው አልተሳካም" ከተቀመጡለት ግቦች አንዱን እንኳ ሳያሳካ እንዴት ስኬታማ ሊባል ይችላል? ሲሉ ይሞግታሉ። ይህ የዋዜማ ዘገባ አድማው በይፋ ከተነገረው ውጪ ተልዕኮ ነበረው ፣በአደባባይ ከተገለፀው ባሻገር ይፋ ያልተነገሩ የቅርብና የሩቅ ጊዜ ግብ አለው ይለናል። የኦሮሞ አክቲቪስቶች - [በኦሮሚያ ለአምስት ቀናት ተጠርቶ የነበረው እቤት የመቀመጥ አድማ ተቋረጠ](https://wazemaradio.com/በኦሮሚያ-ለኣአምስት-ቀናት-ተጠርቶ-የነበ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮሚያ ለአምስት ቀናት ተጠርቶ የነበረው እቤት የመቀመጥ አድማ የተያዘለትን ግብ በመምታቱ በሶስተኛው ቀን እንዲቋረጥ መወሰኑን አስተባባሪዎቹ ገለፁ። የአድማው አስተባባሪዎች ማንነት ይፋ ባይደረግም እንቅስቃሴውን በመወከል መረጃ በማሰራጨት ሲሰራ የሰነበተው የኦሮሚያ ሚዲያ ኔት ወርክ ስራ ኣስኪያጅ ጃዋር መሀመድ የጋራ መግለጫውን ይፋ አድርጓል። የአድማው ዘመቻ የሚለኩ አላማዎች የነበሩት ነው ያለው መግለጫው አሳክተነዋል ያላቸውን ግቦች ዘርዝሯል። "የመጀመሪያው፣ - [በኦሮሚያ እየተካሄደ ያለውን አድማ ለመስበር መንግስት ዕቅድ እየነደፈ ነው](https://wazemaradio.com/በኦሮሚያ-እየተካሄደ-ያለውን-አድማ-ለመስ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ሶስተኛ ቀኑን የያዘውን በቤት ውስጥ የመቀመጥ አድማ ያስከተለውን የኢኮኖሚና የፀጥታ አደጋ እንዴት መፍታት እንደሚቻል የሀገሪቱ የደህንነት አካላት ከኦሮሚያ ክልልና ከፌደራል ሹማምንት ጋር እየተነጋገሩበት መሆኑን የዋዜማ ምንጮች ጠቆሙ። በተለይም የትራንስፖርት አገልግሎት መቋረጥ በነዳጅና በሌሎች አቅርቦቶች ላይ ያስከተለውን ስጋት በአስቸኳይ ለመፍታት የሀገሪቱን ዋና ዋና መስመሮች ማስከፈት የመጀመሪያው እርምጃ መሆኑን ውይይቱን ስምቻለሁ ያሉ የዋዜማ ምንጭ ነግረውናል። - [አዲስ የተጀመረው የኦሮሚያ አድማ መርካቶን አዳክሟት ውሏል](https://wazemaradio.com/አዲስ-የተጀመረው-የኦሮሚያ-አድማ-መርካቶ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮሚያ ከተሞች አዲስ የተጀመረው የኦሮሚያ አድማ ተከትሎ በርካታ የጭነት መኪኖች ሥራ ፈተው መዋላቸውን ዘጋቢዎቻችን በአካል ተገኝተው ተመልክተዋል፡፡ በመርካቶ ሲኒማ ራስ፣ ሸቀጥ ተራ፣ ጎማ ተራ፣ ሳህን ተራ፣ ቦንብ ተራና በተለይም ደግሞ ከ7ኛ አንስቶ እስከ ምዕራብ ሆቴል ተደርድረው የሚቆሙ ዕቃ ጫኝ ተሸከርካሪዎች፣ አሽከርካሪዎችና ረዳቶቻቸው በአመዛኙ ሥራ ፈተው ውለዋል፡፡ በጎጃም በረንዳ አካባቢ የችቡድ ንግድ ላይ የተሠማሩ ግለሰብ - [የበቆሎ ዋጋ በኩንታል አንድ ሺህ ብር ደርሷል](https://wazemaradio.com/የበቆሎ-ዋጋ-በኩንታል-አንድ-ሺህ-ብር-ደርሷ/) - የግንባታ ብረት ዋጋ ላይ የታየው ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ መንግስት የሚመካበትን የግንባታ ዘርፍ ሊያስተጓጉለው እንደሚችል ስጋት ፈጥሯል የቤት ቆጣቢዎች ተጨማሪ ገንዘብ ሊጠየቁ ይችላሉ (ዋዜማ ራዲዮ) ሀገሪቱ ከአንድ አመት በፊት የገጠማት ህዝባዊ አመፅና የመንግስት ግብታዊ የሀብት አስተዳደር ችግሮች ተደምረው አሁን ሀገሪቱ የከፋ አጣብቂኝ ውስጥ ከቷታል። የበቆሎ ዋጋ በኩንታል አንድ ሺህ ብር ደርሷል። የግንባታ ብረት ዋጋ ላይ የታየው - [የፊንፊኔ ደላላ: ከአሳሪ ወገን ነዎት ከታሳሪ?](https://wazemaradio.com/የፊንፊኔ-ደላላ-ከአሳሪ-ወገን-ነዎት-ከታሳ/) - (ለዋዜማ ራዲዮ) ጤና ይስጥልኝ፣ ጌታዬ! ገረመው ነኝ፡፡ እሳት የላስኩ የፊንፊኔ ደላላ፡፡ ምስጉን ጉዳይ-ገዳይ ስለመሆኔ እግዜርም ሰይጣንም ያውቃሉ፡፡ ኪራይ ሰብሳቢ መሆኔን ድሪባ ኩማም ያውቃል፡፡ ዉሎዬ ብሔራዊ፣ አመሻሼ 'አብዮታዊ'…ሄሄሄ…(ምን ማለቴ እንደሆነ ይገባዎታል መቼስ!) ላየን ባር ቤቴ፣ ቴሌ ባር ግዛቴ… ጥሎብኝ አልረጋም፡፡ ካዛንቺስ ነው ሲሉኝ ሳሪስ፣ ቀበና ነው ሲሉኝ ባምቢስ!! ድሮስ የፊንፊኔ ደላላ ምን ቀልብ አለው ብለው ነው!? - [የኢሊሊ ሆቴል ባለቤት አቶ ገምሹ በየነ ተሰውረዋል](https://wazemaradio.com/የኢሊሊ-ሆቴል-ባለቤት-አቶ-ገምሹ-በየነ-ተሰ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በኢህአዴግ ታሪክ ሦስተኛው እንደሆነ የተነገረለት የጸረ ሙስና ዘመቻ ካለፈው ሳምንት ጀምሮ አይነኬ የሚመስሉ ባለሐብቶችንና ድርጅቶችን በር ማንኳኳት የጀመረ ይመስላል፡፡ በአገሪቱ ግዙፍና ስመጥር የመንገድና የሕንጻ ተቋራጮች ሒሳባቸው እንዳይንቀሳቀስ በፍርድ ቤት እግድ መጣሉ ለዚህ እንደማስረጃ እየተጠቀሰ ነው፡፡ ከነዚህ ግዙፍ ተቋራጮች መካከል ስመጥሮቹ አሰር ኮንስትራክሽንና ገምሹ በየነ (Gemecon) ደረጃ አንድ ጠቅላላ ኮንትራክተር ይገኙበታል፡፡ የገመኮን መንገድ ተቋራጭ - [የኢትዮጵያ ወታደሮች ዳግም ወደ ሶማሊያ ተሰማሩ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ወታደሮች-ዳግም-ወደ-ሶማሊያ-ተ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የአፍሪቃ ህብረት ሰላም አስከባሪ ሀይልና የሶማሊያ መንግስት ባቀረቡት ጥያቄ ኢትዮጵያ ወታደሮቿን ዳግም ወደ ሶማሊያ አንዳንድ ግዛቶች ማንቀሳቀስ መጀመሯን የዋዜማ ምንጮች ገለፁ። የኢትዮጵያ ወታደሮች እንዲሰማሩ የተደረገው ከዚህ ቀደም በሌሎች የአፍሪቃ ሰላም አስከባሪዎች ስር የነበሩ ግዛቶች- ሰላም አስከባሪዎቹ ሲለቁ በአልሸባብ እጅ በመውደቃቸው ነው። አልሸባብ ሞቃዲሾና ደቡባዊቷን ባይዶዋ ከተማ የሚያገናኘውን ሌጎ ከተማ ጨምሮ አራት የተለያዩ ይዞታዎችን ዳግም - [እያዩ ፈንገስ በአሜሪካ የመዝጊያ ትዕይንት በሳምንቱ መጨረሻ ይቀርባል](https://wazemaradio.com/እያዩ-ፈንገስ-በአሜሪካ-የመዝጊያ-ትዕይን/) - ዋዜማ ራዲዮ- እስከዛሬ ወደባህር ማዶ ተጉዘው ትዕይንት ካቀረቡት መስል የኪነጥበብ ስራዎች ጋር ሲነፃፀር በተከታታይና በበርካታ ከተሞች በመቅረብ ክብረወሰኑን ይዟል። እያዩ ፈንገሰ ፌስታሌን የሰንብት ትዕይንት በመጪው እሁድ ለዋሽንግተን ዲሲና አቅራቢያው ታዳሚዎች ይቀርባል። “እንዳትገረሙ! ከአቅጣጫችን በፊት ጉዞው በመቅደሙ እንደዚያ ነው ግብሩ በምላስ ለቆሙ። "በጨረቃ ችሎት ፀሐይን በመክሰስ በሞቅታ አንቀጽ ፍርድን በማድበስበስ እመነኘኝ ወዳጄ አትድንም ከመፍረስ!" የቁምነገሩን አጀንዳ - [የፊንፊኔ ደላላ: "የአስቤዛ ሚኒስትር" እና ሌሎች የት ናቸው?](https://wazemaradio.com/የፊንፊኔ-ደላላ-የአስቤዛ-ሚኒስትር-እና-ሌ/) - (ዋዜማ ራዲዮ) ጤና ይስጥልኝ ጌታዬ! ገረመው እባላለሁ፡፡ እሳት የላስኩ የፊንፊኔ ደላላ ነኝ፡፡ ምስጉን ጉዳይ ገዳይ ስለመሆኔ እግዜርም ሰይጣንም ያውቃሉ፡፡ ኪራይ ሰብሳቢ መሆኔን ድሪባም ኩማም ያውቃሉ፡፡ ዉሎ-አዳሬ ብሔራዊ፣ አመሻሼ አብዮታዊ… ላየን ባር ቤቴ፣ ቴሌ ባር ግዛቴ… ጥሎብኝ አልረጋም፡፡ ካዛንቺስ ነው ሲሉኝ ሳሪስ፣ ቀበና ነው ሲሉኝ ባምቢስ!! ድሮስ የፊንፊኔ ደላላ ምን ቀልብ አለው ብለው ነው!? እንኳን ደላላ - [የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሒልተን ሆቴልን ካልጠቀለልኩ እያለ ነው](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-አየር-መንገድ-ሒልተን-ሆቴልን/) - ዋዜማ ራዲዮ- 12 ወለል ከፍታ፣ 60ሺ ካሬ ስፋት ያለው ሒልተን አዲስ አበባ የአገሪቱ የመጀመርያው ባለ ኮከብ ሆቴል ነው፡፡ 50 ዓመቱን እየደፈነ ያለው ይህ ዕድሜ ጠገብ ሆቴል ወደ ግል ባለሐብቶች በጨረታ ይተላለፋል የሚል ዜና ከተሰማ አንድ ዓመት ደፍኗል፡፡ ሆኖም እስከዛሬም ተግባራዊ እንቅስቃሴ አልተካሄደም፡፡ ሆቴሉ የብዙ ቢሊየነሮችን ቀልብ መሳቡ መንግሥት ዐይኑን ሳያሽ ጠቀም ባለ ዋጋ ሊሸጠው እንደተዘጋጀ - [ሁለቱ የሰማያዊ ፓርቲ መሪዎች እየተሸማገሉ ነው](https://wazemaradio.com/ሁለቱ-የሰማያዊ-ፓርቲ-መሪዎች-እየተሸማገ/) - ዋዜማ ራዲዮ- መስከረም 28፣2009 የተደረገው የሰማያዊ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤ አቶ የሺዋስ አሰፋን የፓርቲው ሊቀመንበር አድርጎ በከፍተኛ ድምጽ መምረጡን ተከትሎ ‹‹ምርጫው ተጭበርብሯል፣ የፓርቲው ደንብ በሚያዘው መሠረት ምርጫ አልተካሄደም፣ የፓርቲው ሕጋዊ መሪ እኔ ነኝ›› ሲሉ ልዩነት ያሳዩት ኢንጂነር ይልቃል ጌትነትን ወደ ፓርቲው ዳግም ለመመለስና ከአዲሱ የፓርቲው ሊቀመንበር ጋር የተፈጠሩ ልዩነቶችን ለማጥበብ ላለፉት ወራት ሽምግልና የተቀመጠው ቡድን ሰላም - [የፓርላማ አባላት በድንገት ከዕረፍት ተጠሩ](https://wazemaradio.com/የፓርላማ-አባላት-በድንገት-ተጠሩ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የሙስና ተጠርጣሪዎች ቁጥር በየዕለቱ እያሻቀበ ባለበት በአሁኑ ወቅት ለእረፍት የተበተኑ የፓርላማ አባላት በሚቀጥለው ሳምንት መጀመርያ ወደ መዲናው ገብተው ሪፖርት እንዲያደርጉ በምክትል አፈጉባኤዋ መታዘዛቸው ታውቋል፡፡ ፓርላማው በዚህ ጥድፊያ ለምን እንደተጠራ ባይታወቅም ምናልባት ከሰሞኑ ያለመከሰስ መብቱ የሚነሳ ባለሥልጣን ይኖር ይሆን የሚለውን ግምት አጠናክሮታል፡፡ በሰኔ መጨረሻ የተበተነው ፓርላማ ለመጨረሻ ጊዜ የተመለከተው ጉዳይ ሰኔ 22 ኦሮሚያ ክልል - [በሙስና ተጠርጥዋል የተባሉ ግለሰቦችንና ባለስልጣናት የማሰር ዘመቻው ቀጥሏል- ተጨማሪ ከፍተኛ ነጋዴዎችና ባለስልጣናት እስሩን ይቀላቀላሉ](https://wazemaradio.com/በሙስና-ተጠርጥዋል-የተባሉ-ግለሰቦችንና/) - ትናንት ማምሻውን ቦሌ የባለሥልጣናት መንደር ግርግር ተፈጥሯል ደኅንነት መሥሪያ ቤት ባልደረቦች መሐል አለመግባባት እንዳለ እየተነገረ ነው፡፡ ኮሚኒኬሽን ሚኒስትር ትናንት ሊሰጠው የነበረውን መግለጫ ተሰርዟል ዛሬ ረፋድ ላይ ጠቅላይ አቃቤ ሕጉ ጌታቸው አምባዬ ከጋዜጠኞች ጋር ይገናኛሉ ዋዜማ ራዲዮ- በከፍተኛ ሙስና ተጠርጥረው የሚታሰሩ የመንግሥት ኃላፊዎች ቁጥር ወደ 40 ማሻቀቡን ተከትሎ ትናንት ማምሻውን ቦሌ ኖቪስ ራማዳ ሆቴል ጀርባ በልዩ - [የተመሠከረላቸው የሒሳብ አዋቂዎች "መንግሥት እያስጨነቀን ነው" አሉ](https://wazemaradio.com/የተመሠከረላቸው-የሒሳብ-አዋቂዎች-መንግ/) - ዋዜማ ራዲዮ- በግብር ጉዳይ ላይ 'ከደንበኞቻችሁ ጋር በማበር' ሒሳብ ትሰውራላችሁ በሚል ተደጋጋሚ ማስፈራሪያ፣ ዛቻና ክስ እየቀረበባቸው እንደሆነ የተናገሩ የሒሳብ አዋቂ ባለሞያዎች መንግሥት 'ታጋሽ በመሆኑ' እንጂ በአንድ ጀንበር አፋፍሶ ሊያስራቸው እንደሚችል በመንግሥት ሹመኞች በተደጋጋሚ እየተነገራቸው እንደሆነ ለዋዜማ ገልጸዋል፡፡ በአገሪቱ በሕጋዊ መንገድ የሒሳብ ሥራ ፈቃድ ወስደው የሚሠሩት እነዚህ ባለሞያዎች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በዋና ኦዲተርና በፋይናንስ ደኅንነት መሥሪያ - [መንግስት የገቢ ግብር እምቢታ አመፅን ለመግታት ዝግ ስብስባ ተቀምጧል](https://wazemaradio.com/መንግስት-የገቢ-ግብር-እምቢታ-አመፅን-ለመ/) - ዋዜማ ራዲዮ- ከኦሮሚያ የጨለንቆ ነጋዴዎች ተነስቶ ጊንጪ፣ አምቦና ወሊሶን ያዳረሰው የግብር በዛብን ስሞታ መልኩን እየቀየረ ባለፉት ሦስት ቀናት ወደ አዲስ አበባ ኮልፌ፣ ታይዋንና አጠና ተራ ተዛምቶ ቆይቷል፡፡ ኾኖም የግብር እምቢታ አመጹ በዚህ ፍጥነት ታላቁን የገበያ ስፍራ መርካቶን ያዳርሳል ብሎ የገመተ አልነበረም ማለት ይቻላል፡፡ ለብዙ ነጋዴዎች ያልጠበቁት ክስተቱ ኾኖ መገረምን የፈጠረው ይህ አመጽ ለመንግሥት ሹማምንትም ዱብ - [የደቡብ ሱዳን ጉዳይ ኢትዮጵያና ዩጋንዳን እያሻኮተ ነው](https://wazemaradio.com/የደቡብ-ሱዳን-ጉዳይ-ኢትዮጵያና-ዩጋንዳን/) - ለጋሾች ድጋፍ አቁመዋል ዋዜማ ራዲዮ- የደቡብ ሱዳንን ተፋላሚዎች በማደራደር ጉዳይ ዩጋንዳና ኢትዮጵያ አዲስ ፍጥጫ ውስጥ ናቸው። ዩጋንዳ በተናጠል የደቡብ ሱዳን የፖለቲካ ሀይሎችን በካምፓላ ስብስባ ማወያየት ጀምራለች። ኢትዮጵያ በበኩሏ በምስራቅ አፍሪቃ የብየነ መንግስታት ማህበር (ኢጋድ) በኩል የተቋረጠው ድርድር እንደገና እንዲጀመር እያግባባች ነው። ባለፈው ሳምንት የዩጋንዳው ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ በካምፓላ የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪርን ጨምሮ ሌሎች - [ለጎረቤት ሀገር ስደተኞች በአወዛጋቢው ሊበን ዞን 10ሺህ ሄክታር መሬት እየተሰጠ ነው](https://wazemaradio.com/ለጎረቤት-ሀገር-ስደተኞች-በአወዛጋቢው-ሊ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት ከአውሮፓ ህብረት ጋር ባደረገው የስደተኞችን ፍልሰት የመግታትና የማቆም ስምምነት መሰረት ከጎረቤት ሶማሊያ ተሰደው በዶሎ የሰደተኞች ካምፕ ለሚገኙ ዜጎች አስር ሺህ ሄክታር የእርሻ መሬት በመሰጠት ላይ መሆኑ ተሰማ። የእርሻ መሬቱ እየተሰጠ ያለው የኦሮሚያና የሶማሌ ክልሎች በሚወዛገቡበት የሊበን ዞን ነው። ስደተኞቹን ወደ እርሻ ስራ የማስገባቱ ስራ የኢትዮጵያ መንግስት ከአውሮፓ ህብረት ጋር ባደረገው ስምምነት - [የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በአውሮጳና መካከለኛው ምሥራቅዕ (1903 ዓ ም) ፤ የመፅሀፍ ዳሰሳ](https://wazemaradio.com/የኢትዮጵያ-ልዑካን-ቡድን-በአውሮጳና-መካ/) - ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ከተመሠረተ ሰባት ዓመት አልፎታል፡፡ የሳይንስ አካዳሚው የፕሬስ ክንፍ መጽሐፍት ማሳተም የጀመረው ግን በያዝነው ዓመት መጋቢት ወር ላይ ነው፡፡ በዚህም ተግባሩ ጉለሌ የሚገኘው የሳይንስ አካዳሚ፣ የ6ኪሎው አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬስ ብቸኛ ሚና ሆኖ ለዓመታት የቆየውን ሥራ ተጋርቷል ማለት ይቻላል። አካዳሚው የመጽሐፍ ኅትመቱን አሀዱ ያለው በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ ሥራ ነው፡፡ ይህ ## Pages - [Activity](https://wazemaradio.com/activity/) - [Members](https://wazemaradio.com/members/) - [The world sits idle & watches as Eritrea and Ethiopia risk war yet again](https://wazemaradio.com/sample-page/) - Since the end their border war in 2000 Ethiopia and Eritrea have consolidated two of the most perfected tyrannies on the face of the African continent. Most recently Human Rights Watch (HRW) has condemned Ethiopia for killing over 400 & arresting thousands during mostly peaceful protests against a new government plan to expand the city - [](https://wazemaradio.com/homepage-news/) - [Boxes](https://wazemaradio.com/boxes/) - [box type="normal"]Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipiscing elit. Nunc bibendum, ante vitae facilisis interdum, justo risus congue dui, sed mollis lacus metus eu lorem[/box] [box type="info"]Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipiscing elit. Nunc bibendum, ante vitae facilisis interdum, justo risus congue dui, sed mollis lacus metus eu lorem[/box] [box type="warning"]Lorem ipsum dolor sit - [Typography](https://wazemaradio.com/typography/) - Donec tellus mi, luctus sit amet, ultrices a, convallis eu, lorem. Proin faucibus convallis elit. Maecenas rhoncus arcu at arcu. Proin libero. Proin adipiscing. In quis lorem vitae elit consectetuer pretium. Nullam ligula urna, adipiscing nec, iaculis ut, elementum non, turpis. Fusce pulvinar. This is a h1 tag This is a h2 tag This is a h3 - [Toggle](https://wazemaradio.com/toggle/) - [toggle title="Toggle" width="50%"]Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipiscing elit. Nunc bibendum, ante vitae facilisis interdum, justo risus congue dui, sed mollis lacus metus eu lorem. Pellentesque habitant morbi tristique senectus et netus et malesuada fames ac turpis egestas. Duis laoreet porta luctus. [/toggle] - [Text & Lists](https://wazemaradio.com/text-lists/) - [dropcap]L[/dropcap]orem ipsum dolor sit amet, consectetur adipiscing elit. Nunc bibendum, ante vitae facilisis interdum, justo risus congue dui, sed mollis lacus metus eu lorem. Pellentesque [highlight color="yellow"]habitant morbi[/highlight] tristique senectus et netus et malesuada fames ac turpis egestas. [highlight color="black"]Duis laoreet[/highlight] porta luctus. [checklist] Item 1 Item 2 Item 3 [/checklist] Duis aute irure dolor - [Tab](https://wazemaradio.com/tab/) - [tabs tab1="Tab 1" tab2="Tab 2" tab3="Tab 3"] [tab id=1]Tab content 1[/tab] [tab id=2]Tab content 2[/tab] [tab id=3]Tab content 3[/tab] [/tabs] - [Social Networks](https://wazemaradio.com/social-networks/) - Share Buttons Facebbok [facebooklike layout="standard" style="light"] [facebooklike layout="button_count" style="light"] [facebooklike layout="box_count" style="light"] Twitter [twittershare size="large" username="" hashtag=""] [twittershare size="medium" username="LumossTheme" hashtag="WordPress"] Google+1 [google size="small"] [google size="medium"] [google size="large"] [google size="tall"] Linkedin [linkedin count="right"] [linkedin count="top"] StumbleUpon [stumbleupon layout="1"] [stumbleupon layout="2"] [stumbleupon layout="3"] [stumbleupon layout="4"] [stumbleupon layout="5"] [stumbleupon layout="6"] Pinterest [pinterestshare] Tumblr [tumblrshare layout="1" ] [tumblrshare - [Media](https://wazemaradio.com/media/) - Proin nonummy, lacus eget pulvinar lacinia, pede felis dignissim leo, vitae tristique magna lacus sit amet eros. Nullam ornare. Praesent odio ligula, dapibus sed, tincidunt eget, dictum ac, nibh. Nam quis lacus. Nunc eleifend molestie velit. Morbi lobortis quam eu velit. Donec euismod vestibulum massa. Donec