Category: Home

የኢሕአዴግ በውድቀት አፋፍ?

ዋዜማ ራዲዮ- ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ ውህድ (unified) ሳይሆን ጥምር (coalition/front) ግንባር በመሆኑ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ውስጣዊ ፈተናዎች እየገጠሙት ነው፡፡ የመፈረካከስ አደጋም ያንዣበበት ይመስላል፡፡ ከአወቃቀሩ ስናየው ኢሕአዴግ በግንባርነቱ መቀጠሉ ዘግይቶ የሚፈነዳ…

መከላከያው ኃይለማርያምን ፊት ነስቷል

ጠቅላይ ሚንስትሩ ሀሞስ ፓርላማ ቀርበው በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ሪፖርት ያቀርባሉ  አቶ ተስፋዬ ዳባ ለአፈጉባኤነት የተሻለ ግምት ተሰጥቷቸዋል ዋዜማ ራዲዮ- በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አካባቢ የሚወጡ  መረጃዎች እንደሚያሳዩት ጠቅላይ ሚኒስትር…

ዛሚ ሬዲዮና ENN ቴሌቭዥን የፖሊስ ጥበቃ እየተደረገላቸው ነው

ዋዜማ ራዲዮ-በመንግሥት የስለላ መዋቅር በሕቡዕ ይደገፋሉ የሚባሉት የዛሚ ሬዲዮና ኢኤንኤን ቴሌቭዥን ትናንት ከኦሮሚያ አመጽ ጋር በተያያዘ ያስተሏለፏቸው ስርጭቶችን ተከትሎ ከአድማጭ ተመልካች ከፍተኛ ዛቻና ማስፈራሪያ እየደረሰባቸው ነው ተባለ፡፡ ‹‹ከጠዋት ጀምሮ የስልክ…

ሕወሓት ያቋረጠውን ስብሰባ ይቀጥላል

ዋዜማ ራዲዮ-ከመስከረም 23 ጀምሮ መቀሌ ከትሞ የነበረው የሕወሓት ማዕከላዊ ምክር ቤት ጉባኤ በደኢህዴን ምስረታ በዓል ስብሰባና በማዕከላዊ መንግሥቱ ዙርያ ባጋጠሙ ሌሎች አጣዳፊ ጉዳዮች ምክንያት ተቋርጦ የነበረ ሲሆን በዚህ ሳምንት ይቀጥላል…

የኦርቶዶክስ ቤተ-ክህነት ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ስልጣናቸውን ለመልቀቅ እየተማከሩ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- ብዙ ውጣ ውረዶችና ፖለቲካዊ ጣልቃ ገብነት የሚፈታተናት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክህነት ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ለቅርብ ስዎቻቸው በመጪው ሳምንት “ስልጣኔን እለቃለሁ” ማለታቸውን የዋዜማ ምንጮች ነግረውናል። ባለፉት አራት ቀናት ሲካሄድ…

የሕወሓት የስልጣን ሽኩቻ ተካሯል

ዋዜማ ራዲዮ- የድርጅቱ ብሔርተኛ ካድሬዎች ካልሆኑ በስተቀር እምብዛምም የሕዝብ አለኝታና ድጋፍ የላቸውም የሚባሉት አቶ አባይ ወልዱ የሕወሓትን የሊቀመንበርነት ቦታ ይዞ የመቀጠል እድላቸው ጠባብ እንደሆነ እየተነገረ ነው፡፡ ዶክተር ደብረጺዮን ቦታውም ለመያዝ…

‹ኢህአዴግ ለሁለት የመሰንጠቁ ነገር አይቀርለትም› አቶ በረከት ስምዖን

ዋዜማ ራዲዮ- አቶ በረከት ስምዖን የስልጣን መልቀቂያ ከማቅረባቸው ባሻገር ስለ ኢህአዴግ “መሰንጠቅና”  ስለ “ርዕዮት አለም መስመር አለመታመን” በአደባባይ እየተናገሩ ነው። አቶ በረከት የፓርቲያቸውን ከፍተኛ ካድሬዎች ማጥመቂያ በሆነው ስልጠና ላይ እየሰጡ…

በሻሸመኔው የተቃውሞ ሰልፍ መንገደኞች በግዳጅ እንዲሳተፉ ተደርጓል

ዋዜማ ራዲዮ- በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች እየተካሄደ በነበረ በአንዱ ተቃውሞ ሰልፍ ተሳትፎ ያልነበራቸው መንገደኞች በሰልፈኞች ተማርከው በግዳጅ አመጹን እንዲቀላቀሉ መደረጋቸውን ሰምተናል፡፡ በግዳጅ ብንገባም ለመቃወም እድል ስላገኘን አልተከፋንም ይላሉ። ከአዲስ አበባ ወደ ሐዋሳ…

በሶማሌ ክልል አዲስ ብሄርን ያማከለ የመፈናቀል አደጋ አንጃቧል

ከኦሮሞ ጋር ወግናችኋል የተባሉ የአማራና የጉራጌ ብሔረሰብ ተወላጆች ንብረታቸው እየተቀማ ነው ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮሚያ እና በሱማሌ ክልሎች ውስጥ የተነሳው ግጭት ከመብረድ ይልቅ በተለይ በጅግጅጋ (ጅጅጋ) ከተማ መልኩን እየቀየረ መሆኑን ዋዜማ…