Author: wazemaradio

እንዲታጠፉና እንዲዋሀዱ የተደረጉ መስሪያ ቤቶች ስራተኞች ግራ ተጋብተዋል

ዋዜማ ራዲዮ- በቅርቡ መንግስት የሚንስትር መስሪያ ቤቶችን ቁጥር ከ28 ወደ 20 መቀነሱን ተከትሎ የሚታጠፉና የሚዋሀዱ መስሪያ ቤት ሰራተኞች ዕጣ ፈንታችን አሳስቦናል ብለዋል። በከፍተኛ ሀላፊነት ሲሰሩ የነበሩ አሁን በስራ ልምድ በትምህርት…

ሜቴክ 340 ሚሊያን ብር “ከልክሎናል”

ዋዜማ ራዲዮ- የብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ)  ካሳየው የብቃት ማነስና ከሚጠረጠርበት በቢሊየን የሚቆጠር ገንዘብ ብክነትና ሙስና በተጨማሪ የሀገሪቱ ቁልፍ ፕሮጀክቶች ለዓመታት እንዲጓተቱ ሰበብ ሆኗል። የህዳሴው ግድብ አንዱ ነው። በህዳሴው ግድብ የኤሌክትሮ…

የፀጥታ ተቋማትን ሁሉ በአንድ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ስር መጠርነፍ ለምን አስፈለገ?

ዋዜማ ራዲዮ- ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ ሥልጣን ከያዙ ወዲህ ሁለተኛው የሆነውን ካቢኔያቸውን ሰሞኑን አዋቅረዋል፡፡ ከዚሁ ጋርም የሥራ አስፈጻሚውን ሥልጣንና ተግባር የሚወስነው አዋጅ ተሻሽሏል፡፡ በርግጥ የሚንስቴር መስሪያ ቤቶችን አወቃቀር መቀየር አዲስ…

ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ የካቢኔ ሹም ሽር ሊያደርጉ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ በመጪው ሳምንት በፓርላማ ተገኝተው በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከፓርላማ አባላት ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ምላሽ እንደሚሰጡና አዲስ ያዋቀሩትን ካቢኔም ይፋ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል። ሹም ሽሩ ያስፈለገው 28 የነበሩት የሚኒስቴር…

ከጭነት ይልቅ ዕዳ የከበዳቸው የኢትዮጵያ መርከቦች

ዋዜማ ራዲዮ- ከአምስት አመት በፊት ኢትዮጵያ የገዛቻቸውን ሰባት የደረቅ ጭነትና ሁለት የነዳጅ ጫኝ መርከቦች ሰባት ቢሊየን ብር ያህል ወጥቶባቸዋል። ገንዘቡ በዋናነት ከቻይና የተገኘ ብርድ ነው። አሁን መርከቦቹ ሰርተው ዕዳቸውን መክፈል የሚችሉ…

በመቀሌ የመሬትና የመኖሪያ ቤት ዋጋ እየናረ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- ከቅርብ ግዜ ወዲህ በትግራይ ክልል ርእሰ መዲና በመቀሌ የመሬትና የመኖሪያ ቤት ዋጋ በከፍተኛ ፍጥነት እየናረ መምጣቱን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል። በከተማይቱ ያነጋገርናቸው በድለላ ስራ ላይ የተሰማሩ ድርጅቶች፣ አከራዮችና…

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የተበላሸ የብድር መጠን 51.6 በመቶ (20 ቢሊየን ብር) ደረሰ

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከሁለት ወራት በፊት የተሸከመው 40 በመቶ የተበላሽ የብድር መጠን አሁን 51.6 በመቶ (20ቢሊያን ብር) መድረሱን ዋዜማ ከባንኩ ምንጮች ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የባንኩ ሹማምንት ስንበት ያለ…

የሕዳሴው ግድብ ውሀ አሞላል ድርድር ተጠናቀቀ፣ ግብፅ ስምምነቱን አልፈረመችም

ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ሱዳንና ግብፅ በሕዳሴው ግድብ ውሀ አሞላል ላይ ሲያደርጉ የነበረውን ውይይት አጠናቀቁ፣ ግብፅ ስነዱን አልፈረመችም። ማክስኞ በአዲስ አበባ ሲደረግ የነበረው በሕዳሴው ግንብ ውሀ አሞላል ላይ ባለሙያዎች ያቀረቡት የቴክኒክ ጥናት…

የአዲሳባ ፖሊስ ቢከሰስስ ?

በመስፍን ነጋሽ  (ከዋዜማ ራዲዮ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽነር የሰጡትን መግለጫ ሰማሁት፣ አየሁት። ፖለቲካውን በፖሊስ ቋንቋ፣ የፖሊስን ጥፋት በፖለቲካ ቋንቋ ለማጽደቅ ተሞክሯል፤ እንደድሮው። በኮሚሽነሩ መግለጫ ላይ ዝርዝር አስተያየት መስጠት ይቻል ነበር።…

ሜቴክ ሁለቱን የኢትዮጵያ የጭነት መርከቦች ወዴት ሰወራቸው?

ዋዜማ ራዲዮ- የብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) በርካታ የግንባታ ፕሮጀክቶችን በማዘግየትና በምዝበራ ስሙ ተደጋግሞ ሲነሳ ስምታችኋል። ሌላ ያልሰማችሁትን የሜቴክ ረጅም እጅ ከሀገር ውጪ ጭምር ህገ ወጥ ተግባር የተፈፀመበትን ጉዳይ እንነግራችኋለን። ሜቴክ ሁለት…