non lectus. Aliquam commodo lacus sit amet nulla. Cras - [Google Maps](https://wazemaradio.com/google-maps/) - [google_map url="https://maps.google.hu/maps?q=New+York,+Egyes%C3%BClt+%C3%81llamok&hl=en&ie=UTF8&sll=47.481213,19.130303&sspn=0.343866,0.727158&oq=new&hnear=New+York,+Egyes%C3%BClt+%C3%81llamok&t=m&z=10" width="680" height="350"] - [Columns](https://wazemaradio.com/columns/) - [one_half last="no"] One Half Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipiscing elit. Nunc bibendum, ante vitae facilisis interdum, justo risus congue dui, sed mollis lacus metus eu lorem. Pellentesque habitant morbi tristique senectus et netus et malesuada fames ac turpis egestas. Duis laoreet porta luctus. [/one_half][one_half last="yes"] One Half Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur - [Home - Blank](https://wazemaradio.com/home-blank/) - [php](https://wazemaradio.com/php/) - [Contact](https://wazemaradio.com/contact/) - [Blog](https://wazemaradio.com/blog/) - [Home Big Slide](https://wazemaradio.com/home-big-slide/) - [Home Blog](https://wazemaradio.com/home-blog/) - [Home New BG](https://wazemaradio.com/home-new-bg/) - [Home Magazine](https://wazemaradio.com/home-magazine/) - [Homepage News](https://wazemaradio.com/homepage-news-2/) ## Categories - [Uncategorized](https://wazemaradio.com/category/uncategorized/) - [Book Review](https://wazemaradio.com/category/art/book-review/) - [Talking points](https://wazemaradio.com/category/discussion/) - [Wazema Dossier](https://wazemaradio.com/category/current-affairs/wazema-dossier/) - [Video](https://wazemaradio.com/category/video/) - [Art and Culture](https://wazemaradio.com/category/art/) - [Current Affairs](https://wazemaradio.com/category/current-affairs/) - [Benegerachin Lay-Discussion](https://wazemaradio.com/category/discussion/discussion-discussion/) - [About Wazema](https://wazemaradio.com/category/institute/) - [Home](https://wazemaradio.com/category/home/) - [Letter From Addis](https://wazemaradio.com/category/discussion/letter-from-addis/) - [Wazema Forum](https://wazemaradio.com/category/home/wazema-forum/) - [News](https://wazemaradio.com/category/news/) - [Fake News alert](https://wazemaradio.com/category/news/fake-news-alert/) - [PODCASTS](https://wazemaradio.com/category/podcasts/) - [Wazema Daily News English](https://wazemaradio.com/category/home/wazema-daily-news-english/) ## Tags - [Cars](https://wazemaradio.com/tag/cars/) - [Tech](https://wazemaradio.com/tag/tech/) - [Travel](https://wazemaradio.com/tag/travel/) - [Video](https://wazemaradio.com/tag/video/) - [EPRDF](https://wazemaradio.com/tag/eprdf/) - [ETHIOPIA](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia/) - [WAZEMA](https://wazemaradio.com/tag/wazema/) - [Hama Tuma](https://wazemaradio.com/tag/hama-tuma/) - [Book](https://wazemaradio.com/tag/book/) - [EPRP](https://wazemaradio.com/tag/eprp/) - [Eyasu Alemayehu](https://wazemaradio.com/tag/eyasu-alemayehu/) - [Dr Negasso Giddada](https://wazemaradio.com/tag/dr-negasso-giddada/) - [Election2015](https://wazemaradio.com/tag/election2015/) - [NED](https://wazemaradio.com/tag/ned/) - [Ethiopia consititution](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-consititution/) - [Yoftahe Nigussie](https://wazemaradio.com/tag/yoftahe-nigussie/) - [Yohannes Admassu](https://wazemaradio.com/tag/yohannes-admassu/) - [bookreview](https://wazemaradio.com/tag/bookreview/) - [Solomon Sahle](https://wazemaradio.com/tag/solomon-sahle/) - [Nile River](https://wazemaradio.com/tag/nile-river/) - [Egypt](https://wazemaradio.com/tag/egypt/) - [Sudan](https://wazemaradio.com/tag/sudan/) - [miltary](https://wazemaradio.com/tag/miltary/) - [Wazema Ethiopia](https://wazemaradio.com/tag/wazema-ethiopia/) - [Journalism](https://wazemaradio.com/tag/journalism/) - [Exile media](https://wazemaradio.com/tag/exile-media/) - [#Diaspora #Ethiopia #Wazema](https://wazemaradio.com/tag/diaspora-ethiopia-wazema/) - [ISIS](https://wazemaradio.com/tag/isis/) - [Libya](https://wazemaradio.com/tag/libya/) - [foreign policy](https://wazemaradio.com/tag/foreign-policy/) - [Horn of Africa](https://wazemaradio.com/tag/horn-of-africa/) - [Ethiopia army](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-army/) - [Solomon Deressa](https://wazemaradio.com/tag/solomon-deressa/) - [Semayawi Party](https://wazemaradio.com/tag/semayawi-party/) - [Blue party](https://wazemaradio.com/tag/blue-party/) - [Yonathan Tesfaye](https://wazemaradio.com/tag/yonathan-tesfaye/) - [Democracy](https://wazemaradio.com/tag/democracy/) - [Religion](https://wazemaradio.com/tag/religion/) - [Telescope](https://wazemaradio.com/tag/telescope/) - [Ethiopia space science](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-space-science/) - [NASA](https://wazemaradio.com/tag/nasa/) - [Astrology](https://wazemaradio.com/tag/astrology/) - [oromo](https://wazemaradio.com/tag/oromo/) - [ethnic politics](https://wazemaradio.com/tag/ethnic-politics/) - [Federalism](https://wazemaradio.com/tag/federalism/) - [Oromo. Ethiopia](https://wazemaradio.com/tag/oromo-ethiopia/) - [Urbanization](https://wazemaradio.com/tag/urbanization/) - [Shimeles Bonsa](https://wazemaradio.com/tag/shimeles-bonsa/) - [Deresse Getachew](https://wazemaradio.com/tag/deresse-getachew/) - [Politics](https://wazemaradio.com/tag/politics/) - [#remittance](https://wazemaradio.com/tag/remittance/) - [Yared Tibebu](https://wazemaradio.com/tag/yared-tibebu/) - [Jagama Kello](https://wazemaradio.com/tag/jagama-kello/) - [Addis Ababa](https://wazemaradio.com/tag/addis-ababa/) - [urban politics](https://wazemaradio.com/tag/urban-politics/) - [Democratization](https://wazemaradio.com/tag/democratization/) - [Ethiopia