Category: Talking points

የኢትዮዽያን ታሪክ በፅሞና (ክፍል ሁለት)

  በኢትዮዽያ ታሪክ ውስጥ በአወዛጋቢነታቸው አብይ የሚባሉትን ሶስቱን ይጥቀሱ ቢባሉ የትኞቹን ያነሳሉ? ታሪክ መፃፍም ሆነ ማንበብ ብልሀት ይጠይቃል። የተነገረ የተፃፈ ሁሉ የታሪኩ መጨረሻ ላይሆን ይችላል። ታሪክ በጎም ጎምዛዛም ገፅታ ሊኖረው ይችላል።…

የአገር ሰው ጦማር: ‹‹ቀላል›› እየተባለ የሚጠራው ‹‹ከባድ›› ባቡራችን

(ሙሄ ሐዘን ጨርቆስ) በድምፅ የተሰናዳውን ጦማር እዚህ ያድምጡ እንዴት ሰነበታችሁ! እኔ ያው ደህና ነኝ፡፡ የመሐል አገር ሰው ምን ይሆናል ብላችሁ?! ምን ቢከፋ ጦሙን አያድር!ከሰላምታዬ ቀጥዬ የማሳስባችሁ ነገር ቢኖር ስለዚህ ‹‹ቀላል›› እየተባለ…

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፈተና (Part 2)

በኢትዮዽያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የገዥው ፓርቲ የምልመላና የፖለቲካ አላማ ማስፈፀሚያ መሳሪያ ለመሆናቸው ብዙ እማኝነትን መጥቀስ ይቻላል። ከሰሞኑ በየተቋማቱ የሚሰጡት ስልጠናዎች ዋና አላማም ቢሆን በተቋማቱ ያሉ መምህራንንና ተማሪዎችን የመጠየቅ የመመራመር ጉጉትን…

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፈተና (Part 1)

በኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት (ዩኒቨርሲቲና ኮሌጆች) ዛሬ ዛሬ የገዥው ፓርቲ ዋነኛ የምልመላ ማዕከላት ሆነዋል። በሀገሪቱ የስፈነው አፈና ምሁሩን ክፍል አፍ ከማዘጋት አልፎ ገለልተኛ የሚባሉትን ሳይቀር ለአገዛዙ እንዲንበረከኩ በረቀቀ መንገድ እየተተገበረ…

የዶ/ር አርከበ “ጥላ” ና የጠ/ሚ/ር ሀይለማርያም ዛቻ

ጠ/ሚ/ር ሀይለማርያም ዳሳለኝ ፓርቲያቸው በጠባብነት ላይ እንደሚዘምት አፅንኦት ሰጥተው ተናግረዋል። የጠ/ሚ/ሩ ዛቻ በዋነኝነት ያነጣጠረው በራሳቸው ፓርቲ ባለስልጣናት ላይ ነው። ዛቻውና ወቀሳው ኢህአዴግ በቅርቡ ለሚጀምረው የኢንደስትሪ ማስፋፋት ዘመቻ የሚገጥመውን እንቅፋት ታሳቢ…

ዴሞክራሲያዊ ባልሆነው ኢህአዴግ ውስጥ መተካካት ምን ሊረባ ?

ኢህአዴግ ውስጠ ዴሞክራሲ የማያውቀው ግለሰብ አምላኪነት ተፀናውቶት የቆየ ፓርቲ ነው። አካሂደዋለሁ ያለው መተካካትም አልሰመረም። መተካካቱ ቢሳካስ ድርጅቱን ወደ ተሻለ መንገድ ይመልሰዋልን? ብቃትን መሰረት ያደረገ ሹመት እንዲሁም መሬት አርግድ የሆነ መሪ…

የመተካካቱ ቅርቃር

ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ በዚህ አመት አገባድደዋለሁ ያለው የአመራር መተካካት ቅርቃር ውስጥ ገብቷል። ከጅምሩ መተካካት የሚለው ሀሳብ ለረጅም ጊዜ በስልጣን መቆየት ከሚያስከትለው ወቀሳ ለመዳን የተዘየደ እንጂ ከልብ የታሰበበት አልነበረም ይላሉ ተወያዮቻችን።…

መጪው ጊዜ ከኢህአዴግ ጋር…… (ክፍል ሶስት)

የመለስን ሞት ተከትሎ መጪው ጊዜ ለገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ የተደበላለቀ ሥዕልን ያሳያል። የፓርቲው አመራሮች ግን በፓርቲው ውስጥ ያተጋረጡ ስጋቶችን በመሸፋፈን በጥገናዊና እርባና በሌለው ግምገማ “እየፈታነው ነው” የሚል ስዕል በአባለቱና በህዝቡ ዘንድ…