የፌደራል መንግስት ለትግራይ ክልል ለ2015 ዓ.ም 12 ቢሊዮን ብር በጀት መደበ
ዋዜማ ራዲዮ-የፌደራል መንግስት ለ2015 ዓ.ም ለክልሎች ካቀረበው አጠቃላይ የበጀት ድልድል ውስጥ ለትግራይ ክልል 12 ቢሊዮን ብር መድቧል፡፡ ለ2015 በጀት አመት ከቀረበው አጠቃላይ 786 ቢሊዮን ብር ረቂቅ በጀት ውስጥ ለኦሮሚያ ክልል…
ዋዜማ ራዲዮ-የፌደራል መንግስት ለ2015 ዓ.ም ለክልሎች ካቀረበው አጠቃላይ የበጀት ድልድል ውስጥ ለትግራይ ክልል 12 ቢሊዮን ብር መድቧል፡፡ ለ2015 በጀት አመት ከቀረበው አጠቃላይ 786 ቢሊዮን ብር ረቂቅ በጀት ውስጥ ለኦሮሚያ ክልል…
ዋዜማ ራዲዮ- የትግራይ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል ከማዕከላዊው መንግስት ጋር ችግሮችን በዲፕሎማሲ ለመፍታት ሲደረግ የነበረው ጥረት “ባለመሳካቱና የሰላም መንገድ በመዘጋቱ የትግራይን ሕዝብ ነፃነት ለማረጋገጥ” የክልሉ ህዝብ እንዲዘጋጅ ጥሪ አቀረቡ።…
ዋዜማ ራዲዮ- የትግራዩ ሕዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ (ሕወሃት) የሚመራው የትግራይ ክልል መንግሥት በትግራይ ክልል የተፈጠረውን ሰብዓዊ ቀውስ ለመቋቋም እንዲረዳው፣ በክልሉ ከባንክ ውጭ የሚንቀሳቀስ በቢሊዮኖች የሚገመት ገንዘብ ወደ ወደ አንድ ቋት…
ዋዜማ ራዲዮ- በአማራ ክልል በሰሜኑ ጦርነት እንዲሁም ባለፉት ሶስት ዓመታት በተፈጠሩ ግጭቶች ሳቢያ ኑሯቸው የተናጋ 11.6 ሚሊዮን ዜጎች አስቸኳይ የነፍስ አድን ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ዋዜማ ከክልሉ መንግስት የግምገማ ሪፖርት መረዳት ችላለች። …
ዋዜማ ራዲዮ- በሰሜኑ ጦርነት ከደረሰው ሰብዓዊ ቀውስ ባሻገር በኢኮኖሚውና በመሰረተ ልማት ተቋማት ላይ ያሰከተለው ውድመት እጅግ ከፍተኛ ነው። ከነዚህ ጉዳቶች ለማገገምና ወደነበሩበት ለመመለስ በርካታ ዓመታትን ይፈጃል። ዋዜማ ራዲዮ በተመረጡ የመንግስት…
ዋዜማ ራዲዮ- በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት የትግራይ ህዝብ በህወሓት ቡድን አቋም ምክንያት ከፍተኛ ዋጋ እየከፈለ መሆኑን ከግንዛቤ በማስገባት ብልጽግና ፓርቲ በማንኛውም የሰላም አማራጭ ሁኔታውን ለመቋጨት እንደሚሰራ አስታወቀ። የፓርቲው የህዝብና…
ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ በትግራይ ክልል መቀሌ በከፈተው አዲስ ጊዜያዊ የመስክ ቢሮ የኮንሱላር አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ዋዜማ ስምታለች። ኤምባሲው አዲስ አገልገሎት የጀመረውና የመስክ ቢሮም የከፈተው በክልሉ የሚኖሩ የአሜሪካ ዜግነት…
ዋዜማ ራዲዮ- ከተከዜ የኀይል ማመንጫና አላማጣ ከሚገኘው ኀይል ማሰራጫ ኤሌክትሪክ ሲያገኙ የነበሩ የአማራና አፋር ክልል ከተሞች በአጭር ጊዜ ውስጥ ሃይል ለማቅረብ አስቸጋሪ እንደሆነ የኤሌክትሪክ ኀይልና አግልግሎት አቅራቢ ድርጅቶች ገለጹ፡፡ ከሃምሌ…
[ዋዜማ ራዲዮ]- የኢትዮጵያ መንግስት በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ሲካሄድ የነበረው ጦርነት የመጀመሪያ ምዕራፍ በድል መጠናቀቁን ካወጀ በኋላ በድሕረ ጦርነቱ በሚኖሩ የፀጥታ ስጋቶች ላይ ምክክር ማድረግ መጀመሩን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ማረጋገጥ ችላለች።…
በሁለት ወራት ውስጥ መንግስት በመልሶ ግንባታ ላይ ያተኮረ አዲስ በጀት አዘጋጅቶ ያቀርባል ዋዜማ ራዲዮ- በመንግስትና በሕወሓት አማፅያን መካከል ከአንድ ዓመት በላይ በዘለቀው ጦርነት የተጎዱ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም የሚረዳ የመጀመሪያ ዙር…