Economy](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-economy/) - [Infrastructure](https://wazemaradio.com/tag/infrastructure/) - [Loan](https://wazemaradio.com/tag/loan/) - [Aid](https://wazemaradio.com/tag/aid/) - [IMF](https://wazemaradio.com/tag/imf/) - [World Bank](https://wazemaradio.com/tag/world-bank/) - [Development](https://wazemaradio.com/tag/development/) - [Poverty](https://wazemaradio.com/tag/poverty/) - [Election 2015](https://wazemaradio.com/tag/election-2015/) - [Ethiopia election 2015](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-election-2015/) - [Djibouti](https://wazemaradio.com/tag/djibouti/) - [Port Djibouti](https://wazemaradio.com/tag/port-djibouti/) - [Tobiya Poetic jazz](https://wazemaradio.com/tag/tobiya-poetic-jazz/) - [Freedom of expression](https://wazemaradio.com/tag/freedom-of-expression/) - [Redwan Hussein](https://wazemaradio.com/tag/redwan-hussein/) - [South Sudan](https://wazemaradio.com/tag/south-sudan/) - [John Garang](https://wazemaradio.com/tag/john-garang/) - [Norway](https://wazemaradio.com/tag/norway/) - [Norwegian People Aid](https://wazemaradio.com/tag/norwegian-people-aid/) - [Armed Rebels](https://wazemaradio.com/tag/armed-rebels/) - [Podcast](https://wazemaradio.com/tag/podcast/) - [Bond Market](https://wazemaradio.com/tag/bond-market/) - [Banks](https://wazemaradio.com/tag/banks/) - [Ethnic Federalism](https://wazemaradio.com/tag/ethnic-federalism/) - [Amhara](https://wazemaradio.com/tag/amhara/) - [Haile Gerima](https://wazemaradio.com/tag/haile-gerima/) - [Film](https://wazemaradio.com/tag/film/) - [PanAfricanism](https://wazemaradio.com/tag/panafricanism/) - [Eritrea](https://wazemaradio.com/tag/eritrea/) - [Yemen](https://wazemaradio.com/tag/yemen/) - [Saudi Arabia](https://wazemaradio.com/tag/saudi-arabia/) - [Isayas Afeworkie](https://wazemaradio.com/tag/isayas-afeworkie/) - [zoneninebloggers](https://wazemaradio.com/tag/zoneninebloggers/) - [pressfreedom](https://wazemaradio.com/tag/pressfreedom/) - [Teyot Alemu](https://wazemaradio.com/tag/teyot-alemu/) - [INSA](https://wazemaradio.com/tag/insa/) - [Hacking Team](https://wazemaradio.com/tag/hacking-team/) - [Cyber Security](https://wazemaradio.com/tag/cyber-security/) - [ESAT](https://wazemaradio.com/tag/esat/) - [economy](https://wazemaradio.com/tag/economy/) - [GMO](https://wazemaradio.com/tag/gmo/) - [Environment](https://wazemaradio.com/tag/environment/) - [Monsanto](https://wazemaradio.com/tag/monsanto/) - [Food](https://wazemaradio.com/tag/food/) - [Barack Obama](https://wazemaradio.com/tag/barack-obama/) - [Kenya](https://wazemaradio.com/tag/kenya/) - [Security](https://wazemaradio.com/tag/security/) - [Terrorism](https://wazemaradio.com/tag/terrorism/) - [Ethiopian opposition](https://wazemaradio.com/tag/ethiopian-opposition/) - [Ginbot 7](https://wazemaradio.com/tag/ginbot-7/) - [Ethiopian Economy](https://wazemaradio.com/tag/ethiopian-economy/) - [MDGs](https://wazemaradio.com/tag/mdgs/) - [Human Development](https://wazemaradio.com/tag/human-development/) - [United States](https://wazemaradio.com/tag/united-states/) - [Dr Birhanu Nega](https://wazemaradio.com/tag/dr-birhanu-nega/) - [Ethiopia military](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-military/) - [Obama Ethiopia visit](https://wazemaradio.com/tag/obama-ethiopia-visit/) - [Girma Tesfaw](https://wazemaradio.com/tag/girma-tesfaw/) - [EthioTelecom](https://wazemaradio.com/tag/ethiotelecom/) - [Food Security](https://wazemaradio.com/tag/food-security/) - [Orthodox Church](https://wazemaradio.com/tag/orthodox-church/) - [Immigration](https://wazemaradio.com/tag/immigration/) - [Ethiopia muslims](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-muslims/) - [Meles Zenawi](https://wazemaradio.com/tag/meles-zenawi/) - [technology](https://wazemaradio.com/tag/technology/) - [information technology](https://wazemaradio.com/tag/information-technology/) - [language](https://wazemaradio.com/tag/language/) - [IGAD](https://wazemaradio.com/tag/igad/) - [METEC](https://wazemaradio.com/tag/metec/) - [DimtsachinYisema](https://wazemaradio.com/tag/dimtsachinyisema/) - [pastoralism](https://wazemaradio.com/tag/pastoralism/) - [hacking](https://wazemaradio.com/tag/hacking/) - [Lemen Sissay](https://wazemaradio.com/tag/lemen-sissay/) - [biography](https://wazemaradio.com/tag/biography/) - [poet](https://wazemaradio.com/tag/poet/) - [blog](https://wazemaradio.com/tag/blog/) - [Semhal Meles](https://wazemaradio.com/tag/semhal-meles/) - [Rwanda](https://wazemaradio.com/tag/rwanda/) - [Azeb Mesfin](https://wazemaradio.com/tag/azeb-mesfin/) - [Hailemariam Desalegn](https://wazemaradio.com/tag/hailemariam-desalegn/) - [Ethiopia Airlines](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-airlines/) - [Aviation](https://wazemaradio.com/tag/aviation/) - [Transport](https://wazemaradio.com/tag/transport/) - [muslims](https://wazemaradio.com/tag/muslims/) - [Energy](https://wazemaradio.com/tag/energy/) - [Diplomacy](https://wazemaradio.com/tag/diplomacy/) - [Religious](https://wazemaradio.com/tag/religious/) - [Catholic Church](https://wazemaradio.com/tag/catholic-church/) - [Pope Francies](https://wazemaradio.com/tag/pope-francies/) - [Diaspora](https://wazemaradio.com/tag/diaspora/) - [Music](https://wazemaradio.com/tag/music/) - [Teddy Afro](https://wazemaradio.com/tag/teddy-afro/) - [Citizen Journalism](https://wazemaradio.com/tag/citizen-journalism/) - [TPDM](https://wazemaradio.com/tag/tpdm/) - [Molla Asgedom](https://wazemaradio.com/tag/molla-asgedom/) - [Media](https://wazemaradio.com/tag/media/) - [Ethiopia Television](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-television/) - [Human Rights](https://wazemaradio.com/tag/human-rights/) - [Gambella](https://wazemaradio.com/tag/gambella/) - [Land