Category: Talking points

ሕግ የማያውቀው መንግሥታዊ ሽልማት፣ ብሔራዊ ባንክ የማያውቀው ብር ነው

መስፍን ነጋሽ- ዋዜማ ራዲዮ ጠ/ሚ አብይ አህመድ ለቀድሞው ጠ/ሚ ኀማደ “ከፍተኛ የክብር ዲፕሎማ” እና ለወ/ሮ ሮማን ደግሞ “የእውቅና የምስክር ወረቀት” መስጠታቸውን አየን፣ ሰማን። ወደዝርዝሩ ሳንገባ፣ አንድ የአገር መሪ ተሰናባቹን በክብር…

አብይ፤ በቃል የቆሰለ በቃል ይድናል?

በመስፍን ነጋሽ (ዋዜማ ራዲዮ) በድጋሚ ለማስታወስ፤ ኢትዮጵያን በተመለከተ ለአዲሱ ጠ/ሚ የምነግረው አዲስ ምኞትም ሆነ አዲስ ጥያቄ የለኝም። ይህን ስንል ግን በአብይ አህመድ አሊ(3አ) እጅ የገባውን ሥልጣን ማጣጣሌ አይደለም። አብይ ከጠ/ሚ…

በነገራችን ላይ : ኢህአዴግ እነማንን ይፈታል?

ዋዜማ ራዲዮ- ገዥው ፓርቲ ለዓመታት ሲወገዝበት የነበረውን ተቀናቃኞቹንና ትችት የሰነዘሩበትን ለማሰቃየት የሚጠቀምበትን የማዕከላዊ እስር ቤት ዝግቶ ወደ ሙዚየምነት ለመለወጥ መዘጋጀቱን ይፋ አድርጓል። የፖለቲካ እስረኞችንም እፈታለሁ ሲል ቃል ገብቷል። በርካቶች የድርጅቱን…

መራር ግፍ!

ዋዜማ ራዲዮ-በሀገሪቱ በፖለቲካ አመለካከታቸው አልያም በጥርጣሬ ብቻ ታስረው ስቃይ የሚፈፀምባቸው በሺህ የሚቆጠሩ ዜጎች አሉ። የስቃዩ መጠን ይለያያል። ይህ ገዥው ፓርቲ አፋፍሞ የቀጠለው ግፍና እስር ዛሬ በሀገሪቱ ለተከሰተው ህዝባዊ አመፅ አንዱ…

[በነገራችን ላይ] የብሄር ፌደራሊዝሙ ቢቀርብንስ?

ዋዜማ ራዲዮ- ብሄርን መሰረት ያደረገው የኢትዮጵያ ፌደራሊዝም የህዝቦችን የመብትና የስልጣን ጥያቄ ከመመለስ ይልቅ ሀገሪቱን ወደ መበታተን አቅጣጫ እየመራት ነው። የለም ህገ መንግስቱ በትክክል ስራ ላይ ቢውል ብዙዎቹ ችግሮች መፍትሄ ያገኛሉ…

ሰለሞን ዴሬሳ፣ የማይዳሰስ ውብ ቅርፅ

[በነገራችን ላይ] ዋዜማ ራዲዮ- በሰማንያ ዓመቱ በሞት ያጣነው ሰለሞን ዴሬሳ ቀርበው ሲመለከቱት ይበልጥ ጥያቄ የሚያጭር ማንነት ያለው፣ በዘመናዊው የኢትዮጵያ ስነ ፅሁፍ ውስጥ አማፂ ሊባል የሚችል ማንነት ያለው፣ ሙግትና ተጠየቅን የሚወድ…

ከድርድሩ ጀርባ

ዋዜማ ራዲዮ-ሀገሪቱ በተቃውሞ ገዥው ፓርቲ ደግሞ በውስጣዊ ሽኩቻ ተወጥሯል። ግን ደግሞ ከተወሰኑ ተቃዋሚዎችና ራሱ ከፈጠራቸው “ተቃዋሚ መሰል” ፓርቲዎች ጋር ድርድር ማድረግ መጀመሩንና አንዳንድ ውጤቶችም አግኝቻለሁ ማለቱ ይታወሳል። ገዥው ፓርቲ ለምን…

የአገር ሰው ጦማር- ኃይለማርያም፣ ዶቅዶቄ፣ አዲ’ሳ’ባ

[ሙሔ ሀዘን ጨርቆስ ለዋዜማ ራዲዮ] ትሪቨር ኖህ ምናለ በጦቢያ ቢወለድ እላለሁ-አንዳንዴ፡፡ የፖለቲካ ኮሜዲ በሀበሻ ምድር በሽ ነዋ! ይኸው የኛው ጉድ በአጋዚ ስለሚያልቁ ንጹሐን ይነግሩናል ስንል ፓርላማ ገብተው ዶቅዶቄ ስለደቀነው አገራዊ…

ሀይለማርያም ደሳለኝ ኢህአዴግን ይታደጉታል?

ዋዜማ ራዲዮ-በሀገሪቱ ተባብሶ የቀጠለው ቀውስ ከአደባባይ ተቃውሞ ባሻገር በገዥው ፓርቲ ውስጥ ያለውን የበረታ ሽኩቻና ክፍፍል እያሳበቀ ነው። ኢህአዴግ አሁን ያለውን አመራሩን በመለወጥና ከተቀናቃኞቹ ጋር በመደራደር አፋጣኝ የፖለቲካ መፍትሄ ካላበጀ አሁን…

የኢሕአዴግ በውድቀት አፋፍ?

ዋዜማ ራዲዮ- ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ ውህድ (unified) ሳይሆን ጥምር (coalition/front) ግንባር በመሆኑ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ውስጣዊ ፈተናዎች እየገጠሙት ነው፡፡ የመፈረካከስ አደጋም ያንዣበበት ይመስላል፡፡ ከአወቃቀሩ ስናየው ኢሕአዴግ በግንባርነቱ መቀጠሉ ዘግይቶ የሚፈነዳ…