አሜሪካ በኢትዮጵያ የተጣለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በብርቱ ያሳስበኛል አለች
ዋዜማ ራዲዮ- አሜሪካ በኢትዮጵያ መንግስት የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን ተከትሎ መንግስት የሚወስዳቸው እርምጃዎች እንደሚያሳስባት አስታወቀች። ቀጥተኛ የሆነ ተፅዕኖ በመንግስት ላይ ስለማያሳድር ቢቀርም ቢመጣም ምንም አይነት የረባ ተፅእኖ በኢትዮጵያ መንግስት ላይ…
ዋዜማ ራዲዮ- አሜሪካ በኢትዮጵያ መንግስት የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን ተከትሎ መንግስት የሚወስዳቸው እርምጃዎች እንደሚያሳስባት አስታወቀች። ቀጥተኛ የሆነ ተፅዕኖ በመንግስት ላይ ስለማያሳድር ቢቀርም ቢመጣም ምንም አይነት የረባ ተፅእኖ በኢትዮጵያ መንግስት ላይ…
ዋዜማ ራዲዮ- በቅርቡ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሱዳን ድንበር አቅራቢያ መተማ- ዮሀንስ አካባቢ በትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ላይ ተፈፀመ የተባለው ዘርን ያማከለ ጥቃት ሆነ ተብሎ በፀጥታ ሰራተኞች የተቀነባበረ እንደነበረ ጉዳዩን በቅርብ የመረመሩ የዲፕሎማቲክ…
ዋዜማ ራዲዮ-በተባበሩት መንግስታት የአሜሪካ አምባሳደር የሆኑት ሳማንታ ፓወር ለአጭር የስራ ጉብኝት ትናንት በአዲስ አበባ ቆይታ ቢያደርጉም በኢትዮጵያ ወቅታዊ የፖለቲካ ቀውስ ጉዳይ ላይ ከሀገሪቱ ባለስልጣናት ጋር ሳይነጋገሩ መመለሳቸውን ምንጮች ገለጹ ፡፡…
በኢህአዴግ ግትር አቋም አሜሪካ ደስተኛ አይደለችም ዋዜማ ራዲዮ-የስራ ዘመናቸውን አጠናቅቀው ከትናንት ወዲያ በኦፊሴል በተሰናበቱት የአሜሪካ አምባሳደር ምትክ ለኢትዮጵያ የሚሾም ዲፕሎማት ገና በዕጩነት እንኳ እንዳልቀረበ ምንጮች ገለፁ። ላለፉት ሶስት ዓመታት በኢትዮጵያ…
(ዋዜማ)-የአሜሪካ መንግስት በኢትዮጵያ ያለው ድርቅ ክፉኛ ያሳሰበው ይመስላል። ጉዳዩ ይመለከታቸዋል የተባሉ ባለስልጣኖችን በአጭር ጊዜ ልዩነት እየላከ የጉዳቱን መጠን በአካል እንዲመለከቱ እና ሁኔታውን እንዲያጠኑ እያደረገ ይገኛል። ባለፈው ሳምንት ኢትዮጵያን ከጎበኙት ኮንግረስማን…
የኢትዮዽያ ባለስልጣናት በሪፖርቱ ላይ ከአሜሪካ ጋር ውይይት አድርገዋል የኦሮሚያው የመብት ጥሰት በቂ ሽፋን አላገኘም የሚል ቅሬታ ቀርቦበታል በኤርትራ የከፋ ደረጃ የደረሰ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ይፈፀማል የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት…
ዩናይትድ ስቴትስና የኢትዮዽያ መንግስት አዲስ ወታደራዊ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ። የሁለቱ ሀገሮች የጋር ስብስባ በተደረገበት የአዲስ አበባው የሚንስትሮች የጋራ ስብሰባ ላይ የሁለቱ ሀገሮች ወታደራዊ ሹማምንት አዲስ የትብብር ስነድ መፈረማቸውን ከአፍሪኮም የተላከልን መረጃ…
(ዋዜማ ራዲዮ)- የኢትዮዽያ መንግስት ወንጀለኞችን አሳልፎ መስጠት የሚያስችል ረቂቅ አዘጋጅቶ ከአሜሪካ ጋር ለመደራደር መዘጋጀቱን አስታውቋል። ይህ የመንግስት ጥረት ተቃዋሚ ፖለቲከኞች ላይ ያነጣጠረ እንድሚሆን የከዚህ ቀደም የመንግስት ሙከራዎች ያመላክታሉ። መንግስት በተመሳሳይ…
(ዋዜማ ራዲዮ) በአርባምንጭ ከተማ የነበረው የአሜሪካ ሰው አልባ የጦር አውሮፕላን (ድሮን) ጣቢያ መዘጋቱ ከሰሞኑ ተገልጿል። ምንም እንኳን ጣቢያው ከተዘጋ አራት ወራት ቢቆጠሩም መገናኛ ብዙሀን ዘንድ የደረሰው በዚህ ሰሞን ነው። ጉዳዩ…
ከኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ማግስት ሆድና ጀርባ የሆኑት አሜሪካና ኤርትራ በተለያየ መንገድ ግንኙነታቸውን ለማሻሻል ፍላጎት እንዳላቸው ፍንጮች መታየት ጀምረዋል። ኤርትራ በሶስተኛ ወገን በኩል ፍለጎቷን ብትገልፅም አሜሪካ በጉዳዩ ላይ ጥንቃቄ የተሞላበት አቋም…