Grab](https://wazemaradio.com/tag/land-grab/) - [Somalia](https://wazemaradio.com/tag/somalia/) - [AMISOM](https://wazemaradio.com/tag/amisom/) - [Africa Union](https://wazemaradio.com/tag/africa-union/) - [Education](https://wazemaradio.com/tag/education/) - [Addis Ababa University](https://wazemaradio.com/tag/addis-ababa-university/) - [Higher Education](https://wazemaradio.com/tag/higher-education/) - [Tigray](https://wazemaradio.com/tag/tigray/) - [Turkey-Africa](https://wazemaradio.com/tag/turkey-africa/) - [Africa](https://wazemaradio.com/tag/africa/) - [Trade](https://wazemaradio.com/tag/trade/) - [Turkey](https://wazemaradio.com/tag/turkey/) - [Foreign Investment](https://wazemaradio.com/tag/foreign-investment/) - [Parliament](https://wazemaradio.com/tag/parliament/) - [Corruption](https://wazemaradio.com/tag/corruption/) - [History](https://wazemaradio.com/tag/history/) - [political history](https://wazemaradio.com/tag/political-history/) - [Nude Photography](https://wazemaradio.com/tag/nude-photography/) - [Art Exhibition](https://wazemaradio.com/tag/art-exhibition/) - [Awol Erizku](https://wazemaradio.com/tag/awol-erizku/) - [internet security](https://wazemaradio.com/tag/internet-security/) - [UNSC](https://wazemaradio.com/tag/unsc/) - [UN](https://wazemaradio.com/tag/un/) - [Ethio Telecom](https://wazemaradio.com/tag/ethio-telecom/) - [Business](https://wazemaradio.com/tag/business/) - [Paint](https://wazemaradio.com/tag/paint/) - [internet gallery](https://wazemaradio.com/tag/internet-gallery/) - [Ethiopian art](https://wazemaradio.com/tag/ethiopian-art/) - [Hunger](https://wazemaradio.com/tag/hunger/) - [Good governance](https://wazemaradio.com/tag/good-governance/) - [Difret](https://wazemaradio.com/tag/difret/) - [Lamb](https://wazemaradio.com/tag/lamb/) - [Finance](https://wazemaradio.com/tag/finance/) - [Bank](https://wazemaradio.com/tag/bank/) - [Migrants](https://wazemaradio.com/tag/migrants/) - [Europe](https://wazemaradio.com/tag/europe/) - [Malta](https://wazemaradio.com/tag/malta/) - [Food Safety](https://wazemaradio.com/tag/food-safety/) - [Dairy](https://wazemaradio.com/tag/dairy/) - [Health](https://wazemaradio.com/tag/health/) - [Research](https://wazemaradio.com/tag/research/) - [BBC](https://wazemaradio.com/tag/bbc/) - [Ethiopia music](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-music/) - [Debo Band](https://wazemaradio.com/tag/debo-band/) - [Akale Wube Band](https://wazemaradio.com/tag/akale-wube-band/) - [Imperial Tiger Orchestra](https://wazemaradio.com/tag/imperial-tiger-orchestra/) - [Tizita Band](https://wazemaradio.com/tag/tizita-band/) - [Climate Change](https://wazemaradio.com/tag/climate-change/) - [COP21](https://wazemaradio.com/tag/cop21/) - [Paris Summit](https://wazemaradio.com/tag/paris-summit/) - [Elders](https://wazemaradio.com/tag/elders/) - [Malik Ambar](https://wazemaradio.com/tag/malik-ambar/) - [India](https://wazemaradio.com/tag/india/) - [Hydro electric dam](https://wazemaradio.com/tag/hydro-electric-dam/) - [Gibe 3](https://wazemaradio.com/tag/gibe-3/) - [Electricity](https://wazemaradio.com/tag/electricity/) - [China](https://wazemaradio.com/tag/china/) - [Ethiopia history](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-history/) - [letter from Addis](https://wazemaradio.com/tag/letter-from-addis/) - [LFA](https://wazemaradio.com/tag/lfa/) - [Al Amoudi](https://wazemaradio.com/tag/al-amoudi/) - [investment](https://wazemaradio.com/tag/investment/) - [EHRP](https://wazemaradio.com/tag/ehrp/) - [Border disputes](https://wazemaradio.com/tag/border-disputes/) - [OromoProtest](https://wazemaradio.com/tag/oromoprotest/) - [military](https://wazemaradio.com/tag/military/) - [drone](https://wazemaradio.com/tag/drone/) - [oro](https://wazemaradio.com/tag/oro/) - [press council](https://wazemaradio.com/tag/press-council/) - [Flood](https://wazemaradio.com/tag/flood/) - [forest fire](https://wazemaradio.com/tag/forest-fire/) - [Israel](https://wazemaradio.com/tag/israel/) - [Iran](https://wazemaradio.com/tag/iran/) - [Foreign Currency](https://wazemaradio.com/tag/foreign-currency/) - [Bewketu Seyoum](https://wazemaradio.com/tag/bewketu-seyoum/) - [Burundi](https://wazemaradio.com/tag/burundi/) - [Shiferaw Jarso](https://wazemaradio.com/tag/shiferaw-jarso/) - [conflict](https://wazemaradio.com/tag/conflict/) - [Konso](https://wazemaradio.com/tag/konso/) - [fuel price](https://wazemaradio.com/tag/fuel-price/) - [books](https://wazemaradio.com/tag/books/) - [book review](https://wazemaradio.com/tag/book-review/) - [Athletics](https://wazemaradio.com/tag/athletics/) - [sport](https://wazemaradio.com/tag/sport/) - [Jano Band](https://wazemaradio.com/tag/jano-band/) - [March 8](https://wazemaradio.com/tag/march-8/) - [Refugee](https://wazemaradio.com/tag/refugee/) - [Qatar](https://wazemaradio.com/tag/qatar/) - [Mengistu Hailemariam](https://wazemaradio.com/tag/mengistu-hailemariam/) - [intelligence](https://wazemaradio.com/tag/intelligence/) - [water](https://wazemaradio.com/tag/water/) - [East Africa](https://wazemaradio.com/tag/east-africa/) - [Uganda](https://wazemaradio.com/tag/uganda/) - [oil](https://wazemaradio.com/tag/oil/) - [HIV](https://wazemaradio.com/tag/hiv/) - [AIDS](https://wazemaradio.com/tag/aids/) - [conference](https://wazemaradio.com/tag/conference/) - [cancer](https://wazemaradio.com/tag/cancer/) - [Henok Mehari](https://wazemaradio.com/tag/henok-mehari/) - [Dawit Giorgis](https://wazemaradio.com/tag/dawit-giorgis/) - [Red Sea](https://wazemaradio.com/tag/red-sea/) - [coffee](https://wazemaradio.com/tag/coffee/) - [export trade](https://wazemaradio.com/tag/export-trade/) - [agricalture](https://wazemaradio.com/tag/agricalture/) - [panama papers](https://wazemaradio.com/tag/panama-papers/) - [Ermias Amelga](https://wazemaradio.com/tag/ermias-amelga/) - [Gebru Tareke](https://wazemaradio.com/tag/gebru-tareke/) - [Revolution](https://wazemaradio.com/tag/revolution/) - [ONLF](https://wazemaradio.com/tag/onlf/) - [War](https://wazemaradio.com/tag/war/) - [Condom](https://wazemaradio.com/tag/condom/) - [adam reta](https://wazemaradio.com/tag/adam-reta/) - [oromo protests](https://wazemaradio.com/tag/oromo-protests/) - [WI](https://wazemaradio.com/tag/wi/) - [Justice](https://wazemaradio.com/tag/justice/) - [The Atlantic Council](https://wazemaradio.com/tag/the-atlantic-council/) - [social media](https://wazemaradio.com/tag/social-media/) - [hate speech](https://wazemaradio.com/tag/hate-speech/) - [US Africa policy](https://wazemaradio.com/tag/us-africa-policy/) - [Gonder](https://wazemaradio.com/tag/gonder/) - [Gondar](https://wazemaradio.com/tag/gondar/) - [Julie Mihretu](https://wazemaradio.com/tag/julie-mihretu/) - [obituary](https://wazemaradio.com/tag/obituary/) - [Abate Mekuria](https://wazemaradio.com/tag/abate-mekuria/) - [add](https://wazemaradio.com/tag/add/) - [US EMBASSY](https://wazemaradio.com/tag/us-embassy/) - [Debebe Eshetu](https://wazemaradio.com/tag/debebe-eshetu/) - [odf](https://wazemaradio.com/tag/odf/) - [Germany](https://wazemaradio.com/tag/germany/) - [Bereket Simon](https://wazemaradio.com/tag/bereket-simon/) - [meskel](https://wazemaradio.com/tag/meskel/) - [OPDO](https://wazemaradio.com/tag/opdo/) - [State of Emergency](https://wazemaradio.com/tag/state-of-emergency/) - [lidetu ayalew](https://wazemaradio.com/tag/lidetu-ayalew/) - [Housing](https://wazemaradio.com/tag/housing/) - [jour](https://wazemaradio.com/tag/jour/) - [ebc](https://wazemaradio.com/tag/ebc/) - [fbc](https://wazemaradio.com/tag/fbc/) - [walta](https://wazemaradio.com/tag/walta/) - [Eupean Union](https://wazemaradio.com/tag/eupean-union/) - [Merera Gudina](https://wazemaradio.com/tag/merera-gudina/) - [Department of States](https://wazemaradio.com/tag/department-of-states/) - [TPLF](https://wazemaradio.com/tag/tplf/) - [UAE](https://wazemaradio.com/tag/uae/) - [youth](https://wazemaradio.com/tag/youth/) - [unemployment](https://wazemaradio.com/tag/unemployment/) - [job](https://wazemaradio.com/tag/job/) - [bekele gerba](https://wazemaradio.com/tag/bekele-gerba/) - [ethiopia president](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-president/) - [mulatu teshome](https://wazemaradio.com/tag/mulatu-teshome/) - [TPLF BUSINESS](https://wazemaradio.com/tag/tplf-business/) - [Christopher clapham](https://wazemaradio.com/tag/christopher-clapham/) - [market](https://wazemaradio.com/tag/market/) - [oromia](https://wazemaradio.com/tag/oromia/) - [secur](https://wazemaradio.com/tag/secur/) - [derg](https://wazemaradio.com/tag/derg/) - [andreas eshete](https://wazemaradio.com/tag/andreas-eshete/) - [Wazema Institute](https://wazemaradio.com/tag/wazema-institute/) - [Hawassa](https://wazemaradio.com/tag/hawassa/) - [pro](https://wazemaradio.com/tag/pro/) - [Ethiopian airlines](https://wazemaradio.com/tag/ethiopian-airlines/) - [Andualem Arage](https://wazemaradio.com/tag/andualem-arage/) - [NM](https://wazemaradio.com/tag/nm/) - [Population](https://wazemaradio.com/tag/population/) - [OLF](https://wazemaradio.com/tag/olf/) - [Abiy Ahmed](https://wazemaradio.com/tag/abiy-ahmed/) - [Special Report](https://wazemaradio.com/tag/special-report/) - [WPFD2018](https://wazemaradio.com/tag/wpfd2018/) - [Moyale](https://wazemaradio.com/tag/moyale/) - [Andargachew Tsige](https://wazemaradio.com/tag/andargachew-tsige/) - [ESFNA](https://wazemaradio.com/tag/esfna/) - [OMN](https://wazemaradio.com/tag/omn/) - [mesfine](https://wazemaradio.com/tag/mesfine/) - [ict](https://wazemaradio.com/tag/ict/) - [Dilla University](https://wazemaradio.com/tag/dilla-university/) - [Ethiopia maritime acadamy](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-maritime-acadamy/) - [Azeb Asnake](https://wazemaradio.com/tag/azeb-asnake/) - [Wazema Radio](https://wazemaradio.com/tag/wazema-radio/) - [Mesfin Negash](https://wazemaradio.com/tag/mesfin-negash/) - [ethiopia somali](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-somali/) - [DFID](https://wazemaradio.com/tag/dfid/) - [British Embassy](https://wazemaradio.com/tag/british-embassy/) - [ANDM](https://wazemaradio.com/tag/andm/) - [DBE](https://wazemaradio.com/tag/dbe/) - [Mekele](https://wazemaradio.com/tag/mekele/) - [ODP](https://wazemaradio.com/tag/odp/) - [AYKA Addis](https://wazemaradio.com/tag/ayka-addis/) - [Textile industry](https://wazemaradio.com/tag/textile-industry/) - [election](https://wazemaradio.com/tag/election/) - [Birtukan Mideksa](https://wazemaradio.com/tag/birtukan-mideksa/) - [Sweden](https://wazemaradio.com/tag/sweden/) - [election 2020](https://wazemaradio.com/tag/election-2020/) - [Wegagen Bank](https://wazemaradio.com/tag/wegagen-bank/) - [GERD](https://wazemaradio.com/tag/gerd/) - [Dire Dawa](https://wazemaradio.com/tag/dire-dawa/) - [Green Party](https://wazemaradio.com/tag/green-party/) - [Teff](https://wazemaradio.com/tag/teff/) - [Biodiversity](https://wazemaradio.com/tag/biodiversity/) - [Netherlands](https://wazemaradio.com/tag/netherlands/) - [Telkebirhan Ambaye](https://wazemaradio.com/tag/telkebirhan-ambaye/) - [Lema Megerssa](https://wazemaradio.com/tag/lema-megerssa/) - [Takele Uma](https://wazemaradio.com/tag/takele-uma/) - [FDI](https://wazemaradio.com/tag/fdi/) - [Court](https://wazemaradio.com/tag/court/) - [Esayas Dagnew](https://wazemaradio.com/tag/esayas-dagnew/) - [Yinager Dessie](https://wazemaradio.com/tag/yinager-dessie/) - [harar](https://wazemaradio.com/tag/harar/) - [Ethiopia Eritrea](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-eritrea/) - [Tewolde Gebremariam](https://wazemaradio.com/tag/tewolde-gebremariam/) - [tax](https://wazemaradio.com/tag/tax/) - [election2020](https://wazemaradio.com/tag/election2020/) - [Election2012](https://wazemaradio.com/tag/election2012/) - [islam](https://wazemaradio.com/tag/islam/) - [Bole Airport](https://wazemaradio.com/tag/bole-airport/) - [coup](https://wazemaradio.com/tag/coup/) - [CBE](https://wazemaradio.com/tag/cbe/) - [Terrence Lyons](https://wazemaradio.com/tag/terrence-lyons/) - [min Litazez](https://wazemaradio.com/tag/min-litazez/) - [prison](https://wazemaradio.com/tag/prison/) - [Kaliti](https://wazemaradio.com/tag/kaliti/) - [PP](https://wazemaradio.com/tag/pp/) - [jawar Mohamed](https://wazemaradio.com/tag/jawar-mohamed/) - [OFC](https://wazemaradio.com/tag/ofc/) - [GRED](https://wazemaradio.com/tag/gred/) - [prosperity Party](https://wazemaradio.com/tag/prosperity-party/) - [covid19](https://wazemaradio.com/tag/covid19/) - [budget](https://wazemaradio.com/tag/budget/) - [adem](https://wazemaradio.com/tag/adem/) - [EDF](https://wazemaradio.com/tag/edf/) - [Haccalu Hundessa](https://wazemaradio.com/tag/haccalu-hundessa/) - [eskinder Nega](https://wazemaradio.com/tag/eskinder-nega/) - [eba](https://wazemaradio.com/tag/eba/) - [EOC](https://wazemaradio.com/tag/eoc/) - [neb](https://wazemaradio.com/tag/neb/) - [ethiopia election](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-election/) - [birtukan midikssa](https://wazemaradio.com/tag/birtukan-midikssa/) - [mesfin woldemariam](https://wazemaradio.com/tag/mesfin-woldemariam/) - [NBE](https://wazemaradio.com/tag/nbe/) - [War with Tigray](https://wazemaradio.com/tag/war-with-tigray/) - [Debre Tsion (Dr)](https://wazemaradio.com/tag/debre-tsion-dr/) - [Ethiopia Defense Force](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-defense-force/) - [temesgen Tiruneh](https://wazemaradio.com/tag/temesgen-tiruneh/) - [Mining](https://wazemaradio.com/tag/mining/) - [black market](https://wazemaradio.com/tag/black-market/) - [election2021](https://wazemaradio.com/tag/election2021/) - [Daniel Kibret](https://wazemaradio.com/tag/daniel-kibret/) - [Agegnehu Teshager](https://wazemaradio.com/tag/agegnehu-teshager/) - [Getachew Dinku](https://wazemaradio.com/tag/getachew-dinku/) - [Adanech Abeibe](https://wazemaradio.com/tag/adanech-abeibe/) - [police](https://wazemaradio.com/tag/police/) - [COVID](https://wazemaradio.com/tag/covid/) - [Biden](https://wazemaradio.com/tag/biden/) - [EthiopiaElection2021](https://wazemaradio.com/tag/ethiopiaelection2021/) - [economic reform](https://wazemaradio.com/tag/economic-reform/) - [Afar](https://wazemaradio.com/tag/afar/) - [hachalu](https://wazemaradio.com/tag/hachalu/) - [political parties](https://wazemaradio.com/tag/political-parties/) - [construction](https://wazemaradio.com/tag/construction/) - [joe Biden](https://wazemaradio.com/tag/joe-biden/) - [Tesfaye Gebreab](https://wazemaradio.com/tag/tesfaye-gebreab/) - [Momo Mihretu](https://wazemaradio.com/tag/momo-mihretu/) - [Sidama](https://wazemaradio.com/tag/sidama/) - [SNNPR](https://wazemaradio.com/tag/snnpr/) - [National ID](https://wazemaradio.com/tag/national-id/) - [alamudin](https://wazemaradio.com/tag/alamudin/) - [MIDROC](https://wazemaradio.com/tag/midroc/) - [Shimeles Abdissa](https://wazemaradio.com/tag/shimeles-abdissa/) - [National Dialogue](https://wazemaradio.com/tag/national-dialogue/) - [FinTech](https://wazemaradio.com/tag/fintech/) - [CSO](https://wazemaradio.com/tag/cso/) - [civil socity](https://wazemaradio.com/tag/civil-socity/) - [Green Legacy](https://wazemaradio.com/tag/green-legacy/) - [kiflu Tadesse](https://wazemaradio.com/tag/kiflu-tadesse/) - [ali birra](https://wazemaradio.com/tag/ali-birra/) - [cop27](https://wazemaradio.com/tag/cop27/) - [EOTC](https://wazemaradio.com/tag/eotc/) - [referundum](https://wazemaradio.com/tag/referundum/) - [Ethiopia News](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-news/) - [Somaliland](https://wazemaradio.com/tag/somaliland/) - [IDP](https://wazemaradio.com/tag/idp/) - [Gurage](https://wazemaradio.com/tag/gurage/) - [Gedeo](https://wazemaradio.com/tag/gedeo/) - [Oromo Libration Army](https://wazemaradio.com/tag/oromo-libration-army/) - [May Day](https://wazemaradio.com/tag/may-day/) - [Wolyta](https://wazemaradio.com/tag/wolyta/) - [ENDF](https://wazemaradio.com/tag/endf/) - [ehrc](https://wazemaradio.com/tag/ehrc/) - [from 7th floor](https://wazemaradio.com/tag/from-7th-floor/) - [fana](https://wazemaradio.com/tag/fana/) - [mediafreedom](https://wazemaradio.com/tag/mediafreedom/) - [ezema](https://wazemaradio.com/tag/ezema/) - [adama](https://wazemaradio.com/tag/adama/) - [Fano](https://wazemaradio.com/tag/fano/) - [ola](https://wazemaradio.com/tag/ola/) - [National Election Board](https://wazemaradio.com/tag/national-election-board/) - [ethiopia federalism](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-federalism/) - [Internews](https://wazemaradio.com/tag/internews/) - [Borana](https://wazemaradio.com/tag/borana/) - [Hailesilassie](https://wazemaradio.com/tag/hailesilassie/) - [Agew](https://wazemaradio.com/tag/agew/) - [Ethiopia Revolution](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-revolution/) - [Eethiopia Politicsit](https://wazemaradio.com/tag/eethiopia-politicsit/) - [addis ababa city](https://wazemaradio.com/tag/addis-ababa-city/) - [getachew Reda](https://wazemaradio.com/tag/getachew-reda/) - [Puntland](https://wazemaradio.com/tag/puntland/) - [Tirusew Assafa](https://wazemaradio.com/tag/tirusew-assafa/) - [wolkite](https://wazemaradio.com/tag/wolkite/) - [transitional Justice](https://wazemaradio.com/tag/transitional-justice/) - [USA](https://wazemaradio.com/tag/usa/) - [insurance](https://wazemaradio.com/tag/insurance/) - [centeral ethiopia](https://wazemaradio.com/tag/centeral-ethiopia/) - [Japan Tobacco International](https://wazemaradio.com/tag/japan-tobacco-international/) - [JTI](https://wazemaradio.com/tag/jti/) - [beyene petros](https://wazemaradio.com/tag/beyene-petros/) - [Bahir Dar](https://wazemaradio.com/tag/bahir-dar/) - [sheger city](https://wazemaradio.com/tag/sheger-city/) - [Ethiopia banks](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-banks/) - [Zemedeneh Nigatu](https://wazemaradio.com/tag/zemedeneh-nigatu/) - [benshangul Gumuz](https://wazemaradio.com/tag/benshangul-gumuz/) - [sugar industry](https://wazemaradio.com/tag/sugar-industry/) - [Fitsum Assafa](https://wazemaradio.com/tag/fitsum-assafa/) - [Ethiopia shipping lines transport and logistics](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-shipping-lines-transport-and-logistics/) - [#ethiopia news today](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-news-today/) - [Mamo Mihretu](https://wazemaradio.com/tag/mamo-mihretu/) - [tdf](https://wazemaradio.com/tag/tdf/) - [Tegegnwork Gettu](https://wazemaradio.com/tag/tegegnwork-gettu/) - [kassahun Gofe](https://wazemaradio.com/tag/kassahun-gofe/) - [visa](https://wazemaradio.com/tag/visa/) - [youtube](https://wazemaradio.com/tag/youtube/) - [ethiopiamedia](https://wazemaradio.com/tag/ethiopiamedia/) - [tesfalem woldeyes](https://wazemaradio.com/tag/tesfalem-woldeyes/) - [nebe](https://wazemaradio.com/tag/nebe/) - [election2026](https://wazemaradio.com/tag/election2026/) - [Simret](https://wazemaradio.com/tag/simret/) - [Adem Farah](https://wazemaradio.com/tag/adem-farah/) - [UNOCHA](https://wazemaradio.com/tag/unocha/) - [FAO](https://wazemaradio.com/tag/fao/) - [UNICEF](https://wazemaradio.com/tag/unicef/) - [WHO](https://wazemaradio.com/tag/who/) - [UNHCR](https://wazemaradio.com/tag/unhcr/) - [yohannes Tesemma](https://wazemaradio.com/tag/yohannes-tesemma/) - [Jinka](https://wazemaradio.com/tag/jinka/) - [Jinka Hospital](https://wazemaradio.com/tag/jinka-hospital/) - [raya](https://wazemaradio.com/tag/raya/) - [Alamata](https://wazemaradio.com/tag/alamata/) - [gold](https://wazemaradio.com/tag/gold/) - [Asmara](https://wazemaradio.com/tag/asmara/) - [EFORT](https://wazemaradio.com/tag/efort/) - [Boarder trade](https://wazemaradio.com/tag/boarder-trade/) - [wfp](https://wazemaradio.com/tag/wfp/) - [Gamo](https://wazemaradio.com/tag/gamo/) - [Antex Ethiopia Textile](https://wazemaradio.com/tag/antex-ethiopia-textile/) - [Oromo Federalis Congress](https://wazemaradio.com/tag/oromo-federalis-congress/) - [Health Workers Protest](https://wazemaradio.com/tag/health-workers-protest/) - [global health](https://wazemaradio.com/tag/global-health/) - [America First](https://wazemaradio.com/tag/america-first/) - [CPJ](https://wazemaradio.com/tag/cpj/) - [disaster fund](https://wazemaradio.com/tag/disaster-fund/) - [gold mine](https://wazemaradio.com/tag/gold-mine/) - [Kurmuk](https://wazemaradio.com/tag/kurmuk/) - [Allied Gold](https://wazemaradio.com/tag/allied-gold/) - [Hara](https://wazemaradio.com/tag/hara/) - [Free Land fighters](https://wazemaradio.com/tag/free-land-fighters/) - [Tigray armed groups](https://wazemaradio.com/tag/tigray-armed-groups/) - [EIH](https://wazemaradio.com/tag/eih/) - [mesfin araya](https://wazemaradio.com/tag/mesfin-araya/) - [election 2026](https://wazemaradio.com/tag/election-2026/) - [national bank of ethiopia](https://wazemaradio.com/tag/national-bank-of-ethiopia/) - [Eyob Tekalign](https://wazemaradio.com/tag/eyob-tekalign/) - [Akobo Gold](https://wazemaradio.com/tag/akobo-gold/) - [Dima Gold](https://wazemaradio.com/tag/dima-gold/) - [Tsadikan Gebretensay](https://wazemaradio.com/tag/tsadikan-gebretensay/) - [demeke zewdu](https://wazemaradio.com/tag/demeke-zewdu/) - [Tigray Amhara](https://wazemaradio.com/tag/tigray-amhara/) - [USAID](https://wazemaradio.com/tag/usaid/) - [Elon Musk](https://wazemaradio.com/tag/elon-musk/) - [Donald Trump](https://wazemaradio.com/tag/donald-trump/) - [voice of America](https://wazemaradio.com/tag/voice-of-america/) - [global fuel shortage](https://wazemaradio.com/tag/global-fuel-shortage/) - [Fuel crisis](https://wazemaradio.com/tag/fuel-crisis/) - [oil crisis](https://wazemaradio.com/tag/oil-crisis/) - [Malaysia](https://wazemaradio.com/tag/malaysia/) - [philipines](https://wazemaradio.com/tag/philipines/) - [Madagascar](https://wazemaradio.com/tag/madagascar/) - [Vietnam](https://wazemaradio.com/tag/vietnam/) - [wollega](https://wazemaradio.com/tag/wollega/) - [Fisum Assafa](https://wazemaradio.com/tag/fisum-assafa/) - [Crypto currency](https://wazemaradio.com/tag/crypto-currency/) - [digital wallet](https://wazemaradio.com/tag/digital-wallet/) - [Binance](https://wazemaradio.com/tag/binance/) - [Telegram Wallet](https://wazemaradio.com/tag/telegram-wallet/) - [southafrica immigrants](https://wazemaradio.com/tag/southafrica-immigrants/) - [xenophobia](https://wazemaradio.com/tag/xenophobia/) - [African migrants](https://wazemaradio.com/tag/african-migrants/) - [IOM](https://wazemaradio.com/tag/iom/) - [pesacheck](https://wazemaradio.com/tag/pesacheck/) - [factcheck](https://wazemaradio.com/tag/factcheck/) - [fakenews](https://wazemaradio.com/tag/fakenews/) - [census](https://wazemaradio.com/tag/census/) - [Population size](https://wazemaradio.com/tag/population-size/) - [Ethiopia new population sise](https://wazemaradio.com/tag/ethiopia-new-population-sise/) - [Blen Gebremedhin](https://wazemaradio.com/tag/blen-gebremedhin/) - [Addis Standard](https://wazemaradio.com/tag/addis-standard/)